📜 ውብ ሐሳቦች🍂
« .....በአዕምሮህ ውስጥ ያለው ድብቅ ኋይል በዙሪያ ያለውን ዓለም የመቀየር ተአምራዊ ብቃት አለው! ካሰሩ ነገሮች በላይም የአዕምሮህ አቅም ይልቃል! ሕይወትህን ያለ ምንም ተስፋ መቁረጥ በብልሀት ኑራት! አሸናፊ ሆነህ ተፈጥርሀልና አሸናፊ ሆነህ ኑር። አሸናፊ ሆነህ እለፍ! ከውስጥህ የተሸናፊነት የአልችልም ባይነት የደካማነትንና የስንፍናን ስሜት አስወግድና ሕይወትህን በአሸናፊነት ኑራት!
አንተ ምንም አይነት ሰው ብትሆን እራስህን አክበር፤ እራስህንም ውደድ። ምክንያቱም ጨዋታውን እንድትጫወት የመረጠህና ብቃት አለው ብሎ ያመነብህ እንዲሁም ወደ ሜዳው እንድትገባ የፈቀደልህ አካልም እንዳንተ አይነት ስጋ የለበሰ ሰው ሳይሆን ሰማይና ምድርን በውስጧም ያሉትን ሁሉ የፈጠረ ሀያል አምላክ ነው። አንተ በብቃትህና በችሎታህ የታመነብህና የተመሰከረልህ ድንቅ ተጫዋች ነህ እኔ ተራና ምስኪን ሰው ነኝ ብለህ በደምህ ውስጥ የሚሯሯጠውን በአዕምሮህ ውስጥ የሚንበለበለውን ሀያሉን እሳት ቀዝቃዛ ውኋ እየረጨህ አታጥፋው።
ያለህን እውቀትና ችሎታ ሸፍነህ ይዘህ አታዳፍነው። አይገርምም! ዛሬ በሀገር ውስጥና በአለም ላይ በሕይወት ካሉ ሀብታም ስኬታማ ታዋቂ ሰዎች እኩል 24 ሰዐት ተሰቶሃል። እሱንም ይህንን እድል ያገኙት እድለኛ ስለሆኑ ብቻ ሳይሆን በጊዜያቸው በንቃት በትጋትና በፍቅር ስለተጠቀሙበት ነው። ለካ ምድር ላይ ለውጥ ለመፍጠር ወሳኙ የቸሰጠን ጊዜ ብዛት
ሳይሆን የተሰጠንን ጊዜ ምን ያህል ተጠቅመንበታል የሚለው ነው።..."
📚[ የ'ኔ ስጦታ]
✍ደራሲ ብሩክ የሽጥላ
||ይ🀄️ላ🀄️ሉ||
https://telegram.me/Write_Event
« .....በአዕምሮህ ውስጥ ያለው ድብቅ ኋይል በዙሪያ ያለውን ዓለም የመቀየር ተአምራዊ ብቃት አለው! ካሰሩ ነገሮች በላይም የአዕምሮህ አቅም ይልቃል! ሕይወትህን ያለ ምንም ተስፋ መቁረጥ በብልሀት ኑራት! አሸናፊ ሆነህ ተፈጥርሀልና አሸናፊ ሆነህ ኑር። አሸናፊ ሆነህ እለፍ! ከውስጥህ የተሸናፊነት የአልችልም ባይነት የደካማነትንና የስንፍናን ስሜት አስወግድና ሕይወትህን በአሸናፊነት ኑራት!
አንተ ምንም አይነት ሰው ብትሆን እራስህን አክበር፤ እራስህንም ውደድ። ምክንያቱም ጨዋታውን እንድትጫወት የመረጠህና ብቃት አለው ብሎ ያመነብህ እንዲሁም ወደ ሜዳው እንድትገባ የፈቀደልህ አካልም እንዳንተ አይነት ስጋ የለበሰ ሰው ሳይሆን ሰማይና ምድርን በውስጧም ያሉትን ሁሉ የፈጠረ ሀያል አምላክ ነው። አንተ በብቃትህና በችሎታህ የታመነብህና የተመሰከረልህ ድንቅ ተጫዋች ነህ እኔ ተራና ምስኪን ሰው ነኝ ብለህ በደምህ ውስጥ የሚሯሯጠውን በአዕምሮህ ውስጥ የሚንበለበለውን ሀያሉን እሳት ቀዝቃዛ ውኋ እየረጨህ አታጥፋው።
ያለህን እውቀትና ችሎታ ሸፍነህ ይዘህ አታዳፍነው። አይገርምም! ዛሬ በሀገር ውስጥና በአለም ላይ በሕይወት ካሉ ሀብታም ስኬታማ ታዋቂ ሰዎች እኩል 24 ሰዐት ተሰቶሃል። እሱንም ይህንን እድል ያገኙት እድለኛ ስለሆኑ ብቻ ሳይሆን በጊዜያቸው በንቃት በትጋትና በፍቅር ስለተጠቀሙበት ነው። ለካ ምድር ላይ ለውጥ ለመፍጠር ወሳኙ የቸሰጠን ጊዜ ብዛት
ሳይሆን የተሰጠንን ጊዜ ምን ያህል ተጠቅመንበታል የሚለው ነው።..."
📚[ የ'ኔ ስጦታ]
✍ደራሲ ብሩክ የሽጥላ
||ይ🀄️ላ🀄️ሉ||
https://telegram.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
ወንጀለኛው
(ካህሊል ጂብራን)
፨፨፨
አንድ በርሀብ የተጎዳ፣ ፈርጣማ ሰውነት ያለው ወጣት በእግረኛ መንገድ ላይ ተቀምጦ እጆቹን በመዘርጋት ረሃብና ሃፍረት እየሸነቆጡት በሚያሳዝን ዜማ ይለምናል። ምሽት ላይ ከናፍሮቹ እና ጉሮሮው ደረቁበት። እጁ ግን እንደሆዱ ባዶ ነበር። ከተቀመጠበት ተነስቶ ከከተማ ወጣና በአንድ የዛፍ ጥላ ስር ተቀምጦ በምሬት ያነባ ጀመር። ከዚያም ረሃብ ውስጡን እየሞረሞረው ግራ የተጋቡ አይኖቹን ወደ ሰማይ ላካቸውና እንዲህ አለ፤ <<ጌታዬ ሆይ፣ ወደ አንድ ሃብታም ሄጄ ስራ እንዲሰጠኝ ጠየቅሁት። እሱ ግን ቡትቶዬን አይቶ ፊቱን አዞረብኝ። የአንድ ትምህርት ቤት በር አንኳኳሁ፣ ግን ባዶ እጄን ነበርና ችላ ተባልኩ። ቁራሽ ዳቦ የሚያስገኝልን የትኛውንም አይነት ስረ ሞከርኩ፣ ይሄ ሁሉ ግን ከንቱ ነበር። ተስፋ በመቁረጥ እንዲመፀውቱኝ ለመንኩ፣ መፅዋቾቹ ግን ተመለከቱኝና <ጠንካራና ሰነፍ ነው፤ መለመን አልነበረበትም> አሉኝ... <<ጌታዬ ሆይ፣ እናቴ የወለደችኝ በአንተ ፍቃድ ነው። አሁን መጨረሻው ከመድረሱ በፊት ምድር ወደ አንተ እንድመለስ ፈቅዳልኛለች።>>
፧
ይሄን ጊዜ ፊቱ ተለዋወጠ። ብድግ አለና አይኖቹን በቁርጠኝነት አጉረጠረጣቸው። ከአንዱ የዛፍ ቅርንጫፍ ወፍራም አርጩሜ ቆርጦ ወደ ከተማዋ በመቀሰር ጮኾ ተናገረ። <<ያለኝን ድምፅ ሁሉ አጠራቅሜ ዳቦ ስጡኝ ብያችሁ ነበር። እናንተ ግን ችላ አላችሁኝ። አሁን በጉልበቴ አገኘዋለሁ! በፍቅር እና በርህራሄ ስም ለምኜያችኋለሁ፤ ስብዕና ግን ዋጋ አልነበረውም። አሁን በርኩስ መንፈስ ስም አገኘዋለሁ!>>
ዓመታት ሲያልፉ ወጣቱ ዘራፊ፣ ነፍሰ-ገዳይ እና የነፍስ አጥፊ ሆነ፣ የተቃወሙትን ሁሉ ያጠፋል፤ ጉልበቱን በመጠቀም ብዙ ሃብት ሰበሰበ። ከግብረ-አበሮቹ አድናቆትን አገኘ፣ በሌሎች ሌቦች ተከበረ፣ በህዝቡ ዘንድ ደግሞ ተፈሪ ሆነ።
፧
ሃብቱና በጉልበቱ ያገኘው ተፈሪነቱ፣ አሚሩ የከተማዋ ባለስልጣን አድርጎ እንዲሾመው አበቃው- ብልህነት የጎደላቸው አገረ-ገዢዎች አሳዛኝ ሥራ። ከዚያ በኋላ ስርቆት ህጋዊ ስራ ሆነ፤ ጭቆና በስልጣን ይደገፍ ጀመር፤ ደካሞችን ማጥፋት የተለመደ ተግባር ሆነ እናም ዙፋኖች ይፈሩና ይከበሩ ጀመር።
#ስለዚህ ስግብግብነት ነካ ያደረገው ስብዕና አይናፋሮችን ወንጀለኛ፣ ሰላማዊ ሰዎችን ደግሞ ነፍሰ-ገዳይ ያደርጋል፤ ስግብግብነት የጎበኘው ስብዕና ያድግና መልሶ ስብዕናን አንድ ሺ እጥፍ ጊዜ ያጠፋዋል!
ምንጭ ፦ እንባ እና ሳቅ(Tears and Laughter)
@Write_Event
@Write_Event
(ካህሊል ጂብራን)
፨፨፨
አንድ በርሀብ የተጎዳ፣ ፈርጣማ ሰውነት ያለው ወጣት በእግረኛ መንገድ ላይ ተቀምጦ እጆቹን በመዘርጋት ረሃብና ሃፍረት እየሸነቆጡት በሚያሳዝን ዜማ ይለምናል። ምሽት ላይ ከናፍሮቹ እና ጉሮሮው ደረቁበት። እጁ ግን እንደሆዱ ባዶ ነበር። ከተቀመጠበት ተነስቶ ከከተማ ወጣና በአንድ የዛፍ ጥላ ስር ተቀምጦ በምሬት ያነባ ጀመር። ከዚያም ረሃብ ውስጡን እየሞረሞረው ግራ የተጋቡ አይኖቹን ወደ ሰማይ ላካቸውና እንዲህ አለ፤ <<ጌታዬ ሆይ፣ ወደ አንድ ሃብታም ሄጄ ስራ እንዲሰጠኝ ጠየቅሁት። እሱ ግን ቡትቶዬን አይቶ ፊቱን አዞረብኝ። የአንድ ትምህርት ቤት በር አንኳኳሁ፣ ግን ባዶ እጄን ነበርና ችላ ተባልኩ። ቁራሽ ዳቦ የሚያስገኝልን የትኛውንም አይነት ስረ ሞከርኩ፣ ይሄ ሁሉ ግን ከንቱ ነበር። ተስፋ በመቁረጥ እንዲመፀውቱኝ ለመንኩ፣ መፅዋቾቹ ግን ተመለከቱኝና <ጠንካራና ሰነፍ ነው፤ መለመን አልነበረበትም> አሉኝ... <<ጌታዬ ሆይ፣ እናቴ የወለደችኝ በአንተ ፍቃድ ነው። አሁን መጨረሻው ከመድረሱ በፊት ምድር ወደ አንተ እንድመለስ ፈቅዳልኛለች።>>
፧
ይሄን ጊዜ ፊቱ ተለዋወጠ። ብድግ አለና አይኖቹን በቁርጠኝነት አጉረጠረጣቸው። ከአንዱ የዛፍ ቅርንጫፍ ወፍራም አርጩሜ ቆርጦ ወደ ከተማዋ በመቀሰር ጮኾ ተናገረ። <<ያለኝን ድምፅ ሁሉ አጠራቅሜ ዳቦ ስጡኝ ብያችሁ ነበር። እናንተ ግን ችላ አላችሁኝ። አሁን በጉልበቴ አገኘዋለሁ! በፍቅር እና በርህራሄ ስም ለምኜያችኋለሁ፤ ስብዕና ግን ዋጋ አልነበረውም። አሁን በርኩስ መንፈስ ስም አገኘዋለሁ!>>
ዓመታት ሲያልፉ ወጣቱ ዘራፊ፣ ነፍሰ-ገዳይ እና የነፍስ አጥፊ ሆነ፣ የተቃወሙትን ሁሉ ያጠፋል፤ ጉልበቱን በመጠቀም ብዙ ሃብት ሰበሰበ። ከግብረ-አበሮቹ አድናቆትን አገኘ፣ በሌሎች ሌቦች ተከበረ፣ በህዝቡ ዘንድ ደግሞ ተፈሪ ሆነ።
፧
ሃብቱና በጉልበቱ ያገኘው ተፈሪነቱ፣ አሚሩ የከተማዋ ባለስልጣን አድርጎ እንዲሾመው አበቃው- ብልህነት የጎደላቸው አገረ-ገዢዎች አሳዛኝ ሥራ። ከዚያ በኋላ ስርቆት ህጋዊ ስራ ሆነ፤ ጭቆና በስልጣን ይደገፍ ጀመር፤ ደካሞችን ማጥፋት የተለመደ ተግባር ሆነ እናም ዙፋኖች ይፈሩና ይከበሩ ጀመር።
#ስለዚህ ስግብግብነት ነካ ያደረገው ስብዕና አይናፋሮችን ወንጀለኛ፣ ሰላማዊ ሰዎችን ደግሞ ነፍሰ-ገዳይ ያደርጋል፤ ስግብግብነት የጎበኘው ስብዕና ያድግና መልሶ ስብዕናን አንድ ሺ እጥፍ ጊዜ ያጠፋዋል!
ምንጭ ፦ እንባ እና ሳቅ(Tears and Laughter)
@Write_Event
@Write_Event
ራዛ መጽሔት [ቅጽ 1 ቁጥር 6 ታህሳስ 30
2013 ]
.
[" ይህ ቀን ባይኖር ምንም ቀን የለም "]ቃልኪዳን የአዮ ልጅ
.
.
...የሰመረ እንቅልፍ ተኝቼ ነበር ግን መንጋቱ አይቀር ነጋ፤አዕምሮዬ ንጋትን ከጠላ ሰነባብቷል። በቃ እንድሁም ሲነጋ ይጨንቀኛል ፤ ደግሞ የትላንቱ ቀን ተመልሶ "ዛሬም አንድላይ ነን " የምለኝ ይመስለኛል ።
የዚህ ዓለም ውጥንቅጡ ትዝ የምለኝ ሲነጋጋ ብቻ ነው። ሲነጋጋ ሁሉም ብልጭ ይልብኛል የፓለቲካ ርዕዮተ ዓለም ፣ የኑሮ ጋጋታው ፣ሃይማኖት የምሉት እስር ፣ ትምህርት የምሉት የነጩ ድስኩር ድርሳናት ...ኤጭ ሁሉም ያንገሸግሸኛል።
ምን አለ እንደ ጨለማው እርጋታ አርምመን በቀረን ?
ህልቆ ዓመታት ለማንኖርባት ዓለም ባይነጋ ?
ምን አለ "(ወዳጄ እንደምለው )ከሞት ታናሽ ወንድም(እንቅልፍ ) ጋር ተፋቅረን ብናመሻሽ ? ፍፁም ሰላማዊ ሌሊቶችን ብንኖር ?
ይሄው ገና ሳይነጋ ናላዬ ይናጋብኝ ጀመር ።
ለማስታወሻዬ ስለዚህ ቀን መንጋት ተናግረ እንደ'ኔ ሰላሟን ላናጋ አስቤ ሲገልጥ አሀዱ ብሎ ቁጥሮች ታዩኝ 11-06-1992 ዓ.ም መብረቅ የመታኝ ያህል በድንጋጤ ስንጥቅ ብዬ ሁለት ቦታ ወጣሁ ፤ ጭንቅላቴ ወድያ በጭንቀት ተወጥሮ ሰውነቴ ወድህ በፍፁም እርጋታ ዘፍ ብሏል ።
ዛሬ የእርግቤ ልደት መሆኑን ዘንግቼው ኖሯል ፤ማታ እንድህ የተመናቀረችው ለዚህም ነው ለካ?!
አፈን ከፍቼ ጥርሶቸን አብለጨለጭኩ ሳቅ መሆኑ ነው፤ በቀን ስቀ አላቅም በቀን መሳቀን ከታርከ እና ከዘመኔ መዝገብ ስፈትሸው ሳልስቅ አያሌ አመታትን እንደ ኖርኩኝ ለመታዘብ ቻልኩ።
በችኮላ ማስታወሻዬን ሳምኳት እና ቀኑ ስለ መንጋቱ ሳላወጋት ከመፃፎቹ ተርታ አቀላቅያት ስልኬን አውጥቼ ወደ እርግቤ ደወልኩ።
ስልኳ ሶስተ እንዳቃጨለ
"እሺ የቀኑ የመጀመሪያው ደዋይ" የምል የእርግቤ መረዋ ድምፅ ተሰማኝ ...
የቀኑ ማለትዋን ግን አልወደድኩትም። ቀን ምን አገባው በኛ መሀከል....
"ሄሎ ሄሎ" ብላ ከሀሳበ ነጠቀችኝ..
ወዬ እርግቤ..
"እንቅልፍህን ሳትጨርስ አትደውልልኝ አላልኩም"
ምንም ሳልል ቀጥታ ሀሳበን እንደወረደ እርግቤ ዛሬ ወደዚህች ከንቱ ዓለም የመጣሽበት... አልጨረስኩም ቀን ማለት አስጠላኝ ምሽት ልበላት እንደ...? እንደ አካሄድ ቆይ ቀንም በቀን ምሽትም በምሽት ለምን አይቆምም ?
ለምን ተጨምቀው ቀን ብቻ ይባላሉ ?
" እ..እ..ተለጎምክሳ" የምል የእርግቤ ድምፅ ስሰማኝ
ያቋረጥኳትን ሃሳብ እርግቤ ዛሬ ወደዚህች ከንቱ ዓለም የመጣሽበት....
( ከራሴ ጋር ተሟግቼ ) ቀን ነው... ብዬ እንኳን ወደ ጥልቁ ምድረ መጣሽ አልኳት
እሷም "ሰልኩን አየር ማረፊያ አስመሰልከው አሁን ምኔ ዲያስፖራ ይመስላል " ብላ በመረዋ ድምጾ ሳቀችና አሰከትላ "ቀኑን የረሳሄው መስሎኝ ነበር" አለች
...ልጅቷ ምን ነካት ቀን የምለውን ቃል ዛሬ ለሁለተኛ ግዜ ጠራችው... እኔም አጸፋውን ቀን. ..ቀን ..አስረ አትበይ እርግቤ ማታ ጨለማ ካባዋን ስትከናነብ ሶስት ሰዓት ላይ የተወለድሽበትን..ትን ..ቀ...ቀ...ቀ..
ካላበድኩ በስተቀር ቀን አልልም!
በፍጹም !
...ከትኩስ ንትርክ መሀከል አዕምሮዬ ዕለትን ወለደ ...
የተወለድሽበትን ዕለት ከጨረቃ ስር ተቀምጠን ስለምንረግም ከ... ከ... ከማንም ጋር ሳይሆን ብቻሽን እንድትመጭ እናሳስባለን ብዬ ሳልጨርስ ሳቋ ቀደመኝ...
የማይቋረጥ ሳቅ ይሄኔ እንባዋ ኩልል ኩልል እያለ በጉንጯ ላይ እየተንከባለለ እየተንኮለከለ ከንፈሯ ላይ የምያርፍ ይመስለኛል ምን አለ እሱን ባደረገኝ...
[የቀጠለ ]
ከረጅም ሳቅ በኃላ "ስምንት ሰዓት ላይ ቀኑን እናከብራለን " አለች...
ለሶስተኛ ዙር ቀን አለች በገንኩ ለጉድ! ጭራሽኑ ቀኑን እናከብራለን ወቸው ጉድ አለ የሀገረ ሰው ታድያ ይበላ ምን ያገባኛል ደሞ ለተረት...
ግደታ ካልሆኔ በ... ቀ... ቀ... ቀን(እያበድኩ ነው ወይስ አበድኩ) ከቤት እንደማልወጣ እያወቅሽው...
የንዝንዝ ድምፅ ተከተለ "እኔ የተወለድኩበት ቀን ላንተ ምንም ናት በቃ የኔ ቀን ግደታ ላንተ መሆን አትችልም እያልከኝ ነው..?"
ለአምስተኛ ዙር ቀን አለች እኮ ኡ.............ኡ............ኡ..........ብሎ መጮኽ አማረኝ ለስድስተኛ ዙር ሳትለው እሽ ስምንት ሰዓት ላይ ተባብለን ተስማማን ና ስልኩን ዘጋን።
ቀን ቀን ስሆን የኤሊን እግር እና ማታ ማታ ስሆን የጥንቸልን እግር ሰዓት እንደምትዋስ ካወኩኝ አመታት አልፈዋል ።
ከመፅሐፍዎች መሀከል መዝገበ ቃላት የምለውን መፅሐፍ አወጣሁ ...ሿ..ሿ...ሿ.. እያደረኩ 'ቀ' ላይ ደረስኩ በጥሞና እያገላበጥኩ ቀን ለተሰኘ ቃል ትርጉሙን ማንበብ ጀመርኩኝ ።
"ቀን"
1ኛ" ሃያ አራት ሰዓታት የምሆን የብርሃን ና የጨለማ ግዜ" እኔ በዚህኛው አላምንም የትኛው ነው የብርሃን ግዜ ? የትኛው ነው የጨለማ ግዜ ?
2ኛ"ከጠዋት እስከ ማታ ያለው የብርሃን ግዜ" ጨለማስ? ይሄው ከራሳቸው ሳይሆኑ ልያሳምሙኝ ነው።
መታመም ምንድነው ? እኔ እንጃ! መፃፏን አሽቀንጥረ ጣልኳት።
ወደ ራሰ ትርጓሜ ስመጣ ቀን ማለት የፀሐይ አንባገነናዊ ግዛት ነው።
ምሽት ማለት ደሞ የጨረቃ ደሞክራሲያዊ ግዛት ነው ።
የጨረቃ ህገመንግስታዊ ራዕይ ለጨለመበት ማፍካት እና አብሮ መጓዝ ነው።
የጨረቃ ህገመንግስት አንቀጽ 39 የእጅ ባትር የያዘ ካለ መገንጠል ይችላል ይለናል ።
ሁሌ ስገዱልኝ ብላ እንደ ፀሐይ ስለማትወጣ ሰላማዊነትን እንጂ አንባገነናዊ ስርዓት አታራምድም።
ይዋል ይፈጅ እንጅ መድረሱ አይቀርምና ሰዓቱ ደረሰ።
ከክፍለ ቀጥሎ ካለው መምህሩ ቤት ክፍት አፉ ቲቢ የሰባት ሰዓት ዜና ይዜን ቀርበናል ስል..
የት ? ብዬ ከቤተ ውሄ ይዥ ወጣሁና ተጣጠብኩ ፤ ልብሴን ስቀያይር 7:30 ሆነ ሮጨ ከቤት ወጣሁ የቀጠሮ ቦታ ስደርስ አስር ደቂቃ ይቀራል ዞር ዞር ብዬ ስቃኝ እርግቤ ገና አልመጣችም ።
ጥግ ተቀምጨ በእጅ ምልክት አስተናጋጁን ና ብየው እርግቤ እስክትመጣ ማኪያቶ አዘዘኩኝ።
እርግቤ ከቀጠሮው ሰዓቱ ሁለት ደቂቃ አረፍዳ መጣች። በስሱ ጉንጯን ስመ ወንበር ስበ አስቀመጥኳት።
እ..ር..ግ..ቤ ..ብዬ ጠርቼ ሳልጨርስ ምን ልታዘዝ የምለው የአስተናጋጁ ድምፅ ረበሸኝ ፤ ፈጥኘ ምንም አልኩ
እርግቤ ሳቋን አስቀደመችና " ሞቆኛል በመጀመሪያ የቀዘቀዘ ውሃ አምጣ ቀጣዩን ላስብበት" አለች ከዛን " የኔ ውድ ቃልዬ ቤት እንቀይራለን ከዛን የመጀመሪያውን እቅድ እናሟላለን " ስትለኝ
የመጀመሪያውን እቅድ ምንነት ጠየኳት ተቅለስልሳ"ቃልዬ በመጀመሪያ ወይንን ለፍቅራችን እናነሳለን ከዛን እጅ አቆላልፈን እንጠጣለን " ብላ መለሰችልኝ
እኔም ኤድያ ስንቱ ተርቦ ፣ተጠምቶ፣ እየማቀቁ እያየን ውስኪ የመርጨት ጥቅሙ ነው እኔ የማይገባኝ ነገር...
እውነት ለፍቅር ካልን ምንም ባናደርግም የኔ ብጤን በማቀፍ ፍቅራችንን እናሳይ ካልሆነ ብዬ እንቢተኝነተን ስገልፅ
ፍቷን ሰረዝ በሰረዝ ፅፋው የምፈጀውን ንዴቷን አስከትላ "baby you don't understand how I waiting this day ይሄ ቀን ማለት ለኔ ትርጉም አለው።
የዛሬውን ቀን ከምን በላይ እወዳለሁ ።
የዛሬ ቀን ማለት ይህ ቀን የመፈጠር ምክንያት ነው።
በህይወቴ ይህ ቀን ሁሉም ቀን ናት ።
`ይህ ቀን ባይኖር ምንም ቀን የለም ። '' አንተም ብትሆን ።
ገና ሳለገኛት አምስተ ቀን... ቀን.. ቀን..ስትለኝ ጭንቅላተን ይዥ ብድግ ብዬ ከአጠገቧ ተነስቼ ከካፈ ወጣሁ
ተከትላኝ ወታ " ቃል
2013 ]
.
[" ይህ ቀን ባይኖር ምንም ቀን የለም "]ቃልኪዳን የአዮ ልጅ
.
.
...የሰመረ እንቅልፍ ተኝቼ ነበር ግን መንጋቱ አይቀር ነጋ፤አዕምሮዬ ንጋትን ከጠላ ሰነባብቷል። በቃ እንድሁም ሲነጋ ይጨንቀኛል ፤ ደግሞ የትላንቱ ቀን ተመልሶ "ዛሬም አንድላይ ነን " የምለኝ ይመስለኛል ።
የዚህ ዓለም ውጥንቅጡ ትዝ የምለኝ ሲነጋጋ ብቻ ነው። ሲነጋጋ ሁሉም ብልጭ ይልብኛል የፓለቲካ ርዕዮተ ዓለም ፣ የኑሮ ጋጋታው ፣ሃይማኖት የምሉት እስር ፣ ትምህርት የምሉት የነጩ ድስኩር ድርሳናት ...ኤጭ ሁሉም ያንገሸግሸኛል።
ምን አለ እንደ ጨለማው እርጋታ አርምመን በቀረን ?
ህልቆ ዓመታት ለማንኖርባት ዓለም ባይነጋ ?
ምን አለ "(ወዳጄ እንደምለው )ከሞት ታናሽ ወንድም(እንቅልፍ ) ጋር ተፋቅረን ብናመሻሽ ? ፍፁም ሰላማዊ ሌሊቶችን ብንኖር ?
ይሄው ገና ሳይነጋ ናላዬ ይናጋብኝ ጀመር ።
ለማስታወሻዬ ስለዚህ ቀን መንጋት ተናግረ እንደ'ኔ ሰላሟን ላናጋ አስቤ ሲገልጥ አሀዱ ብሎ ቁጥሮች ታዩኝ 11-06-1992 ዓ.ም መብረቅ የመታኝ ያህል በድንጋጤ ስንጥቅ ብዬ ሁለት ቦታ ወጣሁ ፤ ጭንቅላቴ ወድያ በጭንቀት ተወጥሮ ሰውነቴ ወድህ በፍፁም እርጋታ ዘፍ ብሏል ።
ዛሬ የእርግቤ ልደት መሆኑን ዘንግቼው ኖሯል ፤ማታ እንድህ የተመናቀረችው ለዚህም ነው ለካ?!
አፈን ከፍቼ ጥርሶቸን አብለጨለጭኩ ሳቅ መሆኑ ነው፤ በቀን ስቀ አላቅም በቀን መሳቀን ከታርከ እና ከዘመኔ መዝገብ ስፈትሸው ሳልስቅ አያሌ አመታትን እንደ ኖርኩኝ ለመታዘብ ቻልኩ።
በችኮላ ማስታወሻዬን ሳምኳት እና ቀኑ ስለ መንጋቱ ሳላወጋት ከመፃፎቹ ተርታ አቀላቅያት ስልኬን አውጥቼ ወደ እርግቤ ደወልኩ።
ስልኳ ሶስተ እንዳቃጨለ
"እሺ የቀኑ የመጀመሪያው ደዋይ" የምል የእርግቤ መረዋ ድምፅ ተሰማኝ ...
የቀኑ ማለትዋን ግን አልወደድኩትም። ቀን ምን አገባው በኛ መሀከል....
"ሄሎ ሄሎ" ብላ ከሀሳበ ነጠቀችኝ..
ወዬ እርግቤ..
"እንቅልፍህን ሳትጨርስ አትደውልልኝ አላልኩም"
ምንም ሳልል ቀጥታ ሀሳበን እንደወረደ እርግቤ ዛሬ ወደዚህች ከንቱ ዓለም የመጣሽበት... አልጨረስኩም ቀን ማለት አስጠላኝ ምሽት ልበላት እንደ...? እንደ አካሄድ ቆይ ቀንም በቀን ምሽትም በምሽት ለምን አይቆምም ?
ለምን ተጨምቀው ቀን ብቻ ይባላሉ ?
" እ..እ..ተለጎምክሳ" የምል የእርግቤ ድምፅ ስሰማኝ
ያቋረጥኳትን ሃሳብ እርግቤ ዛሬ ወደዚህች ከንቱ ዓለም የመጣሽበት....
( ከራሴ ጋር ተሟግቼ ) ቀን ነው... ብዬ እንኳን ወደ ጥልቁ ምድረ መጣሽ አልኳት
እሷም "ሰልኩን አየር ማረፊያ አስመሰልከው አሁን ምኔ ዲያስፖራ ይመስላል " ብላ በመረዋ ድምጾ ሳቀችና አሰከትላ "ቀኑን የረሳሄው መስሎኝ ነበር" አለች
...ልጅቷ ምን ነካት ቀን የምለውን ቃል ዛሬ ለሁለተኛ ግዜ ጠራችው... እኔም አጸፋውን ቀን. ..ቀን ..አስረ አትበይ እርግቤ ማታ ጨለማ ካባዋን ስትከናነብ ሶስት ሰዓት ላይ የተወለድሽበትን..ትን ..ቀ...ቀ...ቀ..
ካላበድኩ በስተቀር ቀን አልልም!
በፍጹም !
...ከትኩስ ንትርክ መሀከል አዕምሮዬ ዕለትን ወለደ ...
የተወለድሽበትን ዕለት ከጨረቃ ስር ተቀምጠን ስለምንረግም ከ... ከ... ከማንም ጋር ሳይሆን ብቻሽን እንድትመጭ እናሳስባለን ብዬ ሳልጨርስ ሳቋ ቀደመኝ...
የማይቋረጥ ሳቅ ይሄኔ እንባዋ ኩልል ኩልል እያለ በጉንጯ ላይ እየተንከባለለ እየተንኮለከለ ከንፈሯ ላይ የምያርፍ ይመስለኛል ምን አለ እሱን ባደረገኝ...
[የቀጠለ ]
ከረጅም ሳቅ በኃላ "ስምንት ሰዓት ላይ ቀኑን እናከብራለን " አለች...
ለሶስተኛ ዙር ቀን አለች በገንኩ ለጉድ! ጭራሽኑ ቀኑን እናከብራለን ወቸው ጉድ አለ የሀገረ ሰው ታድያ ይበላ ምን ያገባኛል ደሞ ለተረት...
ግደታ ካልሆኔ በ... ቀ... ቀ... ቀን(እያበድኩ ነው ወይስ አበድኩ) ከቤት እንደማልወጣ እያወቅሽው...
የንዝንዝ ድምፅ ተከተለ "እኔ የተወለድኩበት ቀን ላንተ ምንም ናት በቃ የኔ ቀን ግደታ ላንተ መሆን አትችልም እያልከኝ ነው..?"
ለአምስተኛ ዙር ቀን አለች እኮ ኡ.............ኡ............ኡ..........ብሎ መጮኽ አማረኝ ለስድስተኛ ዙር ሳትለው እሽ ስምንት ሰዓት ላይ ተባብለን ተስማማን ና ስልኩን ዘጋን።
ቀን ቀን ስሆን የኤሊን እግር እና ማታ ማታ ስሆን የጥንቸልን እግር ሰዓት እንደምትዋስ ካወኩኝ አመታት አልፈዋል ።
ከመፅሐፍዎች መሀከል መዝገበ ቃላት የምለውን መፅሐፍ አወጣሁ ...ሿ..ሿ...ሿ.. እያደረኩ 'ቀ' ላይ ደረስኩ በጥሞና እያገላበጥኩ ቀን ለተሰኘ ቃል ትርጉሙን ማንበብ ጀመርኩኝ ።
"ቀን"
1ኛ" ሃያ አራት ሰዓታት የምሆን የብርሃን ና የጨለማ ግዜ" እኔ በዚህኛው አላምንም የትኛው ነው የብርሃን ግዜ ? የትኛው ነው የጨለማ ግዜ ?
2ኛ"ከጠዋት እስከ ማታ ያለው የብርሃን ግዜ" ጨለማስ? ይሄው ከራሳቸው ሳይሆኑ ልያሳምሙኝ ነው።
መታመም ምንድነው ? እኔ እንጃ! መፃፏን አሽቀንጥረ ጣልኳት።
ወደ ራሰ ትርጓሜ ስመጣ ቀን ማለት የፀሐይ አንባገነናዊ ግዛት ነው።
ምሽት ማለት ደሞ የጨረቃ ደሞክራሲያዊ ግዛት ነው ።
የጨረቃ ህገመንግስታዊ ራዕይ ለጨለመበት ማፍካት እና አብሮ መጓዝ ነው።
የጨረቃ ህገመንግስት አንቀጽ 39 የእጅ ባትር የያዘ ካለ መገንጠል ይችላል ይለናል ።
ሁሌ ስገዱልኝ ብላ እንደ ፀሐይ ስለማትወጣ ሰላማዊነትን እንጂ አንባገነናዊ ስርዓት አታራምድም።
ይዋል ይፈጅ እንጅ መድረሱ አይቀርምና ሰዓቱ ደረሰ።
ከክፍለ ቀጥሎ ካለው መምህሩ ቤት ክፍት አፉ ቲቢ የሰባት ሰዓት ዜና ይዜን ቀርበናል ስል..
የት ? ብዬ ከቤተ ውሄ ይዥ ወጣሁና ተጣጠብኩ ፤ ልብሴን ስቀያይር 7:30 ሆነ ሮጨ ከቤት ወጣሁ የቀጠሮ ቦታ ስደርስ አስር ደቂቃ ይቀራል ዞር ዞር ብዬ ስቃኝ እርግቤ ገና አልመጣችም ።
ጥግ ተቀምጨ በእጅ ምልክት አስተናጋጁን ና ብየው እርግቤ እስክትመጣ ማኪያቶ አዘዘኩኝ።
እርግቤ ከቀጠሮው ሰዓቱ ሁለት ደቂቃ አረፍዳ መጣች። በስሱ ጉንጯን ስመ ወንበር ስበ አስቀመጥኳት።
እ..ር..ግ..ቤ ..ብዬ ጠርቼ ሳልጨርስ ምን ልታዘዝ የምለው የአስተናጋጁ ድምፅ ረበሸኝ ፤ ፈጥኘ ምንም አልኩ
እርግቤ ሳቋን አስቀደመችና " ሞቆኛል በመጀመሪያ የቀዘቀዘ ውሃ አምጣ ቀጣዩን ላስብበት" አለች ከዛን " የኔ ውድ ቃልዬ ቤት እንቀይራለን ከዛን የመጀመሪያውን እቅድ እናሟላለን " ስትለኝ
የመጀመሪያውን እቅድ ምንነት ጠየኳት ተቅለስልሳ"ቃልዬ በመጀመሪያ ወይንን ለፍቅራችን እናነሳለን ከዛን እጅ አቆላልፈን እንጠጣለን " ብላ መለሰችልኝ
እኔም ኤድያ ስንቱ ተርቦ ፣ተጠምቶ፣ እየማቀቁ እያየን ውስኪ የመርጨት ጥቅሙ ነው እኔ የማይገባኝ ነገር...
እውነት ለፍቅር ካልን ምንም ባናደርግም የኔ ብጤን በማቀፍ ፍቅራችንን እናሳይ ካልሆነ ብዬ እንቢተኝነተን ስገልፅ
ፍቷን ሰረዝ በሰረዝ ፅፋው የምፈጀውን ንዴቷን አስከትላ "baby you don't understand how I waiting this day ይሄ ቀን ማለት ለኔ ትርጉም አለው።
የዛሬውን ቀን ከምን በላይ እወዳለሁ ።
የዛሬ ቀን ማለት ይህ ቀን የመፈጠር ምክንያት ነው።
በህይወቴ ይህ ቀን ሁሉም ቀን ናት ።
`ይህ ቀን ባይኖር ምንም ቀን የለም ። '' አንተም ብትሆን ።
ገና ሳለገኛት አምስተ ቀን... ቀን.. ቀን..ስትለኝ ጭንቅላተን ይዥ ብድግ ብዬ ከአጠገቧ ተነስቼ ከካፈ ወጣሁ
ተከትላኝ ወታ " ቃል
..ቃል ..ቃል.. " ብላ ትጠራለች ጆሮዬ እየሰማው አዕምሮዬ ግን ቀን... ቀን... ቀን... እያለ ይተረጉማል ጭንቅላተን እንደ ያዝኩ እግረ አውጭኝ በምል መሮጥ ጀመረኩኝ እያበድኩ ነው መሰለኝ ?! በቃ አበድኩ ?
https://telegram.me/Write_Event
https://telegram.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
[``ዝግመተ ምዥራጥ'']
.
ቃልኪዳን
.
የነፍሴ መዋለል
የሃሳቤ ብክለት ፥
ዝግመተ ምዥራጥ
ሰማዩም ምድሩም
እነሆ የዞረበት
ልፍታው በቃላት
ኑሮ ተማገረ
ከትላንት ዛሬ ስል
አካሌ ማሰነ
መብከንከኔ ቀርቶ
ቢናፍቀኝ መስከነ
ህይወትን ዘገነ
ግን የለም የራቀው
መንሰፊሰፍ ነው
ተግ ሸሽቶ ከቀኔ
ከህልውና ኑረት
ተቅበዝብዞ መሸሽ
ደራ በዘመኔ
* * *
ይሄው እላለሁኝ
አለህም የለህም
ከራሴ ተጣልቼ
መኖርህን በገሀድ
እጠራጠራለሁ
እውነታውን ስቼ
ተስፋ ያደረኩት
ህልሜ እየተነነ
ካልተሞሉ ግቦቼ
የለህም እንዳልኩኝ
አለህ እላለሁኝ
ከራሴ ተሟግቼ
* * *
ወዴት ነህን ?
የትስ ነህን ?
መገኛውን ቀርቦ
መዳሰስ መጠየቅ
ሰርክ ያምረኛል
በኔ ህይወት ምናኔ
የሱ ህያው መሆን
አልታወቅ ይለኛል
ደሞ ምንተዳዬ
በኔ መኖር ዳና
እሱ ይኖር ይሆናል
ኤልሻዳይ ነው ስሉኝ
እኔም አሜን ብያለሁ
መኖሬን ማን ያውቃል ?
* * *
በህልውና ህያውነት
ስገለጥ ሃያልነቱ
ካለው በህይወት
ህያው ነው ማለቴ
እውነታውን ኖሯል
ይገዝፋል ከኑረት
ደሞ ምን በወጣኝ
ከመኖረ በላይ
ስደንቀኝ እስትንፋሴ
ያለውን የለም ስል
ምናምኒት ሳልጨብጥ
ልኳትን ከነፍሴ
join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
.
ቃልኪዳን
.
የነፍሴ መዋለል
የሃሳቤ ብክለት ፥
ዝግመተ ምዥራጥ
ሰማዩም ምድሩም
እነሆ የዞረበት
ልፍታው በቃላት
ኑሮ ተማገረ
ከትላንት ዛሬ ስል
አካሌ ማሰነ
መብከንከኔ ቀርቶ
ቢናፍቀኝ መስከነ
ህይወትን ዘገነ
ግን የለም የራቀው
መንሰፊሰፍ ነው
ተግ ሸሽቶ ከቀኔ
ከህልውና ኑረት
ተቅበዝብዞ መሸሽ
ደራ በዘመኔ
* * *
ይሄው እላለሁኝ
አለህም የለህም
ከራሴ ተጣልቼ
መኖርህን በገሀድ
እጠራጠራለሁ
እውነታውን ስቼ
ተስፋ ያደረኩት
ህልሜ እየተነነ
ካልተሞሉ ግቦቼ
የለህም እንዳልኩኝ
አለህ እላለሁኝ
ከራሴ ተሟግቼ
* * *
ወዴት ነህን ?
የትስ ነህን ?
መገኛውን ቀርቦ
መዳሰስ መጠየቅ
ሰርክ ያምረኛል
በኔ ህይወት ምናኔ
የሱ ህያው መሆን
አልታወቅ ይለኛል
ደሞ ምንተዳዬ
በኔ መኖር ዳና
እሱ ይኖር ይሆናል
ኤልሻዳይ ነው ስሉኝ
እኔም አሜን ብያለሁ
መኖሬን ማን ያውቃል ?
* * *
በህልውና ህያውነት
ስገለጥ ሃያልነቱ
ካለው በህይወት
ህያው ነው ማለቴ
እውነታውን ኖሯል
ይገዝፋል ከኑረት
ደሞ ምን በወጣኝ
ከመኖረ በላይ
ስደንቀኝ እስትንፋሴ
ያለውን የለም ስል
ምናምኒት ሳልጨብጥ
ልኳትን ከነፍሴ
join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
መቼ ያቆማሉ...
ቃልኪዳን አዮ
በምድረ በዳው ልቤ
የፍቅርሽ ዝናብ ሲፈስ
የመውደድ ረሃበ
በዳናው ሲረሰርስ
ታውቆኛል እርግቤ
ቡቃያ ሲጠነሰስ
ወፍ የማይጠረጥረው
ፍረው እንደምቀነጠስ
እናማ እርግቤ ሆይ
የተባልኩት ሁሉ
ጨርሶ ካልገለፀኝ
ያሉትን ስለ'ኔ ይበሉ
ስለ'ኔ እንዳወሩት
ስ'ላንች ይቀባጥራሉ
መቀበልን ወድያ
ወድህ ከውነት ቃሉ
ሀ ብለን ከሰማን
መቼ ያቆማሉ
'ባሉባልታ ዝግመት
አይቋጥርም ልቤ ቁርሾ
'ባሉባልታ ዝግመት
አይቋጥር ልብሽ ቁርሾ
የምለውን ብቻ ስሚ
ያንችን ብቻ ልስማ
የጋረደን ግርዶሽ
በፅኑ እንዳይለማ
ያኔ እስከ ምንለው
ይህም በዛሬ አልፎ
ዝግ ይሁን እስከዛ
ልባችን ተቆልፎ
ማንም አይግባበት
ለሁካታ ተሰልፎ
ለፍቺ እንዳይገፋን
ተዕምነት ተላልፎ
share n join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
ቃልኪዳን አዮ
በምድረ በዳው ልቤ
የፍቅርሽ ዝናብ ሲፈስ
የመውደድ ረሃበ
በዳናው ሲረሰርስ
ታውቆኛል እርግቤ
ቡቃያ ሲጠነሰስ
ወፍ የማይጠረጥረው
ፍረው እንደምቀነጠስ
እናማ እርግቤ ሆይ
የተባልኩት ሁሉ
ጨርሶ ካልገለፀኝ
ያሉትን ስለ'ኔ ይበሉ
ስለ'ኔ እንዳወሩት
ስ'ላንች ይቀባጥራሉ
መቀበልን ወድያ
ወድህ ከውነት ቃሉ
ሀ ብለን ከሰማን
መቼ ያቆማሉ
'ባሉባልታ ዝግመት
አይቋጥርም ልቤ ቁርሾ
'ባሉባልታ ዝግመት
አይቋጥር ልብሽ ቁርሾ
የምለውን ብቻ ስሚ
ያንችን ብቻ ልስማ
የጋረደን ግርዶሽ
በፅኑ እንዳይለማ
ያኔ እስከ ምንለው
ይህም በዛሬ አልፎ
ዝግ ይሁን እስከዛ
ልባችን ተቆልፎ
ማንም አይግባበት
ለሁካታ ተሰልፎ
ለፍቺ እንዳይገፋን
ተዕምነት ተላልፎ
share n join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
የምሳ ሰዓት
.
.
.
ሰሞኑን ስራ መግባት መውጣት ስልችት ብሎኛል ። ቆይ ሰራተኞች ይሄንን ሁሉ አመታት ድግግሞሽ የሆነ ህይወት እንደት ይችላሉ ? ይብላኝ ለነሱ እኔስ ተማር ነኝ ማለት ያምረኛል ግን ዘንድሮ ተመራቂ መሆነን እና አሁን ልምድ ልውውጥ ላይ መሆነ ትዝ ትዝ ስለኝ ቃሉን ሳልተፋው ለመዋጥ እገደዳለሁ።
ኦሾ እንድህ ተናግሮ ነበር ``የምትማሩት ለደመወዝ ብቻ ከሆነ ከሰላሳ ቀን በላይ አሻግራችሁ የምታዩት ራዕይ የላችሁም ማለት ነው'' ታድያ የሀገረ ሰው እውነት ይሄንን መመሪያ ተግባራዊ አድርጎ ነው ሳይታክት የምሰራው ? መቃዠት ጀመርኩኝ እንደ? ከመከላከያ ሰራዊት በስተቀር ማን አለ ሳይታክት የምሰራ? ማንም የለም መቸም የምኖር አይመስለኝም ። ሁለም ትንግርት የሆነች ቃል አለች ከጠዋቱ እስከ አመሻሽ በሁሉም መንግስት መስሪያ ቤት እንደ ስራ ቋንቋ የተሰየመች እሷም ማን ናት? ካላቹኝ ``ገና ለምሳ ወተው ነው'' ተብየ ናት። እኔስ በቀጣይ ስራ ቦታ አፈነግጥ ይሁን ? ለምሳ ወተው ነው ተብየ መለያ እደርበው ይሁን ? ብሎ ራስን መጠየቅ ከአሁኑ ይበጃል ።
ይህ ለምሳ ወተዋል የምትለው ቃል ምንም እንኳን መነሻው ከመንግስታዊ መስሪያ ቤት ብነሳም አሁን ላይ ግለሰባዊ ድርጅት ላይም ተግባራዊ በመሆን ላይ ይገኛል ። እሰይ ጥሩ ለውጥ ነው!! ማለት ይቅርታ ነውጥ ይሁን ? ምን አውቀ?
ከትላንት በስትያ አንድ ሱቅ ጎራ ብዬ ነበር። ሱቅ ከማለቴ [ሳልጨርሰው] አስቀድመው ሱ... እንዳልኩ
አበት አለች እናትየው ፤ ፍጥነቷ ገርሞኝ በውስጤም አበት የስራ ሰው ስል አደነኩኝ ግን እውነታው ወድያ ነበር ። ምክንያቱም ሱቁ ውስጥ በአካል ይቁሙ እንጂ መንፈሳቸው ለምሳ ወቷል።
ካርድ አልኳት ? ዝም አለች አልሰማችም ይሆናል ብዬ እናት ካርድ ብዬ አስር ብር ኪሎ ላይ አስቀምጬ ተቅለሰለስኩኝ አሁንም ዝም ዝም አለች አፍጥጨ ወደ ውስጥ ሳያቸው እነሱ ቡናቸውን እየቀሸሩ ነው ለካ !! ስትንቀራፈፍ ቆይታ ባለስንት አለችኝ ብሩን አሳየኋቸው። አሁንም ዝም ዝም አሉ!! ንዴቴ አይሎ ከኪሎ ላይ ብሩን ወስድኩና ለምሳ ወጥቻለሁ አይሉኝም ምነው ደንባችን ፣ ወግ ወጉን ዘነጉት ስል ዝቸ ሌላ ሱቅ ከነፍኩኝ።
አሁን አሁንማ ግፈኛ የሆንኩ እየመሰለኝ ነው። ታካሚ መቶ ዶክተሩ እኔን ያስቀምጠኝ እና ካፈ ነኝ እዝሁ ግብ ውስጥ በሽተኛ ከመጣ ለምሳ ወተው ነው በል አስቸኳይ ከሆነ ደውልልኝ...
አበት አበት የሰው ዝቅጠት የምሳ ሰዓት ሶስት ሰዓት ሆነ እንደ?
አንድ ቡና አዞ ቅጥ እስክደርቅ ድረስ መቀመጥ ምን የምሉት ብሂል ነው?
ከራሴ ጋር እየተማገትኩ እያለ አንድት እናት ልጇን ይዛ መጣች በቃ ልቤን በላችው!! የሰው ልብ ይበላል እንደ?! ትሉኝ ይሆናል !!
ምንም ሳላንገራግር በጥድፊያ ደወልኩለት ።
ለምሳ ወተው ነው በል የምል ድምፅ ሰማሁ
``No no doctor this is priority wanna business " ስል ተሟገትኩ
"okay i will come" አለ!!
ይበል እንጂ የሱ መምጫ በግምት ከካፈ እሰከ ተመላላሽ ታካሚ ክፍል ሃያ አምስት ሜትር ብሆን ግን አዘገያየቱ የጌታ መምጫው አስመስለው ።
መምጣቱ አይቀርምና ኤሊዬ መጣ(ዶክተሩን ኤሊዬ ብዬ ልጠራው የተገደድኩት የአመጣጡን ፍጥነት ለክቼ ነው። ምን አልባት ኤሊ በሱ ትቀና ይሆናል ምክንያቱም አመጣጡ ኤሊን የምያሰንቅ ነው።) መግባቱን ያወኩት ደጅ እንደ ደረሰ በዘፈቀድ 'ምን አሟቸው ነው ?' በማለቱ ነው ። ያመማት ልጇን እሱ ግን ...?
እናትየው 'ወባ ነው መሰለኝ ' አለች ሀዘን እና ጥርጣሬ በተቀላቀለበት ድምፅ
'ታድያ ወባ ከሆነ መድኃኒት አትገዥም ነበር ለምን አዘልሽ አመጣሽ?' አለ ዶክተር ኤሊ
እናትየው 'አይ ልጄ እንድሁ ገምቸው ነው' ፍርሃት በተቀላቀለበት ድምፅ
'አንቺ ነሽ ወይስ እኔ ነኝ ዶክተር ?' ጓንቱን እያጠለቀ በንቀት አስተያየት እየተመለከተ ይነዘንዛል ዶክተር ኤሊ
ከእናትየው ይልቅ የኔ ስሜት ተጋጋለ በውስጤ ራሴን መነታረክ ተያያዝኩት ቆይ ይሄ ሆስፒታል ነው ወይስ እስር ቤት?
ቆይ ይሄ ተመላላሽ ታካሚ ክፍል ነው ወይስ የታራሚዎች መነዝነዣ ክፍል ?
ይሄ ዶክተር ነው ወይስ ፖሊስ ?
የለበስኩትን ጋዮነን አውልቀው ከክፍሉ ወጣሁና የክፍሉን ምንነት ማንበብ ተያያዝኩት ተመላላሽ ታካሚ ክፍል (opd) ይላል ።
እርግጠኛ ሆነን እናውራ ብንል "ድሮም ስም ግብሩን ግብር ስምን መች ገልጾት ያቃል(የድሃ ልጅ ሃብታሙ እየተባለ )" እናንተ እኮ አታፍሩም ከመቶ ፐርሰንት አሰር እጅ የምሆነው ይገልጻል ትሉኝ ይሆናል ፤ ያው ድስኩር ትደሰኩርና ህዝበ ለክቶት ለመገንዘብ ግዜ መፍጀት እንደማይፈልጉ ስለ ምትረዱ በፐርሰንት ትቀባጥራላችሁ።
ከኔ ጋር ለልምድ ልውውጥ ከግብ ወደ ሆስፒታል የተመደበው ልጅ ትከሻዬን ቸብ ቸብ ሲያደርገኝ ፈዝዠ ከቆምኩበት ነቃሁ ።
"ምነው ፍዝዝ ብለሃል " ልጁ ነው መፍዘዘ ገርሞት
አይ ምንም እንድሁ እያሰብኩኝ ነው
``የምሳ ሰዓት ነው እንውጣ'' አለኝ
በል አንተ ውጣ እኔ ትንሽ ቆያለሁ
ኦሯ በሚካኤል ሁሉ ቃዥቶ የለም ?!
ለመብላት ነው የምንኖረው ወይስ ለመኖር ነው የምንበላው ?!
ተምታታብኝ 'ኮ። ሆድህን ግዛው ወይስ ሆድህ ይግዛህ ተብሎ ነው የታወጀው ?!
ምነዋ ወዳጄ ቅጡ እና ቂጡን መለየት አቃታን?!
ምን አለ ሳንበላ አንድ ሰዓት ብያመልጠን?! ይሄንን ነው መሸሽ !!
ቆይ እነዛ የጫካ አደሮች አንተ በቀን ሶስቴ እያገሳህ እንድትበላ እሱ በቀን አንዴ ለመብላት ስንት አሳሪ እንደምያይ ተገንዝበሃል ?! እውነት እውነት በዝህ አመጋገባችን ፈጣሪ ይታዘበናል።
ወቶ አደርን ተመልከት በበረሃ ስንቁ ደረቅ ብስኩት ነው። እሱ ደረቅ ይበላል ከአንጀቱ ጋር እየተሟገተ። ይህ ሁሉ ለምን ይመስልሃል ?! አንተ ለም ለምን ያለ ምንም መንጋጋት እንድትበላ ነው ። አንተ ጣፋጭ ጣፋጩን እንድት ጎነጭ ነው ። ግን አመድ አፋሽ አንሁን ምስጋና ያንሳቸዋል ይሄንን ፅሁፋ ስታነብ ባለህበት ቆመህ ለ1 ደቂቃ ብሆን ብቻ እስከ ምትችለው ድረስ ክፉ አይንካችሁ ስትል ፀልይ እና ለነሱ ያለህን ክብር ለራስህ አሳይ።
ይሄው እንዳልቆምክ እርግጠኛ ነኝ ምክንያቱም የምሰራላትን ሳይሆን የምገላትን ነው እኛ የምናወድሰው። ቆምክ በል ፀልይ አመሰግናለሁ ።
ርዕሳችን ምን ነበር ?! ስለ ምሳ ሰዓት። ምነዋ ምሳ ባንበላ አንሞት ነገር?!
እኔ እንደው ሳስበው ግርም የምለኝ ነገር ቆይ ፈጣሪ አያድርገውና የሰባ ሰባቱ ድርቅ ብመጣስ?!
ያ መንገደኛው ባለቅኔ ``በሰባ ሰባት አንድ እንጀራ ለሰባት
እሱንም ከተገኘ ምን አልባት " ብለው እንዳቀነቀኑት የኛ ህይወት እንደዛ የምሆን አይመስለኝም ። አንድ እንጀራ ለሰባት ብገኝም ወይ የሃይማኖት ወይም የብሔር ግጭት ተፈጥሮ ሳንበላት ወደ መረት የምንሰዳት ነው የምመስለኝ። በእርግጥ ድርቅ ብጋረጥ ሁሉም አይተርፍም ሁሉም አያልቅም ። ይሄው ዛሬም ከጎናችን በቀን አንድ ጉርሽ የምያገኝ ስንቱ ተከምሯል ዳሩ የኛን መጥገብ እንጂ እሱ ምን በላ ማለቱን የት እናውቃለን ።
በዝህ ዘመን ወዳጅ የምመስለን የተጫማው ፣የለበሰው እና ያገጠው ብቻ ነው ።
ቡትርፍ ቡትቶ ለባሹ ሰው መሆኑን መለየት ካቃተን እኮ አያሌ ግዝያት እኮ ነጎዱ ።
የሰባአዊነት አንድምታ ህሊናችን ዝጎ ከረሳው ሰነባብቷል ። ሰው መሆን ካቃተን ቆይቷል ።
አሁን ሰው አይደለንም ስጋ ተሸካሚዎች ነን። ለመሸከም እንስሳትም ይሸከማሉ ። ፈጣሪ ይመስገን ሰው ጨርሶ አልጠፉም አንድ አንዶች አሉ ከአያሌ ሰው መሀ
.
.
.
ሰሞኑን ስራ መግባት መውጣት ስልችት ብሎኛል ። ቆይ ሰራተኞች ይሄንን ሁሉ አመታት ድግግሞሽ የሆነ ህይወት እንደት ይችላሉ ? ይብላኝ ለነሱ እኔስ ተማር ነኝ ማለት ያምረኛል ግን ዘንድሮ ተመራቂ መሆነን እና አሁን ልምድ ልውውጥ ላይ መሆነ ትዝ ትዝ ስለኝ ቃሉን ሳልተፋው ለመዋጥ እገደዳለሁ።
ኦሾ እንድህ ተናግሮ ነበር ``የምትማሩት ለደመወዝ ብቻ ከሆነ ከሰላሳ ቀን በላይ አሻግራችሁ የምታዩት ራዕይ የላችሁም ማለት ነው'' ታድያ የሀገረ ሰው እውነት ይሄንን መመሪያ ተግባራዊ አድርጎ ነው ሳይታክት የምሰራው ? መቃዠት ጀመርኩኝ እንደ? ከመከላከያ ሰራዊት በስተቀር ማን አለ ሳይታክት የምሰራ? ማንም የለም መቸም የምኖር አይመስለኝም ። ሁለም ትንግርት የሆነች ቃል አለች ከጠዋቱ እስከ አመሻሽ በሁሉም መንግስት መስሪያ ቤት እንደ ስራ ቋንቋ የተሰየመች እሷም ማን ናት? ካላቹኝ ``ገና ለምሳ ወተው ነው'' ተብየ ናት። እኔስ በቀጣይ ስራ ቦታ አፈነግጥ ይሁን ? ለምሳ ወተው ነው ተብየ መለያ እደርበው ይሁን ? ብሎ ራስን መጠየቅ ከአሁኑ ይበጃል ።
ይህ ለምሳ ወተዋል የምትለው ቃል ምንም እንኳን መነሻው ከመንግስታዊ መስሪያ ቤት ብነሳም አሁን ላይ ግለሰባዊ ድርጅት ላይም ተግባራዊ በመሆን ላይ ይገኛል ። እሰይ ጥሩ ለውጥ ነው!! ማለት ይቅርታ ነውጥ ይሁን ? ምን አውቀ?
ከትላንት በስትያ አንድ ሱቅ ጎራ ብዬ ነበር። ሱቅ ከማለቴ [ሳልጨርሰው] አስቀድመው ሱ... እንዳልኩ
አበት አለች እናትየው ፤ ፍጥነቷ ገርሞኝ በውስጤም አበት የስራ ሰው ስል አደነኩኝ ግን እውነታው ወድያ ነበር ። ምክንያቱም ሱቁ ውስጥ በአካል ይቁሙ እንጂ መንፈሳቸው ለምሳ ወቷል።
ካርድ አልኳት ? ዝም አለች አልሰማችም ይሆናል ብዬ እናት ካርድ ብዬ አስር ብር ኪሎ ላይ አስቀምጬ ተቅለሰለስኩኝ አሁንም ዝም ዝም አለች አፍጥጨ ወደ ውስጥ ሳያቸው እነሱ ቡናቸውን እየቀሸሩ ነው ለካ !! ስትንቀራፈፍ ቆይታ ባለስንት አለችኝ ብሩን አሳየኋቸው። አሁንም ዝም ዝም አሉ!! ንዴቴ አይሎ ከኪሎ ላይ ብሩን ወስድኩና ለምሳ ወጥቻለሁ አይሉኝም ምነው ደንባችን ፣ ወግ ወጉን ዘነጉት ስል ዝቸ ሌላ ሱቅ ከነፍኩኝ።
አሁን አሁንማ ግፈኛ የሆንኩ እየመሰለኝ ነው። ታካሚ መቶ ዶክተሩ እኔን ያስቀምጠኝ እና ካፈ ነኝ እዝሁ ግብ ውስጥ በሽተኛ ከመጣ ለምሳ ወተው ነው በል አስቸኳይ ከሆነ ደውልልኝ...
አበት አበት የሰው ዝቅጠት የምሳ ሰዓት ሶስት ሰዓት ሆነ እንደ?
አንድ ቡና አዞ ቅጥ እስክደርቅ ድረስ መቀመጥ ምን የምሉት ብሂል ነው?
ከራሴ ጋር እየተማገትኩ እያለ አንድት እናት ልጇን ይዛ መጣች በቃ ልቤን በላችው!! የሰው ልብ ይበላል እንደ?! ትሉኝ ይሆናል !!
ምንም ሳላንገራግር በጥድፊያ ደወልኩለት ።
ለምሳ ወተው ነው በል የምል ድምፅ ሰማሁ
``No no doctor this is priority wanna business " ስል ተሟገትኩ
"okay i will come" አለ!!
ይበል እንጂ የሱ መምጫ በግምት ከካፈ እሰከ ተመላላሽ ታካሚ ክፍል ሃያ አምስት ሜትር ብሆን ግን አዘገያየቱ የጌታ መምጫው አስመስለው ።
መምጣቱ አይቀርምና ኤሊዬ መጣ(ዶክተሩን ኤሊዬ ብዬ ልጠራው የተገደድኩት የአመጣጡን ፍጥነት ለክቼ ነው። ምን አልባት ኤሊ በሱ ትቀና ይሆናል ምክንያቱም አመጣጡ ኤሊን የምያሰንቅ ነው።) መግባቱን ያወኩት ደጅ እንደ ደረሰ በዘፈቀድ 'ምን አሟቸው ነው ?' በማለቱ ነው ። ያመማት ልጇን እሱ ግን ...?
እናትየው 'ወባ ነው መሰለኝ ' አለች ሀዘን እና ጥርጣሬ በተቀላቀለበት ድምፅ
'ታድያ ወባ ከሆነ መድኃኒት አትገዥም ነበር ለምን አዘልሽ አመጣሽ?' አለ ዶክተር ኤሊ
እናትየው 'አይ ልጄ እንድሁ ገምቸው ነው' ፍርሃት በተቀላቀለበት ድምፅ
'አንቺ ነሽ ወይስ እኔ ነኝ ዶክተር ?' ጓንቱን እያጠለቀ በንቀት አስተያየት እየተመለከተ ይነዘንዛል ዶክተር ኤሊ
ከእናትየው ይልቅ የኔ ስሜት ተጋጋለ በውስጤ ራሴን መነታረክ ተያያዝኩት ቆይ ይሄ ሆስፒታል ነው ወይስ እስር ቤት?
ቆይ ይሄ ተመላላሽ ታካሚ ክፍል ነው ወይስ የታራሚዎች መነዝነዣ ክፍል ?
ይሄ ዶክተር ነው ወይስ ፖሊስ ?
የለበስኩትን ጋዮነን አውልቀው ከክፍሉ ወጣሁና የክፍሉን ምንነት ማንበብ ተያያዝኩት ተመላላሽ ታካሚ ክፍል (opd) ይላል ።
እርግጠኛ ሆነን እናውራ ብንል "ድሮም ስም ግብሩን ግብር ስምን መች ገልጾት ያቃል(የድሃ ልጅ ሃብታሙ እየተባለ )" እናንተ እኮ አታፍሩም ከመቶ ፐርሰንት አሰር እጅ የምሆነው ይገልጻል ትሉኝ ይሆናል ፤ ያው ድስኩር ትደሰኩርና ህዝበ ለክቶት ለመገንዘብ ግዜ መፍጀት እንደማይፈልጉ ስለ ምትረዱ በፐርሰንት ትቀባጥራላችሁ።
ከኔ ጋር ለልምድ ልውውጥ ከግብ ወደ ሆስፒታል የተመደበው ልጅ ትከሻዬን ቸብ ቸብ ሲያደርገኝ ፈዝዠ ከቆምኩበት ነቃሁ ።
"ምነው ፍዝዝ ብለሃል " ልጁ ነው መፍዘዘ ገርሞት
አይ ምንም እንድሁ እያሰብኩኝ ነው
``የምሳ ሰዓት ነው እንውጣ'' አለኝ
በል አንተ ውጣ እኔ ትንሽ ቆያለሁ
ኦሯ በሚካኤል ሁሉ ቃዥቶ የለም ?!
ለመብላት ነው የምንኖረው ወይስ ለመኖር ነው የምንበላው ?!
ተምታታብኝ 'ኮ። ሆድህን ግዛው ወይስ ሆድህ ይግዛህ ተብሎ ነው የታወጀው ?!
ምነዋ ወዳጄ ቅጡ እና ቂጡን መለየት አቃታን?!
ምን አለ ሳንበላ አንድ ሰዓት ብያመልጠን?! ይሄንን ነው መሸሽ !!
ቆይ እነዛ የጫካ አደሮች አንተ በቀን ሶስቴ እያገሳህ እንድትበላ እሱ በቀን አንዴ ለመብላት ስንት አሳሪ እንደምያይ ተገንዝበሃል ?! እውነት እውነት በዝህ አመጋገባችን ፈጣሪ ይታዘበናል።
ወቶ አደርን ተመልከት በበረሃ ስንቁ ደረቅ ብስኩት ነው። እሱ ደረቅ ይበላል ከአንጀቱ ጋር እየተሟገተ። ይህ ሁሉ ለምን ይመስልሃል ?! አንተ ለም ለምን ያለ ምንም መንጋጋት እንድትበላ ነው ። አንተ ጣፋጭ ጣፋጩን እንድት ጎነጭ ነው ። ግን አመድ አፋሽ አንሁን ምስጋና ያንሳቸዋል ይሄንን ፅሁፋ ስታነብ ባለህበት ቆመህ ለ1 ደቂቃ ብሆን ብቻ እስከ ምትችለው ድረስ ክፉ አይንካችሁ ስትል ፀልይ እና ለነሱ ያለህን ክብር ለራስህ አሳይ።
ይሄው እንዳልቆምክ እርግጠኛ ነኝ ምክንያቱም የምሰራላትን ሳይሆን የምገላትን ነው እኛ የምናወድሰው። ቆምክ በል ፀልይ አመሰግናለሁ ።
ርዕሳችን ምን ነበር ?! ስለ ምሳ ሰዓት። ምነዋ ምሳ ባንበላ አንሞት ነገር?!
እኔ እንደው ሳስበው ግርም የምለኝ ነገር ቆይ ፈጣሪ አያድርገውና የሰባ ሰባቱ ድርቅ ብመጣስ?!
ያ መንገደኛው ባለቅኔ ``በሰባ ሰባት አንድ እንጀራ ለሰባት
እሱንም ከተገኘ ምን አልባት " ብለው እንዳቀነቀኑት የኛ ህይወት እንደዛ የምሆን አይመስለኝም ። አንድ እንጀራ ለሰባት ብገኝም ወይ የሃይማኖት ወይም የብሔር ግጭት ተፈጥሮ ሳንበላት ወደ መረት የምንሰዳት ነው የምመስለኝ። በእርግጥ ድርቅ ብጋረጥ ሁሉም አይተርፍም ሁሉም አያልቅም ። ይሄው ዛሬም ከጎናችን በቀን አንድ ጉርሽ የምያገኝ ስንቱ ተከምሯል ዳሩ የኛን መጥገብ እንጂ እሱ ምን በላ ማለቱን የት እናውቃለን ።
በዝህ ዘመን ወዳጅ የምመስለን የተጫማው ፣የለበሰው እና ያገጠው ብቻ ነው ።
ቡትርፍ ቡትቶ ለባሹ ሰው መሆኑን መለየት ካቃተን እኮ አያሌ ግዝያት እኮ ነጎዱ ።
የሰባአዊነት አንድምታ ህሊናችን ዝጎ ከረሳው ሰነባብቷል ። ሰው መሆን ካቃተን ቆይቷል ።
አሁን ሰው አይደለንም ስጋ ተሸካሚዎች ነን። ለመሸከም እንስሳትም ይሸከማሉ ። ፈጣሪ ይመስገን ሰው ጨርሶ አልጠፉም አንድ አንዶች አሉ ከአያሌ ሰው መሀ
ከል ሰው መሆንን የተገነዘቡት።
በሉ ከእናንተ ጋር እያወራሁ የምሳ ሰዓትን እየረሳሁ ነው ።
አታረሳሱኝማ የምሳ ሰዓት ነው ። እትዬ ስምተው ይሁን?! እትዬ የምሳ ሰዓት ነው።]
በሉ ከእናንተ ጋር እያወራሁ የምሳ ሰዓትን እየረሳሁ ነው ።
አታረሳሱኝማ የምሳ ሰዓት ነው ። እትዬ ስምተው ይሁን?! እትዬ የምሳ ሰዓት ነው።]
ሰ ባ ት ( ፯ )
┈┈•✦•┈┈
ሰባት ቁጥር በርካታ ሃይማኖታዊ፣ ሳይንሳዊ፣ ባህላዊ፣ ታሪካዊ ... ግጥጥሞሾች ያሉት ምስጢራዊ ቁጥር እንደሆነ ይታመንበታል። እስቲ ለዛሬ ጥቂቱን እንመልከት፦
☆ ሰባቱ ሰማያት፦
1. ኤረር 2. ራማ
3. ኢዮር 4. ሰማይ ውዱድ
5. ኢየሩሳሌም ሰማያዊት
6. መንበረ መንግሥት
7. ጽርሐ አርያም
☆ ሰባቱ ቀለማት፦
1. ጥቁር 2. ብጫ
3. አረንጓዴ 4. ሰማያዊ
5. ነድ 6. ወርቅ
7. ቀይ
☆ ሰባቱ የሰው ባህርያት፦
1. እሳት 2. መሬት
3. ውሃ 4. ነፋስ 5. ነባቢነት
6. ለባዊነት 7. ሕያውነት
☆ ሰባቱ ዕለታት፦
1. እሁድ 2. ሰኞ
3.ማክሰኞ 4. ረቡዕ
5. ሐሙስ 6. አርብ
7. ቅዳሜ
☆ ሰባቱ ክፍለ ዓለማት፦
1. አፍሪቃ 2. አውሮጳ
3. ሰሜን አሜሪካ
4. ደቡብ አሜሪካ
5. እስያ 6. አውስትራሊያ
7. አንታርክቲካ
☆ ሰባቱ የቀስተ ደመና ቀለማት፦
1. ቀይ 2. ብርቱካናማ
3. ብጫ 4. አረንጓዴ
5. ሰማያዊ 6. ጥቁር ሰማያዊ
7.ሐምራዊ
☆ እያንዳንዳቸው 40 ዓመት የገዙ ሰባት የዛጔ ነገሥታት፦
1.ጠጠውድም ከ925 - 965 ዓ.ም.
2.ጃንሥዩም ከ965 - 1005 ዓ.ም.
3.ግርማ ሥዩም ከ1005 - 1045 ዓ.ም.
4.ይምርሐነ ክርስቶስ ከ1077 - 1117 ዓ.ም.
5.ቅዱስ ሐርቤ ከ1117 - 1157 ዓ.ም.
6.ቅዱስ ላሊበላ ከ1157 - 1197 ዓ.ም.
7.ነኣኲቶ ለአብ ከ1197 - 1237 ዓ.ም. ናቸው።
☆ ሰባቱ ከ900 ዓመታት በላይ በምድር ላይ በሕይወት የኖሩ ሰዎች፦
1. አዳም - 930
2. ሤት - 912
3. ሄኖስ - 905
4. ቃይናን - 910
5. ያሬድ - 962
6. ማቱሳላ - 969
7. ኖኅ - 950 ናቸው።
📖 📖 📖 📖 📖
┈┈•✦•┈┈
ሰባት ቁጥር በርካታ ሃይማኖታዊ፣ ሳይንሳዊ፣ ባህላዊ፣ ታሪካዊ ... ግጥጥሞሾች ያሉት ምስጢራዊ ቁጥር እንደሆነ ይታመንበታል። እስቲ ለዛሬ ጥቂቱን እንመልከት፦
☆ ሰባቱ ሰማያት፦
1. ኤረር 2. ራማ
3. ኢዮር 4. ሰማይ ውዱድ
5. ኢየሩሳሌም ሰማያዊት
6. መንበረ መንግሥት
7. ጽርሐ አርያም
☆ ሰባቱ ቀለማት፦
1. ጥቁር 2. ብጫ
3. አረንጓዴ 4. ሰማያዊ
5. ነድ 6. ወርቅ
7. ቀይ
☆ ሰባቱ የሰው ባህርያት፦
1. እሳት 2. መሬት
3. ውሃ 4. ነፋስ 5. ነባቢነት
6. ለባዊነት 7. ሕያውነት
☆ ሰባቱ ዕለታት፦
1. እሁድ 2. ሰኞ
3.ማክሰኞ 4. ረቡዕ
5. ሐሙስ 6. አርብ
7. ቅዳሜ
☆ ሰባቱ ክፍለ ዓለማት፦
1. አፍሪቃ 2. አውሮጳ
3. ሰሜን አሜሪካ
4. ደቡብ አሜሪካ
5. እስያ 6. አውስትራሊያ
7. አንታርክቲካ
☆ ሰባቱ የቀስተ ደመና ቀለማት፦
1. ቀይ 2. ብርቱካናማ
3. ብጫ 4. አረንጓዴ
5. ሰማያዊ 6. ጥቁር ሰማያዊ
7.ሐምራዊ
☆ እያንዳንዳቸው 40 ዓመት የገዙ ሰባት የዛጔ ነገሥታት፦
1.ጠጠውድም ከ925 - 965 ዓ.ም.
2.ጃንሥዩም ከ965 - 1005 ዓ.ም.
3.ግርማ ሥዩም ከ1005 - 1045 ዓ.ም.
4.ይምርሐነ ክርስቶስ ከ1077 - 1117 ዓ.ም.
5.ቅዱስ ሐርቤ ከ1117 - 1157 ዓ.ም.
6.ቅዱስ ላሊበላ ከ1157 - 1197 ዓ.ም.
7.ነኣኲቶ ለአብ ከ1197 - 1237 ዓ.ም. ናቸው።
☆ ሰባቱ ከ900 ዓመታት በላይ በምድር ላይ በሕይወት የኖሩ ሰዎች፦
1. አዳም - 930
2. ሤት - 912
3. ሄኖስ - 905
4. ቃይናን - 910
5. ያሬድ - 962
6. ማቱሳላ - 969
7. ኖኅ - 950 ናቸው።
📖 📖 📖 📖 📖
Forwarded from የብዕር ዕንባ 🀄️📝 (ቃል_ኪዳን (የአዮ ልጅ))
ለክቡር ዘበኛ ገንዘብ ቤት አንደኛ መምሪያ ሬድዮ ጣብያ አገልግሎት
ጉዳዩ:- ስለ ሰራተኛ መቀጠር
አቶ ጥላሁን ገሰሰ የተባሉ ግለሰብ ከ መጋቢት 25 ቀን 1949 ዓ.ም ጀምሮ በወር 40 ብር ደመወዝ ተቀጥረዋልና ከዚህ ቀን አንስቶ ስማቸው ከ አንደኛ መምሪያ ደመወዝ መክፈያ መዝገብ ላይ ተሞልቶ ሰቀርብልዎ በየወሩ ወጪ እየሆነ እንዲከፈላቸው ይሁን ::
ግንቦት 13 ቀን 1949 ዓ.ም
************
ጥሬ ቆሎ
ለክቡር ዘበኛ ገንዘብ ቤት አንደኛ መምሪያ ሬድዮ ጣብያ አገልግሎት
ጉዳዩ:-የደመውዝ ቅጣትን ይመለከታል
አቶ ጥላሁን ገሰሰ የተባለው የክፍሉ ሰራተኛ ጥሬ ቆሎ አምጥቶ የሙዚቃ ስራ በሚሰራበት ቀን እየጎረመደና እያስጎረመደ ለሠራተኞችም እያደለ ሥራ በማስፈታት ከአንድ ወር ደመወዙ ላይ 3 ብር እንዲቆረጥበት ይሁን።
ሐምሌ 9 ቀን 1949 ዓ.ም
* ታሪክን የኃሌት
*****
┄┄┉✽̶»̶̥ ͜͡ ❀🌼❀ ͜͡»̶̥✽̶┉┄
💜 ጦብያ መፅሔት 💜
@Keneyalew_teweld
┄┄┉✽̶»̶̥ ͜͡ ❀🌼❀ ͜͡»̶̥✽̶┉┄
ጉዳዩ:- ስለ ሰራተኛ መቀጠር
አቶ ጥላሁን ገሰሰ የተባሉ ግለሰብ ከ መጋቢት 25 ቀን 1949 ዓ.ም ጀምሮ በወር 40 ብር ደመወዝ ተቀጥረዋልና ከዚህ ቀን አንስቶ ስማቸው ከ አንደኛ መምሪያ ደመወዝ መክፈያ መዝገብ ላይ ተሞልቶ ሰቀርብልዎ በየወሩ ወጪ እየሆነ እንዲከፈላቸው ይሁን ::
ግንቦት 13 ቀን 1949 ዓ.ም
************
ጥሬ ቆሎ
ለክቡር ዘበኛ ገንዘብ ቤት አንደኛ መምሪያ ሬድዮ ጣብያ አገልግሎት
ጉዳዩ:-የደመውዝ ቅጣትን ይመለከታል
አቶ ጥላሁን ገሰሰ የተባለው የክፍሉ ሰራተኛ ጥሬ ቆሎ አምጥቶ የሙዚቃ ስራ በሚሰራበት ቀን እየጎረመደና እያስጎረመደ ለሠራተኞችም እያደለ ሥራ በማስፈታት ከአንድ ወር ደመወዙ ላይ 3 ብር እንዲቆረጥበት ይሁን።
ሐምሌ 9 ቀን 1949 ዓ.ም
* ታሪክን የኃሌት
*****
┄┄┉✽̶»̶̥ ͜͡ ❀🌼❀ ͜͡»̶̥✽̶┉┄
💜 ጦብያ መፅሔት 💜
@Keneyalew_teweld
┄┄┉✽̶»̶̥ ͜͡ ❀🌼❀ ͜͡»̶̥✽̶┉┄
Forwarded from የብዕር ዕንባ 🀄️📝 (ቃል_ኪዳን (የአዮ ልጅ))
] ከአካል አርነት [
*
ቃልኪዳን የአዮ ልጅ
*
*
ከአፍ ጥሜ ያልታሰሰ
ለአቅመ ጥም ያልደረሰ
ሶስት ዘለላ ሲመዥርቅ
በተመስጦ ሲመጠቅ
እግሮቼን አቆላልፈ
እጆቼን ጭኝ በአፈ
እንዳሉት መክነፈ
አይደለም ተለክፈ
ኖረም አልነበርኩም
ጠፍቼም አልጠፋሁም
ከወሬ የለሁም
እሪታ አልዋጠኝም
ብቻ ከኔ ዓለም
ብቻዬን ተመጥቀ
ከአካል አርነት
በሀሳብ ተወሽቀ
እንደ ስንጥር ታህል
'ካካል ተሰንጥቀ
እዛው ነኝ አሁንም
ጉዞዬን ምን አውቀ....?
*
ቃልኪዳን የአዮ ልጅ
*
*
ከአፍ ጥሜ ያልታሰሰ
ለአቅመ ጥም ያልደረሰ
ሶስት ዘለላ ሲመዥርቅ
በተመስጦ ሲመጠቅ
እግሮቼን አቆላልፈ
እጆቼን ጭኝ በአፈ
እንዳሉት መክነፈ
አይደለም ተለክፈ
ኖረም አልነበርኩም
ጠፍቼም አልጠፋሁም
ከወሬ የለሁም
እሪታ አልዋጠኝም
ብቻ ከኔ ዓለም
ብቻዬን ተመጥቀ
ከአካል አርነት
በሀሳብ ተወሽቀ
እንደ ስንጥር ታህል
'ካካል ተሰንጥቀ
እዛው ነኝ አሁንም
ጉዞዬን ምን አውቀ....?
ትክክለኛ የፍቅር ጓደኛ ካላገኛችሁ መደበር መጨናነቅ አቁሙና ራስን በማሻሻል፣ በራእይ፣ በአመለካከት፣ በእውቀትና በገንዘብ ማደጋችሁን ቀጥሉ፡፡ ከፍቅረኛ ውጪ በመኖሩ ምክንያት የሞተ ሰው ታይቶና ተሰምቶ አይታወቅም፡፡ ከማይሆን ሰው ጋር የፍቅር ግንኙነት በመጀመር የሞቱ (አንዳንዴ በቁማቸው የሞቱ) ሰዎች ግን ብዙ ናቸው፡፡
(ይስማዕከ ወርቁ)
ሰይጣን የታደለው
ሰይጣን የታደለው!
ሱሪው አያልቅበት ፤ እህል አይቸግረው ።
_አይበርደው ፤ አይሞቀው ።
ሰይጣን የታደለው!
_ቀድሞ ቁርጥ ያወቀው
_እፀድቅ - እኮነን ሲል የማይጨነቀው
ሰይጣን የታደለው !
_ልጁ አያለቅስበት ፤ ሚስቱ ልፍታ አትለው
ሰይጣን የታደለው !
_ሱሱ 'ማይደቁሰው
_ጎጆ 'ማይቀልሰው
_አፈቀርኩ ብሎ
_አንገት ማይደፋው
_ወሲብ ቅንዝርና ቂም ማያዳፋው
_የማያርስ የማይጎርሰው የማይጎለጉለው
_ሰይጣን የታደለው !
_የስልጣኔ አባት
_መፈንቅለ መንግስት
_ቀድሞ ያካሄደው
ከሰው ልጅም በላይ ፣ ፈጣሪን የሚያውቀው
የፈጣሪን ምስጢር ፣ አክስሎ የሞቀው
ባለውለታችን፤ሊቁ መልአክ ሰይጣን፣ከበለስ ጀምሮ
የተፈጥሮን ምስጢር ፤ ያምላክን ቋጠሮ
ለሰው አቀብሎ ፤ ለሰው አንቆርቁሮ
ፈትኖ ፈታትኖ ፣
ቀድሞ ተፈታትኖ ፣
ሰውን ሰው ያረገው
ግልፁ ደግ መልአክ ሰይጣን የታደለው !
ጥርቅምቅሞሽ እምነት ተደፋ!ተወጋ!ወደ ጥልቁ ውረድ !
_ሲለው የማያፍረው
_እኔ ላይ ተባሮ እሷ ላይ 'ሚሰፍረው
_ሙስሊም ክርስቲያኑ - ጴንጤ ኦርቶዶክሱ
_ካቆሊክ ---ዊትነሱ - ምዕመን መናፍቁ
___ባለዛር ጠንቋዩ --ድፍን ቅሉ ሊቁ
አስወጣሁት ሲለው ምንም የማይመስለው
ሳጥናኤል ታጋሹ ሰይጣን የታደለው
ሳጥናኤል ሉሲፈር ፀሎት አያደቀው ውዳሴ አያደምቀው
ጨለማ አይዘፍቀው ገነት አትናፍቀው ።
ሳጥናኤል ሉሲፈር ፍቅር የራበውን
ከልቤ ጠሊቅ ሥር ምናለ ብወደው
ጠላቴ ከሆነ -- ሰይጣን ወዳጄ ነው ።
እስኪ በዚህች እንኳ ታላቁን ልብለጠው
ልጁ ሲያስተምረን - ጠላቶቻችሁን ውደዱ ብሎ ነው ።
ምነዋ ይህች ቃል ለ'ሱም የማትሰራው?
መቂያቂያም በቂም ልክ ቂሙን ቢደብቀው
ምነው የእሱን ሥራ የማይታረቀው ?
ለሰው ልጅ ተሰቅሎ እጥፍ ለበደለው
ምነዋ ወዳጁን ይቅር ይብቃ ቢለው!?
(ለክርስቶስ ሰምራ ፣ ወለዘይገረም ፍልስፍና ዘፎገራ)
#Yisma'eke werku
@Write_Event
@Write_Event
ሰይጣን የታደለው
ሰይጣን የታደለው!
ሱሪው አያልቅበት ፤ እህል አይቸግረው ።
_አይበርደው ፤ አይሞቀው ።
ሰይጣን የታደለው!
_ቀድሞ ቁርጥ ያወቀው
_እፀድቅ - እኮነን ሲል የማይጨነቀው
ሰይጣን የታደለው !
_ልጁ አያለቅስበት ፤ ሚስቱ ልፍታ አትለው
ሰይጣን የታደለው !
_ሱሱ 'ማይደቁሰው
_ጎጆ 'ማይቀልሰው
_አፈቀርኩ ብሎ
_አንገት ማይደፋው
_ወሲብ ቅንዝርና ቂም ማያዳፋው
_የማያርስ የማይጎርሰው የማይጎለጉለው
_ሰይጣን የታደለው !
_የስልጣኔ አባት
_መፈንቅለ መንግስት
_ቀድሞ ያካሄደው
ከሰው ልጅም በላይ ፣ ፈጣሪን የሚያውቀው
የፈጣሪን ምስጢር ፣ አክስሎ የሞቀው
ባለውለታችን፤ሊቁ መልአክ ሰይጣን፣ከበለስ ጀምሮ
የተፈጥሮን ምስጢር ፤ ያምላክን ቋጠሮ
ለሰው አቀብሎ ፤ ለሰው አንቆርቁሮ
ፈትኖ ፈታትኖ ፣
ቀድሞ ተፈታትኖ ፣
ሰውን ሰው ያረገው
ግልፁ ደግ መልአክ ሰይጣን የታደለው !
ጥርቅምቅሞሽ እምነት ተደፋ!ተወጋ!ወደ ጥልቁ ውረድ !
_ሲለው የማያፍረው
_እኔ ላይ ተባሮ እሷ ላይ 'ሚሰፍረው
_ሙስሊም ክርስቲያኑ - ጴንጤ ኦርቶዶክሱ
_ካቆሊክ ---ዊትነሱ - ምዕመን መናፍቁ
___ባለዛር ጠንቋዩ --ድፍን ቅሉ ሊቁ
አስወጣሁት ሲለው ምንም የማይመስለው
ሳጥናኤል ታጋሹ ሰይጣን የታደለው
ሳጥናኤል ሉሲፈር ፀሎት አያደቀው ውዳሴ አያደምቀው
ጨለማ አይዘፍቀው ገነት አትናፍቀው ።
ሳጥናኤል ሉሲፈር ፍቅር የራበውን
ከልቤ ጠሊቅ ሥር ምናለ ብወደው
ጠላቴ ከሆነ -- ሰይጣን ወዳጄ ነው ።
እስኪ በዚህች እንኳ ታላቁን ልብለጠው
ልጁ ሲያስተምረን - ጠላቶቻችሁን ውደዱ ብሎ ነው ።
ምነዋ ይህች ቃል ለ'ሱም የማትሰራው?
መቂያቂያም በቂም ልክ ቂሙን ቢደብቀው
ምነው የእሱን ሥራ የማይታረቀው ?
ለሰው ልጅ ተሰቅሎ እጥፍ ለበደለው
ምነዋ ወዳጁን ይቅር ይብቃ ቢለው!?
(ለክርስቶስ ሰምራ ፣ ወለዘይገረም ፍልስፍና ዘፎገራ)
#Yisma'eke werku
@Write_Event
@Write_Event
"""ፍቅር ና በቀል:""""
ሀዊ ጌታቸው✍
~~~ክፍል 5
.
. ስልኳን ስታየው
"""Good morning """
በኪሩቤል ነበር ደንግጣ ስታየው የማታውንም አልመለሰለችለትም ።.ለሁለቱም በአፅፋው መለሰችላት እና መልስ ስጠብቅ
ድንገት የመኝታ ቤቶን በር ሀኒ እያለ አባቷ ውደውስጥ ዘለቀ
"እየተንጠራራች ፈለከኝ አባ ስትል መለሰችለት ...
""እንዴት እስካሁን ተኛሽ?.
ዛሬ ክላስ የለንም ለዛ ነው።
"ኦ ጥሩ እንግዳው ደብረ ዘይት እቃ ታደርሺልኛለሽ እኔ ከምሄድ እልንቺ እና ሹፊሩ ትሄዳላቹ ፈርመሽ መምጣት ነው እና አንድ ውረቀት አለ እሱን ትምስገቢያለሽ ..
እንዴ እኔ አልሄድም ምን አውቄ የምፈራረመው
""አይ እንግዴ ትሄጃለሽ ብያለው ለባብሺ ቁርስ ብዬ አትቆይም እዛ ቢያንስ 30 ደቂቃ ነው የትቆይው ትመጫለሽ ቶሎ
""ማም እያለች እየተጣራች እናቷ ቁርስ እደምማቅረብ እያሉ..
"እውነቱን አንቺ እያለሽ ሌላ ማን ይሂድ አትቆይም በይ ለባብሽ...አሏት
እየተነጫነጨች እፍሏ ገብታ
ልብስ እየመረጠች እያለ ስልክ ተደውለላት የሱ መሆኑን ስታየው በሯን ዘግታ እያውሩ እያለ በመሀል እሱ ክላስ ካሌለሽ ለም አንገናኝም ..
"ከቤት በደብረዘይት እንደተላከች ስነግረው ለምን ፍቃደኛ ከሆንሽ አንድ ላይ እንሂድ ...ብደነግጥም ግን ጥሩ ጊዜ እንደሚሆን አስባ በሀሳብ ተስማምታ .
በደስታ ልብሷን ለብሳ ቁርስ ልበላ ስትል እናትና አቧቶ ግራ ገባቸው እንደዛ እንዳልተናጫነጨች ባንዴ እንዲ መሆኖ .
ሹፊር እንደማትፈልግ እና ግን ብር ያፈልገኛል እና ሙሉ አድራሻውን እፈልጋለው ብላ ውደ ክፍሏ ገብታ ሽቶዋን ተቀባብታ ያለቸውን በሙሉ አድርገው ከውሰደች በኃላ
ሀኒ እራስሽን ጠብቂ ብለዋት ከአይናቸው እስከምትለይ ይመለከቷት ነበር ።
"የተባባሉበት ቦታ ስደርስ ከመኪና ውስጥ ውቶ ልክ እንደ ፍቅረኛ ሰላምታ ተለዋውጠው በሩን ከፍቶላት ገባች በሁኔታው ግራ ብትጋባም ግን የደስታ ስሜት ነው የሚታይባት ከ አ.አ. ወተው ዱከም እንደደረሱ ስልኳ ይጠራ ጀመር።
ጓደኞቾ ናቸው ። የት እንደሆነች እና እንገናኝ ሲሏት ደብረዘይት ከአሌክስ ጋር እየሄድኩኝ ነው ስትላቸው ቀልቃላዋ ማክዳ ቀልቃላ አንቺ እኛን በሱ ልትለውጪኝ ነው ብላ የቀልቅ ሳቃቸውን እየሳቁ ..
. እሱ ለም አታስተዋውቂኝም ወይስ ታፍሪብኛለሽ ሲላት አሰበች እና እረ ችግር የለውም ...ቲጂ አንዴ አናግሪው ...
ሁሉንም ከተዋውቀ በኃላ
ማክዳ አሌክስ አደራ ምን እንዳይከፋት ቶሎ መልስልን ናፍቃናለች ....እየሳቀ እሺ
ታዛዥ ነኝ...
። ። ስልኩ ከተዘጋ በኃላ
ሁለቱም ላይ ዝምታ ሰፈነ
"ጓደኞችሽ ደስ ይላሉ።።..
በጣም ትልቅ ቦታ ነው ያለኝ ለነሱ...
"እንደማኮሳተር ግን ሳቅ እየመጣበት
"ለእኔስ? የለሽም
""አይጠፋም አሸጋሽግሀለው..እየሳቀች
"No no እኔ ሙሉ ልብ ነው የምፈልገው ....
""እረ ቀልደኛ ነክ .
ጨውታቸው ደራ ከተባለችበት ደርሳ ሁሉንም ከጨረሰች በኃላ እዚ ደርሰን ባብጋያን ሳናይ ልንሄድ። ብሎ ውጥር ስያረጋት በሀሳብ ተሰማምታ ባቡጋያ ሄዱ ዋና በጣም እንደምትውድ ነገረችው ለምን አትዋኝም እረ ልብስ አልያዝኩም ወድያው እዛ የሚሸጥ ገዛ ደነገጠች ግን ስለምትውድ አመስግናው ወደ ገንዳው ሄደች።
እንዴ አንተስ ና አትዋኝም ስትለው እንደማይቻ ግን ታለማምጅኛለሽ አላት። እሺ ና ብላው እሱም ልብስ ቀይሮ ገባ
"በርግጥ እሱ አውቆ ነው። ይችላል ግን ፍቅር መግለፃ መንገድ እየፈለገ ነው። ውሀ ላይ ተንሳፎ ሁለት እጁን በእጆቾ ይዛ ቀስ እያለች ዙር ታዞረዋለች እሱ በምታደርግለት አይኞቾን ከማየት ውጪ ምን አልተነፈሰም ። ሌሎች ተፈነጥረው ጥንድ ጥንድ ሆነው እየተሳሳቁ ይዋኛሉ ሀሳብ ውስጥ ገባች ድንገት ስለቀው አዎ ሰመጠ እና
ደንግጣ ለሁለት ሆነው አውጥተው ምን አልተነፍስ ሲል አማራጭ ስታጣ ከናፍሮቹን በከንፈሯ ትንፋሽ ለማስውጣት ለማዳን ያደረገች እሱ ግን አውቆ ስለነበር እውነታ እንዲመስል አደረገው ከአፉ ውስጥ ውሀ ውጣው እየተርበተበተች አቅፋው በፎታው ታደረርቀው ጀመር።
ወደያዙበት ክፍል ሄዱ በመጀመርያ ገብታ ልብሶን ልትቀይር ስትል በሩላይ እጆን ይዞ ወደራሱ አስጠግቶ አይን ላይን ተያይተው።
"ሀኒ ቅድም ኩሩዬ እያልሽ ነበር በሰመመን ሰምቼሻለው
"ኦ sorry አለክስ ተሳስቼ ነው ድንጋጤዋ አለቀቃትም ዛሬ ስለኪሩቤም ሙሉን ታሪክ ንገሪኝ ምሳ እየበላን ...
""ላለመንገር ብታመነታም ግን ውጥር አድርጉ ስለያዛት ምሳ ከበሉ በኃላ አየር እየውሰድ እንዲ ብላ ቀጠለች
""ኪሩ ሰፈራችን ልጅ ነው። ከኬጂ ጀምረን እስከ ኤለመንተሪ ወይም ከዚ ሀገር እስኪውጣ አብረን ነበርን ፍቅራችን የባልና ሚስት እስኪመስል ነበር። መልካም ልጅ ነው ይሄም የቤተሰብ አስተዳደግ ይውስነዋል እኔ ምን ገንዘብ ቢኖረን ግን ልክ እንደ ማንኛውም ሰው ነው እየተቆጡ መልካም ነገርን ብቻ እንድናስብ ለገንዘብ ቦታ እንዳንሰጥ ያደግነው
እና የኪሩ እህት ና የእኔ ውንድም ፍቅር ይጀምራሉ ማለቴ ታላቄ የመጀመርያ ውንድሜ ከዛ
...
ይቀጥላል
share and Join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
ሀዊ ጌታቸው✍
~~~ክፍል 5
.
. ስልኳን ስታየው
"""Good morning """
በኪሩቤል ነበር ደንግጣ ስታየው የማታውንም አልመለሰለችለትም ።.ለሁለቱም በአፅፋው መለሰችላት እና መልስ ስጠብቅ
ድንገት የመኝታ ቤቶን በር ሀኒ እያለ አባቷ ውደውስጥ ዘለቀ
"እየተንጠራራች ፈለከኝ አባ ስትል መለሰችለት ...
""እንዴት እስካሁን ተኛሽ?.
ዛሬ ክላስ የለንም ለዛ ነው።
"ኦ ጥሩ እንግዳው ደብረ ዘይት እቃ ታደርሺልኛለሽ እኔ ከምሄድ እልንቺ እና ሹፊሩ ትሄዳላቹ ፈርመሽ መምጣት ነው እና አንድ ውረቀት አለ እሱን ትምስገቢያለሽ ..
እንዴ እኔ አልሄድም ምን አውቄ የምፈራረመው
""አይ እንግዴ ትሄጃለሽ ብያለው ለባብሺ ቁርስ ብዬ አትቆይም እዛ ቢያንስ 30 ደቂቃ ነው የትቆይው ትመጫለሽ ቶሎ
""ማም እያለች እየተጣራች እናቷ ቁርስ እደምማቅረብ እያሉ..
"እውነቱን አንቺ እያለሽ ሌላ ማን ይሂድ አትቆይም በይ ለባብሽ...አሏት
እየተነጫነጨች እፍሏ ገብታ
ልብስ እየመረጠች እያለ ስልክ ተደውለላት የሱ መሆኑን ስታየው በሯን ዘግታ እያውሩ እያለ በመሀል እሱ ክላስ ካሌለሽ ለም አንገናኝም ..
"ከቤት በደብረዘይት እንደተላከች ስነግረው ለምን ፍቃደኛ ከሆንሽ አንድ ላይ እንሂድ ...ብደነግጥም ግን ጥሩ ጊዜ እንደሚሆን አስባ በሀሳብ ተስማምታ .
በደስታ ልብሷን ለብሳ ቁርስ ልበላ ስትል እናትና አቧቶ ግራ ገባቸው እንደዛ እንዳልተናጫነጨች ባንዴ እንዲ መሆኖ .
ሹፊር እንደማትፈልግ እና ግን ብር ያፈልገኛል እና ሙሉ አድራሻውን እፈልጋለው ብላ ውደ ክፍሏ ገብታ ሽቶዋን ተቀባብታ ያለቸውን በሙሉ አድርገው ከውሰደች በኃላ
ሀኒ እራስሽን ጠብቂ ብለዋት ከአይናቸው እስከምትለይ ይመለከቷት ነበር ።
"የተባባሉበት ቦታ ስደርስ ከመኪና ውስጥ ውቶ ልክ እንደ ፍቅረኛ ሰላምታ ተለዋውጠው በሩን ከፍቶላት ገባች በሁኔታው ግራ ብትጋባም ግን የደስታ ስሜት ነው የሚታይባት ከ አ.አ. ወተው ዱከም እንደደረሱ ስልኳ ይጠራ ጀመር።
ጓደኞቾ ናቸው ። የት እንደሆነች እና እንገናኝ ሲሏት ደብረዘይት ከአሌክስ ጋር እየሄድኩኝ ነው ስትላቸው ቀልቃላዋ ማክዳ ቀልቃላ አንቺ እኛን በሱ ልትለውጪኝ ነው ብላ የቀልቅ ሳቃቸውን እየሳቁ ..
. እሱ ለም አታስተዋውቂኝም ወይስ ታፍሪብኛለሽ ሲላት አሰበች እና እረ ችግር የለውም ...ቲጂ አንዴ አናግሪው ...
ሁሉንም ከተዋውቀ በኃላ
ማክዳ አሌክስ አደራ ምን እንዳይከፋት ቶሎ መልስልን ናፍቃናለች ....እየሳቀ እሺ
ታዛዥ ነኝ...
። ። ስልኩ ከተዘጋ በኃላ
ሁለቱም ላይ ዝምታ ሰፈነ
"ጓደኞችሽ ደስ ይላሉ።።..
በጣም ትልቅ ቦታ ነው ያለኝ ለነሱ...
"እንደማኮሳተር ግን ሳቅ እየመጣበት
"ለእኔስ? የለሽም
""አይጠፋም አሸጋሽግሀለው..እየሳቀች
"No no እኔ ሙሉ ልብ ነው የምፈልገው ....
""እረ ቀልደኛ ነክ .
ጨውታቸው ደራ ከተባለችበት ደርሳ ሁሉንም ከጨረሰች በኃላ እዚ ደርሰን ባብጋያን ሳናይ ልንሄድ። ብሎ ውጥር ስያረጋት በሀሳብ ተሰማምታ ባቡጋያ ሄዱ ዋና በጣም እንደምትውድ ነገረችው ለምን አትዋኝም እረ ልብስ አልያዝኩም ወድያው እዛ የሚሸጥ ገዛ ደነገጠች ግን ስለምትውድ አመስግናው ወደ ገንዳው ሄደች።
እንዴ አንተስ ና አትዋኝም ስትለው እንደማይቻ ግን ታለማምጅኛለሽ አላት። እሺ ና ብላው እሱም ልብስ ቀይሮ ገባ
"በርግጥ እሱ አውቆ ነው። ይችላል ግን ፍቅር መግለፃ መንገድ እየፈለገ ነው። ውሀ ላይ ተንሳፎ ሁለት እጁን በእጆቾ ይዛ ቀስ እያለች ዙር ታዞረዋለች እሱ በምታደርግለት አይኞቾን ከማየት ውጪ ምን አልተነፈሰም ። ሌሎች ተፈነጥረው ጥንድ ጥንድ ሆነው እየተሳሳቁ ይዋኛሉ ሀሳብ ውስጥ ገባች ድንገት ስለቀው አዎ ሰመጠ እና
ደንግጣ ለሁለት ሆነው አውጥተው ምን አልተነፍስ ሲል አማራጭ ስታጣ ከናፍሮቹን በከንፈሯ ትንፋሽ ለማስውጣት ለማዳን ያደረገች እሱ ግን አውቆ ስለነበር እውነታ እንዲመስል አደረገው ከአፉ ውስጥ ውሀ ውጣው እየተርበተበተች አቅፋው በፎታው ታደረርቀው ጀመር።
ወደያዙበት ክፍል ሄዱ በመጀመርያ ገብታ ልብሶን ልትቀይር ስትል በሩላይ እጆን ይዞ ወደራሱ አስጠግቶ አይን ላይን ተያይተው።
"ሀኒ ቅድም ኩሩዬ እያልሽ ነበር በሰመመን ሰምቼሻለው
"ኦ sorry አለክስ ተሳስቼ ነው ድንጋጤዋ አለቀቃትም ዛሬ ስለኪሩቤም ሙሉን ታሪክ ንገሪኝ ምሳ እየበላን ...
""ላለመንገር ብታመነታም ግን ውጥር አድርጉ ስለያዛት ምሳ ከበሉ በኃላ አየር እየውሰድ እንዲ ብላ ቀጠለች
""ኪሩ ሰፈራችን ልጅ ነው። ከኬጂ ጀምረን እስከ ኤለመንተሪ ወይም ከዚ ሀገር እስኪውጣ አብረን ነበርን ፍቅራችን የባልና ሚስት እስኪመስል ነበር። መልካም ልጅ ነው ይሄም የቤተሰብ አስተዳደግ ይውስነዋል እኔ ምን ገንዘብ ቢኖረን ግን ልክ እንደ ማንኛውም ሰው ነው እየተቆጡ መልካም ነገርን ብቻ እንድናስብ ለገንዘብ ቦታ እንዳንሰጥ ያደግነው
እና የኪሩ እህት ና የእኔ ውንድም ፍቅር ይጀምራሉ ማለቴ ታላቄ የመጀመርያ ውንድሜ ከዛ
...
ይቀጥላል
share and Join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
"""ፍቅር ና በቀል"""
ሀዊ ጌታቸው
ክፍል 6
.
. እና የኪሩ እህት ና የእኔ ውንድም ፍቅር ይጀምራሉ ማለቴ ታላቄ የመጀመርያ ውንድሜ ከዛ ይበልጥ ዝምድነችን ይጠነክራል እያለን ደስታ ውስጥ ነበርን ዘመድ አስማድ አውቀ የሁለቱን ፍቅር ከዛም አልፎ ለመጋባት ሽማግሌ ተላከ የሰርግ ቀን ተቆረጠ ብላ እንባዋ ከአይኖ ድብ እያለ ይውርዳል"
""በርግጥ የሱም ስሜት ተረብሿል ግን እንዳያስታውቅበት ከዛስ ሀኒ
"" ወንድሜ ግን አፍቅሯት ውዶት ሳይሆን የመጀመሪያው ፍቅረኛው ጥላው ስለሄደች ነበር እና ሰርጉ 5ቀን ሲቀረው ጠፋብን ብናፈላልግ አየን የሚል ጠፋ ከኛ በላ የምታፈቅረው የኪሩ እህት ትጨነቅ ታነባ ነበር ግን እሱ አውቆ እንደጠፋ ሰላም እንደሆነ ይቅርታ የሚል ደብዳቤ ደረሰን
የመጀመርያው ፍቅረኛ መጣች አብረው እንደጠፉ ..
"""አሌልክ ከዛ በኃላ ምኑን ልንገርክ ቤተሰቤ ከሰው እንዳይገጥም ለብቻችን ከማህበራዊ ኑሮ ተገለልን ...
ግራ እንደገባው ሆኖ ለምን?
""ውድያው እንደሰማች ነበር ከዱባይ የመጣላትን ቬሎ ለብሳ እሯሷን ያጠፋችው። የእሷን ሞት ያልቻሉ እናትም ሲሰሙ ደንብዛት ስለነበራቸው ውድያው ለሆስፓታል ተዳረጉ ግን ፈጣሪ ሊረዳቸው አልቻለም። ልጃቸውን ተከትለው የማይመለሱበት ሄዱ።
አስበው ያን የደስታ ቤተሰብ በእኛ ቤተስብ ሀዘን ስገርፋቸው
እንባዋን መቆጣጠር አቃታት ...እንኳን እነሱ እኔ በዛ በለጋ እድሜ ሁሉን ነገር እያየው አቃተኝ ኪሩቤል እንደዛ የሚውዳትን እህቱን እናቱን የእኔ ውንደም ምክንያት አሳጣሁበት እንዴት ልየው ።
ምንስ ድፍረት አለኝ ።
ሁሉም ነገር እፊቶ ተደቀነ ..
ቤተሰቦቼም እንዴት ይሁኑ ከቤት መውጣት ከሰው ጋር መግባባት አቆምን እኔ ትምህርቴን አቆምኩኝ ግን አባቴ ህሊናው እረፍት ነሳው ፓሊስ ጣቢያ ሄዶ አመለከተ።
የኪሩ ቤተሰብ ግን ክስ አልሄድም .
"በርግጥ ጅብ ከሄደ ውሻ ይጮሀል ሆነብን ነገሩ"
""በጣም ያሳዝናል እያለ ውደራሱ ደረት አስጠግቶ.እያባበላት እና እንዴት ከሀገር ሊውጡ ቻሉ"
"ታላቅ ውንድሞቹ እዛ ነበር እና
በትምህርት ከዛ ጥሩ ነገር ስላላቸው አባቱን እና ኪሩንም ውሰዷቸው።
""የሚገርመው አማን የሚባል ጓደኛ አለው የማክዳ ፍሬድ ነበር። በጣም ነው የሚውዳት እረፍት ሰዓት ላይ እኔ ኪሩን እሷ ደሞ አማንን ነበር። አቤት ፍቅራችን
በመካከላችን ሁለቱ ናቸው ውንዶች
አማንም ከዛ ሰፈር ኪሩ ስሄድ እናቱ ውደ ድባይ ስትሄድ ውደ ሌላ ሰፈር አስገብታው ሄድች።
ከአንኖቼ የትዝታ እንባ እየውረደ ያን ጊዜ ሁሉም ነገር ታያት ዘገነናት
"ሀኒ እና አማንን የሚባለውን ለማፈላለግ ለማግኘት አልሞከርሽም?
""እረ ያልፈለግንበት የለም ግን ደብዛው ጠፋ ማክዳም ከዛ በኃላ ለውንድ ጥሩ ስሜት የላትም የሚገርምክ አሁንም ስትውድቅ የሆነ ነገር ስትሆን ስትምል በሱ ስም ነው የምትምለው አማንዬ ከዛ ለምን አስተውሰዋለው እያለች በሯሶ ትመሰጫለች ወይ ፍቅር
ምን ፍቅር ቢኖርም ግን በልጅነትክ ምን በማታውቅብት ውስጥ የገባውን ማውጣት ይከብዳል
"
""እና ግን ታፈቅሪው ነበር ቢመጣስ? ብታገኝው?
""በጣም ነው የምፈራው ማለት ውንድ በፍቅር የማልቀርበው የውንድሜ ግፍ እኔ ላይ እንዳይመጣ አባቴም በጣም የሚፈራው የሱ ግፍ በአንድ ልጄ እንዳይመጣ ተጠንቀቂ ይለኛል"
"እውነት ነው የሰው ደም መቼ ይለቃል ግን የሆድን ፈጣሪ አይደል የሚያቀው ሚባለው ኪሩቤል አይመጣም ቢመጣም የማየት አቅም የለኝም። እንዴት ብዬ
ይህኔ ከእግሩ እስከራሱ ነዘረው እና
""አይዞሽ አታልቅሺ እያለ ፀጉሯን እያሻሸ ግን ከናፍሮቹን በቁጣ እየነከሰ ...
ያባብላታል ሰዓቱ ስለሄደ ተነሱ ጉዞ ጀመሩ።
ግን ከዛ በኃላ ዝምታ ሰፈነ
""ሀኒ ምን ይሆን የኪሩቤል ነገር ያገበግባታል የልጅነት ማንነቶን በውንድሞ ጥፋት ያጣችው ስለሆነ
መድረስ አይቀር ደረሱ ስለሁሉም ነገር ይቅርታ የማፈልጊው ስሜት አነሳው መሰለኝ አለት
""ችግር የለም አስቼ ቻው ብላ ወደ ቤቶ ገባች።
እሱም በንዴት መጠጥ ገዝቶ እቤቱ ገባ
""ጓደኛው የት እንደዋለ ለምን እንደሚጠጣ ቢጠይቀውን መልስ የለም .
ቀናት ወራትም ተተክተው ከሀኒጋር በጣም መገናኘት መደዋወል ተያይዘውታል
አንድ ቀን .
'"ፊልም ገብተው እንደውጡ ሰፈሯ ልደርሱ ሲል
መኪናውን አቁሞ ከኃላ ውንበር ገብቶ ቁጭ አለ ስትዞር ሀኒ ነይ እዚ አላት።
"እሺ ብላ ምነው ምን ሆንክ ...ካቀረቀረበት ቀና እያደረገችው
ይቀጥላል..
|Share|Share|Share|
share and Join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
ለማንኛውም አስተያየት
✍ @kaliye06
ሀዊ ጌታቸው
ክፍል 6
.
. እና የኪሩ እህት ና የእኔ ውንድም ፍቅር ይጀምራሉ ማለቴ ታላቄ የመጀመርያ ውንድሜ ከዛ ይበልጥ ዝምድነችን ይጠነክራል እያለን ደስታ ውስጥ ነበርን ዘመድ አስማድ አውቀ የሁለቱን ፍቅር ከዛም አልፎ ለመጋባት ሽማግሌ ተላከ የሰርግ ቀን ተቆረጠ ብላ እንባዋ ከአይኖ ድብ እያለ ይውርዳል"
""በርግጥ የሱም ስሜት ተረብሿል ግን እንዳያስታውቅበት ከዛስ ሀኒ
"" ወንድሜ ግን አፍቅሯት ውዶት ሳይሆን የመጀመሪያው ፍቅረኛው ጥላው ስለሄደች ነበር እና ሰርጉ 5ቀን ሲቀረው ጠፋብን ብናፈላልግ አየን የሚል ጠፋ ከኛ በላ የምታፈቅረው የኪሩ እህት ትጨነቅ ታነባ ነበር ግን እሱ አውቆ እንደጠፋ ሰላም እንደሆነ ይቅርታ የሚል ደብዳቤ ደረሰን
የመጀመርያው ፍቅረኛ መጣች አብረው እንደጠፉ ..
"""አሌልክ ከዛ በኃላ ምኑን ልንገርክ ቤተሰቤ ከሰው እንዳይገጥም ለብቻችን ከማህበራዊ ኑሮ ተገለልን ...
ግራ እንደገባው ሆኖ ለምን?
""ውድያው እንደሰማች ነበር ከዱባይ የመጣላትን ቬሎ ለብሳ እሯሷን ያጠፋችው። የእሷን ሞት ያልቻሉ እናትም ሲሰሙ ደንብዛት ስለነበራቸው ውድያው ለሆስፓታል ተዳረጉ ግን ፈጣሪ ሊረዳቸው አልቻለም። ልጃቸውን ተከትለው የማይመለሱበት ሄዱ።
አስበው ያን የደስታ ቤተሰብ በእኛ ቤተስብ ሀዘን ስገርፋቸው
እንባዋን መቆጣጠር አቃታት ...እንኳን እነሱ እኔ በዛ በለጋ እድሜ ሁሉን ነገር እያየው አቃተኝ ኪሩቤል እንደዛ የሚውዳትን እህቱን እናቱን የእኔ ውንደም ምክንያት አሳጣሁበት እንዴት ልየው ።
ምንስ ድፍረት አለኝ ።
ሁሉም ነገር እፊቶ ተደቀነ ..
ቤተሰቦቼም እንዴት ይሁኑ ከቤት መውጣት ከሰው ጋር መግባባት አቆምን እኔ ትምህርቴን አቆምኩኝ ግን አባቴ ህሊናው እረፍት ነሳው ፓሊስ ጣቢያ ሄዶ አመለከተ።
የኪሩ ቤተሰብ ግን ክስ አልሄድም .
"በርግጥ ጅብ ከሄደ ውሻ ይጮሀል ሆነብን ነገሩ"
""በጣም ያሳዝናል እያለ ውደራሱ ደረት አስጠግቶ.እያባበላት እና እንዴት ከሀገር ሊውጡ ቻሉ"
"ታላቅ ውንድሞቹ እዛ ነበር እና
በትምህርት ከዛ ጥሩ ነገር ስላላቸው አባቱን እና ኪሩንም ውሰዷቸው።
""የሚገርመው አማን የሚባል ጓደኛ አለው የማክዳ ፍሬድ ነበር። በጣም ነው የሚውዳት እረፍት ሰዓት ላይ እኔ ኪሩን እሷ ደሞ አማንን ነበር። አቤት ፍቅራችን
በመካከላችን ሁለቱ ናቸው ውንዶች
አማንም ከዛ ሰፈር ኪሩ ስሄድ እናቱ ውደ ድባይ ስትሄድ ውደ ሌላ ሰፈር አስገብታው ሄድች።
ከአንኖቼ የትዝታ እንባ እየውረደ ያን ጊዜ ሁሉም ነገር ታያት ዘገነናት
"ሀኒ እና አማንን የሚባለውን ለማፈላለግ ለማግኘት አልሞከርሽም?
""እረ ያልፈለግንበት የለም ግን ደብዛው ጠፋ ማክዳም ከዛ በኃላ ለውንድ ጥሩ ስሜት የላትም የሚገርምክ አሁንም ስትውድቅ የሆነ ነገር ስትሆን ስትምል በሱ ስም ነው የምትምለው አማንዬ ከዛ ለምን አስተውሰዋለው እያለች በሯሶ ትመሰጫለች ወይ ፍቅር
ምን ፍቅር ቢኖርም ግን በልጅነትክ ምን በማታውቅብት ውስጥ የገባውን ማውጣት ይከብዳል
"
""እና ግን ታፈቅሪው ነበር ቢመጣስ? ብታገኝው?
""በጣም ነው የምፈራው ማለት ውንድ በፍቅር የማልቀርበው የውንድሜ ግፍ እኔ ላይ እንዳይመጣ አባቴም በጣም የሚፈራው የሱ ግፍ በአንድ ልጄ እንዳይመጣ ተጠንቀቂ ይለኛል"
"እውነት ነው የሰው ደም መቼ ይለቃል ግን የሆድን ፈጣሪ አይደል የሚያቀው ሚባለው ኪሩቤል አይመጣም ቢመጣም የማየት አቅም የለኝም። እንዴት ብዬ
ይህኔ ከእግሩ እስከራሱ ነዘረው እና
""አይዞሽ አታልቅሺ እያለ ፀጉሯን እያሻሸ ግን ከናፍሮቹን በቁጣ እየነከሰ ...
ያባብላታል ሰዓቱ ስለሄደ ተነሱ ጉዞ ጀመሩ።
ግን ከዛ በኃላ ዝምታ ሰፈነ
""ሀኒ ምን ይሆን የኪሩቤል ነገር ያገበግባታል የልጅነት ማንነቶን በውንድሞ ጥፋት ያጣችው ስለሆነ
መድረስ አይቀር ደረሱ ስለሁሉም ነገር ይቅርታ የማፈልጊው ስሜት አነሳው መሰለኝ አለት
""ችግር የለም አስቼ ቻው ብላ ወደ ቤቶ ገባች።
እሱም በንዴት መጠጥ ገዝቶ እቤቱ ገባ
""ጓደኛው የት እንደዋለ ለምን እንደሚጠጣ ቢጠይቀውን መልስ የለም .
ቀናት ወራትም ተተክተው ከሀኒጋር በጣም መገናኘት መደዋወል ተያይዘውታል
አንድ ቀን .
'"ፊልም ገብተው እንደውጡ ሰፈሯ ልደርሱ ሲል
መኪናውን አቁሞ ከኃላ ውንበር ገብቶ ቁጭ አለ ስትዞር ሀኒ ነይ እዚ አላት።
"እሺ ብላ ምነው ምን ሆንክ ...ካቀረቀረበት ቀና እያደረገችው
ይቀጥላል..
|Share|Share|Share|
share and Join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
ለማንኛውም አስተያየት
✍ @kaliye06
""ፍቅር ና በቀል"""
ሀዊ ጌታቸው
ክፍል 7
መኪናውን አቁሞ ከኃላ ውንበር ገብቶ ቁጭ አለ ስትዞር ሀኒ ነይ እዚ አላት።
"እሺ ብላ ምነው ምን ሆንክ ...ካቀረቀረበት ቀና እያደረገችው
"""እጆቾን ይዞ ልብ ላይ አስጠግቶ ታምሜልሻለው ሀኒዬ ለውራታት ያልክ በሽታዬን ሳልናገር ቆየው አሁን ግን አልቻልኩም #አፈቅርሻለው
አይን አይኖን ከአፋ የሚውጣውን ቃላት ይጠብቅ ጀመር ግን.
""እሷ ግን አይኖቾን እየጨፈነች ከአይኖ የእንባ ዘለላ ዱብ ዱብ ይል ጀመር።
"ሀኒ ለውንድ እንዲ ተሸንፋ ስለማታውቅ ለሱ ግን ገና ድምፁን የሰማች ግዜ ነው የተሸነፈችለት
የያዛትን እጆች ከመዳፉ አውጥታ አቅፋው #አፈቅርሀለው ግን ብላ ከላዩላይ ነጠል ብላ አለክስ #እንዳትጎዳኝ ስለኔ ሁሉንም ታቃለክ እሽ
#አልጎደሽም አላት ድምፁ እየተቆራረጠ።
አይን አይኖን እያየ ሀኒ አንቺ ከዚ በኃላ ለእኔ ሁሉ ነገሬ ነሽ የእናቴ ምትክ አፈቅርሻለው ትልቅ ባታ አለሽ። እያለ ግንባሯን እየሳመ እቅፍ አድርጎ ልብ ላይ አስጠግቶ አቀፋት ሁለቱም የደስታ ስሜት ውስጥ ገብ።
""እቤቶ ስገባ የሌለ ደስ ብሎት ትቀብጥ ጀመር። ሚስጥረኛዋ ውንድሞ ስነግረው ተደሰተ በጣም ነው የሚዋደድት እሱም ቲጂን በፍቅር አንድ ላይ እንደሆኑ ሲነግራት
""ልዬ ቀን ነው ዛሬ የሚለውን ከፍተው እሷ አልጋዋ ላይ እሱ በጀርባው ተኝቶ ያያት ጀመር እናትና አባት ከታች ከሳሎን ምን ሆነዋል ብለው እየተሯሯቱ ስሚጡ ሁለቱ ግን ማን ይምጣ የሚያዩ ጊዜ አልነበራቸውም ሀኒ ፃጉሮቾን እያመነቀረች
""እናትም አባትም የልጆቻቸው ደስታን አይተው ተሳስቀው ተቃቅፈው ተመለሱ።
""ኪሩቤል የሀኒ የፍቅር ጥያቄውን በመቀበሏ ደስ ብሎታል እቤት ገብቶ እራሱን በመስታወት እያየ ሀኒ ምን ጥሩነትሽ ቢኖርም.....እኔ ግን ....እያለ ጥርሶቹን እየነከሰ አንድ እስቴፕ ብቻ ነው የቀረኝ ያበቃልሻል....እያለ አጠገብ ያለው አልጋ ላይ በጀርባው ተኝቶ ግን ስለኪሩቤል እያለች ያውራችለትን እያሰበ እንባ ይፈሰዋል ።
"""እውነተኛ ስሙን ሳይነግራት ለብዙ ግዜ በፍቅር ቆዩ ሀኒ በጣም ስለምታፈቅረው ምን በሱ ቢመጣም አትደረደርም አንድ ቀን .
""ከጓደኞቾ ጋር እራት ይጋብዛቸዋል
ደስ አላት ...
ለግብዣው አምረው ተውበው ወደ ተባለበት ሆቴል አመሩ።
ደስ የሚል ግዚ እያሳለፍ ነው።
ድንገት ከስራቸው ተነስቶ የሚካኤል በላይነህ የሚዘፍነውን ልጅ ማይኩን ተቀብሉ
""ይቅርታ አንዴ ....ሲል ቀና ሲሉ
ኪሩቤል ለነሱ አሌክስ ደነገጠች ጓደኞቾ በደስታ አስተያየት አይተዋት ማክዳ ተነስታ አቀፈቻት
""እሱ ከመድረክ ሆኖ በጣም የምውዳት የማፈቅራት የውደፊት የልጆቼ እናት የሆነችውን ሀኒዬ አንዴ ውደዚ እድ
መጣ በሞራል ተቀበሉልኝ
ጓደኞቾ ጩኸታቸው ማመን አቃታት
""Omg ብላ አፏን በእጆቾ ያዘችው
አስነስተዋት እንደትሄድ አደረጉ ...
""እዛ ሆቴል ውስጥ ወንድሞ ከጓደኞቹ ጋር እየተዝናና ነበር ...ለጓደኛው ማን ትሆን ፍቅራቸው የሚያስቀና ነው እያለ አይኖቹ መድረክ እስከምትደርስ አጣድፎታል ....
"ከመድረክ ደርሳ የውረዱ ፀጉሮቾን ባንድ ጎን አድርጋ ቀና ስትል ....
"የራሱ ጉድ ደርቆ ቀረ በእጁ የያዘውን የቢራ ጠርሙስ ለቀቀው ጓደኞቹ እንዴ ሀኒ ናት ብለው ያባብሱበት ጀመር።
አስሬ አይኑን እያሸ ይመለከታል።
""ግን ምን ሳይል መጨረሻውን መከታተል ጀመረ።
"ኪሩቤልም ከቆመበት ተበርክኮ ቀለበት ይዞ #ታገቢኛለሽ
ይህኔ ሁሉም በጩኸት እና በፉጨት ሆቴሉን አናውጡት
"እሷ አይኖቾን ጓደኞቾ ጋር ጣል። አድርጋ እነሱም ተቀበይ የሚል ምልክይ ሰጦት
"ቀና ስትል ውንድሞን አየችው ደነገጠች ግን እሱም በአይኑ ተቀበይው የሚል ምልክት ነው ።
"አዎ አገባሀለው ብላ አለንጋ የመሰሉ ጣቶቾን ዘረጋችለት እዚ ያሉትን ሂሳብ እኔ እከፍላለው ጠጡ ብሎ ደስታውን። ተካፋይ አደረጋቸው ።
ከመድረክ እንደውረድ ውንድሞ ጋር ሄዳ ተቃቀፉ እና ልታስተውዋውቃቸው ይዛው ሄደች ግን ኪሩቤል ሳየው ቢደነግ ግን ምን ሳያስነቃ ተዋውቀው
"የሀኒ ውንድም ግን ተጠራጥሯል
"በውሬ መሀል ይቅርታ ሀኒ ግን ኪሩን አይመስልም አስደነገጠኝ እኮ ብሎ ሲያውራላት ሰማ ..
"
"እንደማያቅ ሆኖ ኪሩቤል ማነው ?
አይ የሰፈራችን ልጅ ነበር። ይሆነ ነገርክ መስሎኝ ነው። በቃ ደስታቹን አላበላሽ ጓደኖቼ ጋር ልቀላቀል ነው አይለያቹ ብሎ ጥሎቸው ሄደ።
ያምሽት በደስታ አምሽታ ወደ ቤቶ ስገባ የቤቱን በር ስከፍተው መብራት ጠፍቶ ግን ብልጭ ድርግም የሚል አለ እናትና አባቷ ከሶፋው ተቀምጠዋል እንደቤተሰብ የሚመለከቷት የቤት ስራተኛቸውም ቡና እያፈላች ነው።
በመደንገጥ እንዴ ምድነው ያለመብራት መቀመጥ ብላ ልታበራ ስትሄድ ""አለምሽ ዛሬ ነው ዛሬ እሆሆ
ሀኒ እህቴ ብሎ የሰርግ ዘፈን ከፈቶ ተጠጋት
አንተ እብድ ብላ በያዘችው የእጅ ቦርሳ መምታት ጀመረች ግን እናትና አባት ምን የሰሙት ነገር የለም ።መብራቱን አብርቶ አንቺ ታውሪ እኔ አላት ...
"ምኑን ነው የማውራው ብላ ስታፈጥበት ...
""እናት ምድነው የሆናችሁት እሱ ከመጣጀምሮ ይሄን የሰርግ ዘፈን ይለዋል...
""አባትም ሳቅ ብለው አንቺም ከሆንሽ አንተም የምታገብት እስቲ እንስማቹ
""ከተቀመጠበት ተነስቶ
"'በጣም የምውዳት የማፈቅራት የውደፊት የልጆቼ እናት የሆነችውን ሀኒን ወደ መድረክ በጭብጨባ ተቀበሉልኝ....
"""ያኔ አባቶ ጋር ሄዳ ተሸጎጠች ...
ቤቱ በልልታ በደስታ ደመቀች ...
እናት ....
ይቀጥላል
|Share|Share|Share|
share and Join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
ለማንኛውም አስተያየት
✍ @kaliye06
ሀዊ ጌታቸው
ክፍል 7
መኪናውን አቁሞ ከኃላ ውንበር ገብቶ ቁጭ አለ ስትዞር ሀኒ ነይ እዚ አላት።
"እሺ ብላ ምነው ምን ሆንክ ...ካቀረቀረበት ቀና እያደረገችው
"""እጆቾን ይዞ ልብ ላይ አስጠግቶ ታምሜልሻለው ሀኒዬ ለውራታት ያልክ በሽታዬን ሳልናገር ቆየው አሁን ግን አልቻልኩም #አፈቅርሻለው
አይን አይኖን ከአፋ የሚውጣውን ቃላት ይጠብቅ ጀመር ግን.
""እሷ ግን አይኖቾን እየጨፈነች ከአይኖ የእንባ ዘለላ ዱብ ዱብ ይል ጀመር።
"ሀኒ ለውንድ እንዲ ተሸንፋ ስለማታውቅ ለሱ ግን ገና ድምፁን የሰማች ግዜ ነው የተሸነፈችለት
የያዛትን እጆች ከመዳፉ አውጥታ አቅፋው #አፈቅርሀለው ግን ብላ ከላዩላይ ነጠል ብላ አለክስ #እንዳትጎዳኝ ስለኔ ሁሉንም ታቃለክ እሽ
#አልጎደሽም አላት ድምፁ እየተቆራረጠ።
አይን አይኖን እያየ ሀኒ አንቺ ከዚ በኃላ ለእኔ ሁሉ ነገሬ ነሽ የእናቴ ምትክ አፈቅርሻለው ትልቅ ባታ አለሽ። እያለ ግንባሯን እየሳመ እቅፍ አድርጎ ልብ ላይ አስጠግቶ አቀፋት ሁለቱም የደስታ ስሜት ውስጥ ገብ።
""እቤቶ ስገባ የሌለ ደስ ብሎት ትቀብጥ ጀመር። ሚስጥረኛዋ ውንድሞ ስነግረው ተደሰተ በጣም ነው የሚዋደድት እሱም ቲጂን በፍቅር አንድ ላይ እንደሆኑ ሲነግራት
""ልዬ ቀን ነው ዛሬ የሚለውን ከፍተው እሷ አልጋዋ ላይ እሱ በጀርባው ተኝቶ ያያት ጀመር እናትና አባት ከታች ከሳሎን ምን ሆነዋል ብለው እየተሯሯቱ ስሚጡ ሁለቱ ግን ማን ይምጣ የሚያዩ ጊዜ አልነበራቸውም ሀኒ ፃጉሮቾን እያመነቀረች
""እናትም አባትም የልጆቻቸው ደስታን አይተው ተሳስቀው ተቃቅፈው ተመለሱ።
""ኪሩቤል የሀኒ የፍቅር ጥያቄውን በመቀበሏ ደስ ብሎታል እቤት ገብቶ እራሱን በመስታወት እያየ ሀኒ ምን ጥሩነትሽ ቢኖርም.....እኔ ግን ....እያለ ጥርሶቹን እየነከሰ አንድ እስቴፕ ብቻ ነው የቀረኝ ያበቃልሻል....እያለ አጠገብ ያለው አልጋ ላይ በጀርባው ተኝቶ ግን ስለኪሩቤል እያለች ያውራችለትን እያሰበ እንባ ይፈሰዋል ።
"""እውነተኛ ስሙን ሳይነግራት ለብዙ ግዜ በፍቅር ቆዩ ሀኒ በጣም ስለምታፈቅረው ምን በሱ ቢመጣም አትደረደርም አንድ ቀን .
""ከጓደኞቾ ጋር እራት ይጋብዛቸዋል
ደስ አላት ...
ለግብዣው አምረው ተውበው ወደ ተባለበት ሆቴል አመሩ።
ደስ የሚል ግዚ እያሳለፍ ነው።
ድንገት ከስራቸው ተነስቶ የሚካኤል በላይነህ የሚዘፍነውን ልጅ ማይኩን ተቀብሉ
""ይቅርታ አንዴ ....ሲል ቀና ሲሉ
ኪሩቤል ለነሱ አሌክስ ደነገጠች ጓደኞቾ በደስታ አስተያየት አይተዋት ማክዳ ተነስታ አቀፈቻት
""እሱ ከመድረክ ሆኖ በጣም የምውዳት የማፈቅራት የውደፊት የልጆቼ እናት የሆነችውን ሀኒዬ አንዴ ውደዚ እድ
መጣ በሞራል ተቀበሉልኝ
ጓደኞቾ ጩኸታቸው ማመን አቃታት
""Omg ብላ አፏን በእጆቾ ያዘችው
አስነስተዋት እንደትሄድ አደረጉ ...
""እዛ ሆቴል ውስጥ ወንድሞ ከጓደኞቹ ጋር እየተዝናና ነበር ...ለጓደኛው ማን ትሆን ፍቅራቸው የሚያስቀና ነው እያለ አይኖቹ መድረክ እስከምትደርስ አጣድፎታል ....
"ከመድረክ ደርሳ የውረዱ ፀጉሮቾን ባንድ ጎን አድርጋ ቀና ስትል ....
"የራሱ ጉድ ደርቆ ቀረ በእጁ የያዘውን የቢራ ጠርሙስ ለቀቀው ጓደኞቹ እንዴ ሀኒ ናት ብለው ያባብሱበት ጀመር።
አስሬ አይኑን እያሸ ይመለከታል።
""ግን ምን ሳይል መጨረሻውን መከታተል ጀመረ።
"ኪሩቤልም ከቆመበት ተበርክኮ ቀለበት ይዞ #ታገቢኛለሽ
ይህኔ ሁሉም በጩኸት እና በፉጨት ሆቴሉን አናውጡት
"እሷ አይኖቾን ጓደኞቾ ጋር ጣል። አድርጋ እነሱም ተቀበይ የሚል ምልክይ ሰጦት
"ቀና ስትል ውንድሞን አየችው ደነገጠች ግን እሱም በአይኑ ተቀበይው የሚል ምልክት ነው ።
"አዎ አገባሀለው ብላ አለንጋ የመሰሉ ጣቶቾን ዘረጋችለት እዚ ያሉትን ሂሳብ እኔ እከፍላለው ጠጡ ብሎ ደስታውን። ተካፋይ አደረጋቸው ።
ከመድረክ እንደውረድ ውንድሞ ጋር ሄዳ ተቃቀፉ እና ልታስተውዋውቃቸው ይዛው ሄደች ግን ኪሩቤል ሳየው ቢደነግ ግን ምን ሳያስነቃ ተዋውቀው
"የሀኒ ውንድም ግን ተጠራጥሯል
"በውሬ መሀል ይቅርታ ሀኒ ግን ኪሩን አይመስልም አስደነገጠኝ እኮ ብሎ ሲያውራላት ሰማ ..
"
"እንደማያቅ ሆኖ ኪሩቤል ማነው ?
አይ የሰፈራችን ልጅ ነበር። ይሆነ ነገርክ መስሎኝ ነው። በቃ ደስታቹን አላበላሽ ጓደኖቼ ጋር ልቀላቀል ነው አይለያቹ ብሎ ጥሎቸው ሄደ።
ያምሽት በደስታ አምሽታ ወደ ቤቶ ስገባ የቤቱን በር ስከፍተው መብራት ጠፍቶ ግን ብልጭ ድርግም የሚል አለ እናትና አባቷ ከሶፋው ተቀምጠዋል እንደቤተሰብ የሚመለከቷት የቤት ስራተኛቸውም ቡና እያፈላች ነው።
በመደንገጥ እንዴ ምድነው ያለመብራት መቀመጥ ብላ ልታበራ ስትሄድ ""አለምሽ ዛሬ ነው ዛሬ እሆሆ
ሀኒ እህቴ ብሎ የሰርግ ዘፈን ከፈቶ ተጠጋት
አንተ እብድ ብላ በያዘችው የእጅ ቦርሳ መምታት ጀመረች ግን እናትና አባት ምን የሰሙት ነገር የለም ።መብራቱን አብርቶ አንቺ ታውሪ እኔ አላት ...
"ምኑን ነው የማውራው ብላ ስታፈጥበት ...
""እናት ምድነው የሆናችሁት እሱ ከመጣጀምሮ ይሄን የሰርግ ዘፈን ይለዋል...
""አባትም ሳቅ ብለው አንቺም ከሆንሽ አንተም የምታገብት እስቲ እንስማቹ
""ከተቀመጠበት ተነስቶ
"'በጣም የምውዳት የማፈቅራት የውደፊት የልጆቼ እናት የሆነችውን ሀኒን ወደ መድረክ በጭብጨባ ተቀበሉልኝ....
"""ያኔ አባቶ ጋር ሄዳ ተሸጎጠች ...
ቤቱ በልልታ በደስታ ደመቀች ...
እናት ....
ይቀጥላል
|Share|Share|Share|
share and Join
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
ለማንኛውም አስተያየት
✍ @kaliye06
""ፍቅር ና በቀል"""
ሀዊ ጌታቸው ✍
ክፍል 8
"'በጣም የምውዳት የማፈቅራት የውደፊት የልጆቼ እናት የሆነችውን ሀኒ ወደ መድረክ በጭብጨባ ተቀበሉልኝ....
ከመድረክ ደርሳ ቀና አለች
ተበርክኮ ""ታገቢኛለሽ .የጣት ቀለበት ይዞ.......ከዛ እሷ እንዳለ
ውንድሞ ሆቴል ውስጥ የተደረገውን በወሬ ብቻ ሳይሆን ተግባሩንም እያሳያቸው ነበር
እናቷ ጣቶን አዩ
"""አንተ ግን ለወሬ ችኮላክ ብላ ያኔ አባቶ ጋር ሄዳ ተሸጎጠች ...
ቤቱ በልልታ በደስታ ደመቀች ...
እናት በይ ይሄን የልጃችንን ልብ ያሸፈተውን አስተዋውቂኝ
"" አባትም ፀጉሯን እያሻሸት እየሳማት እና ነገ እቤት ምሳ ግልብዠው ...
"
ቡናቸውን ጠጥተው ወደ መኝታ ቤቶ ስገባ ልደውልለት ስትል ደወለ አልጋዋ ላይ በደርቶ ተኝታ ታዋራው ጀመር እቤት እንዴት እንደጠበቋት እና ነገ ምሳ ተጋብዘሀል ስትለው ደነገጠ ግን
"ውስጡ ደስ ብሎታል ...
ስልኩን እንደዘጉት
""ከራሱ ጋር ንግግር ጀመረ አሁን ያሰብኩት እየተሳካልኝ ነው ፍፃሜ አሳምርልኝ....
"ኪሩ ግን ይሄን ሰሞን ምድነው የተለየ ነገር አይብካለው ብቻክን ማውራት ስልክ እረጅም ሰዓት መጠቀም ?
""ንገረኝ የምደብቀኝ ነገር አለ ብዬ አላስብም .
እሱን ተውውና ማክዳን የምትመስል ዛሬ አይቼ ትዝ አለኝ የድሮ በረጅሙ እየተነፈሰ
"አማንም ማኪ ብሎ ዝምታ
ሰፈነ
ግን አማን ከዛ ከውጣክ ጀምሮ አግኝተካቸው አታቅም?
""እረ እነሱ ባያዩኝም እኔ ግን ብዙ ጊዜ አይቻቸዋለው የሚገርምክ ኪራ አሁንም ያው ናቸው ፍቅራቸው ደስ ይላል። አማን እንባው በአይኖቹ ሞልተው ደንስ ትሬዲንግ የሚሰሩበት የጓደኛዬ ውንድም ነው።
""ግን ትውዳታለክ አሁንም? አይደል አማን እንዳትዋሸኝ ""
"እንዴ ምን ያስዋሸኛል ከመውደድም አፈቅራትም ነበር።
"አስታውስከው ሀኒ በጣም ነው የምትውድክ ከሴት ጋር ስታውራ እንዴት እንደምትናደድ አንተ ከሄድክ በኃላ ትምህርት ቤት እኔ ስታይ ማልቀስ ማንባት ነበር እኔ እንደዛው እሷን ሳይ አንተን ማሰቤ ማስታውሴ አይቀርልኝም በሞት ያጣሁክ ነበር የሚሰማኝ
"ይህኔ ኪሩቤል ያለቅስ ጀመር።
ከለቀኩኝ በኃላ ሀኒም ትምህርት እንዳቆረጠች ማክዳም ኢንኮንፕሌት እንደተባለች ሰማው። ያኔ አሳዘኑኝ ባይገርምክ ሳላያት አላድርም አልውልም።
"
ሁፍ ያለፈ ታሪክ አታንሳ ብሎት ውደ ክፍሉ ገባ።
መንጋት አይቀር ነጋ በተባለበት ሰዓት
እና ሀና ቤት ሄደ ግን የሀና አባት ሲያዩት ደነግጠው ነበር። ሀሳባቸውን ሰብሰብ አድርገው ምሳ በልተው ጫውታ ጀመሩ።
ኪሩቤል እንባው እየመጣ ቢሆን ግን የደስታ ስሜት ያሳያል ያ እየቦረቀበት ያደገበት ቤት ከሀኒጋር እቃቃ የተጫወቱበትን ቤት ዛሬ እንደማይታውቅ ሲጋበዝ ..አቃተው ....
በመሀል ስልክ ተደውሎለት መሄድ አለብኝ አለ። ብሎ ሄደ
እቤት እንደገባ እያደረገ ያለው እራሱን በቢራው ውስጥ መሸሸግን ተያይዞታል
ከውራት በኃላ ከሀኒ ጋር ፍቅራቸውን በማሳለፍ ላይ አንድ መዝናኛ ሆነው ከነሱ ፈንጠር ብለው የተቀመጡትን ተመልክቶ። ""
"ሀኒዬ እንዲ መሆን አማረኝ ወደሰዎቹ እያየ ...
"""በእነሱ እኩያ ያሉ ውንድ ልጃቸውን መሀል አድርገው ሲጫውቱ እየተመለከተ
""ሀኒ በረጅሙ እየተነፈሰች የሚቀድመውን ማስቀደም ነዋ ካማረክ
አይኖቹን ሀኒ ላይ አድጎ መቼ ሽማግሌ ልላክ እንጋባ ... እጆቾን እየሳመ
""ደንግጣ ታየው ጀመር ..
አትቀልድ!
""አልቀለድኩም እውነቴን ነው። የሚያስተዳድር ብር አለኝ ምን አይጎልብኝም .ዛሬ እንደውም እሁድ አይደለ ለሳምንት እሁድ ይሁን ሰርጋችን ""
""" እየሳቀች ወይ አንተ ኮሜዲም ሆንክልኝ ..
""ሀኒ እኔ አልቀለድኩም ምነው ትዳር ከኔ ጋር አትፈልጊም?
እውነት ከሆነ ደስ ይለኛል ።.
ምርጥ ጊዜ አሳልፈው እቤት እንደገባች ቤተሰቦን ቁጭ አድርጋ
"እንጋባ ብሎኛል ምን ታስባላቹ ...
"አባት ከተቀመጡበት ተነስተው
ይቀጥላል 😂
|Share|Share|Share|
share and Join
t.me/Write_Event
ሀዊ ጌታቸው ✍
ክፍል 8
"'በጣም የምውዳት የማፈቅራት የውደፊት የልጆቼ እናት የሆነችውን ሀኒ ወደ መድረክ በጭብጨባ ተቀበሉልኝ....
ከመድረክ ደርሳ ቀና አለች
ተበርክኮ ""ታገቢኛለሽ .የጣት ቀለበት ይዞ.......ከዛ እሷ እንዳለ
ውንድሞ ሆቴል ውስጥ የተደረገውን በወሬ ብቻ ሳይሆን ተግባሩንም እያሳያቸው ነበር
እናቷ ጣቶን አዩ
"""አንተ ግን ለወሬ ችኮላክ ብላ ያኔ አባቶ ጋር ሄዳ ተሸጎጠች ...
ቤቱ በልልታ በደስታ ደመቀች ...
እናት በይ ይሄን የልጃችንን ልብ ያሸፈተውን አስተዋውቂኝ
"" አባትም ፀጉሯን እያሻሸት እየሳማት እና ነገ እቤት ምሳ ግልብዠው ...
"
ቡናቸውን ጠጥተው ወደ መኝታ ቤቶ ስገባ ልደውልለት ስትል ደወለ አልጋዋ ላይ በደርቶ ተኝታ ታዋራው ጀመር እቤት እንዴት እንደጠበቋት እና ነገ ምሳ ተጋብዘሀል ስትለው ደነገጠ ግን
"ውስጡ ደስ ብሎታል ...
ስልኩን እንደዘጉት
""ከራሱ ጋር ንግግር ጀመረ አሁን ያሰብኩት እየተሳካልኝ ነው ፍፃሜ አሳምርልኝ....
"ኪሩ ግን ይሄን ሰሞን ምድነው የተለየ ነገር አይብካለው ብቻክን ማውራት ስልክ እረጅም ሰዓት መጠቀም ?
""ንገረኝ የምደብቀኝ ነገር አለ ብዬ አላስብም .
እሱን ተውውና ማክዳን የምትመስል ዛሬ አይቼ ትዝ አለኝ የድሮ በረጅሙ እየተነፈሰ
"አማንም ማኪ ብሎ ዝምታ
ሰፈነ
ግን አማን ከዛ ከውጣክ ጀምሮ አግኝተካቸው አታቅም?
""እረ እነሱ ባያዩኝም እኔ ግን ብዙ ጊዜ አይቻቸዋለው የሚገርምክ ኪራ አሁንም ያው ናቸው ፍቅራቸው ደስ ይላል። አማን እንባው በአይኖቹ ሞልተው ደንስ ትሬዲንግ የሚሰሩበት የጓደኛዬ ውንድም ነው።
""ግን ትውዳታለክ አሁንም? አይደል አማን እንዳትዋሸኝ ""
"እንዴ ምን ያስዋሸኛል ከመውደድም አፈቅራትም ነበር።
"አስታውስከው ሀኒ በጣም ነው የምትውድክ ከሴት ጋር ስታውራ እንዴት እንደምትናደድ አንተ ከሄድክ በኃላ ትምህርት ቤት እኔ ስታይ ማልቀስ ማንባት ነበር እኔ እንደዛው እሷን ሳይ አንተን ማሰቤ ማስታውሴ አይቀርልኝም በሞት ያጣሁክ ነበር የሚሰማኝ
"ይህኔ ኪሩቤል ያለቅስ ጀመር።
ከለቀኩኝ በኃላ ሀኒም ትምህርት እንዳቆረጠች ማክዳም ኢንኮንፕሌት እንደተባለች ሰማው። ያኔ አሳዘኑኝ ባይገርምክ ሳላያት አላድርም አልውልም።
"
ሁፍ ያለፈ ታሪክ አታንሳ ብሎት ውደ ክፍሉ ገባ።
መንጋት አይቀር ነጋ በተባለበት ሰዓት
እና ሀና ቤት ሄደ ግን የሀና አባት ሲያዩት ደነግጠው ነበር። ሀሳባቸውን ሰብሰብ አድርገው ምሳ በልተው ጫውታ ጀመሩ።
ኪሩቤል እንባው እየመጣ ቢሆን ግን የደስታ ስሜት ያሳያል ያ እየቦረቀበት ያደገበት ቤት ከሀኒጋር እቃቃ የተጫወቱበትን ቤት ዛሬ እንደማይታውቅ ሲጋበዝ ..አቃተው ....
በመሀል ስልክ ተደውሎለት መሄድ አለብኝ አለ። ብሎ ሄደ
እቤት እንደገባ እያደረገ ያለው እራሱን በቢራው ውስጥ መሸሸግን ተያይዞታል
ከውራት በኃላ ከሀኒ ጋር ፍቅራቸውን በማሳለፍ ላይ አንድ መዝናኛ ሆነው ከነሱ ፈንጠር ብለው የተቀመጡትን ተመልክቶ። ""
"ሀኒዬ እንዲ መሆን አማረኝ ወደሰዎቹ እያየ ...
"""በእነሱ እኩያ ያሉ ውንድ ልጃቸውን መሀል አድርገው ሲጫውቱ እየተመለከተ
""ሀኒ በረጅሙ እየተነፈሰች የሚቀድመውን ማስቀደም ነዋ ካማረክ
አይኖቹን ሀኒ ላይ አድጎ መቼ ሽማግሌ ልላክ እንጋባ ... እጆቾን እየሳመ
""ደንግጣ ታየው ጀመር ..
አትቀልድ!
""አልቀለድኩም እውነቴን ነው። የሚያስተዳድር ብር አለኝ ምን አይጎልብኝም .ዛሬ እንደውም እሁድ አይደለ ለሳምንት እሁድ ይሁን ሰርጋችን ""
""" እየሳቀች ወይ አንተ ኮሜዲም ሆንክልኝ ..
""ሀኒ እኔ አልቀለድኩም ምነው ትዳር ከኔ ጋር አትፈልጊም?
እውነት ከሆነ ደስ ይለኛል ።.
ምርጥ ጊዜ አሳልፈው እቤት እንደገባች ቤተሰቦን ቁጭ አድርጋ
"እንጋባ ብሎኛል ምን ታስባላቹ ...
"አባት ከተቀመጡበት ተነስተው
ይቀጥላል 😂
|Share|Share|Share|
share and Join
t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot