ትንሽ ደሞ ፈገግ
አንዱ አይን አውጣ የእጮኛው ቤት ይሄድና አባቷን አስጠርቶ
ጎረምሳው: -"ልጅዎን ለማግባት ነው"
.
.
አባት: - ልጄን ለጋብቻ ልትጠይቅ መጥተህ በአጠገቤ ማስቲካ ታኝካለህ ትንሽ እንኳን አታፍርም ? ክብረቢስ
.
ጎረምሳው: -"ይቅርታ ጌታዬ ስለጠጣው አፌ እንዳይሸት ብዬ ነው"
.
.
አባት: -"ጭራሽ መጠጥም ትጠጣለህ?"
.
ጎረምሳው: Read more ..
አንዱ አይን አውጣ የእጮኛው ቤት ይሄድና አባቷን አስጠርቶ
ጎረምሳው: -"ልጅዎን ለማግባት ነው"
.
.
አባት: - ልጄን ለጋብቻ ልትጠይቅ መጥተህ በአጠገቤ ማስቲካ ታኝካለህ ትንሽ እንኳን አታፍርም ? ክብረቢስ
.
ጎረምሳው: -"ይቅርታ ጌታዬ ስለጠጣው አፌ እንዳይሸት ብዬ ነው"
.
.
አባት: -"ጭራሽ መጠጥም ትጠጣለህ?"
.
ጎረምሳው: Read more ..
Telegram
ቃላዊ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
አንዳንድ አስገራሚ እውነታዎች
━━━━━✦━━━━━
• አብርሃም ሊንከን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ከመሆኑ በፊት የአገሩ የነፃ ትግል ሻምፒዮና ነበር፡፡ በ300 ገደማ የነፃ ትግል ግጥሚያዎች ላይ ተሳትፎ በአንዱ ብቻ ነው የተሸነፈው።
• ዝነኛው ሙዚቀኛ ኤልቪስ ፕሪስሊ 8ኛ ክፍል ሳለ፣ በሙዚቃ ትምህርት ዝቅተኛ ውጤት “C” ነበር ያገኘው።
• እ.ኤ.አ. በ1930 በሚያዝያ ወር አንደኛው ቀን ላይ ቢቢሲ ‹‹ዜና የለም›› ሲል አስታውቆ ነበር። በምትኩም የፒያኖ ሙዚቃ ለቋል።
• ፈረንሳይኛ፤ ከ600 ዓመታት በላይ የእንግሊዝ ብሄራዊ ቋንቋ ሆኖ አገልግሏል።
• በ16ኛውና በ17ኛው ክ/ዘመን፣ ቱርክ ውስጥ ቡና ሲጠጣ የተያዘ ማንኛውም ሰው ለሞት ይዳረግ ነበር።
• የዛሬ 3ሺ ዓመት ገደማ፣ አብዛኞቹ ግብፃውያን የሚሞቱት በ30 ዓመት ዕድሜያቸው ነበር።
• ኮካኮላ መጀመሪያ ላይ ሲፈጠር ቀለሙ አረንጓዴ ነበር።
• በዓለም ላይ ከአምስት ሰዎች አንዱ (1.1 ቢሊዮን ሕዝብ) የቀን ገቢው ከ1 ዶላር በታች ነው።
• ገና የተወለዱ ሕጻናት ቢያንስ አንድ ወር እስኪሆናቸው ድረስ እንባ አያነቡም።
• አንድ የ4 ዓመት ሕጻን፣ በቀን በአማካይ ከ400 በላይ ጥያቄዎችን ይጠይቃል።
• ዝሆኖች መዝለል የማይችሉ ብቸኛ እንስሳት ናቸው።
• አንዳንድ ድመቶች ለሰዎች አለርጂክ ናቸው።
• ማር የማይበላሽ ብቸኛው ምግብ ነው። 3 ሺ ዓመት ያስቆጠረ ማር ያለችግር ሊበላ ይችላል።
• እንደ ጣት አሻራ ሁሉ፣ የእያንዳንዱ ሰው የምላስ አሻራ የተለያየ ነው።
━━━━━━━━
📰 አዲስ አድማስ
Saturday, 16 November 2019
📖 📖 📖 📖 📖
https://t.me/write_event
━━━━━✦━━━━━
• አብርሃም ሊንከን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ከመሆኑ በፊት የአገሩ የነፃ ትግል ሻምፒዮና ነበር፡፡ በ300 ገደማ የነፃ ትግል ግጥሚያዎች ላይ ተሳትፎ በአንዱ ብቻ ነው የተሸነፈው።
• ዝነኛው ሙዚቀኛ ኤልቪስ ፕሪስሊ 8ኛ ክፍል ሳለ፣ በሙዚቃ ትምህርት ዝቅተኛ ውጤት “C” ነበር ያገኘው።
• እ.ኤ.አ. በ1930 በሚያዝያ ወር አንደኛው ቀን ላይ ቢቢሲ ‹‹ዜና የለም›› ሲል አስታውቆ ነበር። በምትኩም የፒያኖ ሙዚቃ ለቋል።
• ፈረንሳይኛ፤ ከ600 ዓመታት በላይ የእንግሊዝ ብሄራዊ ቋንቋ ሆኖ አገልግሏል።
• በ16ኛውና በ17ኛው ክ/ዘመን፣ ቱርክ ውስጥ ቡና ሲጠጣ የተያዘ ማንኛውም ሰው ለሞት ይዳረግ ነበር።
• የዛሬ 3ሺ ዓመት ገደማ፣ አብዛኞቹ ግብፃውያን የሚሞቱት በ30 ዓመት ዕድሜያቸው ነበር።
• ኮካኮላ መጀመሪያ ላይ ሲፈጠር ቀለሙ አረንጓዴ ነበር።
• በዓለም ላይ ከአምስት ሰዎች አንዱ (1.1 ቢሊዮን ሕዝብ) የቀን ገቢው ከ1 ዶላር በታች ነው።
• ገና የተወለዱ ሕጻናት ቢያንስ አንድ ወር እስኪሆናቸው ድረስ እንባ አያነቡም።
• አንድ የ4 ዓመት ሕጻን፣ በቀን በአማካይ ከ400 በላይ ጥያቄዎችን ይጠይቃል።
• ዝሆኖች መዝለል የማይችሉ ብቸኛ እንስሳት ናቸው።
• አንዳንድ ድመቶች ለሰዎች አለርጂክ ናቸው።
• ማር የማይበላሽ ብቸኛው ምግብ ነው። 3 ሺ ዓመት ያስቆጠረ ማር ያለችግር ሊበላ ይችላል።
• እንደ ጣት አሻራ ሁሉ፣ የእያንዳንዱ ሰው የምላስ አሻራ የተለያየ ነው።
━━━━━━━━
📰 አዲስ አድማስ
Saturday, 16 November 2019
📖 📖 📖 📖 📖
https://t.me/write_event
Telegram
ቃላዊ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
እኔና አንቺ
(ሜሪ ፈለቀ)
“አንተ ሴሰኛ አይደለህም፡፡” ትዪኛለሽ። ሴሰኝነት ‘ስሜ’ መሆኑን አንቺም፣ እኔም፣ ከጎኔ የሚሻጡት ሴቶችም፣ እኔን የሚያውቁኝም ሁሉ እናውቃለን፡፡
ለራሴ ‘ያለማወቅሽን እና የዋህነትሽን’ ነገርኩት፡፡ ላንቺ ግን ዓይኖቼንም ልቤንም የጠለፈውን ህልም የመሰለ ውበት ያለው አካልሽን እያየሁ ጥርሴን ለመግለጥ ከንፈሬን አሸሸሁልሽ …….. ሚስጥር አዘል ወጋገን ያለው ፈገግታሽን መለስሽልኝ፡፡
“አንተ የእኔ በመሆንህ እድለኛ ነኝ::” አልሽኝ የሳምኩሽ እለት…….. በልቤ ሳቅኩብሽ….. በጥርሴ ሳቅኩልሽ …..
“አንተ ከንቱ ሱሰኛ አይደለህም::” አልሽኝ አስረኛ ሲጋራዬን እየተቀበልሽኝ ……. የሙሉ ጊዜ ስራዬ ሱስ መሆኑን ካንቺ በላይ የሚያውቅ አልነበረምና ግራ አጋባሽኝ፡፡
“አንተ እኮ ታታሪ ሰራተኛ ነህ፡፡ እንደማውቃቸው ሰዎች ሰነፍ አይደለህም፡፡ ለምን ስራ አትሰራም?” ያልሽኝ ቀን
‘ትፎግራለች እንዴ?’ አልኩኝ ለራሴ …… በአንድ ዓይነት የትምህርት ዘርፍ ተመርቀን አንቺ ቤተሰብሽን ስታስተዳድሪ እኔ ቤተሰቤን ሳሳርር ዓመት እንዳለፈን ካንቺ በላይ እማኝ የለኝም፡፡
ከቋመጥኩለት ገላሽ ጋር መውደቅ አጓግቶኝ እንዳንቺ የወደድኳት ሴት ያለመኖሯን ምዬ ተገዝቼ ስነግርሽ
“አምንሃለሁ፡፡ እኔን የምትዋሽበት ምክንያት አይኖርህም!!” ብለሽ ውሸታምነቴን አገዘፍሽብኝ፡፡
ማንም ወንድ ያልዘለቀው ገላሽን ስዘልቀው ………………. እድለኛነቴን ሳይሆን ‘ስላፈቀርሽኝ ራስሽን አሳልፈሽ በመስጠትሽ’ እድለኛነትሽን ነገርሽኝ እና ከደስታዬ ይልቅ ራስምታቴን አበዛሽው ………….
አብሬሽ ሆኜ ከሌሎች ብዙዎች ጋር አብሬያቸው መሆኔን ታውቂያለሻ !……….. ለቁጥር የሚታክቱ ጊዚያት ብልግናዬን ደርሰሽበታላ !……… ለተገለጠ ስድነቴ ብዙ ሰበብ ስደረድርልሽ
“ምክንያትህ አንተን ካሳመነህ ለኔ አትንገረኝ::” ብለሽ ምንም ያልበደልኩሽ ያህል ከረሳሽው ቀናቶች ብቻ ናቸዋ ያለፉት!!
አንቺ በህይወቴ እስከተከሰትሽበት ጊዜ ድረስ ሴት ልጅ …………. ልብ፣ ነፍስ፣ አዕምሮ፣ ስሜት ……..( ከሚታየው የሰውነት ክፍሏ ውጪ ያሉት የ’ሰው’ነት መለኪያ) አብሯት ስለመኖሩ አስቤ አላውቅም፡፡ የሴት ፍቺው - እኔጋ የሌለው የሴትነት አካሏ ነበር፡፡ …..
የተናገርኳቸው ቃላትም ሆነ ያደረግኩት ድርጊት ሁሉ የተለመደ ……. ቁጥራቸውን ለማላስታውሳቸው ሴቶች ሁሉ ያልኩትና ያደረግኩትን ነበር፡፡
ከመቼ ወዲህ ነው የሴት ልጅ ነፍስ ይናፍቀኝ የጀመረው? መቼ ላይ ነው የሴት ልጅ ከንፈር ከመሳም አልፎ የሚያፈልቀው ቃል ይርበኝ የጀመረው? …… ለስንተኛ ጊዜ አካልሽኝ ከተዋሃድኩት በኋላ ነበር ነፍስሽን የተዋሃድኳት?………..……… በሆነ በኔና ባንቺ ቀናት ውስጥ በአንዱ ቀን ወይም በሁሉም ቀን ነበር እንደዛ የተሰማኝ፡፡
መቼ ነው አንቺ ነህ የምትዪኝን እኔነቴን እየወደድኩት፣ የሆንኩት ራሴ እያስጠላኝ የመጣው? የትኛው ቀን ላይ ነው አንቺን ለማማለል ሳይሆን ትክክለኛ ስሜቴን ማውራት የጀመርኩት? ምን ካልሽኝ በኋላ ነው ራሴን ማረም እና ንግግሬን መቀባባት፣ ድርጊቴን መደበቅ ሳያስፈልገኝ ራሴን አሳይሽ የጀመርኩት? …….. የትኛው ቀን ላይ አንቺ ነህ ያልሽውን ሰው ለመሆን መወሰኔን አላውቅም፡፡ ከራሴ መማከሬም ትዝ አይለኝም፡፡
ብቻ…………… እግሮቼ ስራ ፍለጋ ሲኳትኑ፣ እጆቼ ሱሳቸውን ላለመከወን ሲታገሉ፣ ምላሴ ላለመዋሸት ከህሊናዬ ጋር ሲጣላ፣ ከሌላ ሴት ተኝቼ ይሰማኝ የነበረው ደስታ በበዛ ፀፀት ሲተካ………… ራሴን በቃልሽ ሳበረታ አገኘሁት፡፡
ክንዴ ሌላ ሴት አንተርሶ ሳለ ደወልሽልኝ፡፡ ‘የት መሆኔን’ ስትጠይቂኝ ለመዋሸትም ያለሁበትን ለመንገርም ቃል ከከንፈሬ አልወጣ አለኝ፡፡ ……
“ መጣሁ ህይወቴ የት ነሽ?” ነበር ያልኩሽ ……
በስምሽ የጠራሁሽ ልቤ ውስጥ መከመርሽን የሚያሳንሱብኝን ቃላት ላለመጠቀም ነበር፡፡ …….ማሬ፣ ፍቅሬ፣ እናቴ ፣ውዴ…… ሁሉንም ቁልምጫዎች ለሌላ ሴት ብያቸዋለሁ …………….
“ስትጨርሽ ደውልልኝ!!” ማለትሽ ለቸኮለች ነፍሴ አልገባትም፡፡
“ መጣሁ!!” ስልሽም በአካሌ ብቻ አልነበረም ….. በሁለንተናዬ እንጂ
“ከኔ ጋር ሆነህ ሌላ ሴት ትቀጥራለህ? ….. ስድ ነህ!!!” ብላ እንደብራቅ ጮኸችብኝ ካንቺ ጋር ሳወራ ነፍሴ መሳቋ የገባት ሴት …..
“ከዛሬ በኋላ ስድ አልሆንም!!” ብዬ የመለስኩላት እውነቴን ነበር፡፡ ……
ካንቺ ውጪ ለመጨረሻ ጊዜ የተኛኋት ሴት መሆኗን ለራሴም እያረጋገጥኩለት ነበር፡፡ ……. ልቤም እግሬም አንቺጋ ለመድረስ ተጣድፈው ሸሚዜን እየቆላለፍኩ የሆቴሉን ክፍል ለቅቄ ስወጣ ነበር ሩቅ በማይባል ቦታ ተቀምጠሸ ያየሁሽ ………… ካልሺኝ ሁሉ በጉልህ የሰማሁት ንግግርሽ
“መቼም የማትሻሻል ሴሰኛ ነህ!!” የሚለውን ነው፡፡
ላስረዳሽ አልሞክርም፡፡ አንቺ ነህ ካልሺኝ በላይ የትኛውን መሆኔን ራሴም እርግጠኛ መሆን አልቻልኩማ ………
join
★ ★ @write_event ★ ★
(ሜሪ ፈለቀ)
“አንተ ሴሰኛ አይደለህም፡፡” ትዪኛለሽ። ሴሰኝነት ‘ስሜ’ መሆኑን አንቺም፣ እኔም፣ ከጎኔ የሚሻጡት ሴቶችም፣ እኔን የሚያውቁኝም ሁሉ እናውቃለን፡፡
ለራሴ ‘ያለማወቅሽን እና የዋህነትሽን’ ነገርኩት፡፡ ላንቺ ግን ዓይኖቼንም ልቤንም የጠለፈውን ህልም የመሰለ ውበት ያለው አካልሽን እያየሁ ጥርሴን ለመግለጥ ከንፈሬን አሸሸሁልሽ …….. ሚስጥር አዘል ወጋገን ያለው ፈገግታሽን መለስሽልኝ፡፡
“አንተ የእኔ በመሆንህ እድለኛ ነኝ::” አልሽኝ የሳምኩሽ እለት…….. በልቤ ሳቅኩብሽ….. በጥርሴ ሳቅኩልሽ …..
“አንተ ከንቱ ሱሰኛ አይደለህም::” አልሽኝ አስረኛ ሲጋራዬን እየተቀበልሽኝ ……. የሙሉ ጊዜ ስራዬ ሱስ መሆኑን ካንቺ በላይ የሚያውቅ አልነበረምና ግራ አጋባሽኝ፡፡
“አንተ እኮ ታታሪ ሰራተኛ ነህ፡፡ እንደማውቃቸው ሰዎች ሰነፍ አይደለህም፡፡ ለምን ስራ አትሰራም?” ያልሽኝ ቀን
‘ትፎግራለች እንዴ?’ አልኩኝ ለራሴ …… በአንድ ዓይነት የትምህርት ዘርፍ ተመርቀን አንቺ ቤተሰብሽን ስታስተዳድሪ እኔ ቤተሰቤን ሳሳርር ዓመት እንዳለፈን ካንቺ በላይ እማኝ የለኝም፡፡
ከቋመጥኩለት ገላሽ ጋር መውደቅ አጓግቶኝ እንዳንቺ የወደድኳት ሴት ያለመኖሯን ምዬ ተገዝቼ ስነግርሽ
“አምንሃለሁ፡፡ እኔን የምትዋሽበት ምክንያት አይኖርህም!!” ብለሽ ውሸታምነቴን አገዘፍሽብኝ፡፡
ማንም ወንድ ያልዘለቀው ገላሽን ስዘልቀው ………………. እድለኛነቴን ሳይሆን ‘ስላፈቀርሽኝ ራስሽን አሳልፈሽ በመስጠትሽ’ እድለኛነትሽን ነገርሽኝ እና ከደስታዬ ይልቅ ራስምታቴን አበዛሽው ………….
አብሬሽ ሆኜ ከሌሎች ብዙዎች ጋር አብሬያቸው መሆኔን ታውቂያለሻ !……….. ለቁጥር የሚታክቱ ጊዚያት ብልግናዬን ደርሰሽበታላ !……… ለተገለጠ ስድነቴ ብዙ ሰበብ ስደረድርልሽ
“ምክንያትህ አንተን ካሳመነህ ለኔ አትንገረኝ::” ብለሽ ምንም ያልበደልኩሽ ያህል ከረሳሽው ቀናቶች ብቻ ናቸዋ ያለፉት!!
አንቺ በህይወቴ እስከተከሰትሽበት ጊዜ ድረስ ሴት ልጅ …………. ልብ፣ ነፍስ፣ አዕምሮ፣ ስሜት ……..( ከሚታየው የሰውነት ክፍሏ ውጪ ያሉት የ’ሰው’ነት መለኪያ) አብሯት ስለመኖሩ አስቤ አላውቅም፡፡ የሴት ፍቺው - እኔጋ የሌለው የሴትነት አካሏ ነበር፡፡ …..
የተናገርኳቸው ቃላትም ሆነ ያደረግኩት ድርጊት ሁሉ የተለመደ ……. ቁጥራቸውን ለማላስታውሳቸው ሴቶች ሁሉ ያልኩትና ያደረግኩትን ነበር፡፡
ከመቼ ወዲህ ነው የሴት ልጅ ነፍስ ይናፍቀኝ የጀመረው? መቼ ላይ ነው የሴት ልጅ ከንፈር ከመሳም አልፎ የሚያፈልቀው ቃል ይርበኝ የጀመረው? …… ለስንተኛ ጊዜ አካልሽኝ ከተዋሃድኩት በኋላ ነበር ነፍስሽን የተዋሃድኳት?………..……… በሆነ በኔና ባንቺ ቀናት ውስጥ በአንዱ ቀን ወይም በሁሉም ቀን ነበር እንደዛ የተሰማኝ፡፡
መቼ ነው አንቺ ነህ የምትዪኝን እኔነቴን እየወደድኩት፣ የሆንኩት ራሴ እያስጠላኝ የመጣው? የትኛው ቀን ላይ ነው አንቺን ለማማለል ሳይሆን ትክክለኛ ስሜቴን ማውራት የጀመርኩት? ምን ካልሽኝ በኋላ ነው ራሴን ማረም እና ንግግሬን መቀባባት፣ ድርጊቴን መደበቅ ሳያስፈልገኝ ራሴን አሳይሽ የጀመርኩት? …….. የትኛው ቀን ላይ አንቺ ነህ ያልሽውን ሰው ለመሆን መወሰኔን አላውቅም፡፡ ከራሴ መማከሬም ትዝ አይለኝም፡፡
ብቻ…………… እግሮቼ ስራ ፍለጋ ሲኳትኑ፣ እጆቼ ሱሳቸውን ላለመከወን ሲታገሉ፣ ምላሴ ላለመዋሸት ከህሊናዬ ጋር ሲጣላ፣ ከሌላ ሴት ተኝቼ ይሰማኝ የነበረው ደስታ በበዛ ፀፀት ሲተካ………… ራሴን በቃልሽ ሳበረታ አገኘሁት፡፡
ክንዴ ሌላ ሴት አንተርሶ ሳለ ደወልሽልኝ፡፡ ‘የት መሆኔን’ ስትጠይቂኝ ለመዋሸትም ያለሁበትን ለመንገርም ቃል ከከንፈሬ አልወጣ አለኝ፡፡ ……
“ መጣሁ ህይወቴ የት ነሽ?” ነበር ያልኩሽ ……
በስምሽ የጠራሁሽ ልቤ ውስጥ መከመርሽን የሚያሳንሱብኝን ቃላት ላለመጠቀም ነበር፡፡ …….ማሬ፣ ፍቅሬ፣ እናቴ ፣ውዴ…… ሁሉንም ቁልምጫዎች ለሌላ ሴት ብያቸዋለሁ …………….
“ስትጨርሽ ደውልልኝ!!” ማለትሽ ለቸኮለች ነፍሴ አልገባትም፡፡
“ መጣሁ!!” ስልሽም በአካሌ ብቻ አልነበረም ….. በሁለንተናዬ እንጂ
“ከኔ ጋር ሆነህ ሌላ ሴት ትቀጥራለህ? ….. ስድ ነህ!!!” ብላ እንደብራቅ ጮኸችብኝ ካንቺ ጋር ሳወራ ነፍሴ መሳቋ የገባት ሴት …..
“ከዛሬ በኋላ ስድ አልሆንም!!” ብዬ የመለስኩላት እውነቴን ነበር፡፡ ……
ካንቺ ውጪ ለመጨረሻ ጊዜ የተኛኋት ሴት መሆኗን ለራሴም እያረጋገጥኩለት ነበር፡፡ ……. ልቤም እግሬም አንቺጋ ለመድረስ ተጣድፈው ሸሚዜን እየቆላለፍኩ የሆቴሉን ክፍል ለቅቄ ስወጣ ነበር ሩቅ በማይባል ቦታ ተቀምጠሸ ያየሁሽ ………… ካልሺኝ ሁሉ በጉልህ የሰማሁት ንግግርሽ
“መቼም የማትሻሻል ሴሰኛ ነህ!!” የሚለውን ነው፡፡
ላስረዳሽ አልሞክርም፡፡ አንቺ ነህ ካልሺኝ በላይ የትኛውን መሆኔን ራሴም እርግጠኛ መሆን አልቻልኩማ ………
join
★ ★ @write_event ★ ★
አይዞህ ልቤ
ድንገት ቢከፋ ባይቀና ኑሮ በዚች አለም
ጊዜ የማይፈታው ምንም የለም
ጊዜም አሁን ነው ትላንት ሆኖ ቀሪ
የነገን ቀን ሰሪ
አመት ያህላል ቀን እየዞረ
ዛሬም እራሱ ነገ ነበረ
የጊዜ ሚዛን አይላወስም
#ዛሬን የሌለ ለነገ አይደርስም
ሳዝን አልውልም ሳላቅ ማደሬን
የኔነው በቃ አልሰጥም #ዛሬን
ቴዲ አፍሮ
Read more
share
@write_event
ድንገት ቢከፋ ባይቀና ኑሮ በዚች አለም
ጊዜ የማይፈታው ምንም የለም
ጊዜም አሁን ነው ትላንት ሆኖ ቀሪ
የነገን ቀን ሰሪ
አመት ያህላል ቀን እየዞረ
ዛሬም እራሱ ነገ ነበረ
የጊዜ ሚዛን አይላወስም
#ዛሬን የሌለ ለነገ አይደርስም
ሳዝን አልውልም ሳላቅ ማደሬን
የኔነው በቃ አልሰጥም #ዛሬን
ቴዲ አፍሮ
Read more
share
@write_event
👉የሀበሻ መዝገበ ቃላት
•ዘመድ:- ባልተዘጋጁበት ቀን የሚመጣ ተጨማሪ ችግር
•ጫማ:- አብሮ የሚደክም እውነተኛ ፍቅረኛ
•ደሞዝ :- ከወጣበት ዕለት ውጭ ቁም ነገር የሌለው
•ብድር:- በፍቅር የወሰዱትን በጦርነት የሚመልሱበት የዝርፍያ ሙከራ።
share n join
@write_event
•═•••🍃🌺🍃•••═•
•ዘመድ:- ባልተዘጋጁበት ቀን የሚመጣ ተጨማሪ ችግር
•ጫማ:- አብሮ የሚደክም እውነተኛ ፍቅረኛ
•ደሞዝ :- ከወጣበት ዕለት ውጭ ቁም ነገር የሌለው
•ብድር:- በፍቅር የወሰዱትን በጦርነት የሚመልሱበት የዝርፍያ ሙከራ።
share n join
@write_event
•═•••🍃🌺🍃•••═•
Book for ALL | Facebook (Facebook)
ኢትዮጸጵያ ውስጥ
የሙዚቃ ተንታኝ — ሰርፀ ፍሬስብሃት
የኳስ ተንታኝ — መንሱር አብዱልቀኒ
የስነጽሑፍ ተንታኝ — አለማየሁ ገላጋይ
የስእል እና ቅርፃቅርፅ ተንታኝ — በቀለ መኮንን
የህግ ተንታኝ—አብዱ አሊ ሂጂራ
የፖለቲካ ተንታኝ —100 ሚሊየን ህዝብ
share n join
@write_event
ኢትዮጸጵያ ውስጥ
የሙዚቃ ተንታኝ — ሰርፀ ፍሬስብሃት
የኳስ ተንታኝ — መንሱር አብዱልቀኒ
የስነጽሑፍ ተንታኝ — አለማየሁ ገላጋይ
የስእል እና ቅርፃቅርፅ ተንታኝ — በቀለ መኮንን
የህግ ተንታኝ—አብዱ አሊ ሂጂራ
የፖለቲካ ተንታኝ —100 ሚሊየን ህዝብ
share n join
@write_event
አስተናጋጁ..!
ባልና ሚስት ወደ አንድ ሬስቶራንት ለመገባበዝ ይሄዳሉ
ብዙ ጊዜ ባልና ሚስት ወደ ሬስቶራንት ሲሄዱ ከምግቡ ይልቅ ጨዋታቸውን ይደምቃል ከጥቂት ቆይታ በኃላ አስተናጋጁን ለመጥራት ያጨበጭባሉ
አስተናጋጁ አልመጣም.....
ድጋሚ አጨበጨቡ አሁንም አልመጣም....
ለሶስተኛ ጊዜ አጨበጨቡ ...ድንገት ከጥግ በኩል አንድ ቀብረር ያለ አስተናጋጅ ወደነሱ መጣ...
አስተናጋጅ፦ "ዝም ብሎ ጭብጨባ ምንድን ነው ? ሰርግ ቤት ነው እንዴ ያላችሁት ?
.....ና... ወንድሜ ታዘዝ ነው የሚባለው "
.
በጣም ይደነግጡና
ሚስት ፦"ሆቴል አስተናግደህ እንደዚህ የሆንክ የኣለም ዋንጫ ብታዘጋጅ ምን ልትሆን ነው "
.
አስተናጋጅ፦ " ዝም ብለሽ አትለፍልፊ የመጣሽበትን ብቻ ተናገሪ "
.
ሚስት ፦ " በቃ ታዘዘን ምን ምን አለ ? "
.
አስተናጋጅ፦ "ቋንጣ ፍርፍር አለ .... እንቁላል ፍርፍር አለ....ጥብስ አለ.. እንደገና ቋንጣ ፍርፍር አለ .... እንደገና ጥብስ አለ እንደገና ....."
.
በጣም ይናደዱና
"በቃ ጥብስ አምጣልን!! "
.
አስተናጋጁ፦ "ይመጣላችኃላ !! ይሄዳል ይደርስና ግን አያዝም ....ድጋሚ ወደ ተስተናጋጆቹ ጋር ይመጣና
" ጥብስ ነው ያላችሁኝ ኣይደል ? "
.
"አዎ ጥብስ ነው "
.
"በዳቦ ነው በእንጀራ ? "
.
በጣም ይናደዱና ..
"በእንጀራ አርግልን "
.
አሁንም አላዘዘም ይሄድና ይመለሳል ...
"የሚጠጣ ነገርስ ምን ላምጣ ? "
.
ስልችት ይለውና ባልየው
"ለሷ ፋንታ ለኔ ኮካ "
.
"ይመጣላችዋላ ታድያ ምንድን ነው ግልምጫው "
አሁንም ይሄዳል ግን ሳያዝ ድጋሚ ተመልሶ ይመጣል...
"ለስላሳው ከውጭ ነው ከውስጥ ? "
.
እጅግ ይናደዱና...
"ተወው በቃ ባለቤቱን ብቻ ጥራልን !"
.
"ይጠራላችዋላ ባለቤት መጥራት ብርቅ ነው እንዴ ! "
አሁንም ይሄዳል ተመልሶ ይመጣል ...
"ባለቤቱ ወንዱን ነው ሴቷን??
@write_event
ባልና ሚስት ወደ አንድ ሬስቶራንት ለመገባበዝ ይሄዳሉ
ብዙ ጊዜ ባልና ሚስት ወደ ሬስቶራንት ሲሄዱ ከምግቡ ይልቅ ጨዋታቸውን ይደምቃል ከጥቂት ቆይታ በኃላ አስተናጋጁን ለመጥራት ያጨበጭባሉ
አስተናጋጁ አልመጣም.....
ድጋሚ አጨበጨቡ አሁንም አልመጣም....
ለሶስተኛ ጊዜ አጨበጨቡ ...ድንገት ከጥግ በኩል አንድ ቀብረር ያለ አስተናጋጅ ወደነሱ መጣ...
አስተናጋጅ፦ "ዝም ብሎ ጭብጨባ ምንድን ነው ? ሰርግ ቤት ነው እንዴ ያላችሁት ?
.....ና... ወንድሜ ታዘዝ ነው የሚባለው "
.
በጣም ይደነግጡና
ሚስት ፦"ሆቴል አስተናግደህ እንደዚህ የሆንክ የኣለም ዋንጫ ብታዘጋጅ ምን ልትሆን ነው "
.
አስተናጋጅ፦ " ዝም ብለሽ አትለፍልፊ የመጣሽበትን ብቻ ተናገሪ "
.
ሚስት ፦ " በቃ ታዘዘን ምን ምን አለ ? "
.
አስተናጋጅ፦ "ቋንጣ ፍርፍር አለ .... እንቁላል ፍርፍር አለ....ጥብስ አለ.. እንደገና ቋንጣ ፍርፍር አለ .... እንደገና ጥብስ አለ እንደገና ....."
.
በጣም ይናደዱና
"በቃ ጥብስ አምጣልን!! "
.
አስተናጋጁ፦ "ይመጣላችኃላ !! ይሄዳል ይደርስና ግን አያዝም ....ድጋሚ ወደ ተስተናጋጆቹ ጋር ይመጣና
" ጥብስ ነው ያላችሁኝ ኣይደል ? "
.
"አዎ ጥብስ ነው "
.
"በዳቦ ነው በእንጀራ ? "
.
በጣም ይናደዱና ..
"በእንጀራ አርግልን "
.
አሁንም አላዘዘም ይሄድና ይመለሳል ...
"የሚጠጣ ነገርስ ምን ላምጣ ? "
.
ስልችት ይለውና ባልየው
"ለሷ ፋንታ ለኔ ኮካ "
.
"ይመጣላችዋላ ታድያ ምንድን ነው ግልምጫው "
አሁንም ይሄዳል ግን ሳያዝ ድጋሚ ተመልሶ ይመጣል...
"ለስላሳው ከውጭ ነው ከውስጥ ? "
.
እጅግ ይናደዱና...
"ተወው በቃ ባለቤቱን ብቻ ጥራልን !"
.
"ይጠራላችዋላ ባለቤት መጥራት ብርቅ ነው እንዴ ! "
አሁንም ይሄዳል ተመልሶ ይመጣል ...
"ባለቤቱ ወንዱን ነው ሴቷን??
@write_event
ስብሐት ጫት ሲቅም የደረሰው አንድ ወጣት ይመክረዋል ፡፡ " ጋሽ ስብሐት አይቃሙ መቃም ሱስ ያሲዛል እኔ አልቅምም" ስብሐት ዝም ይልና ሲጋራ ይለኩሳል ወጣቱ ምክሩን ይቀጥላል:: ጋሽ ስብሐት አያጭሱ ማጨስ ሱስ ያሲዛል እኔ አላጨስም፡፡ስብሐት ዝም ይልና ቡና ያዛል ፡፡ ትጠጣለህ ሲል ወጣቱን ጋበዘው ቡና አልጠጣም ሱስ ያሲዘኛል ወጣቱ መለሰ ስብሐት ዝም ይለዋል፡፡በመጨረሻም ሁሉም አልቆ መጠጣት ሲጀምር መጠጥ ሱስ ያሲዛል አይጠጡ፡፡ እኔ ሱስ እንዳይዘኝ አልጠጣም አለው ፡፡ ስብሐት ገረፍ አርጎ አየውና "ከሱስ አላመለጥክም ሱስ የመፍራት ሱስ አለብህ" አለው ::
አለማየሁ ገላጋይ <<ስበሀት ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት>>ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት>>
@write_event
አለማየሁ ገላጋይ <<ስበሀት ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት>>ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት>>
@write_event
ለፈገግታ ያህል..!
ሙላ ናስሩዲን ሃጅ ወደሳውዲ ሄዶ ነው። ሰው ከመብዛቱ የተነሣ ናስሩዲን ማደሪያ ማግኘት አልቻለም፡፡ በመጨረሻ አንድ ሆቴል ውስጥ ጥንድ አልጋ ያለው እንድ ክፍል አግኝቶ ገባ። ብዙ ሳይቆይ ሁለተኛው አልጋ ተከራይቶ ሰውዬው መጣ። ናስሩዱን ሰውየውን ሲያየው ልክ እንደሱ ነበር የለበሰው። ቁርጥ እራሱን። መተኛት አልቻለም፡፡ ሰውየው ነቅቶ
“ወንድሜ፣ ለምን አትተኛም?” አለው።
“አንድ ችግር ገጥሞኝ ነው።”
“ምን?”
“እኔና አንተ ተመሳሳይ ነን። ተኝተን ስንነቃ እራሳችንን መለየት ቢያቅተንስ?” አለ ናስሩዲን። ሰውየው ለካ ተንኮልኛ ኖሯል። ዞር ዞር ሲል አንዲት አሻንጉሊት ጥግ ላይ ተቀምጣ ይመለከታል። ያነሳና እግሩ ላይ አስሮ...
“አሁን ተኛ፣ አሻንጉሊት እግሬ ላይ የታሰረው እኔ ነኝ ።” ይለዋል። ናስሩዲን ችግሩ ስለተፈታለት አመስግኖ ይተኛል፡፡ ሰውዬው በጠዋት ሲወጣ አሻንጉሊቱን ከእግሩ ላይ ፈቶ ናስሩዲን ላይ አስሮት ይሄዳል። ናስሩዲን ሲነቃ ደነገጠ። እየሮጠ ወደ አደባባይ በመውጣት እንዲህ አለ “አንድ ሰው ተሳስቶ እኔን ይዞ ሄዷል፡፡ እሱ እኔ ነውና የት ነው የማገኘው?” ...አለ ይባላል።
©አለማየሁ ገላጋይ
Join
@write_event
ሙላ ናስሩዲን ሃጅ ወደሳውዲ ሄዶ ነው። ሰው ከመብዛቱ የተነሣ ናስሩዲን ማደሪያ ማግኘት አልቻለም፡፡ በመጨረሻ አንድ ሆቴል ውስጥ ጥንድ አልጋ ያለው እንድ ክፍል አግኝቶ ገባ። ብዙ ሳይቆይ ሁለተኛው አልጋ ተከራይቶ ሰውዬው መጣ። ናስሩዱን ሰውየውን ሲያየው ልክ እንደሱ ነበር የለበሰው። ቁርጥ እራሱን። መተኛት አልቻለም፡፡ ሰውየው ነቅቶ
“ወንድሜ፣ ለምን አትተኛም?” አለው።
“አንድ ችግር ገጥሞኝ ነው።”
“ምን?”
“እኔና አንተ ተመሳሳይ ነን። ተኝተን ስንነቃ እራሳችንን መለየት ቢያቅተንስ?” አለ ናስሩዲን። ሰውየው ለካ ተንኮልኛ ኖሯል። ዞር ዞር ሲል አንዲት አሻንጉሊት ጥግ ላይ ተቀምጣ ይመለከታል። ያነሳና እግሩ ላይ አስሮ...
“አሁን ተኛ፣ አሻንጉሊት እግሬ ላይ የታሰረው እኔ ነኝ ።” ይለዋል። ናስሩዲን ችግሩ ስለተፈታለት አመስግኖ ይተኛል፡፡ ሰውዬው በጠዋት ሲወጣ አሻንጉሊቱን ከእግሩ ላይ ፈቶ ናስሩዲን ላይ አስሮት ይሄዳል። ናስሩዲን ሲነቃ ደነገጠ። እየሮጠ ወደ አደባባይ በመውጣት እንዲህ አለ “አንድ ሰው ተሳስቶ እኔን ይዞ ሄዷል፡፡ እሱ እኔ ነውና የት ነው የማገኘው?” ...አለ ይባላል።
©አለማየሁ ገላጋይ
Join
@write_event
Telegram
ቃላዊ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
#ፈገግታ
#የለመደች_ጦጣ ...
አንድ ቀን ናስሩዲን አሀያዉን ጨው ጥርቅም አድርጎ ጭኖ ገበያ ወጣ ። በመንገዱ ላይ የነበርዉ ወንዝ ሞላ ብሎ ስላጋጠመው ሰፋ ያለ መልካ ፈልጎ
አሀያዉን እየጐተተ ለመሻገር ወንዝ ውስጥ ገባ ፡ ወንዙ መሐል እንደ ደረሰ ፡ አህያ ሆዬ አገሮቹን ወንዙ ውስጥ ተክሎ አልነቃነቅም አለ ፡ ናስሩዲን በመናደድ በያዘው ሽመል እሀያውን ይነርተዉ
ጀመር ፡ አሀያው ዱላ ሲበዛበት እየወደቀና አየተነግ ወንዙን ተሻገሩ ፡፡ ጨዉ ወንዙ ውስጥ ሟምቶ በመገባደዱ አሀያው ሸክሙ ስለቀለለው መንገዱን
በፍጥነት ማቀላጠፉን ተያያዘው ፡
በሌላ ጊዜ ናስሩዲን ያንኑ አህያ ጭኖ ገበያ ሲወጣ ከወንዙ ደረሰ ፡ ናስሩዲን አሀያዉን አየጐተተ ወንዙ ውስጥ ገባ ፡ መሐል እንደ ደረሱ እሀያው አሁንም ግትር ብሎ በመቆም ጭነቱን ወራጅ ውኃ
ያስመታ ጀመር ፡ በዚህ ጊዜ ናስሩዲን እሀያውን አልመታውም ፡ ለጥቂት ጊዜ አጠገቡ ዝም ብሎ
ከቆመ በኋላ መሳቢያውን ገመድ ጐተት ጐተት አደረገው ፡ አሀያወም እንደ ምንም ብሎ ወንዙን
ተሻገረ ፡ መንገዳቸውን ሊጀምሩ ሲሉ ከጭነቱ ክብደት የተነሣ የአሀያው ወገብ ተለምጦ መሬት ሊነካደረሰ ፡
ናስሩዲንም አሀያውን "የኛ ብልጥ ፡ ወንዝ
አቋርጠሀ ባለፍሀ ቊጥር እንደ ለመድከው የጭነትሀ ክብደት የሚቃለልልሀ መስሎሀ ነበር ፡ ዛሬ ጨው
ሳይሆን ጥጥ ነው የተጫንከው" አለው ፡
... #የለመደች_ጦጣ_ሁል_ጊዜ_ሸምጣጣ
@write_event
#የለመደች_ጦጣ ...
አንድ ቀን ናስሩዲን አሀያዉን ጨው ጥርቅም አድርጎ ጭኖ ገበያ ወጣ ። በመንገዱ ላይ የነበርዉ ወንዝ ሞላ ብሎ ስላጋጠመው ሰፋ ያለ መልካ ፈልጎ
አሀያዉን እየጐተተ ለመሻገር ወንዝ ውስጥ ገባ ፡ ወንዙ መሐል እንደ ደረሰ ፡ አህያ ሆዬ አገሮቹን ወንዙ ውስጥ ተክሎ አልነቃነቅም አለ ፡ ናስሩዲን በመናደድ በያዘው ሽመል እሀያውን ይነርተዉ
ጀመር ፡ አሀያው ዱላ ሲበዛበት እየወደቀና አየተነግ ወንዙን ተሻገሩ ፡፡ ጨዉ ወንዙ ውስጥ ሟምቶ በመገባደዱ አሀያው ሸክሙ ስለቀለለው መንገዱን
በፍጥነት ማቀላጠፉን ተያያዘው ፡
በሌላ ጊዜ ናስሩዲን ያንኑ አህያ ጭኖ ገበያ ሲወጣ ከወንዙ ደረሰ ፡ ናስሩዲን አሀያዉን አየጐተተ ወንዙ ውስጥ ገባ ፡ መሐል እንደ ደረሱ እሀያው አሁንም ግትር ብሎ በመቆም ጭነቱን ወራጅ ውኃ
ያስመታ ጀመር ፡ በዚህ ጊዜ ናስሩዲን እሀያውን አልመታውም ፡ ለጥቂት ጊዜ አጠገቡ ዝም ብሎ
ከቆመ በኋላ መሳቢያውን ገመድ ጐተት ጐተት አደረገው ፡ አሀያወም እንደ ምንም ብሎ ወንዙን
ተሻገረ ፡ መንገዳቸውን ሊጀምሩ ሲሉ ከጭነቱ ክብደት የተነሣ የአሀያው ወገብ ተለምጦ መሬት ሊነካደረሰ ፡
ናስሩዲንም አሀያውን "የኛ ብልጥ ፡ ወንዝ
አቋርጠሀ ባለፍሀ ቊጥር እንደ ለመድከው የጭነትሀ ክብደት የሚቃለልልሀ መስሎሀ ነበር ፡ ዛሬ ጨው
ሳይሆን ጥጥ ነው የተጫንከው" አለው ፡
... #የለመደች_ጦጣ_ሁል_ጊዜ_ሸምጣጣ
@write_event
#ፈገግታ
#ነገር_በነገር_ይጠቀሳል ...
ናስሩዲን የሚኖርበት አገር ንጉሥ ባለሟሎቹን ስብስቦ ፡ ከአገሬው ሕዝብ መካከል በጨዋነቱ የሚታወቀ ሰው ተፈልጎ እንዲቀርብለትና የዳኝነት ሹመት ሊሰጠው እንዳሰበ ያስታውቃቸዋል ። የንጉሡን ትእዛዝ የሚያስፈጽም አንድ የመልእከተኞች ቡድን ይሠየምና በአገሩ ውስጥ እየተዘዋወረ መስፈርቱን የሚያሟላ ተስማሚ ሰው ለማግኘት ሥራወን ይጀራል፡ የንጉሡ ፍላጐት ወሬም ከናስሩዲን ጆሮ ይደርሳል ፡ ናስሩዲን ከሚኖርባት ከተማ ነዋሪዎች መካከል
የንጉሡ መልእክተኞች አንዳያነጋግሯቸው ከተመረጡት ሰዎች መካከል እርሱ አንዱ ይሆናል ፡ ናስሩዲን ፡ በተያዘለት ቀጠሮ፡ ከለበሰው ልብስ ላይ የዓሣ ማጥመጃ መረብ ደርቦ መልእከተኞቹ ፊት ይቀርባል ፡ በናስሩዲን አለባበስ የተገረመው የመልእከተኞች መሪ ፤ "እስከ ዛሬ በያለበት ስንዘዋወር እንዳንተ የለበሰ ሰው ፈጽሞ አላጋጠመንም ፡ በልብስሀ ላይ የዓሣ ማጥመጃ መረብ የደረብክበት ምክንያት ምንድን ነው?" በማለት ይጠይቀዋል ።
"ከሥር ክመሠረቴ ድሃ የድሃ ልጅ በመሆኔ ፤ መተዳደሪያዬም ዓሣ ማጥመድ ነበር ፡ ይሀንን መረብ ዘወትር በልብሴ ላይ የምደርበው ያነን የድሮ ኑሮዬን አንዳልዘነጋ በማለት ነው።" ሲል ናስሩዲን ለቀረበለት ጥያቄ መልስ ይሰጣል ፡ መልአክተኛቹ ተልአኮአቸውን ፈጽመው ለንጉሡ ባቀረቡት ሪፖርት የናስሩዲን ስም ከሁሉ ጐልቶ ይታያል ።
ንጉሡም ስለ ናስሩዲን የቀረበወን ዘገባ በመቀበል የዳኝነቱን ሹመት ይሰጠዋል ፡
ከብዙ ጊዜ በኋላ ፡ ምርጫውን ካካሄዱት ባለሥልጣኖች አንዱ ፡ ናስሩዲን በታላቅ ችሎት ላይ ተሠይሞ አቤቱታ ሲሰማ ፡ የፍርድ ብያኔ ሲሰጥ ፡ ለተበደለው ሲፈርድና በደለኛወን ሲቀጣ ያገኘዋል ፡ ከችሎት መልስ ፡ ናስሩዲንና ባለሥልጣኑ ጥቂት ሲጨዋወቱ ከቆዩ በኋላ፡
"ያን መረብሀን ምነው ዛሬ አላየሁትም"
በማለት ይጠይቀዋል ።
ናስሩዲንም ፡ "የምን መረብ ነው ደግሞ፡ ዓሣው ከተያዘ በኋላ መረቡ ምን ይፌይዳል" በማለት ይመልሳል ፡
... #ነገር_በነገር_ይጠቀሳል_እሾህ_በእሾ_ይነቀላል
@write_event
#ነገር_በነገር_ይጠቀሳል ...
ናስሩዲን የሚኖርበት አገር ንጉሥ ባለሟሎቹን ስብስቦ ፡ ከአገሬው ሕዝብ መካከል በጨዋነቱ የሚታወቀ ሰው ተፈልጎ እንዲቀርብለትና የዳኝነት ሹመት ሊሰጠው እንዳሰበ ያስታውቃቸዋል ። የንጉሡን ትእዛዝ የሚያስፈጽም አንድ የመልእከተኞች ቡድን ይሠየምና በአገሩ ውስጥ እየተዘዋወረ መስፈርቱን የሚያሟላ ተስማሚ ሰው ለማግኘት ሥራወን ይጀራል፡ የንጉሡ ፍላጐት ወሬም ከናስሩዲን ጆሮ ይደርሳል ፡ ናስሩዲን ከሚኖርባት ከተማ ነዋሪዎች መካከል
የንጉሡ መልእክተኞች አንዳያነጋግሯቸው ከተመረጡት ሰዎች መካከል እርሱ አንዱ ይሆናል ፡ ናስሩዲን ፡ በተያዘለት ቀጠሮ፡ ከለበሰው ልብስ ላይ የዓሣ ማጥመጃ መረብ ደርቦ መልእከተኞቹ ፊት ይቀርባል ፡ በናስሩዲን አለባበስ የተገረመው የመልእከተኞች መሪ ፤ "እስከ ዛሬ በያለበት ስንዘዋወር እንዳንተ የለበሰ ሰው ፈጽሞ አላጋጠመንም ፡ በልብስሀ ላይ የዓሣ ማጥመጃ መረብ የደረብክበት ምክንያት ምንድን ነው?" በማለት ይጠይቀዋል ።
"ከሥር ክመሠረቴ ድሃ የድሃ ልጅ በመሆኔ ፤ መተዳደሪያዬም ዓሣ ማጥመድ ነበር ፡ ይሀንን መረብ ዘወትር በልብሴ ላይ የምደርበው ያነን የድሮ ኑሮዬን አንዳልዘነጋ በማለት ነው።" ሲል ናስሩዲን ለቀረበለት ጥያቄ መልስ ይሰጣል ፡ መልአክተኛቹ ተልአኮአቸውን ፈጽመው ለንጉሡ ባቀረቡት ሪፖርት የናስሩዲን ስም ከሁሉ ጐልቶ ይታያል ።
ንጉሡም ስለ ናስሩዲን የቀረበወን ዘገባ በመቀበል የዳኝነቱን ሹመት ይሰጠዋል ፡
ከብዙ ጊዜ በኋላ ፡ ምርጫውን ካካሄዱት ባለሥልጣኖች አንዱ ፡ ናስሩዲን በታላቅ ችሎት ላይ ተሠይሞ አቤቱታ ሲሰማ ፡ የፍርድ ብያኔ ሲሰጥ ፡ ለተበደለው ሲፈርድና በደለኛወን ሲቀጣ ያገኘዋል ፡ ከችሎት መልስ ፡ ናስሩዲንና ባለሥልጣኑ ጥቂት ሲጨዋወቱ ከቆዩ በኋላ፡
"ያን መረብሀን ምነው ዛሬ አላየሁትም"
በማለት ይጠይቀዋል ።
ናስሩዲንም ፡ "የምን መረብ ነው ደግሞ፡ ዓሣው ከተያዘ በኋላ መረቡ ምን ይፌይዳል" በማለት ይመልሳል ፡
... #ነገር_በነገር_ይጠቀሳል_እሾህ_በእሾ_ይነቀላል
@write_event
" ... እዚህ አዲሳባ ውስጥ አንዳንድ ቦታ እንጀራ በቢላ ሲቆረስ እናያለን። ይኼ በቢላ እንጀራ የመቁረስ ባህል የጀመረው ማን ነው ? ለምን ጀመሩ ?
እንጀራን በቢላ መቁረስ እንጀራን ወደ ዳቦ ለማውረድ መጣር እንደሆነ አልተረዱትም?
የእኛ ትልቁ ችግራችን እውር ኮፒ አድራጊዎች መሆናችን ነው ። ፈረንጅ ዳቦ ሲቆርስ አይተን ከዛ በጭፍን ያለ ጥየቃ ያለትንታኔ ተበደርን ። የዚህ ችግር መነሻው በራሳችን ማመን አለመቻላችን ነው ። በራሱ የማያምን ሕዝብ ወደ ባርነት የሚጓዝ ነው።
ለመሆኑ እንጀራ ለመቁረስ እጅ አነሳትና ነው ቢላ የመጣባት ? በእንግሊዘኛ ኦቨርኪል (overkill) ይባላል። ዝንብ ለመግደል ታንክ ስታወጣ ማለት ነው ።
እንጀራ ቢደርቅ እንኳን አይፈነክትም :: እንጀራ ጥፊ እንኳን አይሆንም :: ምኑ ሰይፍ ያስመዝዛል?
ግን እንጀራ አገር ያቆማል ...”
#ምንጭ
እቴሜቴ ሎሚሽታ ----አዳም ረታ
Share :-@write_event
እንጀራን በቢላ መቁረስ እንጀራን ወደ ዳቦ ለማውረድ መጣር እንደሆነ አልተረዱትም?
የእኛ ትልቁ ችግራችን እውር ኮፒ አድራጊዎች መሆናችን ነው ። ፈረንጅ ዳቦ ሲቆርስ አይተን ከዛ በጭፍን ያለ ጥየቃ ያለትንታኔ ተበደርን ። የዚህ ችግር መነሻው በራሳችን ማመን አለመቻላችን ነው ። በራሱ የማያምን ሕዝብ ወደ ባርነት የሚጓዝ ነው።
ለመሆኑ እንጀራ ለመቁረስ እጅ አነሳትና ነው ቢላ የመጣባት ? በእንግሊዘኛ ኦቨርኪል (overkill) ይባላል። ዝንብ ለመግደል ታንክ ስታወጣ ማለት ነው ።
እንጀራ ቢደርቅ እንኳን አይፈነክትም :: እንጀራ ጥፊ እንኳን አይሆንም :: ምኑ ሰይፍ ያስመዝዛል?
ግን እንጀራ አገር ያቆማል ...”
#ምንጭ
እቴሜቴ ሎሚሽታ ----አዳም ረታ
Share :-@write_event
Telegram
ቃላዊ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
❤️
"ሁሉን ነገር ካስተዋሉት ይገርማል
የኑሮ ትንሽ የለውም. . .
እዛ የወደቀች ሳር አስገራሚ ናት፤ ወፍ ለቅሞ ጎጆ ይሰራባታል . . . .
ጠዋት እዚህ ፀሀይ ስሞቅ የቆረጥኩት የአውራ ጣቴ ጥፍር ለስንት ጉንዳን እራት ይሆናል? ባላርስም አበላሁ ማለት አይደል? "
/መረቅ - አዳም ረታ/
❀:✧๑♡๑✧❀|
@write_event
@write_event
ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ
"ሁሉን ነገር ካስተዋሉት ይገርማል
የኑሮ ትንሽ የለውም. . .
እዛ የወደቀች ሳር አስገራሚ ናት፤ ወፍ ለቅሞ ጎጆ ይሰራባታል . . . .
ጠዋት እዚህ ፀሀይ ስሞቅ የቆረጥኩት የአውራ ጣቴ ጥፍር ለስንት ጉንዳን እራት ይሆናል? ባላርስም አበላሁ ማለት አይደል? "
/መረቅ - አዳም ረታ/
❀:✧๑♡๑✧❀|
@write_event
@write_event
ೋ•✧๑♡๑✧•ೋ
. አምራች እና ነጋዴ እንደ አጋጣሚ ድግስ ላይ ተገናኝተው ያወራሉ፡፡
በጨዋታቸው በጣም ስለተግባቡ ከዚህ በኋላ አጋጣሚ ፈጥረው ለመገናኘት ይስማማሉ፡፡ ነጋዴው ጠዋት ጠዋት 300 ግራም ዳቦ ሲልክለት ገበሬው ደግሞ ማታ ማታ 300 ግራም ቅቤ ሊልክለት ተስማሙ፡፡
በዚህ መልኩ ብዙ ጊዜ ከቆዩ በኋላ ነጋዴ የቅቤ መጠን እየቀነሰ መሄዱን አየ፡፡ በመጨረሻም ሚዛን ላይ ሲያስቀምጠው 150 ግራም ሆኖ አገኘው፡፡ በዚህም በጣም አዘነ፤ ተበሳጨም፡፡ ገበሬውንም አስጠራው፡፡ ሌሎች ሰዎች እንዲያዳምጡት አድርጎ ‹ከተስማማነው ውጭ የቅቤውን መጠን ለምን ቀነስከው?› ሲል ጠየቀው፡፡
ገበሬውም ‹እኔ ፈጽሞ አልቀነስኩትም› ሲል በአግራሞት መለሰ፡፡ ነጋዴውም ቅቤውን በሚዛን ለክቶ አሳየው፡፡ 150 ግራም ነው፡፡ ገበሬውም አዘነ፡፡ ‹እኔ ቤት ውስጥ የ300 ግራም መለኪያ የለኝም፡፡ አንተ ጠዋት ዳቦውን ስትልክልኝ በእጅ ሚዛኑ አንደኛው ሰሐን ላይ አደርገዋለሁ፤ ከዚያም ቅቤውን በሌላኛው ሚዛን አስቀምጠዋለሁ፡፡ ልክ ከዳቦው ጋር እኩል ሲመዝኑ በዕቃ አዘጋጅቼ እልክልሃለሁ› አለው፡፡ ወዲያውም ጠዋት የላከለትን ዳቦ አውጥቶ ሚዛኑ ላይ አስቀመጠው፡፡ ዳቦው 150 ግራም ነበር የሚመዝነው፡፡
@write_event
በጨዋታቸው በጣም ስለተግባቡ ከዚህ በኋላ አጋጣሚ ፈጥረው ለመገናኘት ይስማማሉ፡፡ ነጋዴው ጠዋት ጠዋት 300 ግራም ዳቦ ሲልክለት ገበሬው ደግሞ ማታ ማታ 300 ግራም ቅቤ ሊልክለት ተስማሙ፡፡
በዚህ መልኩ ብዙ ጊዜ ከቆዩ በኋላ ነጋዴ የቅቤ መጠን እየቀነሰ መሄዱን አየ፡፡ በመጨረሻም ሚዛን ላይ ሲያስቀምጠው 150 ግራም ሆኖ አገኘው፡፡ በዚህም በጣም አዘነ፤ ተበሳጨም፡፡ ገበሬውንም አስጠራው፡፡ ሌሎች ሰዎች እንዲያዳምጡት አድርጎ ‹ከተስማማነው ውጭ የቅቤውን መጠን ለምን ቀነስከው?› ሲል ጠየቀው፡፡
ገበሬውም ‹እኔ ፈጽሞ አልቀነስኩትም› ሲል በአግራሞት መለሰ፡፡ ነጋዴውም ቅቤውን በሚዛን ለክቶ አሳየው፡፡ 150 ግራም ነው፡፡ ገበሬውም አዘነ፡፡ ‹እኔ ቤት ውስጥ የ300 ግራም መለኪያ የለኝም፡፡ አንተ ጠዋት ዳቦውን ስትልክልኝ በእጅ ሚዛኑ አንደኛው ሰሐን ላይ አደርገዋለሁ፤ ከዚያም ቅቤውን በሌላኛው ሚዛን አስቀምጠዋለሁ፡፡ ልክ ከዳቦው ጋር እኩል ሲመዝኑ በዕቃ አዘጋጅቼ እልክልሃለሁ› አለው፡፡ ወዲያውም ጠዋት የላከለትን ዳቦ አውጥቶ ሚዛኑ ላይ አስቀመጠው፡፡ ዳቦው 150 ግራም ነበር የሚመዝነው፡፡
@write_event
🍁.... ወጣነት ማለት ፉሽን ተከታይ ዘናጭ ተሽቀርቃሪ ማለት አይደለም ወጣትነት ራስን በሱሶች ማጠር ማለት አንደለም።
"ወጣትነት ውቂያኖስ ነው" ወጣነት ማለት አድማሠ ሀላፊነት
ነው ... ወጣትነት እውቀት ለማስፉት የምንጋደልቀበት ሠአት ነው ወጣትነት
ከፍርሀት፣ አይቻልም እና አይሳካልኝም የሚለውን እስር በጣጥሶ ማለፍ
ነው።ወጣትነትለ አንዳች ስኬት በኩራት እና በሞራል መራመድ ነው።
ከ ኤጭ መፅሀፍ የተቀነጨበ ( አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
"ወጣትነት ውቂያኖስ ነው" ወጣነት ማለት አድማሠ ሀላፊነት
ነው ... ወጣትነት እውቀት ለማስፉት የምንጋደልቀበት ሠአት ነው ወጣትነት
ከፍርሀት፣ አይቻልም እና አይሳካልኝም የሚለውን እስር በጣጥሶ ማለፍ
ነው።ወጣትነትለ አንዳች ስኬት በኩራት እና በሞራል መራመድ ነው።
ከ ኤጭ መፅሀፍ የተቀነጨበ ( አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁ሙሉጌታ ተስፉዬ የተባለ ገጣሚ
ምን ይላል መሠላችሁ! አለም ላይ ስትኖር ሁለት እድል አላችሁ ወይ ራሣችሁን ችላችሁ መቆም አለበለዚያ መቃብራችሁን ቆፍራችሁ መግባት። ሌላ አማራጭ የላችሁም ይላል..... የአለም ቁጥር አንድ ጀግና ማን እንደሆነ ታውቃላችሁ? ጀግና ማለት ጦር ሜዳ ብዙ ገድሎች የሰራ አይደለም። ሠው መግደል ጀግንነት ሣይሆን ሠይጣናዊት ነው። ጀግና ማለት ብዙ ብሮች ያሉት ሀብታም አይደለም ጀግና ማለት ጫካ ውስጥ የሠራውን ገድል ከተማ ውስጥ መጥቶ እየተኮፈሰ ይህን አደረኩኝ የሚል አይደለም!
ትልቅ እውነተኛ ጀግና አምባገነን መሪ ፊት አንዳችም ሣይፈራ እውነቱን የተናገረ እና ውስጡ ያለውን ስንፍና ያሸነፈ ብቻ ነው።
የቆሸሹ ሳቆች
(አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ምን ይላል መሠላችሁ! አለም ላይ ስትኖር ሁለት እድል አላችሁ ወይ ራሣችሁን ችላችሁ መቆም አለበለዚያ መቃብራችሁን ቆፍራችሁ መግባት። ሌላ አማራጭ የላችሁም ይላል..... የአለም ቁጥር አንድ ጀግና ማን እንደሆነ ታውቃላችሁ? ጀግና ማለት ጦር ሜዳ ብዙ ገድሎች የሰራ አይደለም። ሠው መግደል ጀግንነት ሣይሆን ሠይጣናዊት ነው። ጀግና ማለት ብዙ ብሮች ያሉት ሀብታም አይደለም ጀግና ማለት ጫካ ውስጥ የሠራውን ገድል ከተማ ውስጥ መጥቶ እየተኮፈሰ ይህን አደረኩኝ የሚል አይደለም!
ትልቅ እውነተኛ ጀግና አምባገነን መሪ ፊት አንዳችም ሣይፈራ እውነቱን የተናገረ እና ውስጡ ያለውን ስንፍና ያሸነፈ ብቻ ነው።
የቆሸሹ ሳቆች
(አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
እንደ ቶማስ በአይንህ ካላየህ በ እጅህ ካልዳሠሥክ አትረካም።
የትውልድ ሕመም ይህነው አንተንም የዚህ ሕመም ተጠቂ ትውልድ ምሣሌ ነህና ጫፉን ነግረንህ በዕምነት እንድትሆን ችላ ብንልህ ለማወቅ ትዳክራለህ። ያወቅከውን ደግሞ ትዘራዋለህ አንተ የትውልዱ ናሙና ነህ.. አንተ የተገዛከውን ገና ብዙዎች ይገዙታል ያወቅከውንና የደረስክበትንም መፃፍ ስለማይቀር ያንን ተከትለው ብዙዎች ይጓዛሉ። ግን ልብ በል! ብታገኙትም አታምኑም። እርሱ ራሱ ለመሆኑ ምን ማረጋገጫ አለ? ትላላችሁ አንተ በነገርካቸው መሠረት ሌሎች ካላመኑህ ደግሞ አንተም ዕምነትህ ይከዳሀል።
"ራሣችሁንና የራሣችሁን ዕውነት የምታረጋግጡት በምዕራቡ አለም መለኪያ ብቻ ነውና "
(እመጓ) በአለማየሁ ዋሴ ዶ/ር
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የትውልድ ሕመም ይህነው አንተንም የዚህ ሕመም ተጠቂ ትውልድ ምሣሌ ነህና ጫፉን ነግረንህ በዕምነት እንድትሆን ችላ ብንልህ ለማወቅ ትዳክራለህ። ያወቅከውን ደግሞ ትዘራዋለህ አንተ የትውልዱ ናሙና ነህ.. አንተ የተገዛከውን ገና ብዙዎች ይገዙታል ያወቅከውንና የደረስክበትንም መፃፍ ስለማይቀር ያንን ተከትለው ብዙዎች ይጓዛሉ። ግን ልብ በል! ብታገኙትም አታምኑም። እርሱ ራሱ ለመሆኑ ምን ማረጋገጫ አለ? ትላላችሁ አንተ በነገርካቸው መሠረት ሌሎች ካላመኑህ ደግሞ አንተም ዕምነትህ ይከዳሀል።
"ራሣችሁንና የራሣችሁን ዕውነት የምታረጋግጡት በምዕራቡ አለም መለኪያ ብቻ ነውና "
(እመጓ) በአለማየሁ ዋሴ ዶ/ር
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ፍቅር እስከ መቃብር በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ የቀረበ ልብ
ወለድ ሲሆን ሰብለ ወንጌል እና በዛብህ የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን
ይተርካል። ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም
ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን
እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው
በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ። ሀዲስ ኣለማየሁ በኢትዮጵያ ስነ-ፅሑፍ የራሳቸው ትልቅ አሻራ አኑረው ያለፉ አንጋፋ ደራሲ ናቸው።
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ወለድ ሲሆን ሰብለ ወንጌል እና በዛብህ የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን
ይተርካል። ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም
ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን
እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው
በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ። ሀዲስ ኣለማየሁ በኢትዮጵያ ስነ-ፅሑፍ የራሳቸው ትልቅ አሻራ አኑረው ያለፉ አንጋፋ ደራሲ ናቸው።
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
➫
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🌿ውስጣዊ ስሜቶች አይፃፉም፣ ቢፃፉ እንኳ ፍፃሜ የላቸውም። የአንዳንድ ነገሮች መሰባበር ሲሰማህ ትንሽ ራቅ በል። ንግግር ስሜትህን የመግለፅ አቅም ሲያጥረውም ትንሽ ዝም በል።
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🌿ውስጣዊ ስሜቶች አይፃፉም፣ ቢፃፉ እንኳ ፍፃሜ የላቸውም። የአንዳንድ ነገሮች መሰባበር ሲሰማህ ትንሽ ራቅ በል። ንግግር ስሜትህን የመግለፅ አቅም ሲያጥረውም ትንሽ ዝም በል።
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌