ለ Online ስራ ፈላጊዎች በሙሉ!!
=========////=========
ሠላም ለናንተ! ድጋሜ መጥቻለሁ።
በቀደመው post ላይ ስለ FIAS የተወሰነ ብያችሁ ነበር ። አብዛኞቻችሁ ስለድርጅቱ እና ስለሰራው የተወሰነ ማብራሪያ እንፈልጋለን ባላችሁት መሰረት፣ ስለድርጅቱ ባሰባሰብኩት መረጃ እና በገባኝም መጠን የተወሰነ ላብራራ ወድጃለሁ።
FIAS ማለት፣ ከዓለም አቀፍ ዋና ዋና የማስታወቂያ ድርጅቶች ጋር የሚሰራ ድርጅት ሲሆን፣ በሀገራችን ስራ ከጀመረ እጅግ በጣም ትንሸ ጊዜው ነው። የድርጅቱ ዋና አላማ፣ ሶሻል ሚዲያወችን ማለትም YouTube, Facebook, twitter, tiktok..... ተጠቅሞ ፣ የራሱ FIAS በሚባል ፕላትፎርም በመፍጠር በትስስር ( በ link) በጣም ብዙ ቁጥር ያለው audience (አባል) በመፍጠር፣ ድርጅታቸውን፣ ምርት እና አገልግሎታቸውን ማስተዋወቅ ከሚፈልጉ እጅግ ግዙፍ ከሆኑ አለማቀፍ ድርጅቶች ማለትም እንደ Amazon, eBay, Alibaba, DHL.... እና ከመሳሰሉት ድርጅቶች ጋር በአጋርንት መስራት ነው። አባላቶቹን ተጠቅሞ ድርጅታቸው በአለም አቀፍ በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች ተደራሸ እንዲሆኑ (እንዲተዋወቁ) ይሰራል።
ዋናው ጥያቄ?????
አባላት እንዴት ይመዘገባሉ? ተመዝግበውስ ምን ይሰራሉ? ሰርተውስ ምንያህል ክፍያ ያገኛሉ? ክፍያውንስ እንዴት ይፈፀማል? የሚሉት ስለሆኑ እና የኔም ጥያቄዎች ስለነበሩ፣ የገባኝን እና ትንሽም ብትሆን የቀን ገቢ ስለጀመርኩ ፣ ሂደቱን በተወሰነ እገልፃለሁ ።
1ኛ ..........መመዝገብ......
የሚማያስፈልጉ ነገሮች :-"invitation link" ፣ ስልክ ቁጥር እና internet የሚሰራ ስልክ ወይም pc ብቻ!!
ወደ ድርጅቱ ለመመዝገብ፣ ምዝገባው በአዲስ መል ከሆነ የግድ "invitation link" ወይም ከአሁን በፊት የተመዘገበ ሰው ሲጋብዛችሁ ነው። ምዝገባው በነፃ ከመሆኑም በላይ የማበረታቻ 50 ብር ቦነስ አለው። የ FIAS አካውንት ልክ እንደቴሌ ብር ስለሆነ የሚከፈተው በስልክ ቁጥር ብቻ ነው።
2ኛ ..........የሚሰሩ ስራዎች........
i,ዋና ስራ:-
በ24 ሰዓት ውስጥ 1ጊዜ internet ላይ ሆነን ከ2-5 ደቂቃ በደረጃችን የተቀመጠልንን ስራ "Task" ተጭኖ መውጣት ነው።
በደረጃችን ሲባል፣ ለማብራራት የሰክል የFIAS አካውንት ስንከፍት ከ VIP0 እስከ VIP5 ደረጃዎች አሉት። VIP0 ማለት ስንመዘገብ የሚሰጠን ደረጃ ሲሆን ከVIP1 ጀምሮ ግን ምዝገባው በእድገት ወይም በክፍያ ይሆናል።
የቀን ገቢ በደረጃ ሲቀመጥም እንደሚከተለው ነው።
VIp0: በ24 ሰዓት 3 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 5ብር ሲሆን 3x5 በቀን 15ብር ይሰራል።
VIp1 : በ24 ሰዓት 4 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 6ብር ሲሆን 4x6 በቀን 24ብር ይሰራል። በወር 720ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 8640ብር ነው።
Vip2:በ24 ሰዓት 6 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 14ብር ሲሆን 6x14 በቀን 84ብር ይሰራል። በወር 2520ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 30240ብር ነው።
Vip3: በ24 ሰዓት 11 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 16ብር ሲሆን 11x16 በቀን 176ብር ይሰራል። በወር 5280ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 63360ብር ነው።
Vip4 :በ24 ሰዓት 17 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 18ብር ሲሆን 17x18 በቀን 306ብር ይሰራል። በወር 9180ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 110160 ብር ነው።
Vip5 : በ24 ሰዓት 38 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 25 ብር ሲሆን 38x25 በቀን 950 ብር ይሰራል። በወር 28500 ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 342000 ብር ነው።
bii, ተጨማሪ ስራ:
ይሄው እኔ እያደረኩ እንዳለው ሌሌሎች ጓደኞቻችን በእኛ link እንዲመዘገቡ በማድረግ invitation comission ማግኘት ነው። ኮሚሽኑ መጠን እና አከፋፈል ስትመዘገቡ በስፋት በግልፅ ታገኙታላችሁ። እኔ ምመክረው ግን ሰው ተመዝግቦ ሳያልቅ የራሳችን team/branch ማስፋት እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። ምክንያቱም በእኛ link የገቡት ሁሉ በየቀኑ ስራ በሰሩ ቁጥር፣ የገቢያቸውን 3% በየቀኑ ገቢ አለን። ስለዚህ አንድ ሰው 1 FIAS አካውንት ብቻ ስለሚኖረው አሁን ተሻምተን ጓደኞቻችንን በእኛ link ካላስመዘገብናቸው በሌላ መግባቱ ስለማይቀር እየከሰርን ነው። ጨዋታው ብዙ የሰራ ወይም invite ያደረገ አሁን ሳይሆን ወደፊት በጣም ብዙ ገቢ አለው። ብዙ አባል በስሩ ያለው አባል ምንንም ሳይሰራ የአባሉን ስራ 3% በየቀኑ ገቢ ያገኛል። ስለዚህ መፋዘዙ ይቅርና ቶሎ ዳይ ወደ ስራ........
3ኛ.......የሰራነውን ብር እንዴት እናወጣዋለን/እንጠቀማለን?............
እንደየደረጃችን የሰበሰብነውን ብር ለማውጣት ከተመዘገብን ከ 3ቀን በኋላ ወደ FIAS አካውንት በመግባት ድርጅቱ ለጊዜው ከሚሰራባቸው ባንኮች ማለትም (ንግድ ባንክ እና የአቢሲኒያ ባንክ) የግል አካውንታችን ጋር ይተሳሰር እና የሰራነውን ብር ወደ ባንክ አካውንታችን በማስተላለፍ ማውጣት ይቻላል። ለዚህ እኔም እያወጣሁበት ስለሆነ ምስክር ነኝ።
ስለዚህ ብዙዎች እየተራወጥን ስለሆነ የታችኛዋን ማስፈንጠሪያ link በመጫን ተመዝገቡ እላችኋለሁ!!
👇👇👇👇👇👇👇
https://fias777.com/#/pages/register?invite_code=xamOWZQw&t=1651740262971
=========////=========
ሠላም ለናንተ! ድጋሜ መጥቻለሁ።
በቀደመው post ላይ ስለ FIAS የተወሰነ ብያችሁ ነበር ። አብዛኞቻችሁ ስለድርጅቱ እና ስለሰራው የተወሰነ ማብራሪያ እንፈልጋለን ባላችሁት መሰረት፣ ስለድርጅቱ ባሰባሰብኩት መረጃ እና በገባኝም መጠን የተወሰነ ላብራራ ወድጃለሁ።
FIAS ማለት፣ ከዓለም አቀፍ ዋና ዋና የማስታወቂያ ድርጅቶች ጋር የሚሰራ ድርጅት ሲሆን፣ በሀገራችን ስራ ከጀመረ እጅግ በጣም ትንሸ ጊዜው ነው። የድርጅቱ ዋና አላማ፣ ሶሻል ሚዲያወችን ማለትም YouTube, Facebook, twitter, tiktok..... ተጠቅሞ ፣ የራሱ FIAS በሚባል ፕላትፎርም በመፍጠር በትስስር ( በ link) በጣም ብዙ ቁጥር ያለው audience (አባል) በመፍጠር፣ ድርጅታቸውን፣ ምርት እና አገልግሎታቸውን ማስተዋወቅ ከሚፈልጉ እጅግ ግዙፍ ከሆኑ አለማቀፍ ድርጅቶች ማለትም እንደ Amazon, eBay, Alibaba, DHL.... እና ከመሳሰሉት ድርጅቶች ጋር በአጋርንት መስራት ነው። አባላቶቹን ተጠቅሞ ድርጅታቸው በአለም አቀፍ በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች ተደራሸ እንዲሆኑ (እንዲተዋወቁ) ይሰራል።
ዋናው ጥያቄ?????
አባላት እንዴት ይመዘገባሉ? ተመዝግበውስ ምን ይሰራሉ? ሰርተውስ ምንያህል ክፍያ ያገኛሉ? ክፍያውንስ እንዴት ይፈፀማል? የሚሉት ስለሆኑ እና የኔም ጥያቄዎች ስለነበሩ፣ የገባኝን እና ትንሽም ብትሆን የቀን ገቢ ስለጀመርኩ ፣ ሂደቱን በተወሰነ እገልፃለሁ ።
1ኛ ..........መመዝገብ......
የሚማያስፈልጉ ነገሮች :-"invitation link" ፣ ስልክ ቁጥር እና internet የሚሰራ ስልክ ወይም pc ብቻ!!
ወደ ድርጅቱ ለመመዝገብ፣ ምዝገባው በአዲስ መል ከሆነ የግድ "invitation link" ወይም ከአሁን በፊት የተመዘገበ ሰው ሲጋብዛችሁ ነው። ምዝገባው በነፃ ከመሆኑም በላይ የማበረታቻ 50 ብር ቦነስ አለው። የ FIAS አካውንት ልክ እንደቴሌ ብር ስለሆነ የሚከፈተው በስልክ ቁጥር ብቻ ነው።
2ኛ ..........የሚሰሩ ስራዎች........
i,ዋና ስራ:-
በ24 ሰዓት ውስጥ 1ጊዜ internet ላይ ሆነን ከ2-5 ደቂቃ በደረጃችን የተቀመጠልንን ስራ "Task" ተጭኖ መውጣት ነው።
በደረጃችን ሲባል፣ ለማብራራት የሰክል የFIAS አካውንት ስንከፍት ከ VIP0 እስከ VIP5 ደረጃዎች አሉት። VIP0 ማለት ስንመዘገብ የሚሰጠን ደረጃ ሲሆን ከVIP1 ጀምሮ ግን ምዝገባው በእድገት ወይም በክፍያ ይሆናል።
የቀን ገቢ በደረጃ ሲቀመጥም እንደሚከተለው ነው።
VIp0: በ24 ሰዓት 3 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 5ብር ሲሆን 3x5 በቀን 15ብር ይሰራል።
VIp1 : በ24 ሰዓት 4 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 6ብር ሲሆን 4x6 በቀን 24ብር ይሰራል። በወር 720ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 8640ብር ነው።
Vip2:በ24 ሰዓት 6 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 14ብር ሲሆን 6x14 በቀን 84ብር ይሰራል። በወር 2520ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 30240ብር ነው።
Vip3: በ24 ሰዓት 11 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 16ብር ሲሆን 11x16 በቀን 176ብር ይሰራል። በወር 5280ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 63360ብር ነው።
Vip4 :በ24 ሰዓት 17 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 18ብር ሲሆን 17x18 በቀን 306ብር ይሰራል። በወር 9180ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 110160 ብር ነው።
Vip5 : በ24 ሰዓት 38 ተግባራትን (tasks) ብቻ ማጠናቀቅ ይችላል። የ1 task ዋጋ 25 ብር ሲሆን 38x25 በቀን 950 ብር ይሰራል። በወር 28500 ብር፣ ዓመታዊ ገቢው 342000 ብር ነው።
bii, ተጨማሪ ስራ:
ይሄው እኔ እያደረኩ እንዳለው ሌሌሎች ጓደኞቻችን በእኛ link እንዲመዘገቡ በማድረግ invitation comission ማግኘት ነው። ኮሚሽኑ መጠን እና አከፋፈል ስትመዘገቡ በስፋት በግልፅ ታገኙታላችሁ። እኔ ምመክረው ግን ሰው ተመዝግቦ ሳያልቅ የራሳችን team/branch ማስፋት እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። ምክንያቱም በእኛ link የገቡት ሁሉ በየቀኑ ስራ በሰሩ ቁጥር፣ የገቢያቸውን 3% በየቀኑ ገቢ አለን። ስለዚህ አንድ ሰው 1 FIAS አካውንት ብቻ ስለሚኖረው አሁን ተሻምተን ጓደኞቻችንን በእኛ link ካላስመዘገብናቸው በሌላ መግባቱ ስለማይቀር እየከሰርን ነው። ጨዋታው ብዙ የሰራ ወይም invite ያደረገ አሁን ሳይሆን ወደፊት በጣም ብዙ ገቢ አለው። ብዙ አባል በስሩ ያለው አባል ምንንም ሳይሰራ የአባሉን ስራ 3% በየቀኑ ገቢ ያገኛል። ስለዚህ መፋዘዙ ይቅርና ቶሎ ዳይ ወደ ስራ........
3ኛ.......የሰራነውን ብር እንዴት እናወጣዋለን/እንጠቀማለን?............
እንደየደረጃችን የሰበሰብነውን ብር ለማውጣት ከተመዘገብን ከ 3ቀን በኋላ ወደ FIAS አካውንት በመግባት ድርጅቱ ለጊዜው ከሚሰራባቸው ባንኮች ማለትም (ንግድ ባንክ እና የአቢሲኒያ ባንክ) የግል አካውንታችን ጋር ይተሳሰር እና የሰራነውን ብር ወደ ባንክ አካውንታችን በማስተላለፍ ማውጣት ይቻላል። ለዚህ እኔም እያወጣሁበት ስለሆነ ምስክር ነኝ።
ስለዚህ ብዙዎች እየተራወጥን ስለሆነ የታችኛዋን ማስፈንጠሪያ link በመጫን ተመዝገቡ እላችኋለሁ!!
👇👇👇👇👇👇👇
https://fias777.com/#/pages/register?invite_code=xamOWZQw&t=1651740262971
ቻርልስ ዳርዊን
ምንጭ ፦ የፍልስፍና ሀሁ
ፀሀፊ ፦ በላይ ደስታ
ቻርልስ ዳርዊን፣ እ.ኤ.አ 1809 በእንግሊዝ ሀገር ውስጥ የተወለደና በምርምሩ እጅግ ታዋቂ የሆነ፣ የዝግመተ ለውጥ ተመራማሪና ሳይንቲስት ነው፡፡ በዝግመተ ለውጥ ጥናት አያሌ ምርምሮችን ካከናወነ በኋላ፣ በ1882 ህይወቱ በማለፉ፣ በዌስት ሚኒስተር ቤተ-መጽሐፍ ቅዱስ ስፍራ ውስጥ ተቀበረ።
ዳርዊን፣ “ሕይወት ያለው ነገር ሁሉ ከአንድ አካል እየተሻሻለ የመጣ ነው” የሚል አመለካከት ነበረው:: በምድር ላይ የሚገኙ፣ ሕይወት ያላቸው ነገሮች አመጣጥ፣ ከአንድ ትልቅ ዛፍ ጋር እንደሚመሳስል አድርጎ ያስብ ነበር፡፡ በኋላ ላይ ደግሞ፣ ሌሎች ሰዎች “ይህ የሕይወት ዛፍ” መጀመሪያ ላይ አንድ ነጠላ ግንድ እንደነበረ፣ ይህ ግንድ የመጀመሪያዎቹን ውስብስብ ያልሆኑ ሌሎች እንደሚያመለክት አድርገው ማመን ጀመሩ። ከዚያ ግንድ አዳዲስ ዝርያዎችን እንደበቀሉና ቅርንጫፎች ደግሞ፣ የዕፅዋትና የእንስሳት ቤተሰቦች እንደሆኑ፤ ከዚያም፤ በአሁኑ ጊዜ ያሉት በዕዕዋትና በእንስሳት ቤተሰቦች ውስጥ የሚመደቡት የተለያዩ ዝርያዎች በሙሉ፣ እንደ ቀንበጥ እንደበቀሉ ያምኑ ነበር።
ቻርልስ ዳርዊን ግን፣ “በዓይናችን ልናያቸው የምንችላቸው ትናንሽ ለውጦች መኖራቸው፣ ትላልቅ ለውጦችም ሊከሰቱ እንደሚችሉ ያረጋግጣሉ” በማለት አስተምሯል። በእርግጥ እነዚህን ትላልቅ ለውጦችን፣ ማንም ሰው አላያቸውም:: እንደ ዳርዊን አመለካከት ከሆነ ውስብስብ እንዳልሆኑ ተደርገው የሚታሰቡት የመጀመሪያዎቹ የሴል ዓይነቶች፣ በጣም ረጅም በሆነ ዘመን ውስጥ አዝጋሚ ለውጥ በማድረግ፣ በምድር ላይ የሚገኙትን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕያዋን ነገሮች አስገኝተዋል። ይህም የሆነው ሴሎቹ በጊዜ ሂደት “እጅግ አነስተኛ የሆኑ መሻሻሎችንና ለውጦችን” በማሳየታቸው እንደሆነ ዳርዊን ያስተምራል።
ብዙ ተመራማሪዎች፣ ይህ አባባል ምክንያታዊ እንደሆነ ስምምነት ላይ ደርሰው ቆይተዋል። “በአንድ ዝርያ ውስጥ ትናንሽ ለውጦች ሊከሰቱ ከቻሉ፣ በዝግመተ ለውጥ አማካኝነት፣ በጣም ረጅም በሆነ ዘመን ውስጥ፣ ትላልቅ ለውጦች ሊከሰቱ የማይችሉበት ምን ምክንያት ይኖራል?” ብለው ያስባሉ። በዘመኑ፣ የዝግመተ ለውጥ ትምህርት የተመሠረተው በሦስት መላ ምቶች ላይ እንደሆነም ተጽፏል።
1. ለአዳዲስ ዝርያዎች መገኘት መሠረቱ ሚውቴሽን ነው።
ሚውቴሽን በዕዕዋትና በእንስሳት ጂን ላይ በአጋጣሚ የሚከሰት ለውጥ ነው፡፡ የማክሮ ኢቮሉሽን ትምህርት፣ “ሚውቴሽን አዳዲስ ዝርያዎችን ብቻ ሳይሆን፣ ሙሉ በሙሉ አዲስ የሆኑ የዕፅዋትና የእንስሳት ቤተሰቦችን ሊያስገኝ ይችላል” በሚል እምነት ላይ የተመሠረተ ነው።
2. ተፈጥሯዊ ምርጦሽ፣ አዳዲስ ዝርያዎች እንዲፈጠሩ አድርጓል።
ዳርዊን፣ “ከመኖሪያ አካባቢያቸው ጋር መላመድ የቻሉት ሕያዋን ነገሮች በሕይወት መቀጠል ሲችሉ፣ መሉ በሙሉ መላመድ ያልቻሉት ግን በጊዜ ሂደት ሞተው ያልቃሉ” ብሎ ያምን ነበር፡፡ ይህን ሂደት፣ ተፈጥሯዊ ምርጦሽ ብሎ ጠርቶታል። በዘመናችን የሚገኙ የዝግመተ ለውጥ አማኞች ደግሞ “የሕያዋን ነገሮች ዝርያዎች፣ ከዘመዶቻቸው በመለየት የነበሩበትን አካባቢ ለቀው አዲስ በሆነ አካባቢ መኖር በሚጀምሩበት ጊዜ፣ ተፈጥሯዊ ምርጦሽ፣ በአዲሱ አካባቢ ለመኖር የሚያስችላቸው የጂን ለውጥ ያደረጉ ዝርያዎችን ብቻ ይመርጣል" ብለው ያስተምራሉ። በዚህም ምክንያት፣ እነዚህ ተነጥለው መኖር የጀመሩት ዝርያዎች፣ ቀስ በቀስ ተለውጠው፣ ፈጽሞ አዳዲስ ዝርያዎች እንደሚሆኑ የዝግመተ ለውጥ አማኞች ይናገራሉ::
3. ቅሪተ አካላት፣ ትላልቅ ዝግመተ ለውጥ መካሄዳቸውን ያረጋግጣሉ፤
በወቅቱ የነበሩ ሳይንቲስቶች ያገኟቸው ቅሪተ አካላት፣ ትላልቅ ዝግመተ ለውጦች መካሄዳቸውን እንዳረጋገጡ የሚጠቁም ሐሳቦች አስፍረዋል። “በውኃ ውስጥም ሆነ በየብስ ላይ መኖር በሚችሉና በደረታቸው በሚሳቡ እንስሳት መካከል፣ በደረታቸው በሚሳቡና በአጥቢ እንስሳት መካከል፤ እንዲሁም በዝንጀሮና መሰል ፍጥረታት መስመር ላይ በሚገኙት የተለያዩ እንስሳት መካከል፣ የተካሄደውን ሽግግር የሚያሳዩ በርካታ ቅሪተ አካላት በመገኘታቸው፣ ከአንዱ ዝርያ ወደ ሌላው የተደረገ ሽግግር መኖሩን የሚያሳይ ቢሆንም፣ ሽግግሩ መቼና እንዴት እንደተከናወነ በውል ለማወቅ አስቸጋሪ ስለመሆኑ ተጽፈዋል።
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ፣ ሳይንቲስቶች ከዳርዊን አስተሳሰብ የተለየ ሀሳብ ማራመድ ጀምረዋል። የበርካታ ባለ አንድ ሴል ነፍሳትን፣ እንዲሁም የዕፅዋትንና የእንስሳትን ጄኔቲክ ኮዶች ማነጻጸር ችለዋል። እንዲህ ያለውን ንጽጽር ማድረጋቸው፣ ዳርዊን ስለ “ሕይወት ዛፍ” የተናገረውን መላምት ያረጋግጣል ብለው አስበው ነበር። ይሁን እንጂ እንዳሰቡት አልሆነም።
በርካታ ሳይንቲስቶች፣ “ሕይወት ያላቸው ነገሮች፣ ከአንድ አካል ተሻሽለው የመጡ ናቸው” የሚለው ጽንሰ ሐሳብ፣ በቅሪተ አካላት ማስረጃዎች የተደገፈ እንደሆነ ይናገራሉ። ለምሳሌ፣ የቅሪተ አካላት ማስረጃዎች መሰረት፣ "ዓሦች ተለውጠው አምፊቢያን፣ በደረታቸው የሚሳቡ እንስሳት ደግሞ እጥቢ እንስሳት ሆነዋል” የሚለውን ሐሳብ እንደሚደግፉ በመግለጽ ሲከራከሩ ቆይተዋል።
በቅሪተ አካል ጥናት ላይ የተሰማሩትና ዴቪድ ራውፕ የተባሉ የዝግመተ ለውጥ ምሑር እንዲህ ብለዋል፤"በዳርዊን ዘመን የነበሩ ጂኦሎጂስቶችም ሆኑ የዘመናችን ጂኦሎጂስቶች ያገኙት ነገር፣ ህይወት ያላቸው ነገሮች ቀስ በቀስ እየተለወጡ እንደመጡ የሚያሳይ ማስረጃ ሳይሆን የተዘበራረቀና ወጥነት የሌለው ሆኖ አግኝተውታል፡፡ አንዳንድ ዝርያዎች በቅሪተ አካላት ስብስብ ቅደምተከተል ውስጥ ድንገት ብቅ ይሉና፣ በኖሩባቸው ዘመናት በመሉ፣ ይህ ነው የሚባል ለውጥ ሳያሳዩ ወይም ምንም ዓይነት ለውጥ ሳይከሰትባቸው፣ ድንገት የሚጠፉ ናቸው በማለት ገልጸዋል፡፡
የፍልስፍና እሳቤዎቹ
የሰው ልጅ ከሌላው እንስሳ የሚለየው በደረጃ ብቻ ነው፡፡
የሰው አፈጣጠር መነሻ፣ እንደሌላው እንስሳ ሁሉ ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል።
በሰውና በዝንጀሮ መካከል ፍጡር ስለመኖሩ እርግጠኛ መሆን እስካልተቻለ ድረስ፣ ሰው ከዝንጀሮ የሚለየው በአይነቱና በስሩ ብቻ ሳይሆን በደረጃውም ነው ማለት ይሆናል፡፡
ሰውም ሆነ እንስሳ፣ ስለአንድ ነገር የሚኖራቸው አስተሳሰብ ተመሳሳይ ሲሆን፣ ነገር ግን ሰው በጉዳዩ ላይ ያለው መረዳት፣ ማስተዋልና ደመነፍሳዊ ንቃቱ፣ ከእንስሳት የበለጠ በመሆኑ እራሱን በደረጃ ለየ፧ ይህ ደረጃ ደግሞ ሰውን ከእንስሳ ብቻ ሳይሆን በሰዎች መካከልም እንዲሁ ልዩነት ፈጥሯል፡፡
ፍጥረታት ከትውልድ ትውልድ በተሸጋገሩ ቁጥር ለውጥ ያመጣሉ እንጂ፣ እንደነበሩ ለዘመናት አይቀጥሉም፡፡
ተተኪው ዘር፣ በከፍተኛ ደረጃ እየበዛና እየተከማቸ ይሄዳል፣ ተተኪው ዘር በበዛ ቁጥር፣ የጥንቱን እያጠፋውና እያወደመው ይሄዳል።
የእንስሳት ማሰብና የሰው ልጅ ማሰብ፣ በየራሱ ደረጃ የሚገለጥና የሚታይ ነው።
የሰው ልጅ ሃሳብ ሶስትዮሽ መልክ ያለውና ከደመነፍሳዊ ሀሳብ የጸዳ ነው።
የሰው ልጅ ሀሳብ ውበትን የሚያፈልቅ ሲሆን፣ የእንስሳት ሀሳብ ግን ውበትን ማፍለቅ የሚችል አይደለም::
የሰው ልጅ ተፈጥሮ፣ ባለፉት ሰማኒያ ሺህ አመታት ውስጥ በዝግመተ ለውጥ እዚህ የደረሰ፣ ተለዋዋጭ ሂደትን አስተናግዳል፡፡
የሰው ልጅ ህልውና በማያቋርጥ ለውጥ ላይ እንደተመሰረተ የሚያረጋግጥ ታሪክ ያለው ፍጡር ነው።
የሰው ልጅ፣ በተፈጥሮው ማህበራዊ እንስሳ ነው፡፡
https://t.me/Write_Event
ምንጭ ፦ የፍልስፍና ሀሁ
ፀሀፊ ፦ በላይ ደስታ
ቻርልስ ዳርዊን፣ እ.ኤ.አ 1809 በእንግሊዝ ሀገር ውስጥ የተወለደና በምርምሩ እጅግ ታዋቂ የሆነ፣ የዝግመተ ለውጥ ተመራማሪና ሳይንቲስት ነው፡፡ በዝግመተ ለውጥ ጥናት አያሌ ምርምሮችን ካከናወነ በኋላ፣ በ1882 ህይወቱ በማለፉ፣ በዌስት ሚኒስተር ቤተ-መጽሐፍ ቅዱስ ስፍራ ውስጥ ተቀበረ።
ዳርዊን፣ “ሕይወት ያለው ነገር ሁሉ ከአንድ አካል እየተሻሻለ የመጣ ነው” የሚል አመለካከት ነበረው:: በምድር ላይ የሚገኙ፣ ሕይወት ያላቸው ነገሮች አመጣጥ፣ ከአንድ ትልቅ ዛፍ ጋር እንደሚመሳስል አድርጎ ያስብ ነበር፡፡ በኋላ ላይ ደግሞ፣ ሌሎች ሰዎች “ይህ የሕይወት ዛፍ” መጀመሪያ ላይ አንድ ነጠላ ግንድ እንደነበረ፣ ይህ ግንድ የመጀመሪያዎቹን ውስብስብ ያልሆኑ ሌሎች እንደሚያመለክት አድርገው ማመን ጀመሩ። ከዚያ ግንድ አዳዲስ ዝርያዎችን እንደበቀሉና ቅርንጫፎች ደግሞ፣ የዕፅዋትና የእንስሳት ቤተሰቦች እንደሆኑ፤ ከዚያም፤ በአሁኑ ጊዜ ያሉት በዕዕዋትና በእንስሳት ቤተሰቦች ውስጥ የሚመደቡት የተለያዩ ዝርያዎች በሙሉ፣ እንደ ቀንበጥ እንደበቀሉ ያምኑ ነበር።
ቻርልስ ዳርዊን ግን፣ “በዓይናችን ልናያቸው የምንችላቸው ትናንሽ ለውጦች መኖራቸው፣ ትላልቅ ለውጦችም ሊከሰቱ እንደሚችሉ ያረጋግጣሉ” በማለት አስተምሯል። በእርግጥ እነዚህን ትላልቅ ለውጦችን፣ ማንም ሰው አላያቸውም:: እንደ ዳርዊን አመለካከት ከሆነ ውስብስብ እንዳልሆኑ ተደርገው የሚታሰቡት የመጀመሪያዎቹ የሴል ዓይነቶች፣ በጣም ረጅም በሆነ ዘመን ውስጥ አዝጋሚ ለውጥ በማድረግ፣ በምድር ላይ የሚገኙትን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕያዋን ነገሮች አስገኝተዋል። ይህም የሆነው ሴሎቹ በጊዜ ሂደት “እጅግ አነስተኛ የሆኑ መሻሻሎችንና ለውጦችን” በማሳየታቸው እንደሆነ ዳርዊን ያስተምራል።
ብዙ ተመራማሪዎች፣ ይህ አባባል ምክንያታዊ እንደሆነ ስምምነት ላይ ደርሰው ቆይተዋል። “በአንድ ዝርያ ውስጥ ትናንሽ ለውጦች ሊከሰቱ ከቻሉ፣ በዝግመተ ለውጥ አማካኝነት፣ በጣም ረጅም በሆነ ዘመን ውስጥ፣ ትላልቅ ለውጦች ሊከሰቱ የማይችሉበት ምን ምክንያት ይኖራል?” ብለው ያስባሉ። በዘመኑ፣ የዝግመተ ለውጥ ትምህርት የተመሠረተው በሦስት መላ ምቶች ላይ እንደሆነም ተጽፏል።
1. ለአዳዲስ ዝርያዎች መገኘት መሠረቱ ሚውቴሽን ነው።
ሚውቴሽን በዕዕዋትና በእንስሳት ጂን ላይ በአጋጣሚ የሚከሰት ለውጥ ነው፡፡ የማክሮ ኢቮሉሽን ትምህርት፣ “ሚውቴሽን አዳዲስ ዝርያዎችን ብቻ ሳይሆን፣ ሙሉ በሙሉ አዲስ የሆኑ የዕፅዋትና የእንስሳት ቤተሰቦችን ሊያስገኝ ይችላል” በሚል እምነት ላይ የተመሠረተ ነው።
2. ተፈጥሯዊ ምርጦሽ፣ አዳዲስ ዝርያዎች እንዲፈጠሩ አድርጓል።
ዳርዊን፣ “ከመኖሪያ አካባቢያቸው ጋር መላመድ የቻሉት ሕያዋን ነገሮች በሕይወት መቀጠል ሲችሉ፣ መሉ በሙሉ መላመድ ያልቻሉት ግን በጊዜ ሂደት ሞተው ያልቃሉ” ብሎ ያምን ነበር፡፡ ይህን ሂደት፣ ተፈጥሯዊ ምርጦሽ ብሎ ጠርቶታል። በዘመናችን የሚገኙ የዝግመተ ለውጥ አማኞች ደግሞ “የሕያዋን ነገሮች ዝርያዎች፣ ከዘመዶቻቸው በመለየት የነበሩበትን አካባቢ ለቀው አዲስ በሆነ አካባቢ መኖር በሚጀምሩበት ጊዜ፣ ተፈጥሯዊ ምርጦሽ፣ በአዲሱ አካባቢ ለመኖር የሚያስችላቸው የጂን ለውጥ ያደረጉ ዝርያዎችን ብቻ ይመርጣል" ብለው ያስተምራሉ። በዚህም ምክንያት፣ እነዚህ ተነጥለው መኖር የጀመሩት ዝርያዎች፣ ቀስ በቀስ ተለውጠው፣ ፈጽሞ አዳዲስ ዝርያዎች እንደሚሆኑ የዝግመተ ለውጥ አማኞች ይናገራሉ::
3. ቅሪተ አካላት፣ ትላልቅ ዝግመተ ለውጥ መካሄዳቸውን ያረጋግጣሉ፤
በወቅቱ የነበሩ ሳይንቲስቶች ያገኟቸው ቅሪተ አካላት፣ ትላልቅ ዝግመተ ለውጦች መካሄዳቸውን እንዳረጋገጡ የሚጠቁም ሐሳቦች አስፍረዋል። “በውኃ ውስጥም ሆነ በየብስ ላይ መኖር በሚችሉና በደረታቸው በሚሳቡ እንስሳት መካከል፣ በደረታቸው በሚሳቡና በአጥቢ እንስሳት መካከል፤ እንዲሁም በዝንጀሮና መሰል ፍጥረታት መስመር ላይ በሚገኙት የተለያዩ እንስሳት መካከል፣ የተካሄደውን ሽግግር የሚያሳዩ በርካታ ቅሪተ አካላት በመገኘታቸው፣ ከአንዱ ዝርያ ወደ ሌላው የተደረገ ሽግግር መኖሩን የሚያሳይ ቢሆንም፣ ሽግግሩ መቼና እንዴት እንደተከናወነ በውል ለማወቅ አስቸጋሪ ስለመሆኑ ተጽፈዋል።
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ፣ ሳይንቲስቶች ከዳርዊን አስተሳሰብ የተለየ ሀሳብ ማራመድ ጀምረዋል። የበርካታ ባለ አንድ ሴል ነፍሳትን፣ እንዲሁም የዕፅዋትንና የእንስሳትን ጄኔቲክ ኮዶች ማነጻጸር ችለዋል። እንዲህ ያለውን ንጽጽር ማድረጋቸው፣ ዳርዊን ስለ “ሕይወት ዛፍ” የተናገረውን መላምት ያረጋግጣል ብለው አስበው ነበር። ይሁን እንጂ እንዳሰቡት አልሆነም።
በርካታ ሳይንቲስቶች፣ “ሕይወት ያላቸው ነገሮች፣ ከአንድ አካል ተሻሽለው የመጡ ናቸው” የሚለው ጽንሰ ሐሳብ፣ በቅሪተ አካላት ማስረጃዎች የተደገፈ እንደሆነ ይናገራሉ። ለምሳሌ፣ የቅሪተ አካላት ማስረጃዎች መሰረት፣ "ዓሦች ተለውጠው አምፊቢያን፣ በደረታቸው የሚሳቡ እንስሳት ደግሞ እጥቢ እንስሳት ሆነዋል” የሚለውን ሐሳብ እንደሚደግፉ በመግለጽ ሲከራከሩ ቆይተዋል።
በቅሪተ አካል ጥናት ላይ የተሰማሩትና ዴቪድ ራውፕ የተባሉ የዝግመተ ለውጥ ምሑር እንዲህ ብለዋል፤"በዳርዊን ዘመን የነበሩ ጂኦሎጂስቶችም ሆኑ የዘመናችን ጂኦሎጂስቶች ያገኙት ነገር፣ ህይወት ያላቸው ነገሮች ቀስ በቀስ እየተለወጡ እንደመጡ የሚያሳይ ማስረጃ ሳይሆን የተዘበራረቀና ወጥነት የሌለው ሆኖ አግኝተውታል፡፡ አንዳንድ ዝርያዎች በቅሪተ አካላት ስብስብ ቅደምተከተል ውስጥ ድንገት ብቅ ይሉና፣ በኖሩባቸው ዘመናት በመሉ፣ ይህ ነው የሚባል ለውጥ ሳያሳዩ ወይም ምንም ዓይነት ለውጥ ሳይከሰትባቸው፣ ድንገት የሚጠፉ ናቸው በማለት ገልጸዋል፡፡
የፍልስፍና እሳቤዎቹ
የሰው ልጅ ከሌላው እንስሳ የሚለየው በደረጃ ብቻ ነው፡፡
የሰው አፈጣጠር መነሻ፣ እንደሌላው እንስሳ ሁሉ ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል።
በሰውና በዝንጀሮ መካከል ፍጡር ስለመኖሩ እርግጠኛ መሆን እስካልተቻለ ድረስ፣ ሰው ከዝንጀሮ የሚለየው በአይነቱና በስሩ ብቻ ሳይሆን በደረጃውም ነው ማለት ይሆናል፡፡
ሰውም ሆነ እንስሳ፣ ስለአንድ ነገር የሚኖራቸው አስተሳሰብ ተመሳሳይ ሲሆን፣ ነገር ግን ሰው በጉዳዩ ላይ ያለው መረዳት፣ ማስተዋልና ደመነፍሳዊ ንቃቱ፣ ከእንስሳት የበለጠ በመሆኑ እራሱን በደረጃ ለየ፧ ይህ ደረጃ ደግሞ ሰውን ከእንስሳ ብቻ ሳይሆን በሰዎች መካከልም እንዲሁ ልዩነት ፈጥሯል፡፡
ፍጥረታት ከትውልድ ትውልድ በተሸጋገሩ ቁጥር ለውጥ ያመጣሉ እንጂ፣ እንደነበሩ ለዘመናት አይቀጥሉም፡፡
ተተኪው ዘር፣ በከፍተኛ ደረጃ እየበዛና እየተከማቸ ይሄዳል፣ ተተኪው ዘር በበዛ ቁጥር፣ የጥንቱን እያጠፋውና እያወደመው ይሄዳል።
የእንስሳት ማሰብና የሰው ልጅ ማሰብ፣ በየራሱ ደረጃ የሚገለጥና የሚታይ ነው።
የሰው ልጅ ሃሳብ ሶስትዮሽ መልክ ያለውና ከደመነፍሳዊ ሀሳብ የጸዳ ነው።
የሰው ልጅ ሀሳብ ውበትን የሚያፈልቅ ሲሆን፣ የእንስሳት ሀሳብ ግን ውበትን ማፍለቅ የሚችል አይደለም::
የሰው ልጅ ተፈጥሮ፣ ባለፉት ሰማኒያ ሺህ አመታት ውስጥ በዝግመተ ለውጥ እዚህ የደረሰ፣ ተለዋዋጭ ሂደትን አስተናግዳል፡፡
የሰው ልጅ ህልውና በማያቋርጥ ለውጥ ላይ እንደተመሰረተ የሚያረጋግጥ ታሪክ ያለው ፍጡር ነው።
የሰው ልጅ፣ በተፈጥሮው ማህበራዊ እንስሳ ነው፡፡
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
ሜዲቴሽን
Mindful meditation( ሙሉ አዕምሮ ሜዲቲሽን)
በጣም የታወቀው ሙሉ አዕምሮ ሜዲቴሽን የመጣው ከቡድሂዝም ነው። ሙሉ አዕምሮ ሜዲቴሽን ስጋትን፤ዲፕሬሽንንና ሌሎችን ስነ-ልቦናዊ በሽታዎችን ለመከላከል ከተጀመረ ብዙ አመታትን አስቆጥሯል።
በምዕራቡ አለም ከአለፉት 20 አመታት ወዲህ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት 250 የሚሆኑ ማዕከላት ከላይ የጠቀስናቸውንም ሆነ ሌሎችንም ዘመናዊ መድሃኒት ማስታገስ ያልቻላቸውን በሽታዎች እንደ ደም ብዛት፣ ስኳር ግፊት የመሳሰሉትን በሽታዎች በመከላከል ትልቅ ውጤት አስገኝቶኣል።
ትንፋሻችን ላይ ትኩረት ማድረግ፤ማስተዋል፤ እያንዳንዱ እንቅስቃሴያችን ላይ ትኩረት ማድረግ ላይ መሰረት በማድረግ
አንጎላችን ውስጥ ሃሳብ ሲገባና ሲወጣ ማስተዋልንና ምንም አይነቱ ዳኝነት ሳይሰጡ የሃሳብን መምጣትና መሄድ እንደ ሁለተኛ ሰው ዳኝነት ሳይሰጡ መታዘብ መቻልን፤ ያካትታል።
ፍርሃት ሲሰማን “ፍርሃት መጣ" ንዴት ሲሰማን አሁን ደግሞ "ንዴት መጥቷል” ሌላም ሌላም እያልን የተለያየ ስሜታችንን መምጣቱንና መሄዱን ማስተናገድ መቻል፤በስሜታችን አለመጠለፍንና ስሜቶቻችንንና ሃሳባችንን መንገድ ዳር ቆመን መኪኖች በአጠገባችን ሲመጡና ሲያልፍ እንደምናየው ስሜቶቻችን ሲፈራረቁ፤ሲመጡና ሲሄዱ ማየት መሞከር ነው።
ትንፋሽህን ስተነፍስ፤ በአለህበት ክፍል ውስጥ ያለው አየር ሁኔታ በቆዳህ ላይ ስሜቱ ሲሰማህ፤ ይቀዘቅዛል ወይስ ይሞቃል? አልፎ አልፎ ሃሳብ ይመጣል፤በጥንቃቄ ትኩረት ስጠው መምጣቱንም ተቀበለው --
ሲሄድም መሄዱም ልክ መኪና እንደሚሄድ አስተውለው፤ መኪናን ለማስተውል ማቆም አይስፈልግምና፤ ሌላው ደግሞ ይመጣልና፤ ይህ ነው የሙሉ አዕምሮ ሜዲቴሽን መግቢያ ቀዳዳው።
የዚህ አይነቱ ልዩ ትኩረት ከስጋትና ከጭንቀት ራሳችንን ለማላቀቅ ይረዳናል።
በቀን ውስጥ በማንኛውም ሰአት በየትኛውም አይነት እንቅስቃሴ ማድረግ ይቻላል።በቀላሉ አሁን እንኳን ይህን መጽሃፍ እያነበብክ ማድረግ ትችላለህ።በእጅህ ላይ የመጻህፉን ክብደት እንዲሰማህ ማድረግ፤የመጽሃፉን ሽፋን ከለርና የፊደሎቹን አጣጣል በመመልከት ትኩረትህን አሁን ወደ አለህበት ቦታና ሰአት ማምጣት
ትን ወደ አሁን ሰአትና ወደ አሁን ቦታ ማምጣት መቻል ትችላለህ።ትኩረትን ወደ አሁን ሰአትና ወደ አሁን ቦታ ማምጣት መቻል ነገ ወይም የዛሬ አመት ይህ ችግር ቢፈጠር ምን አደርጋለሁኝ የሚለውን ስለ ወደፊት
መጨነቅ እንዲቀንስ ያደርግልናል። ምን አልባት የፈራነው ችግር ጭራሽ ላይፈጠር ይችል ይሆናል።
ይቀጥላል .
Mindful meditation( ሙሉ አዕምሮ ሜዲቲሽን)
በጣም የታወቀው ሙሉ አዕምሮ ሜዲቴሽን የመጣው ከቡድሂዝም ነው። ሙሉ አዕምሮ ሜዲቴሽን ስጋትን፤ዲፕሬሽንንና ሌሎችን ስነ-ልቦናዊ በሽታዎችን ለመከላከል ከተጀመረ ብዙ አመታትን አስቆጥሯል።
በምዕራቡ አለም ከአለፉት 20 አመታት ወዲህ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት 250 የሚሆኑ ማዕከላት ከላይ የጠቀስናቸውንም ሆነ ሌሎችንም ዘመናዊ መድሃኒት ማስታገስ ያልቻላቸውን በሽታዎች እንደ ደም ብዛት፣ ስኳር ግፊት የመሳሰሉትን በሽታዎች በመከላከል ትልቅ ውጤት አስገኝቶኣል።
ትንፋሻችን ላይ ትኩረት ማድረግ፤ማስተዋል፤ እያንዳንዱ እንቅስቃሴያችን ላይ ትኩረት ማድረግ ላይ መሰረት በማድረግ
አንጎላችን ውስጥ ሃሳብ ሲገባና ሲወጣ ማስተዋልንና ምንም አይነቱ ዳኝነት ሳይሰጡ የሃሳብን መምጣትና መሄድ እንደ ሁለተኛ ሰው ዳኝነት ሳይሰጡ መታዘብ መቻልን፤ ያካትታል።
ፍርሃት ሲሰማን “ፍርሃት መጣ" ንዴት ሲሰማን አሁን ደግሞ "ንዴት መጥቷል” ሌላም ሌላም እያልን የተለያየ ስሜታችንን መምጣቱንና መሄዱን ማስተናገድ መቻል፤በስሜታችን አለመጠለፍንና ስሜቶቻችንንና ሃሳባችንን መንገድ ዳር ቆመን መኪኖች በአጠገባችን ሲመጡና ሲያልፍ እንደምናየው ስሜቶቻችን ሲፈራረቁ፤ሲመጡና ሲሄዱ ማየት መሞከር ነው።
ትንፋሽህን ስተነፍስ፤ በአለህበት ክፍል ውስጥ ያለው አየር ሁኔታ በቆዳህ ላይ ስሜቱ ሲሰማህ፤ ይቀዘቅዛል ወይስ ይሞቃል? አልፎ አልፎ ሃሳብ ይመጣል፤በጥንቃቄ ትኩረት ስጠው መምጣቱንም ተቀበለው --
ሲሄድም መሄዱም ልክ መኪና እንደሚሄድ አስተውለው፤ መኪናን ለማስተውል ማቆም አይስፈልግምና፤ ሌላው ደግሞ ይመጣልና፤ ይህ ነው የሙሉ አዕምሮ ሜዲቴሽን መግቢያ ቀዳዳው።
የዚህ አይነቱ ልዩ ትኩረት ከስጋትና ከጭንቀት ራሳችንን ለማላቀቅ ይረዳናል።
በቀን ውስጥ በማንኛውም ሰአት በየትኛውም አይነት እንቅስቃሴ ማድረግ ይቻላል።በቀላሉ አሁን እንኳን ይህን መጽሃፍ እያነበብክ ማድረግ ትችላለህ።በእጅህ ላይ የመጻህፉን ክብደት እንዲሰማህ ማድረግ፤የመጽሃፉን ሽፋን ከለርና የፊደሎቹን አጣጣል በመመልከት ትኩረትህን አሁን ወደ አለህበት ቦታና ሰአት ማምጣት
ትን ወደ አሁን ሰአትና ወደ አሁን ቦታ ማምጣት መቻል ትችላለህ።ትኩረትን ወደ አሁን ሰአትና ወደ አሁን ቦታ ማምጣት መቻል ነገ ወይም የዛሬ አመት ይህ ችግር ቢፈጠር ምን አደርጋለሁኝ የሚለውን ስለ ወደፊት
መጨነቅ እንዲቀንስ ያደርግልናል። ምን አልባት የፈራነው ችግር ጭራሽ ላይፈጠር ይችል ይሆናል።
ይቀጥላል .
" የፍቅር ትንታኔ
እንኳን ምድራዊ ሀብትና እውቀት ይቅርና ሰማያዊ ጸጋዎች ያለፍቅር ከባድ ናቸው፡፡
ፍቅርን ስትይዝ ሁሉንም ጸጋ ያዝክ ማለት ነው፡፡
የሃይማኖት ፍቅርና ጉልላት ፍቅር ነው፡፡
ፍቅር ካለህ እግዚአብሔር ባንተ ልብ አለ፡፡
አንተም በእግዚአብሔር ልብ ውስጥ አለህ፡፡
ፍቅር ድል አለው፡፡ ስለፀጋ ስጦታዎች ብዙ ጭቅጭቅ አለ ስለሚበልጠው ጸጋ ስለፍቅር ግን ስብከት ጠፍቷል፡፡ ስለፈውስ ብዙዎች ይለምናሉ ነፍስን ስለሚፈውሰው ፍቅር ግን አይፀልዩም፡፡
ማንኛውመ መንፈሳዊ ነገር በእውቀት በእምነት በፍቅር ካልተደረገፈ ሀጢያት ነው፡፡
ትንፋሽ ድንገት የሚቋረጥ ሲመስልህ ፣ የልብህ ምቾት የቀዘቀዙ መስሎ ሲሰማህ ፣ ተስፋህ ጭልጥ ሲልብህ የምትድነው በፍቅር ብቻ ነው፡፡
እንጨት በምስጥ ፣ እህል በነቀዝ ፣ ልብስ በብል ይበላል ፣ ሰውን ጥላቻ ይገዘግዘዋል፡፡
ሌሎች በኃይል እንዲሰሩ ሞተሩ ፍቅር ነው፡፡
ፍቅር ከሌለ ሰማዕትነት ሊኖር አይችልም፡፡
በየዕለቱ ሰማዕትነት ላይኖር ይችላል፡፡
በየዕለቱ መስዋዕትነት ግን አለ እርሱም ጥላቻን እንቢ ማለት ነው፡፡ በሁሉም ቦታ ፣ በሁሉም ደረጃ ፣ በሁሉም ፀጋ ውስጥ በሁሉም ዘመን ደግሞም ለዘለዓለም የሚፈለግ ፍቅር ብቻ ነው፡፡
በፍቅር የማይቃጠሉ ልቦች ወንድማቸውን ለመስቀል ይጨክናሉ፡፡
ቤተክርስቲያን የቆመችበቶ ምሶሶ ፍቅር ነው ፣ ያለፍቅር ትወድቃለች፡፡
ፍቅር ራሳችንን በሰው ውስጥ ሰዎችን በራሳችን ውስጥ የምናይበት መስታወት ነው፡፡
ፍቅር ያላቸው ሌሎችን የማስተካከል አቅም አላቸው፡፡
ፍቅር በቀላሎች ሰፈር ያላት ስያሜ ምስኪንነት ፍርሃት ነው፡፡
መንገዶችን ከመስራት ፍቅርን መገንባት ይቀድማል፡፡
የተሰሩት መንገዶች በጥላቻ ይዘጋሉ፡፡
ትልቁ ርዕዮተ አለም ፣ የማይከሽፍ መሳሪያ ፍቅር ብቻ ነው፡፡
ፍቅር ትልቁ ስጦታ ፣ ትልቁ መንገድ ፣ ትልቁ መሪ ነው፡፡
ዓይን ያለ ፍቅር ምን አገባኘ ይላል፡፡ ጆሮ ያለ ፍቅር ከሰማ ይፈርዳል፡፡ ምላስ ያለፍቅር ከወጣ ይሰብራል፡፡ እጅ ያለ ፍቅር ከተዘረጋ ይጥላል፡፡
እግር ያለ ፍቅር ከሔደ ድልድይ ያፈርሳል፡፡
ፍቅር የሌለው ሰማዕት ክርስቶስን አላወቀምና በከንቱ ይሞታል፡፡ ብዙ ነገሮች እንደጎደለን ብንናገርም በዋናነት የጎደለንፍቅር ነው፡፡
ፍቅርበመጨረሻው ዘመን ይቀዘቅዛል እንጂ አይጠፋም፡፡
ያለፍቅር የተሰበኩ ነፍሰ ገዳይ ይሆናሉ፡፡ ለማፍቀር የልብ ፈቃድና የእግዚአብሔር ፍቅር ማወቅ ያስፈልጋል፡፡
ፍቅር በግልፅነት የምትከብር ናት ፍፁም የምትሆነውም ፍርሃትን ስታሸንፍ ነው፡፡
#ፍቅር_እራሷ_ጌጥ_ናትና_ጌጥ_አትፈልግም፡፡
#ፍቅር_ጽንፍ_የለሽ_ናትና_ዘረኘነት_አይስማማትም፡፡
#ተብራርቶ_ያላለቀ_ትንታኔ_ፍቅር_ብቻ_ነው፡፡
በፍቅር ያጌጡ በወርቅ ከተኝቆጠቆጡ ይበልጣሉ፡፡
ምኞት ዳርቻ ጥማትም እርካታ የሚያገኘው በፍቅር ብቻ ነው፡፡ ያለፍቅር የተዘረጉ ምፅዋቶች ከዱላ አይተናነሱም፡፡
#ኅሊናውን_አጉድለን_ሆዱን_የሞላንለት_ከሰጠነው_የሰረቅነው_ይበዛል፡፡
ፍቅር ሁሉም የሚሰጠው ምፅዋት ነው፡፡
ፍቅርን የማይሰጥ ድሃ የማይቀበል ሀብታምም የለም፡፡ ጎዶሎዎቾ መልካም የሚሆኑት በፍቅር ብቻ ነው፡፡
ሩጫህን የጀመርከው ያለ ጭብጨባ ብቻህን መሮጥ የጀመርህ ቀን ነው፡፡
#የታየህን_እይ_እንጂ_የሚያዩህን_አትይ_ትወድቃለህና፡፡"
😍🙏😍
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
"ፍቅር ማለት በምትወደው ነፍስ ውስጥ ራስን መግደል ነው"
ለብዙዎቻችን "ምስጢር" የሆነው ፍቅር ከሰው ልጅ የቀሕይወት ልምዶች ውስጥ አስደናቂውና አይረሴው ነገር ቢሆንም ሊያጤኑት የወደዱ ግን እጅግ ጥቂቶች ሆነው ተገኘተዋል፡፡ ለፍቅር አመጣጥና ዕድገት በየሰው ሕይወት ውስጥ7 በሚደንቅ ስነፅሁፋዊ አገላለፅ ሲቀርብና ሲያስደንቀን ኖሯል፡፡
ፍቅር በታላላቅ ደራስያን ብዕር ተፅፉል ፣ በታላላቅ ድራማዎች ላይ ተሰርቷል ፣ ባለቅኔዎች ተቀኘተውበታል.....ነገር ግን ፍቅር ምንድነው?
የሚለው ጥያቄ "መልስ አገኘሁለት" በማለት ለመፃፍም ሆነ ለመናገር የደፈረ "አልተገኘም"
አንድ ወንድ አንዲት ሴት ያፈቅራል ይህን የተለመደና በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ የሚከሰት ስሜት ተራ ክስተት አድርጎ ማለት የፍቅር ሀያልነት እንደማሳነስ ተደርጎ ይቆጠራል፡፡
የፍቅር ሀያልነትን ጠቀሉን የተቋደሱ ሁቹ ሲመሰክሩ፡- "ፍቅር ከህይወት ጡት ውስጥ እንደሚፈልቅ ወተት አድርገን እንውሰደው"ይላሉ
የፍልስፍናው ጎራ ሰዎችም በዚያ ይስማማሉ፡፡ ሕፃን ልጅ የእናቱን ጡት ሲመለከት የሚሰማውን ደስታ ያህል በወጣትነት ዘመንም በሴቷ ላይ የሚያየው ቁንጅና እንዲሁ ያደርገዋል፡፡ ዳሩ ቁንጅናዋን የፍቅሩ ምክንያት አድርጎ መውሰድም የሚከብድ ነው፡፡
ምክንያቱም
#ቁንጅና_ፍቅርን_ከሚፈጥረው_በላይ
#ፍቅር_ቁንጅናን_ይፈጥራልና ፡፡
እንደመሰለው እንደመሰላት እንደመሰለን እንፋቀራለን፡፡ በትክክል የፍቅራችንን ክፋይ ያገኘን መስሎን በፍቅር የደከምንባቸው ጊዜያት መለስ ብለን ተመልክተን ደግሞ መሳሳታችንን ስንረዳ መለያየትን በቦታው ተክተን ወደሌላ የፍለጋ ጉዞ እንሰማራለን፡፡
ፍቅርን በባግህዋን ሽሪ ራጅናሽ(ኦሾ) እይታ ደግሞ ለማየት እንሞክር፡፡
ኦሾ "No Water, No Moon" በተሰኘው መፅሐፉ ፍቅርን እንዲህ አስቀምጦታል:-
"ብዙዋች በፍቅርና በወዳጅነት መካከል ያለው ልዩነት ጠፍቷቸው በጎዳናው ላይ ሲዳክሩ ይስተዋላል፡፡ አንድ መስለው ይታዩዋቸዋል ነገር ግን አንድ አይደሉም፡፡ ይመሳሰሉባቸዋል ነገር ግን በእውነታው አይመሳሰሉም፡፡
እንዲያውም ከወዳጅነት ይለቅ ከፍቅር ጋር የሚመሳሰሉ ጥላቻ ነው፡፡
ጥላቻ ተቃራኒውን ነው - ወዳጅነት የጥላቻን እውነታ ደብቆ የፍቅርን መልክ ይይዛል፡፡
ነገር ግን ፍቅርን እየገደለ ነው፡፡
አንድን ሰው የግል ንብረት አድርጎ ማሰብ(Possessiveness) መርዘኛ ነገር የለም፡፡ ይህን በሚገባ ከተሰጃችሁ ወደ ቀጣይ ጉዳይ እንዝለቅ....." ይላል፡፡
"ለብዙዎችእንዲህ ሆኗል ለናንተም እንዳይሆንባችሁ ልንገራችሁ ምክንያቱም7 በፍቅርና በግንኙነት መካከል ያለው ልዩነት ግራ አጋብቷቸዋል፡፡
በተለይም ከውጪ ሆነው ሲመለከቱ የኖሩ ሰዎች ሰለባው ሲሆኑ ኖረዋል ወዳጅነትና የግል ማድረግን እንደፍቅር ወስደውት አይቻለሁ፡፡
በዚህ መንገድም እውነተኛውን ነገር አጥተውታል
"ሰውን የግል ለማድረግ መሻት የውሸት ፍቅር ነው፡፡ ከእንዲህ ዓይነቱ ስሜት ጥላቻ ይሻላል፡፡
#በጥላቻ_ውስጥ_ውሸት_የለም፡፡
ከዚያ በላይ ደግሞ ጥላቻ አንድ ቀን ፍቅር ሆኖ ሊቀየር ይችላል፡፡
የሰውን ልጅ የግል የማድረግ ፍላጎት ግን ፈፅሞ ወደ ፍቅር ሊቀየር አይችልም፡፡
"ፍቅር ማለት በምትወደው ሰው ነፍስ ውስጥ ራስህን መግደል ነው፡፡"
ፍቅር ማለት ሞት ነው፡፡
የሚቻልህን ያህል ጥልቅ በሆነ ሞት ውስጥ ትገባለህ የምትሞተውም በምትወዳት ሴት ነፍስ ውስጥ ነው፡፡
ዕለት ዕለት ወደ ጥለቅ የነፍሷም ቦታ ትወስዳለህ ፍቅር ወደ ምታፈቅራት ሴት የነፍስ ቦታ የምታደርገው ዘላለማዊ ጉዞ ነው፡፡
ጉዞውም ማቆሚያ የለውም፡፡
አንዲት ሴት ስታፈቅራት አንተ ሕይወት ውስጥ ከአንተ በላይ ዋጋ አላት፡፡
ፍቅር ማለት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መማረክ ማለት ነው፡፡
እንኳን ምድራዊ ሀብትና እውቀት ይቅርና ሰማያዊ ጸጋዎች ያለፍቅር ከባድ ናቸው፡፡
ፍቅርን ስትይዝ ሁሉንም ጸጋ ያዝክ ማለት ነው፡፡
የሃይማኖት ፍቅርና ጉልላት ፍቅር ነው፡፡
ፍቅር ካለህ እግዚአብሔር ባንተ ልብ አለ፡፡
አንተም በእግዚአብሔር ልብ ውስጥ አለህ፡፡
ፍቅር ድል አለው፡፡ ስለፀጋ ስጦታዎች ብዙ ጭቅጭቅ አለ ስለሚበልጠው ጸጋ ስለፍቅር ግን ስብከት ጠፍቷል፡፡ ስለፈውስ ብዙዎች ይለምናሉ ነፍስን ስለሚፈውሰው ፍቅር ግን አይፀልዩም፡፡
ማንኛውመ መንፈሳዊ ነገር በእውቀት በእምነት በፍቅር ካልተደረገፈ ሀጢያት ነው፡፡
ትንፋሽ ድንገት የሚቋረጥ ሲመስልህ ፣ የልብህ ምቾት የቀዘቀዙ መስሎ ሲሰማህ ፣ ተስፋህ ጭልጥ ሲልብህ የምትድነው በፍቅር ብቻ ነው፡፡
እንጨት በምስጥ ፣ እህል በነቀዝ ፣ ልብስ በብል ይበላል ፣ ሰውን ጥላቻ ይገዘግዘዋል፡፡
ሌሎች በኃይል እንዲሰሩ ሞተሩ ፍቅር ነው፡፡
ፍቅር ከሌለ ሰማዕትነት ሊኖር አይችልም፡፡
በየዕለቱ ሰማዕትነት ላይኖር ይችላል፡፡
በየዕለቱ መስዋዕትነት ግን አለ እርሱም ጥላቻን እንቢ ማለት ነው፡፡ በሁሉም ቦታ ፣ በሁሉም ደረጃ ፣ በሁሉም ፀጋ ውስጥ በሁሉም ዘመን ደግሞም ለዘለዓለም የሚፈለግ ፍቅር ብቻ ነው፡፡
በፍቅር የማይቃጠሉ ልቦች ወንድማቸውን ለመስቀል ይጨክናሉ፡፡
ቤተክርስቲያን የቆመችበቶ ምሶሶ ፍቅር ነው ፣ ያለፍቅር ትወድቃለች፡፡
ፍቅር ራሳችንን በሰው ውስጥ ሰዎችን በራሳችን ውስጥ የምናይበት መስታወት ነው፡፡
ፍቅር ያላቸው ሌሎችን የማስተካከል አቅም አላቸው፡፡
ፍቅር በቀላሎች ሰፈር ያላት ስያሜ ምስኪንነት ፍርሃት ነው፡፡
መንገዶችን ከመስራት ፍቅርን መገንባት ይቀድማል፡፡
የተሰሩት መንገዶች በጥላቻ ይዘጋሉ፡፡
ትልቁ ርዕዮተ አለም ፣ የማይከሽፍ መሳሪያ ፍቅር ብቻ ነው፡፡
ፍቅር ትልቁ ስጦታ ፣ ትልቁ መንገድ ፣ ትልቁ መሪ ነው፡፡
ዓይን ያለ ፍቅር ምን አገባኘ ይላል፡፡ ጆሮ ያለ ፍቅር ከሰማ ይፈርዳል፡፡ ምላስ ያለፍቅር ከወጣ ይሰብራል፡፡ እጅ ያለ ፍቅር ከተዘረጋ ይጥላል፡፡
እግር ያለ ፍቅር ከሔደ ድልድይ ያፈርሳል፡፡
ፍቅር የሌለው ሰማዕት ክርስቶስን አላወቀምና በከንቱ ይሞታል፡፡ ብዙ ነገሮች እንደጎደለን ብንናገርም በዋናነት የጎደለንፍቅር ነው፡፡
ፍቅርበመጨረሻው ዘመን ይቀዘቅዛል እንጂ አይጠፋም፡፡
ያለፍቅር የተሰበኩ ነፍሰ ገዳይ ይሆናሉ፡፡ ለማፍቀር የልብ ፈቃድና የእግዚአብሔር ፍቅር ማወቅ ያስፈልጋል፡፡
ፍቅር በግልፅነት የምትከብር ናት ፍፁም የምትሆነውም ፍርሃትን ስታሸንፍ ነው፡፡
#ፍቅር_እራሷ_ጌጥ_ናትና_ጌጥ_አትፈልግም፡፡
#ፍቅር_ጽንፍ_የለሽ_ናትና_ዘረኘነት_አይስማማትም፡፡
#ተብራርቶ_ያላለቀ_ትንታኔ_ፍቅር_ብቻ_ነው፡፡
በፍቅር ያጌጡ በወርቅ ከተኝቆጠቆጡ ይበልጣሉ፡፡
ምኞት ዳርቻ ጥማትም እርካታ የሚያገኘው በፍቅር ብቻ ነው፡፡ ያለፍቅር የተዘረጉ ምፅዋቶች ከዱላ አይተናነሱም፡፡
#ኅሊናውን_አጉድለን_ሆዱን_የሞላንለት_ከሰጠነው_የሰረቅነው_ይበዛል፡፡
ፍቅር ሁሉም የሚሰጠው ምፅዋት ነው፡፡
ፍቅርን የማይሰጥ ድሃ የማይቀበል ሀብታምም የለም፡፡ ጎዶሎዎቾ መልካም የሚሆኑት በፍቅር ብቻ ነው፡፡
ሩጫህን የጀመርከው ያለ ጭብጨባ ብቻህን መሮጥ የጀመርህ ቀን ነው፡፡
#የታየህን_እይ_እንጂ_የሚያዩህን_አትይ_ትወድቃለህና፡፡"
😍🙏😍
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
"ፍቅር ማለት በምትወደው ነፍስ ውስጥ ራስን መግደል ነው"
ለብዙዎቻችን "ምስጢር" የሆነው ፍቅር ከሰው ልጅ የቀሕይወት ልምዶች ውስጥ አስደናቂውና አይረሴው ነገር ቢሆንም ሊያጤኑት የወደዱ ግን እጅግ ጥቂቶች ሆነው ተገኘተዋል፡፡ ለፍቅር አመጣጥና ዕድገት በየሰው ሕይወት ውስጥ7 በሚደንቅ ስነፅሁፋዊ አገላለፅ ሲቀርብና ሲያስደንቀን ኖሯል፡፡
ፍቅር በታላላቅ ደራስያን ብዕር ተፅፉል ፣ በታላላቅ ድራማዎች ላይ ተሰርቷል ፣ ባለቅኔዎች ተቀኘተውበታል.....ነገር ግን ፍቅር ምንድነው?
የሚለው ጥያቄ "መልስ አገኘሁለት" በማለት ለመፃፍም ሆነ ለመናገር የደፈረ "አልተገኘም"
አንድ ወንድ አንዲት ሴት ያፈቅራል ይህን የተለመደና በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ የሚከሰት ስሜት ተራ ክስተት አድርጎ ማለት የፍቅር ሀያልነት እንደማሳነስ ተደርጎ ይቆጠራል፡፡
የፍቅር ሀያልነትን ጠቀሉን የተቋደሱ ሁቹ ሲመሰክሩ፡- "ፍቅር ከህይወት ጡት ውስጥ እንደሚፈልቅ ወተት አድርገን እንውሰደው"ይላሉ
የፍልስፍናው ጎራ ሰዎችም በዚያ ይስማማሉ፡፡ ሕፃን ልጅ የእናቱን ጡት ሲመለከት የሚሰማውን ደስታ ያህል በወጣትነት ዘመንም በሴቷ ላይ የሚያየው ቁንጅና እንዲሁ ያደርገዋል፡፡ ዳሩ ቁንጅናዋን የፍቅሩ ምክንያት አድርጎ መውሰድም የሚከብድ ነው፡፡
ምክንያቱም
#ቁንጅና_ፍቅርን_ከሚፈጥረው_በላይ
#ፍቅር_ቁንጅናን_ይፈጥራልና ፡፡
እንደመሰለው እንደመሰላት እንደመሰለን እንፋቀራለን፡፡ በትክክል የፍቅራችንን ክፋይ ያገኘን መስሎን በፍቅር የደከምንባቸው ጊዜያት መለስ ብለን ተመልክተን ደግሞ መሳሳታችንን ስንረዳ መለያየትን በቦታው ተክተን ወደሌላ የፍለጋ ጉዞ እንሰማራለን፡፡
ፍቅርን በባግህዋን ሽሪ ራጅናሽ(ኦሾ) እይታ ደግሞ ለማየት እንሞክር፡፡
ኦሾ "No Water, No Moon" በተሰኘው መፅሐፉ ፍቅርን እንዲህ አስቀምጦታል:-
"ብዙዋች በፍቅርና በወዳጅነት መካከል ያለው ልዩነት ጠፍቷቸው በጎዳናው ላይ ሲዳክሩ ይስተዋላል፡፡ አንድ መስለው ይታዩዋቸዋል ነገር ግን አንድ አይደሉም፡፡ ይመሳሰሉባቸዋል ነገር ግን በእውነታው አይመሳሰሉም፡፡
እንዲያውም ከወዳጅነት ይለቅ ከፍቅር ጋር የሚመሳሰሉ ጥላቻ ነው፡፡
ጥላቻ ተቃራኒውን ነው - ወዳጅነት የጥላቻን እውነታ ደብቆ የፍቅርን መልክ ይይዛል፡፡
ነገር ግን ፍቅርን እየገደለ ነው፡፡
አንድን ሰው የግል ንብረት አድርጎ ማሰብ(Possessiveness) መርዘኛ ነገር የለም፡፡ ይህን በሚገባ ከተሰጃችሁ ወደ ቀጣይ ጉዳይ እንዝለቅ....." ይላል፡፡
"ለብዙዎችእንዲህ ሆኗል ለናንተም እንዳይሆንባችሁ ልንገራችሁ ምክንያቱም7 በፍቅርና በግንኙነት መካከል ያለው ልዩነት ግራ አጋብቷቸዋል፡፡
በተለይም ከውጪ ሆነው ሲመለከቱ የኖሩ ሰዎች ሰለባው ሲሆኑ ኖረዋል ወዳጅነትና የግል ማድረግን እንደፍቅር ወስደውት አይቻለሁ፡፡
በዚህ መንገድም እውነተኛውን ነገር አጥተውታል
"ሰውን የግል ለማድረግ መሻት የውሸት ፍቅር ነው፡፡ ከእንዲህ ዓይነቱ ስሜት ጥላቻ ይሻላል፡፡
#በጥላቻ_ውስጥ_ውሸት_የለም፡፡
ከዚያ በላይ ደግሞ ጥላቻ አንድ ቀን ፍቅር ሆኖ ሊቀየር ይችላል፡፡
የሰውን ልጅ የግል የማድረግ ፍላጎት ግን ፈፅሞ ወደ ፍቅር ሊቀየር አይችልም፡፡
"ፍቅር ማለት በምትወደው ሰው ነፍስ ውስጥ ራስህን መግደል ነው፡፡"
ፍቅር ማለት ሞት ነው፡፡
የሚቻልህን ያህል ጥልቅ በሆነ ሞት ውስጥ ትገባለህ የምትሞተውም በምትወዳት ሴት ነፍስ ውስጥ ነው፡፡
ዕለት ዕለት ወደ ጥለቅ የነፍሷም ቦታ ትወስዳለህ ፍቅር ወደ ምታፈቅራት ሴት የነፍስ ቦታ የምታደርገው ዘላለማዊ ጉዞ ነው፡፡
ጉዞውም ማቆሚያ የለውም፡፡
አንዲት ሴት ስታፈቅራት አንተ ሕይወት ውስጥ ከአንተ በላይ ዋጋ አላት፡፡
ፍቅር ማለት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መማረክ ማለት ነው፡፡
አንባቢዎቼ፣ የሃገሬ ውዶች! ዛሬ የስኬትን ሃሳብ እንጀምርና ለጥቂት ቀናት እንቆይበት::
የተሸወደው ሰውዬ …
“ስኬት ማለት ለብዙዎች ሰው ጥቅም የሚውልን ነገር መፍጠርና ያንንም በማድረግ ጉዞና ሂደት ውስጥ ደስተኛ መሆን ማለት ነው፡፡ በዚህ አመለካከት ላይ ካተኮርክና የእኔ ነው ብለህ ከያዝከው አንተ ስኬታማ ማንነት አለህ” – Kelly Kim
ታሪኩ ከተከናወነ ረጅም አመታት አስቆጥሯል፡፡ አንድ ቀን አንድ እጅግ ባለጸጋ የሆነ አባት ልጁን ወደ አንዲት ገጠር ይዞት ሄደ፡፡ የጉዞው ዋና አላማ ልጁ በዚያ አካባቢ የሚኖሩትን ሰዎች የአኗኗር ሁኔታ ተመልክቶ ምን ያህል ድሆች እንደሆኑ እንዲገነዘብና እርሱ ያለውን የተሻለ ሁኔታ እንዲያደንቅ ነው፡፡ በዚያ በሄዱበት አካባቢ በአንድ እጅግ በጣም ድኃ ቤተሰብ ነው ብለው ባሰቡት ቤተሰብ እርሻ ውስጥ ሁለት ቀናት በማደር አሳለፉ፡፡ በእነዚህ ሁለት ቀናት ማድረግ የሚፈልጉትን ነገር ካደረጉና ማየት የፈለጉትን ሁሉ ከተመለከቱ በኋላ ጉዞአቸውን አጠናቅቀው ወደቤታቸው ጉዞ ጀመሩ፡፡
ወደቤታቸው በመመለስ ላይ እያሉ በአባት አነሳሽነት ውይይት ጀመሩ፡፡
አባት፡- “ጉዞው እንዴት ነበር?” በማለት ልጁ ከጉዞው እንዲማርለት የፈለገውን ነገር መማሩን ለማረጋገጥ ጠየቀው፡፡
ልጅ፡- “ጥሩ ነበር” በማለት ብዙም ስሜት በማይገልጽ መልኩ አጭርና ግልጽ መልስ መለሰለት፡፡
አባት፡- “ሰዎች በምን አይነት ድህነት እንደሚኖሩ አየህ?” የሚልን ተከታይ ጥያቄ በማቅረብ የበለጠ ማብራሪያን ለማግኘት ሙከራ አደረገ፡፡
ልጅ፡- “አዎን” በማለት አሁንም አጭር መልስ ሰጠው፡፡
አባት፡- “እስቲ ከዚህ ጉብኝት ምን እንደተማርክ ንገረኝ”
ልጅ፡- “እኛ አንድ ብቻ ውሻ እንዳለንና እነሱ ግን አራት ውሾች እንዳላቸው አየሁ፡፡ እኛ የጓሮ አትክልታችን ጋር ብቻ አንድ የመዋኛ ስፍራ አንዳለን፣ እነሱ ግን ከቤታቸው አጠገብ መጨረሻው የማይታይ ትልቅ ወንዝ እንዳላቸው አስተዋልኩ፡፡ እኛ ከውጪ ያስመጣነው የአትክልት ስፍራ መብራቶች አሉን፣ እነሱ ግን ማታ ማታ የሚያበሩላቸው ኮከቦች አሏቸው፡፡ ከእኛ በረንዳ አሻግረን የምናየው ረዥም አጥራችንንና ከዚያም ሕንጻዎችን ነው፣ እነሱ ግን ከጸሃይ መውጫ እስከ መግቢያ ይታያቸዋል፡፡ እኛ የምንኖርበት ትንሽ መሬት አለችን፣ አነሱ ግን አይተን የማንጨርሰው ሰፊ መሬት አላቸው፡፡ እኛ የሚያገለግሉን ሰራተኞች አሉን፣ እነሱ ግን ሌሎችን ያገለግላሉ፡፡ እኛ ምግባችንን ገዝተን እንመገባለን፣ እነሱ ግን ምግባቸውን ተክለውና አብቅለው ይመገባሉ፡፡ እኛን እንዲጠብቀን በዙሪያችን የግንብ አጥር አድርገናል፣ እነሱ ግን እንዲጠብቋቸው በዙሪያቸው ወዳጆቻቸውንና ጓዋደኞቻቸውን አድርገዋል፡፡”
የልጁ አባት እርሱ በብልጽግናና በድህነት ላይ ያለው እይታ ከልጁ እይታ እጅግ ስለተራራቀበት የሚለው አጥቶ ዝም አለ፡፡ በመጨረሻም ልጁ እርሱ ያለውን ግንዛቤ አባቱ በሚገባ እንዲያውቅለት በመፈለግ እንዲህ ሲል ንግግሩን አጠናቀቀ፣ “አባቴ ሆይ፣ ምን ያህል ድሆች እንደሆንን ስላሳየኸኝ አመሰግንሃለሁ፡፡”
ሃብትና ብልጽግና ምንድን ነው? ስኬትስ ምንድ ነው? እነዚህ ነገሮች የሚለኩትስ በምንድን ነው? አንድ ሰው ለስኬት የሰጠውን ትርጉም በመመልከት ስለማንነቱ መናገር ይቻላል፡፡ ይህ ስኬት የሚባለው ነገር ትርጉም ትክክለኛነት እጅግ አስፈላጊ ነውና በሚገባ አስብበት፡፡ ምናባት ሳታስበው ስኬት ውስጥ ይሆን ያለኸው?
በቅንነት ሼር ያድርጉልኝ 👇
@Write_Event
የተሸወደው ሰውዬ …
“ስኬት ማለት ለብዙዎች ሰው ጥቅም የሚውልን ነገር መፍጠርና ያንንም በማድረግ ጉዞና ሂደት ውስጥ ደስተኛ መሆን ማለት ነው፡፡ በዚህ አመለካከት ላይ ካተኮርክና የእኔ ነው ብለህ ከያዝከው አንተ ስኬታማ ማንነት አለህ” – Kelly Kim
ታሪኩ ከተከናወነ ረጅም አመታት አስቆጥሯል፡፡ አንድ ቀን አንድ እጅግ ባለጸጋ የሆነ አባት ልጁን ወደ አንዲት ገጠር ይዞት ሄደ፡፡ የጉዞው ዋና አላማ ልጁ በዚያ አካባቢ የሚኖሩትን ሰዎች የአኗኗር ሁኔታ ተመልክቶ ምን ያህል ድሆች እንደሆኑ እንዲገነዘብና እርሱ ያለውን የተሻለ ሁኔታ እንዲያደንቅ ነው፡፡ በዚያ በሄዱበት አካባቢ በአንድ እጅግ በጣም ድኃ ቤተሰብ ነው ብለው ባሰቡት ቤተሰብ እርሻ ውስጥ ሁለት ቀናት በማደር አሳለፉ፡፡ በእነዚህ ሁለት ቀናት ማድረግ የሚፈልጉትን ነገር ካደረጉና ማየት የፈለጉትን ሁሉ ከተመለከቱ በኋላ ጉዞአቸውን አጠናቅቀው ወደቤታቸው ጉዞ ጀመሩ፡፡
ወደቤታቸው በመመለስ ላይ እያሉ በአባት አነሳሽነት ውይይት ጀመሩ፡፡
አባት፡- “ጉዞው እንዴት ነበር?” በማለት ልጁ ከጉዞው እንዲማርለት የፈለገውን ነገር መማሩን ለማረጋገጥ ጠየቀው፡፡
ልጅ፡- “ጥሩ ነበር” በማለት ብዙም ስሜት በማይገልጽ መልኩ አጭርና ግልጽ መልስ መለሰለት፡፡
አባት፡- “ሰዎች በምን አይነት ድህነት እንደሚኖሩ አየህ?” የሚልን ተከታይ ጥያቄ በማቅረብ የበለጠ ማብራሪያን ለማግኘት ሙከራ አደረገ፡፡
ልጅ፡- “አዎን” በማለት አሁንም አጭር መልስ ሰጠው፡፡
አባት፡- “እስቲ ከዚህ ጉብኝት ምን እንደተማርክ ንገረኝ”
ልጅ፡- “እኛ አንድ ብቻ ውሻ እንዳለንና እነሱ ግን አራት ውሾች እንዳላቸው አየሁ፡፡ እኛ የጓሮ አትክልታችን ጋር ብቻ አንድ የመዋኛ ስፍራ አንዳለን፣ እነሱ ግን ከቤታቸው አጠገብ መጨረሻው የማይታይ ትልቅ ወንዝ እንዳላቸው አስተዋልኩ፡፡ እኛ ከውጪ ያስመጣነው የአትክልት ስፍራ መብራቶች አሉን፣ እነሱ ግን ማታ ማታ የሚያበሩላቸው ኮከቦች አሏቸው፡፡ ከእኛ በረንዳ አሻግረን የምናየው ረዥም አጥራችንንና ከዚያም ሕንጻዎችን ነው፣ እነሱ ግን ከጸሃይ መውጫ እስከ መግቢያ ይታያቸዋል፡፡ እኛ የምንኖርበት ትንሽ መሬት አለችን፣ አነሱ ግን አይተን የማንጨርሰው ሰፊ መሬት አላቸው፡፡ እኛ የሚያገለግሉን ሰራተኞች አሉን፣ እነሱ ግን ሌሎችን ያገለግላሉ፡፡ እኛ ምግባችንን ገዝተን እንመገባለን፣ እነሱ ግን ምግባቸውን ተክለውና አብቅለው ይመገባሉ፡፡ እኛን እንዲጠብቀን በዙሪያችን የግንብ አጥር አድርገናል፣ እነሱ ግን እንዲጠብቋቸው በዙሪያቸው ወዳጆቻቸውንና ጓዋደኞቻቸውን አድርገዋል፡፡”
የልጁ አባት እርሱ በብልጽግናና በድህነት ላይ ያለው እይታ ከልጁ እይታ እጅግ ስለተራራቀበት የሚለው አጥቶ ዝም አለ፡፡ በመጨረሻም ልጁ እርሱ ያለውን ግንዛቤ አባቱ በሚገባ እንዲያውቅለት በመፈለግ እንዲህ ሲል ንግግሩን አጠናቀቀ፣ “አባቴ ሆይ፣ ምን ያህል ድሆች እንደሆንን ስላሳየኸኝ አመሰግንሃለሁ፡፡”
ሃብትና ብልጽግና ምንድን ነው? ስኬትስ ምንድ ነው? እነዚህ ነገሮች የሚለኩትስ በምንድን ነው? አንድ ሰው ለስኬት የሰጠውን ትርጉም በመመልከት ስለማንነቱ መናገር ይቻላል፡፡ ይህ ስኬት የሚባለው ነገር ትርጉም ትክክለኛነት እጅግ አስፈላጊ ነውና በሚገባ አስብበት፡፡ ምናባት ሳታስበው ስኬት ውስጥ ይሆን ያለኸው?
በቅንነት ሼር ያድርጉልኝ 👇
@Write_Event
አስተማሪ አጭር ታሪክ .!
አንድ ቤተሰብ ውስጥ አባት ከሞተ በኋላ የሚመገቡት እስኪያሳስባቸው ድረስ ይቸገራሉ ። አንድ ጌጣጌጥ መሸጫ ሱቅ ያለው ዘመድ አላቸው እና እናትየው ለልጇ ያላትን ለረጅም ጊዜ የተቀመጠ የአንገት እና የጣት ዳይመንድ ጌጥ ሰጥታው እዛ ሱቅ ሄዶ እንዲሸጠው ትሰጠዋለች፡፡
ልጁ የተባለው የዘመድ ጌጣ ጌጥ ሱቅ ሄዶ እናቱ እንደላከችው አስረድቶ እንዲገዛው ይጠይቃል፡፡ ሰውየውም ከመረመረው በኋላ "አሁን ገበያው ወድቋል ትንሽ ግዜ ጠብቀን በጥሩ ዋጋ
እንሸጠዋለን፡፡" ብሎ ይመልስለትና የተወሰነ ገንዘብ ከሰጠው በኋላ ለልጁም እስከዛው በየጊዜው እየመጣ እዛው ሱቅ ስራ እንዲሰራ ያደርጋል ።
ልጁ በየግዜው እየሄደ የጌጣጌጥአሰራር ጥበብ ተካነ ፡፡ የገበያም እውቀት አካበተ በስራውም ታዋቂም ለመሆን ቻለ ፡፡
ይሄኔ ባለሱቁ "የሆነ ግዜ ልትሸጠው አምጠተኸው የነበረውን ጌጥ አሁን አምጣው አሁን ገበያው ጣራ ነክቷል እና ታተርፋላችሁ ፡፡ ብሎ ይልከዋል ፡፡ ልጁ እንደተባለው እቤት ሄዶ ጌጣጌጡን በአይኑ በማየት ብቻ አርቴፊሻል ሆኖ ያገኘዋል፡፡
ወደ ሱቅ ይመለሳል ፡፡ባለቤቱ ይጠይቃል "ዳይመንዱስ ?" ልጁም "አርቴፊሻል ነው ግን እያወክ ያን ጊዜ ለምን አልገርከኝም ?አሁንስ ለምን ላከኝ?ሲል ጠየቀው፡፡ ዘመዱም "ያን ጊዜ ለረጅም ዘመን ዳይመንድ ነው ብላችሁ ያመናችሁትን ነበር ይዘህ የመጣኸው ፡፡ያለምንም እውቀት፤ ባዶህን እና በሙሉ እምነት ብቻ ! በሰዓቱ ባለህበት ሁኔታ ልክ ያልሆነ ነገር ለማስረዳት ይከብዳል፡፡ ምናልባት ላታምኑኝ ትችሉ ነበር ፡፡ምናልባትም ባለመግባባት የሚፈጠሩ የቃላት ልውውጥ አሁን ላይ መጥፎ ስሜት ሊያሳድርብን በቻለ ነበር ።" ብሎ በትህትና መለሰለት፡፡
እንዲህ ያለ የላቀ ስብዕና ባለቤትና ነገሮችን
በብዙ አቅጣጫ የምናይበት ህሊና ይስጠን፡፡
በቅንነት ሼር ያድርጉልኝ https://t.me/Write_Event
አንድ ቤተሰብ ውስጥ አባት ከሞተ በኋላ የሚመገቡት እስኪያሳስባቸው ድረስ ይቸገራሉ ። አንድ ጌጣጌጥ መሸጫ ሱቅ ያለው ዘመድ አላቸው እና እናትየው ለልጇ ያላትን ለረጅም ጊዜ የተቀመጠ የአንገት እና የጣት ዳይመንድ ጌጥ ሰጥታው እዛ ሱቅ ሄዶ እንዲሸጠው ትሰጠዋለች፡፡
ልጁ የተባለው የዘመድ ጌጣ ጌጥ ሱቅ ሄዶ እናቱ እንደላከችው አስረድቶ እንዲገዛው ይጠይቃል፡፡ ሰውየውም ከመረመረው በኋላ "አሁን ገበያው ወድቋል ትንሽ ግዜ ጠብቀን በጥሩ ዋጋ
እንሸጠዋለን፡፡" ብሎ ይመልስለትና የተወሰነ ገንዘብ ከሰጠው በኋላ ለልጁም እስከዛው በየጊዜው እየመጣ እዛው ሱቅ ስራ እንዲሰራ ያደርጋል ።
ልጁ በየግዜው እየሄደ የጌጣጌጥአሰራር ጥበብ ተካነ ፡፡ የገበያም እውቀት አካበተ በስራውም ታዋቂም ለመሆን ቻለ ፡፡
ይሄኔ ባለሱቁ "የሆነ ግዜ ልትሸጠው አምጠተኸው የነበረውን ጌጥ አሁን አምጣው አሁን ገበያው ጣራ ነክቷል እና ታተርፋላችሁ ፡፡ ብሎ ይልከዋል ፡፡ ልጁ እንደተባለው እቤት ሄዶ ጌጣጌጡን በአይኑ በማየት ብቻ አርቴፊሻል ሆኖ ያገኘዋል፡፡
ወደ ሱቅ ይመለሳል ፡፡ባለቤቱ ይጠይቃል "ዳይመንዱስ ?" ልጁም "አርቴፊሻል ነው ግን እያወክ ያን ጊዜ ለምን አልገርከኝም ?አሁንስ ለምን ላከኝ?ሲል ጠየቀው፡፡ ዘመዱም "ያን ጊዜ ለረጅም ዘመን ዳይመንድ ነው ብላችሁ ያመናችሁትን ነበር ይዘህ የመጣኸው ፡፡ያለምንም እውቀት፤ ባዶህን እና በሙሉ እምነት ብቻ ! በሰዓቱ ባለህበት ሁኔታ ልክ ያልሆነ ነገር ለማስረዳት ይከብዳል፡፡ ምናልባት ላታምኑኝ ትችሉ ነበር ፡፡ምናልባትም ባለመግባባት የሚፈጠሩ የቃላት ልውውጥ አሁን ላይ መጥፎ ስሜት ሊያሳድርብን በቻለ ነበር ።" ብሎ በትህትና መለሰለት፡፡
እንዲህ ያለ የላቀ ስብዕና ባለቤትና ነገሮችን
በብዙ አቅጣጫ የምናይበት ህሊና ይስጠን፡፡
በቅንነት ሼር ያድርጉልኝ https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
በአንድ ቋንቋ ውስጥ መወለድ፣ በአንድ አካባቢ ማደግ የሰው ልጆች በዝግመተ ለውጥ ያመጡትና የሚያሳምረን ልዩ ቀለም ነው፡፡
ዓለም ልሙጥ ብትሆን አትማርክም፡፡ ባሳደጉን፣ ባስተማሩን፣ ባገኘናቸው ሰዎችና በዓለም ሁነቶች ማንነት እንገነባለን፡፡
የሰው ልጅ ያለ ባሕል አይኖርም። ነገር ግን የትኛውም ማንነት ውስጣችን ካለው እምቦቀቅላ (inner child) የሚያወጣን ከሆነ መልካም ማንነት አይደለም።
የሰው ሐዘን የማይሰማን፣ የሰው ነገር የማይቆረቁረን ደረጃ ላይ ከደረስን እና የኔነት ግንቡ ተልቆ ከሰው በላይ እንደሆንን ከተሰማን፣ ያ ትክክለኛ ማንነታችን አይደለም፡፡
እዚህ ስለተወለድኩ የተሻልኩ ነኝ ብሎ ማሰብ ትክክል አይደለም፡፡ የትኛውም ማንነት በተወለድንበት ቦታ፣ ባየናቸው ሰዎችና በተማርናቸው ትምህርቶች የሚቀየር እንጂ እውነተኛ ማንነታችን አይደለም፡፡
.
.
ታሪክን ዞር ብለን እንይ፡፡ ታሪክ መማሪያና ዛሬን ማስተካከያ ቢሆን መልካም ነው፡፡
ዝም ብሎ በታሪክ መኩራትም መልካም አይደለም። ታሪክ ሊያኮራን የሚገባው ተቀብለነው፣ ከውስጡ መልካም ነገር ይዘን፣ የኛን ሕይወት ካሻሻልነበት ነው።
የኛን ሕይወት ማጥፊያ ከሆነ ትርጉም አይኖረውም፡፡ ማንነት መፈተሽ አለበት፡፡ ሰው በጣም ሲከፋው ቤተሰቦቹ ቤት ሄዶ ጭንቀቱን አራግፎ ይመለሳል አይደል?
አሁን ወደ ሰውነት ወይም ወደተነሳንበት ማንነት የምንሮጥበት ጊዜ ነው፡፡ ሰው ነን ስንል የሰው ሁሉ ሕመም ይገባናል፡፡ ሁሉም ሰው የራሱ ታሪክ አለው፡፡ ታሪክ ለሌላ እኩያዬ፣ ሌላ ገጽታ እንዳለው መረዳት አለብኝ፡፡
ማናችንም ከመቶ፣ ከሺህ ዓመት በፊት አልኖርንም። የምናውቀው የተወሰኑ ዐሥርት ዓመታትን ነው፡፡ ሌላው ተጽፎ ያነበብነው ነው፡፡
ታሪክ እንደ ጸሐፊው ሊበረዝ እንደሚችል ማወቅ አለብን፡፡ ስለምንጽፈው ታሪክ እንጂ ስለተጻፈ ታሪክ መሞት የለብንም፡፡ ስለተጻፈ ታሪክ ማንም ሰው መሞት የለበትም፡፡
በአብዛኛው የገነባነው ማንነት የተሰበከ ማንነት ነው፡፡ የተነገረን ማንነት እንጂ የኖርነው ማንነት አይደለም፡፡
ከተነገረን ማንነት የኖርነው ማንነት ይበልጣል፡፡ ይሄ በግልጽ የሚታየን ራቅ ስንል ነው። የተሰጠንን ማንነት አንድ ጊዜ እንደ ልብስ አውልቀን አስቀምጠነው፣ እንደ ሰው ወይም እግዚአብሔር እንደፈጠረው ሰው ራሳችንን ካየን በኋላ ሌሎች ማንነቶችን ደግሞ ከዚያ በኋላ ብናጠይቃቸው መልካም ነው፡፡
ለኔ ቀላሉ መንገድ ራሴን አለማመን ነው፡፡ ጭንቅላቴ ውስጥ የሚመጡ ሐሳቦችን መካድ ግዴታዬ ሆኗል፡፡ ምክንያቱም እውነት ይሄ ነው ወይ? ብዬ መጠየቅ አለብኝ፡፡ ታሪክ በውሸት ተጽፎ እኩዮችሽ በጋራ ካመኑበት ትክክል የመሆን አቅም ያገኛል።
ለምሳሌ በብዙ ነገሥታት ሥልጣኔ ያለፉ አፍሪካዊያን ከአፍሪካ ተወስደዋል፡፡ ታሪካችን ከቅኝ ግዛት እንዳልጀመረ ይታወቃል፡፡ አፍሪካዊያን ካሪቢያን ተወስደው የተጻፈላቸው ታሪክ ግን አፍሪካዊያን “ባሪያ እንደሆኑ” ያስተምራል። ማንም ሰው ታሪኩን ጽፎ ራሳቸውን በዚህ መንገድ እንዲቀበሉ ሊያደርግ ይችላል፡፡ ስለዚህ ታሪክ ሲነገረን ከዛሬ ጋር ማገናዘብ አለብን፡፡
ሮፍናን
https://t.me/Write_Event
ዓለም ልሙጥ ብትሆን አትማርክም፡፡ ባሳደጉን፣ ባስተማሩን፣ ባገኘናቸው ሰዎችና በዓለም ሁነቶች ማንነት እንገነባለን፡፡
የሰው ልጅ ያለ ባሕል አይኖርም። ነገር ግን የትኛውም ማንነት ውስጣችን ካለው እምቦቀቅላ (inner child) የሚያወጣን ከሆነ መልካም ማንነት አይደለም።
የሰው ሐዘን የማይሰማን፣ የሰው ነገር የማይቆረቁረን ደረጃ ላይ ከደረስን እና የኔነት ግንቡ ተልቆ ከሰው በላይ እንደሆንን ከተሰማን፣ ያ ትክክለኛ ማንነታችን አይደለም፡፡
እዚህ ስለተወለድኩ የተሻልኩ ነኝ ብሎ ማሰብ ትክክል አይደለም፡፡ የትኛውም ማንነት በተወለድንበት ቦታ፣ ባየናቸው ሰዎችና በተማርናቸው ትምህርቶች የሚቀየር እንጂ እውነተኛ ማንነታችን አይደለም፡፡
.
.
ታሪክን ዞር ብለን እንይ፡፡ ታሪክ መማሪያና ዛሬን ማስተካከያ ቢሆን መልካም ነው፡፡
ዝም ብሎ በታሪክ መኩራትም መልካም አይደለም። ታሪክ ሊያኮራን የሚገባው ተቀብለነው፣ ከውስጡ መልካም ነገር ይዘን፣ የኛን ሕይወት ካሻሻልነበት ነው።
የኛን ሕይወት ማጥፊያ ከሆነ ትርጉም አይኖረውም፡፡ ማንነት መፈተሽ አለበት፡፡ ሰው በጣም ሲከፋው ቤተሰቦቹ ቤት ሄዶ ጭንቀቱን አራግፎ ይመለሳል አይደል?
አሁን ወደ ሰውነት ወይም ወደተነሳንበት ማንነት የምንሮጥበት ጊዜ ነው፡፡ ሰው ነን ስንል የሰው ሁሉ ሕመም ይገባናል፡፡ ሁሉም ሰው የራሱ ታሪክ አለው፡፡ ታሪክ ለሌላ እኩያዬ፣ ሌላ ገጽታ እንዳለው መረዳት አለብኝ፡፡
ማናችንም ከመቶ፣ ከሺህ ዓመት በፊት አልኖርንም። የምናውቀው የተወሰኑ ዐሥርት ዓመታትን ነው፡፡ ሌላው ተጽፎ ያነበብነው ነው፡፡
ታሪክ እንደ ጸሐፊው ሊበረዝ እንደሚችል ማወቅ አለብን፡፡ ስለምንጽፈው ታሪክ እንጂ ስለተጻፈ ታሪክ መሞት የለብንም፡፡ ስለተጻፈ ታሪክ ማንም ሰው መሞት የለበትም፡፡
በአብዛኛው የገነባነው ማንነት የተሰበከ ማንነት ነው፡፡ የተነገረን ማንነት እንጂ የኖርነው ማንነት አይደለም፡፡
ከተነገረን ማንነት የኖርነው ማንነት ይበልጣል፡፡ ይሄ በግልጽ የሚታየን ራቅ ስንል ነው። የተሰጠንን ማንነት አንድ ጊዜ እንደ ልብስ አውልቀን አስቀምጠነው፣ እንደ ሰው ወይም እግዚአብሔር እንደፈጠረው ሰው ራሳችንን ካየን በኋላ ሌሎች ማንነቶችን ደግሞ ከዚያ በኋላ ብናጠይቃቸው መልካም ነው፡፡
ለኔ ቀላሉ መንገድ ራሴን አለማመን ነው፡፡ ጭንቅላቴ ውስጥ የሚመጡ ሐሳቦችን መካድ ግዴታዬ ሆኗል፡፡ ምክንያቱም እውነት ይሄ ነው ወይ? ብዬ መጠየቅ አለብኝ፡፡ ታሪክ በውሸት ተጽፎ እኩዮችሽ በጋራ ካመኑበት ትክክል የመሆን አቅም ያገኛል።
ለምሳሌ በብዙ ነገሥታት ሥልጣኔ ያለፉ አፍሪካዊያን ከአፍሪካ ተወስደዋል፡፡ ታሪካችን ከቅኝ ግዛት እንዳልጀመረ ይታወቃል፡፡ አፍሪካዊያን ካሪቢያን ተወስደው የተጻፈላቸው ታሪክ ግን አፍሪካዊያን “ባሪያ እንደሆኑ” ያስተምራል። ማንም ሰው ታሪኩን ጽፎ ራሳቸውን በዚህ መንገድ እንዲቀበሉ ሊያደርግ ይችላል፡፡ ስለዚህ ታሪክ ሲነገረን ከዛሬ ጋር ማገናዘብ አለብን፡፡
ሮፍናን
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
የሰው ልጅ ከሌሎች እንሰሳት በማሰቡ አይደለም የሚለየው፥ በማሰቡ ያው እንሰሳ ነው፥ የሚለየው በምግባር ነው፥ 'Moral' የሚባል ጉዳይ ነው ሰውን ከእንሰሳ የሚለየው፥ ይሄ መሠመር አለበት።
*
በማሰብ ቢሆን ኖሮሞ እነ አሜሪካና እንግሊዝ ወራሪዎች ባልሆኑ ነበር።
*
'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) የሠው ልጅ ተፈጥሮ ነው። በሂደት ያመጣው አይደለም፥ ሲፈጠር ጀምሮ ጥሩና መጥፎውን ያውቀዋል።
ያለ ባህል የተፈጠረ ህዝብ የለም። ባህል ደግሞ የ'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) መስታወት ነው። እያንዳንዱ ባህል ጥሩና መጥፎ የሚልበት ሚዛን አለው።
* *=* *
ጸሐፊ መሐመድ አሊ/ቡርሃን አዲስ/
https://t.me/Write_Event
*
በማሰብ ቢሆን ኖሮሞ እነ አሜሪካና እንግሊዝ ወራሪዎች ባልሆኑ ነበር።
*
'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) የሠው ልጅ ተፈጥሮ ነው። በሂደት ያመጣው አይደለም፥ ሲፈጠር ጀምሮ ጥሩና መጥፎውን ያውቀዋል።
ያለ ባህል የተፈጠረ ህዝብ የለም። ባህል ደግሞ የ'Moral' (ምግባር፣ ስነ-ምግባር፣ ግብረ-ገብ) መስታወት ነው። እያንዳንዱ ባህል ጥሩና መጥፎ የሚልበት ሚዛን አለው።
* *=* *
ጸሐፊ መሐመድ አሊ/ቡርሃን አዲስ/
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
የኛ እኮ የትም የሌለ እኮ ነው። መንገድ ዘግቶ ሆስፒታል አቃጥሎ አምፑላንሱ ትቶታል "አምፑላንሱን ለምን ተውከው" ይባላል "እናቶች ሲታመሙ ሊወልዱ ሲሉ በምን ይሄዳሉ"
ጥፋቶቻችን ጥፍሮቻችን ውስጥ የሚያስደብቁ ናቸው። ለነገሩ ጥፍሮቻችንም የዋላ ቂም በቀልዎቻችንን በማከክ ተጠምደው ለመደበቂያነትም አይሆኑም።
ለነገሩ ለመቃወም እራሱ እኮ በትክክል መቆም ያስፈልጋል ጎበዝ
ተስፋሁን ከበደ(ፍራሽ አዳሽ)
https://t.me/Write_Event
ጥፋቶቻችን ጥፍሮቻችን ውስጥ የሚያስደብቁ ናቸው። ለነገሩ ጥፍሮቻችንም የዋላ ቂም በቀልዎቻችንን በማከክ ተጠምደው ለመደበቂያነትም አይሆኑም።
ለነገሩ ለመቃወም እራሱ እኮ በትክክል መቆም ያስፈልጋል ጎበዝ
ተስፋሁን ከበደ(ፍራሽ አዳሽ)
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
#እራስን መሆን ማለት እራሳችንን ከማንም ከምንም ጋር #አለማመሳሰል ማለት ነው። እራስን መሆን ቀላል ነገር አይደለም፤ ነገር ግን ሌሎችን እንደመምሰል አይከብድም። ሁላችንም ልዩ እንድንሆን ባይፈልግ ኖር አምላክ ተመሳሳይ አድርጎ በፈጠረን ነበር። ነገር ግን እኛን የሚመስል ፈጽሞ አይደገምም። ብዙ ጊዜ ሰዎች ራሳቸውን በሌሎች የማንነት ሚዛን እየመዘኑ ነው የበታችነት ስሜት የሚያድርባቸው፡፡
Osho/ኦሾ
https://t.me/Write_Event
Osho/ኦሾ
https://t.me/Write_Event
የዚህ ሙዚቃ ግጥም 👏👏👏
° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° °
አንተም ትላለህ - ምንም የለንም
እኔም እላለሁ - ምንም የለንም
ሀገር ግን ዛሬም - አላመነንም!
.
ዛሬም በኛ ጉዳይ - ዛሬም በኛ ነገር
ግራ እንደተጋባ - ውሎ ያድራል ሀገር
ከእህት ከወንድምነት - ያለፈ የለንም
ብለን ስንነግረው - ሰው እንዴት አያምንም።
.
ያለን ንፁህ ጓደኝነት
ባያውቅ ነው ወይ ወረት
አይቶን በአጉል መነፅሩ
ሁሉም መጠርጠሩ
እያሰበኝ ሰው ካንተ ጋር
ባሳጣህስ ትዳር?
ብዬ አንዳንዴ ቅር ይለኛል
ፍርሃት ይሰማኛል
ስጋት ይገባኛል።
.
ላንድ ራስ እውነትህ - ላንድ ራስ እውነቴ
አምነው ለማያምኑት - እምላለሁ ስንቴ
ወይስ ካይንህ አይኔ - አለ ድብቅ ፀባይ
ለኛ ተሰውሮ ለሌላው የሚታይ.......
°
°
°
°
ግጥም ፦ ናትናኤል ግርማቸው ና አንተነህ ይግዛው
ዜማ፦ ምህረታብ ደስታና ናትናኤል ግርማቸው
ሙዚቃ ቅንብር፦ Abel Paulos
@write_event
° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° ° °
አንተም ትላለህ - ምንም የለንም
እኔም እላለሁ - ምንም የለንም
ሀገር ግን ዛሬም - አላመነንም!
.
ዛሬም በኛ ጉዳይ - ዛሬም በኛ ነገር
ግራ እንደተጋባ - ውሎ ያድራል ሀገር
ከእህት ከወንድምነት - ያለፈ የለንም
ብለን ስንነግረው - ሰው እንዴት አያምንም።
.
ያለን ንፁህ ጓደኝነት
ባያውቅ ነው ወይ ወረት
አይቶን በአጉል መነፅሩ
ሁሉም መጠርጠሩ
እያሰበኝ ሰው ካንተ ጋር
ባሳጣህስ ትዳር?
ብዬ አንዳንዴ ቅር ይለኛል
ፍርሃት ይሰማኛል
ስጋት ይገባኛል።
.
ላንድ ራስ እውነትህ - ላንድ ራስ እውነቴ
አምነው ለማያምኑት - እምላለሁ ስንቴ
ወይስ ካይንህ አይኔ - አለ ድብቅ ፀባይ
ለኛ ተሰውሮ ለሌላው የሚታይ.......
°
°
°
°
ግጥም ፦ ናትናኤል ግርማቸው ና አንተነህ ይግዛው
ዜማ፦ ምህረታብ ደስታና ናትናኤል ግርማቸው
ሙዚቃ ቅንብር፦ Abel Paulos
@write_event
🙏🙏 #ሙላ_ነስረዲን_ሞኝ_ኮሚክ_ወፈላስፋ 👇
👉 አረቦች "ሙላ" እና" ሆጃ" የሚሉትን የክብር ስያሜወች እንደ ዝክር ዳቦ ለማንም በቀላሉ አይሰጡም። ሙላ የተከበረ የሀይማኖት ሊቅ፣ ሆጃ ደግሞ ታላቅና ጠቢብ መምህር እንደማለት ናቸው፤እንደኛው መምህር/አባ ወይም እንደ እብራይስጡ ራቢ።እኝህን ብርቅዬ ማዕረጋት ካገኙት ሰወች አንዱ ደግሞ ነስረዲን አቫንቲ ነው።ይህ በ1300 አካባቢ በአሁኗ ቱርክ እንደኖረ የሚገመት ሰው እጅግ በሚያስቁ ቀልዶቹ፣በእንግዳ ተግባሮቹና በግራ አጋቢ ስብዕናው ይታወቃል።
👉 ነስረዲን ይህ ነው ተብሎ ለመፈረጅ ከባድ ሰው ነው።ሞኝ፣ጠቢብ፣እብድ፣ለማኝ፣ዳኛ፣ፈላስፋ....ብቻ ሁሉንም ነው።ከ 25 በላይ ሀገራት የኛ ነው ብለው የሚከራከሩበት ነስረዲን ልክ እንደኛው አባ ገብረሀና የብዙ ቀልዶች ዋና ገፀባህርይ ነው።በመላው አለም እጅግ ከሚወደዱ ሰወችም አንዱ ነው፤የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የነስረዲን ቀን ብሎ እስኪሰይምለት ድረስ። በውብ ቀልዶቹ እየሳቃችሁ አንዳች ቁምነገር ትጨብጡ ዘንድ ጥቂቶቹን እነሆ፦
1.ሙላ ነስረዲን በአንድ ወቅት ከወዳጁ ትልቅ ማሰሮ ተበደረ።ልክ በ3ተኛው ቀን ማሰሮውን ሲመልስ ግን ከሌላ ትንሽዬ ማሰሮ ጋር ነበር።ግራ የተጋባው ጓደኛው ምን እንደሆነ ሲጠይቀው ነስረዲን ቀልጠፍ ብሎ"ማሰሮህ እኔ ጋር እያለች ልጅ ወልዳ ነው አሳድገው"አለው።በሞኝነቱ የተገረመው ጓደኛው በደስታ ተቀበለው። ልክ በሣምንቱ ነስረዲን በድጋሚ ትልቁን ማሰሮ ተበደረ፤አሁን ግን ሳይመልስ ቀረ። ይህ ያሳሰበው ጓደኛው ቤቱ ሄዶ ማሰሮውን መልስ ሲለው ሙላ እያዘነ"ማሰሮህን እኮ ሞታ ቀበርኳት"አለው። በንዴት የጦፈው ጓደኛው ለድብድብ ሲጋበዝ ነስረዲን እየሳቀ" ማሰሮህ ወለደች ስትባል ስቀህ ከተቀበልክ ሞተች ስትባል ምን አናደደህ?" ብሎ ጥሎት ገባ።
2.አዲስ የተሾመው አስተዳዳሪ ነስረዲንን አስጠራና"ሙላ እኔ ዋጋዬ ስንት ነው?" ሲለው ነስረዲን ፈጠን ብሎ"500ብር ከ15 ሳንቲም" አለው። የተናደደው አስተዳዳሪ"ያምሀል?የለበስኩት ልብስ እንኳን 500 ብር ነው እኮ" ብሎ ሲጮህበት ሙላ ፈገግ ብሎ"እሱንም ሂሳቡ ውስጥ አካትቸዋለው" አለው።
3.የከተማው ከንቲባ ጠቢባኑን ሰብስቦ የፃፈውን ግጥም ካነበበላቸው ቡሀላ አስተያየታቸውን ሲጠይቅ ነስረዲን ጮክ ብሎ"የማይረባ ከንቱ ግጥም ነው" ብሎ አፌዘበት።የተበሳጨው ከንቲባ ነስረዲንን ለ3 ቀን አሳሰረው።በ3ተኛው ቀን እልከኛው ከንቲባ ነስረዲንን ከ እስር ቤት አስጠራና አዲሱን ግጥሙን አነበበለት።ነስረዲን ትንሽ አሰበና ድንገት ብድግ ብሎ መውጣት ጀመረ።የተገረመው ከንቲባ"የት እየሄድክ ነው ሙላ?" ሲለው ነስረዲን ኮስተር ብሎ"ወደ እስር ቤት ክቡር ከንቲባ" ብሎ መለሰለት።
4.አንድ ፈላስፋና ሙላ ነስረዲን በብዙ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት ቀጠሮ ያዙ። ፈላስፋው በቀጠሮው ቀን ሲመጣ ግን ነስረዲን በቤቱ አልነበረም።የተናደደው ፈላስፋ የነስረዲን በር ላይ "ደደብ ቂል" ብሎ ፅፎ ሄደ።የትም ሲዞር የዋለው ሙላ ማታ ሲመለስ የተፃፈውን አንብቦ የረሳው ቀጠሮ ትዝ አለው።ከዛም ወደ ፈላስፋው ቤት ሄደና በሩን አንኳኳ። ፈላስፋው በሩን ከፍቶ በንዴት ምን እንደፈለገ ሲጠይቀው ነስረዲን በትህትና"ቀጠሮአችንን ስለረሳሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ። ልክ ወደቤት ስመለስ ስምህ በሬ ላይ ተፅፎ ሳየው ነው እኮ ትዝ ያለኝ" አለው።
@write_event
👉 አረቦች "ሙላ" እና" ሆጃ" የሚሉትን የክብር ስያሜወች እንደ ዝክር ዳቦ ለማንም በቀላሉ አይሰጡም። ሙላ የተከበረ የሀይማኖት ሊቅ፣ ሆጃ ደግሞ ታላቅና ጠቢብ መምህር እንደማለት ናቸው፤እንደኛው መምህር/አባ ወይም እንደ እብራይስጡ ራቢ።እኝህን ብርቅዬ ማዕረጋት ካገኙት ሰወች አንዱ ደግሞ ነስረዲን አቫንቲ ነው።ይህ በ1300 አካባቢ በአሁኗ ቱርክ እንደኖረ የሚገመት ሰው እጅግ በሚያስቁ ቀልዶቹ፣በእንግዳ ተግባሮቹና በግራ አጋቢ ስብዕናው ይታወቃል።
👉 ነስረዲን ይህ ነው ተብሎ ለመፈረጅ ከባድ ሰው ነው።ሞኝ፣ጠቢብ፣እብድ፣ለማኝ፣ዳኛ፣ፈላስፋ....ብቻ ሁሉንም ነው።ከ 25 በላይ ሀገራት የኛ ነው ብለው የሚከራከሩበት ነስረዲን ልክ እንደኛው አባ ገብረሀና የብዙ ቀልዶች ዋና ገፀባህርይ ነው።በመላው አለም እጅግ ከሚወደዱ ሰወችም አንዱ ነው፤የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የነስረዲን ቀን ብሎ እስኪሰይምለት ድረስ። በውብ ቀልዶቹ እየሳቃችሁ አንዳች ቁምነገር ትጨብጡ ዘንድ ጥቂቶቹን እነሆ፦
1.ሙላ ነስረዲን በአንድ ወቅት ከወዳጁ ትልቅ ማሰሮ ተበደረ።ልክ በ3ተኛው ቀን ማሰሮውን ሲመልስ ግን ከሌላ ትንሽዬ ማሰሮ ጋር ነበር።ግራ የተጋባው ጓደኛው ምን እንደሆነ ሲጠይቀው ነስረዲን ቀልጠፍ ብሎ"ማሰሮህ እኔ ጋር እያለች ልጅ ወልዳ ነው አሳድገው"አለው።በሞኝነቱ የተገረመው ጓደኛው በደስታ ተቀበለው። ልክ በሣምንቱ ነስረዲን በድጋሚ ትልቁን ማሰሮ ተበደረ፤አሁን ግን ሳይመልስ ቀረ። ይህ ያሳሰበው ጓደኛው ቤቱ ሄዶ ማሰሮውን መልስ ሲለው ሙላ እያዘነ"ማሰሮህን እኮ ሞታ ቀበርኳት"አለው። በንዴት የጦፈው ጓደኛው ለድብድብ ሲጋበዝ ነስረዲን እየሳቀ" ማሰሮህ ወለደች ስትባል ስቀህ ከተቀበልክ ሞተች ስትባል ምን አናደደህ?" ብሎ ጥሎት ገባ።
2.አዲስ የተሾመው አስተዳዳሪ ነስረዲንን አስጠራና"ሙላ እኔ ዋጋዬ ስንት ነው?" ሲለው ነስረዲን ፈጠን ብሎ"500ብር ከ15 ሳንቲም" አለው። የተናደደው አስተዳዳሪ"ያምሀል?የለበስኩት ልብስ እንኳን 500 ብር ነው እኮ" ብሎ ሲጮህበት ሙላ ፈገግ ብሎ"እሱንም ሂሳቡ ውስጥ አካትቸዋለው" አለው።
3.የከተማው ከንቲባ ጠቢባኑን ሰብስቦ የፃፈውን ግጥም ካነበበላቸው ቡሀላ አስተያየታቸውን ሲጠይቅ ነስረዲን ጮክ ብሎ"የማይረባ ከንቱ ግጥም ነው" ብሎ አፌዘበት።የተበሳጨው ከንቲባ ነስረዲንን ለ3 ቀን አሳሰረው።በ3ተኛው ቀን እልከኛው ከንቲባ ነስረዲንን ከ እስር ቤት አስጠራና አዲሱን ግጥሙን አነበበለት።ነስረዲን ትንሽ አሰበና ድንገት ብድግ ብሎ መውጣት ጀመረ።የተገረመው ከንቲባ"የት እየሄድክ ነው ሙላ?" ሲለው ነስረዲን ኮስተር ብሎ"ወደ እስር ቤት ክቡር ከንቲባ" ብሎ መለሰለት።
4.አንድ ፈላስፋና ሙላ ነስረዲን በብዙ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት ቀጠሮ ያዙ። ፈላስፋው በቀጠሮው ቀን ሲመጣ ግን ነስረዲን በቤቱ አልነበረም።የተናደደው ፈላስፋ የነስረዲን በር ላይ "ደደብ ቂል" ብሎ ፅፎ ሄደ።የትም ሲዞር የዋለው ሙላ ማታ ሲመለስ የተፃፈውን አንብቦ የረሳው ቀጠሮ ትዝ አለው።ከዛም ወደ ፈላስፋው ቤት ሄደና በሩን አንኳኳ። ፈላስፋው በሩን ከፍቶ በንዴት ምን እንደፈለገ ሲጠይቀው ነስረዲን በትህትና"ቀጠሮአችንን ስለረሳሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ። ልክ ወደቤት ስመለስ ስምህ በሬ ላይ ተፅፎ ሳየው ነው እኮ ትዝ ያለኝ" አለው።
@write_event
"የተረጋጋ ህይወት እንዲኖርህ"
... መፅሀፍትን አንብብ ብዙ አታውራ ማውራት ሲኖርብህ ግን ዝም አትበል ፣ ምክር እና አስተያየት ለመቀበል አትፍራ ለተደረገልህ ጥሩ ነገር አመስግን
የማታውቀውን ጠይቅ በየወሩ ካለህ ገቢ ላይ ትንሹንም ቢሆን ቆጥብ ዛሬ መስራት የምትችለውን ዛሬውኑ ስራ
የሰው ልጅ ሲቸግረው ልብሱን ፣ የቤቱን ዕቃ ፣ ኩላሊቱንም ሳይቀር ሊሸጥ ይችላል ህሊናውን ከሸጠ ግን በጠና ቸግሮታል ማለት ነው።
ዶ/ር ምህረት ደበበ
@write_event
... መፅሀፍትን አንብብ ብዙ አታውራ ማውራት ሲኖርብህ ግን ዝም አትበል ፣ ምክር እና አስተያየት ለመቀበል አትፍራ ለተደረገልህ ጥሩ ነገር አመስግን
የማታውቀውን ጠይቅ በየወሩ ካለህ ገቢ ላይ ትንሹንም ቢሆን ቆጥብ ዛሬ መስራት የምትችለውን ዛሬውኑ ስራ
የሰው ልጅ ሲቸግረው ልብሱን ፣ የቤቱን ዕቃ ፣ ኩላሊቱንም ሳይቀር ሊሸጥ ይችላል ህሊናውን ከሸጠ ግን በጠና ቸግሮታል ማለት ነው።
ዶ/ር ምህረት ደበበ
@write_event
"ከተለያየን ምን አደርጋለሁ እችለዋለው
አብረን ባለን ጊዜ ብዙ አሳልፈን
አይቆጨኝም እኔ እሱ ይበቃኛል"
"አቅም አለኝ ብሎ የሰው ልጅ ቢሰፍርም
ታሰበ አልታሰበ ከልኩ አያልፍም"
"የካብኩት ተናደ ባለማወቅ ስገነባው ፈርሶ
ባፀዳው ቆሸሸ እንደገና የፀዳው ደፍርሶ"
"በሚያስቀና ፍቅር ብዙ አመት ቆየን
ደግ ቀን አዋዶ ክፋ ቀን ለየን"
"ሰው ወዶ ሰው እንደመለየት ክፋ ነገር የለም
ልሸኝሽ የመጨረሻዬ በይ ይሁን ግድየለም"
"ዳገት ቁልቁለቱን ተመፀንኩት
አድርሰኝ ከልጄ እናት እያልኩት
የልቤም ባይሞላ ባላገኝሽ
እመጣለሁ በሳቤ ላጫውትሽ"
"ፍቅር ቸር ማድረጉ በኛ ታይቶ ታምኖ ተከበረ
ሰውን የሚያሳሳው ከነፍስ ወዲያ ሌላ ምን ነበረ"
-ማዲንጎ አፈወርቅ💛
ነፍስ ይማር...
አብረን ባለን ጊዜ ብዙ አሳልፈን
አይቆጨኝም እኔ እሱ ይበቃኛል"
"አቅም አለኝ ብሎ የሰው ልጅ ቢሰፍርም
ታሰበ አልታሰበ ከልኩ አያልፍም"
"የካብኩት ተናደ ባለማወቅ ስገነባው ፈርሶ
ባፀዳው ቆሸሸ እንደገና የፀዳው ደፍርሶ"
"በሚያስቀና ፍቅር ብዙ አመት ቆየን
ደግ ቀን አዋዶ ክፋ ቀን ለየን"
"ሰው ወዶ ሰው እንደመለየት ክፋ ነገር የለም
ልሸኝሽ የመጨረሻዬ በይ ይሁን ግድየለም"
"ዳገት ቁልቁለቱን ተመፀንኩት
አድርሰኝ ከልጄ እናት እያልኩት
የልቤም ባይሞላ ባላገኝሽ
እመጣለሁ በሳቤ ላጫውትሽ"
"ፍቅር ቸር ማድረጉ በኛ ታይቶ ታምኖ ተከበረ
ሰውን የሚያሳሳው ከነፍስ ወዲያ ሌላ ምን ነበረ"
-ማዲንጎ አፈወርቅ💛
ነፍስ ይማር...
ከኃይማኖትህ ፍሬ ያፈራህ ከሆንክ ፍሬህ ያስታውቃል። ማለዳ ተነስተህ ስለ እከሌ እንዲህ እላለሁ ብለህ አታቅድም። አንተን ፍጹም አድርገህ አትፈርድም። ጎጥ አትይዝም።
ሙስሊሙ፤
"ቀጥተኛውን መንገድ ምራን" የሚለውን ክቡር ቃል እንዴት ተረዳኸው? እምነት ውስጥ ሆነህ ይህን ቃል በየቀኑ ስታስታውስ ለምን እንደምትለው ጠይቀህ ታውቃለህ?
ከብዙ ሙስሊም ጎራዎች አንዱ ላይ ሆነህ አትዳኝ። ልክነት ከላይ ነው። ፈቃዱን ላገኙ የእምነት ባለጸጎች የሚሰጥ ሽልማት።
ክርስቲያኑ፤
"እኔን እምትወዱ ከሆነ እኔን ተከተሉ..." የሚለው ቃል ጎሳ አለው እንዴ? "በስምህ አጋንንት አወጣን ስትሉኝ አላውቃችሁም" የሚለው ሀረግ ምን ሊነግርህ እንደሆነ አስበኸዋል?
ከብዙ የክርስትና ጎራዎች አንዱ ላይ ሆነህ አትዳኝ። ልክነት ከላይ ነው። ፈቃዱን ላገኙ የእምነት ባለጸጎች የሚሰጥ ሽልማት።
ኤቲስቱ(አምላክ የለም ባዩ)
ከታላላቅ ነቢያትህ አንዱ ሄዲጋር ነው። ''ኤግዚስታንሺያሊዝም" የተሰኘው ፍልስፍና ከጎመራመት የቀደመው ክፍለ-ዘመን ጀምሮ ቁጥራችሁ ጨምሯል። ቅዱስ ቃልህ ሳይንስ ወይም ዲያሌክቲክስ ነው። ታዲያ ጎጠኝነትን እንዴት አጠናኸው? ከፍልስፍናህ ታረቅ። ያላስተዋልከው እውነት አለ።
ብሔርተኛው፤
ያንተ ልማድ ልዩ ክብርህ እንደሆነው፤ ሌላውም ክብሩ የሆነ ልማድ አለው። እኔ በላጭ ነኝ ለማለት አእምሯዊ የሆነ የልማዱ ሚዛን በዓለም ታሪክ አልታየም። አይታይም።
ከስሜት ፖለቲካ ካልቀዳኸው በቀር ልማዱ ውስጥ ሳይንሳዊነት የለም። እያንዳንዱ የጎሳ ልማድ ግን በራሱ የጎሳ አባላቱን የሚያኖር ምልዓት አለው። ነፃነቱን ማክበርና መቀበል ስትችል አእምሮህ መስራት ጀምሯል ማለት ነው።
ፈላስፋ #መሐመድ_አሊ (ቡርሃን አዲስ)
@write_event
ሙስሊሙ፤
"ቀጥተኛውን መንገድ ምራን" የሚለውን ክቡር ቃል እንዴት ተረዳኸው? እምነት ውስጥ ሆነህ ይህን ቃል በየቀኑ ስታስታውስ ለምን እንደምትለው ጠይቀህ ታውቃለህ?
ከብዙ ሙስሊም ጎራዎች አንዱ ላይ ሆነህ አትዳኝ። ልክነት ከላይ ነው። ፈቃዱን ላገኙ የእምነት ባለጸጎች የሚሰጥ ሽልማት።
ክርስቲያኑ፤
"እኔን እምትወዱ ከሆነ እኔን ተከተሉ..." የሚለው ቃል ጎሳ አለው እንዴ? "በስምህ አጋንንት አወጣን ስትሉኝ አላውቃችሁም" የሚለው ሀረግ ምን ሊነግርህ እንደሆነ አስበኸዋል?
ከብዙ የክርስትና ጎራዎች አንዱ ላይ ሆነህ አትዳኝ። ልክነት ከላይ ነው። ፈቃዱን ላገኙ የእምነት ባለጸጎች የሚሰጥ ሽልማት።
ኤቲስቱ(አምላክ የለም ባዩ)
ከታላላቅ ነቢያትህ አንዱ ሄዲጋር ነው። ''ኤግዚስታንሺያሊዝም" የተሰኘው ፍልስፍና ከጎመራመት የቀደመው ክፍለ-ዘመን ጀምሮ ቁጥራችሁ ጨምሯል። ቅዱስ ቃልህ ሳይንስ ወይም ዲያሌክቲክስ ነው። ታዲያ ጎጠኝነትን እንዴት አጠናኸው? ከፍልስፍናህ ታረቅ። ያላስተዋልከው እውነት አለ።
ብሔርተኛው፤
ያንተ ልማድ ልዩ ክብርህ እንደሆነው፤ ሌላውም ክብሩ የሆነ ልማድ አለው። እኔ በላጭ ነኝ ለማለት አእምሯዊ የሆነ የልማዱ ሚዛን በዓለም ታሪክ አልታየም። አይታይም።
ከስሜት ፖለቲካ ካልቀዳኸው በቀር ልማዱ ውስጥ ሳይንሳዊነት የለም። እያንዳንዱ የጎሳ ልማድ ግን በራሱ የጎሳ አባላቱን የሚያኖር ምልዓት አለው። ነፃነቱን ማክበርና መቀበል ስትችል አእምሮህ መስራት ጀምሯል ማለት ነው።
ፈላስፋ #መሐመድ_አሊ (ቡርሃን አዲስ)
@write_event