✍ ከበደ ሚካኤል
'
ዝ ን ጀ ሮ
🦧 🦧
አንዲት ዝንጀሮ ናት
የምታስደንቀን፣
ሥራዋን ስናስብ
ዘዴኛ ናት ብለን።
አንድ ቀን ስትሄድ
ጥቅጥቅ ባለው ጫካ፣
በመላው አካሏ
ብዙ እሾህ ተሰካ።
እንዳትቀመጥም
ወይም እንዳትቆም፣
ወግቶ አስጨንቋት
ተጠምቃ በደም።
አንድ ሰው አየና
ቀርቦ ጠየቃት፣
'የቱን ልንቀልልሽ
ንገሪኝ' አላት።
'ሁሉንም ለማውጣት
አልተቻለኝም፣
ቸኩያለሁና
ጊዜ አላገኝም'።
'ከነቀልህልኝስ'
አለችው 'ጌታዬ፣
መጀመሪያ ይውጣ
የመቀመጫዬ፤
ቂጤ መሬት አርፎ
ትንፋሼን ካገኘሁ፣
የቀረውን ሁሉ
እኔ አወጣዋለሁ'።
ይህንን ተናግራ
ዝንጀሮ አረፈች፣
እሾሁን በተራ
እያወጣች ጣለች።
👇
የመቀመጫችን
የአገር ነገር፣
ከሌላው ጣጣችን
ይቅደም ይጀመር።
በጣም ቢቸግረን
በጣም ቢከፋን፣
ይኽንን ታግሰን
ለአገር ከለፋን፣
ኋላ ደስ ይለናል
አንቁረጥ ተስፋን።
--------------------------
ኢትዮጵያ ትቅደም 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
📖 📖 📖 📖 📖
@poem06
'
ዝ ን ጀ ሮ
🦧 🦧
አንዲት ዝንጀሮ ናት
የምታስደንቀን፣
ሥራዋን ስናስብ
ዘዴኛ ናት ብለን።
አንድ ቀን ስትሄድ
ጥቅጥቅ ባለው ጫካ፣
በመላው አካሏ
ብዙ እሾህ ተሰካ።
እንዳትቀመጥም
ወይም እንዳትቆም፣
ወግቶ አስጨንቋት
ተጠምቃ በደም።
አንድ ሰው አየና
ቀርቦ ጠየቃት፣
'የቱን ልንቀልልሽ
ንገሪኝ' አላት።
'ሁሉንም ለማውጣት
አልተቻለኝም፣
ቸኩያለሁና
ጊዜ አላገኝም'።
'ከነቀልህልኝስ'
አለችው 'ጌታዬ፣
መጀመሪያ ይውጣ
የመቀመጫዬ፤
ቂጤ መሬት አርፎ
ትንፋሼን ካገኘሁ፣
የቀረውን ሁሉ
እኔ አወጣዋለሁ'።
ይህንን ተናግራ
ዝንጀሮ አረፈች፣
እሾሁን በተራ
እያወጣች ጣለች።
👇
የመቀመጫችን
የአገር ነገር፣
ከሌላው ጣጣችን
ይቅደም ይጀመር።
በጣም ቢቸግረን
በጣም ቢከፋን፣
ይኽንን ታግሰን
ለአገር ከለፋን፣
ኋላ ደስ ይለናል
አንቁረጥ ተስፋን።
--------------------------
ኢትዮጵያ ትቅደም 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
📖 📖 📖 📖 📖
@poem06
የመሻገር_ሲቃ
ደራሲ- ኢቫን ካንኪር (ዩጎዝላቪያ)
ተርጓሚ- ያዕቆብ ብርሃኑ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር የሚሉ እንግዳ ተረቶችን ተሸክመው ይገዝፋሉ፡፡
ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ቢናገሩም ቅሉ ወደ አዕምሮአቸው የሚመጡት የጸሐይ ብርሃንና ግለት (የስሜት) ከፍቅርና ተስፋ ጋር የተጠላለፉባቸው ታሪኮች ናቸው፡፡ ለእነሱ የሚቀጥለው ጊዜ በሙሉ አንድ ረጅም የደመቀ ክብረ በዓል ነው፡፡ በገና እና በፋሲካ በዓል መካከል እንኳን የሁዳዴ ጾም የለም፡፡ እዚያ የሆነ ቦታ በአበቦች ካሸበረቀው መጋረጃ ጀርባ የምልዓተ ሕይወት እርግብግቢት፣ ትርታ ሁሉ በጸጥታ ከብርሃን ወደ ብርሃን ይንቆረቆራል፡፡
ቃላት በለሆሳስ ይነገራሉ፤ በከፊል ብቻ ግንዛቤ መረዳት ይወሰድባቸዋል። የትኛውም ተረት መነሻም ሆነ ቅርጽ፣ የትኛውም ተረት መቋጫ የለውም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ጊዜ አራቱም ልጆች ያወራሉ። ሆኖም ማንኛቸውም አይደናገሩም፡፡ ሁሉም ዓይኖቻቸውን ትኩር አድርገውና ተመስጠው የእያንዳንዱን ቃል ግልጽና እውነተኛ መሆን፣ የእያንዳንዱ ተረት ጉልህና ሕይወታዊ መልክ፣ የእያንዳንዱ ተረት ሞገስ ያለው አጨራረስ በብሩህና በጣም አስደሳች በሆነው ጸዳል በኩል መንፈሳቸውን ሰብስበው ይመለከታሉ፡፡
የምሽቱ የሰከረ ድንግዝግዝ ብርሃን መልካቸውን ከማመሳሰሉ የተነሳ የአራት ዓመቱን ታዳጊ ቶንቼክ ከታላቋና አስር ዓመቷ ሎይዝካ መለየት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቀጭን ጠባብ ፊቶችና ትላልቅ የተበለጠጡ ወደ ውስጥ የሚመለከቱ ዓይኖች አሏቸው፡፡
በዚያ ምሽት ግን የሆነ ያልታወቀ ነገር ካልታወቀ ቦታ ከሀይለኛና ቁጡ እጆቹ ጋር ወደ ብሩህና አስደሳቹ ብርሃን ገብቶ በተረቶች፣ በበዓላትና በአፈ ታሪኮች መካከል ጨካኝ ሆኖ ታየ፡፡ ደብዳቤው (ፖስታው) አባትዬው በኢጣሊያ አፈር ላይ መውደቁን የሚገልጽ ዜና አስከትሎ መጣ። የሆነ የማይታወቅ፣ አዲስ፣ እንግዳ የሆነ፣ ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የሚያስቸግር ነገር ገጠማቸው፡፡ እዚያው ቆሟል፤ ረጅም ሰፊ ቢሆንም፣ ነገር ግን ዓይን፣ ፊትም ሆነ አፍ የለውም፡፡
ሁኔታው ከምንም የማይመሳሰል፣ ጩኸት ከበዛበት ሕይወትም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ከመንገድ ላይ፣ ከምድጃው ወጋገንም ሆነ ከተረቶቹ የማይገጥም ነገር ነበር፡፡
ምንም የማያስደስት በተለየ ሁኔታ የማያሳዝን ሙት ነገር ይመስላል፡፡ ምንም ዓይኖች ስለሌሉት ከየት እና መቼ እንደመጣ ሊያብራራ የሚችል አንደበት የለም፡፡ ልክ ከግዙፍ ግንብ ፊት እንደቆሙ ሁሉ ከዚያ አንድስ የሚያህል ጣዕረ ሞት እንግዳ ሁነት ፊት ትሁትና አይናፋር መስለው ያለ ንቅናቄ ቆሙ፡፡
‹‹ግን መቼ ነው የሚመለሰው?›› አለ ቶንቸክ በመገረም፡፡
ሎይዝካ ጎንተል አድርጋውና በቁጣ ስሜት ተመልክታው፤
‹‹ከወደቀ እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ይችላል?›› አለችው፡፡
ሁሉንም ዝምታ ዋጣቸው፡፡ እዚያ ግዙፍ ጥቁር ግንብ ፊት ቆሙ፡፡ ከግዙፉ ነገር ባሻገር ምንም ማየት አልቻሉም፡፡
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ›› ሳይጠበቅ የሰባት ዓመቱ ማቲቼ አሳወቀ፡፡ ሁኔታው ልክ ትክክለኛውን ሀሳብ እንዳገኘ ሰው ነበር።
‹‹በጣም ትንሽ እኮ ነህ!›› የአራት አመቱ ቶንቼክ ገሰጸው፡፡
ደቃቃዋና ህመምተኛዋ ሚልካ በእናቷ ግዙፍ የአንገት ልብስ ተውጣና የመንገደኛ ሻንጣ መስላ ከሆነ የጨለማው ጥግ በዚያ ስስ ቀጭን ድምፅዋ፤
‹‹ጦርነት ግን ምን ይመስላል? ማቲቼ ንገረን? ታሪኩን ንገረን?››
ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹ደህና፣ ጦርነት ማለት እንዲህ ነው። ሰዎች በጩቤ ይወጋጋሉ፤ በሰይፍ ይሞሻለቃሉ፤ በጠመንጃ ይገዳደላሉ። የበለጠ ሰው መውጋትሽ፣ መቆራረጥሽ ስኬት ነው፡፡ ይህን ስላደረግሽ ማንም ምንም አይልሽም፡፡ ምክንያቱም የሚደረገው እንዲያ ነው፡፡ ጦርነት ማለት ይሄ ነው፡፡››
‹‹ግን ለምንድን ነው እርስ በእርስ የሚቆራረጡት የሚሞሸላለቁት?›› ሚልካ ነበረች፡፡
‹‹ለንጉሱ ነዋ!›› አለ ማቲቼ… ሁሉም በዝምታ ተሸበቡ፡፡
በደብዛዛው ርቀት በፈዘዙ ዓይኖቻቸው ስር የሆነ ግርማ ያለው አንፀባራቂ ነገር ድንገት ብልጭ አለ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ቡራኬ ላይ እንዳሉ ሁሉ ትንፋሻቸው እንዳይሰማ ሆነው ደንዝዘው ተቀመጡ፡፡ የተጫናቸውን ከባድ ዝምታ ለመስበር በሚመስል ሁነት ማቲቼ በፍጥነት ሀሳቡን ሰብስቦ፤
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ፡፡ ጠላቶቼን እፋለማቸዋለሁ፡፡›› አለ፡፡
‹‹ጠላት ግን ምን ይመስላል? ቀንድ አለው እንዴ?›› ድንገት ሚልካ በቀጭን ድምፅዋ ጠየቀች፡፡
‹‹አለው! አለው እንጂ ከሌለውማ ምኑን ጠላት ሆነ፡፡›› የተበሳጨ በሚመስል ጉልህ በሆነ ድምጽ ቶንቼክ መለሰላት፡፡ ሆኖም ማቲቼ ራሱ ትክክለኛውን መልስ አላወቀውም፡፡
‹‹ቀንዶች… ያለው አይመስለኝም፡፡›› በሚርበተበትና ዝግ ባለ በሚቆራረጥ ድምጽ መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ቀንድ ሊኖረው ይችላል፡፡ ጠላት እኮ እንደኛው ሰው ነው፡፡›› ሎይዝካ ባለመቀበል ድምጽዋን አሰማች፡፡ መልሳ አሰብ አድርጋ ሌላ ሀሳብ ጨመረች፤
‹‹ብቻ ነፍስ የለውም!››
ረዘም ካለ ዝምታ በኋላ ቶንቼክ ጥያቄ አቀረበ፤
‹‹ግን ሰዎች በጦርነት ላይ እንዴት ነው የሚወድቁት? ልክ እንደዚህ ወደ ኋላ?›› አወዳደቁን አሳየ፡፡
‹‹ይገድሉታል!›› ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹አባቴ ጠብመንጃ ሊያመጣልኝ ቃል ገብቶልኛል፡፡››
‹‹ከወደቀ እንዴት ጠብመንጃ ሊያመጣልህ ይችላል?›› ሎይዝካ ለዘብ ባለ ቁጣ መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እና እንዲሞት አድርገው- ገደሉት?››
‹‹ገደሉት!››
የማይታመን ዝምታና ሀዘን በሰፊው በተበለጠጡ የታዳጊ ዓይኖቻቸው በኩል ወደ ጨለማው፣ ወደ ሆነ የማይታወቅ ነገር፣ ወደ ልብ፣ ወደ አዕምሮ አፈጠጠ፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ከጎጆው በር ውጭ አግዳሚ ወንበር ላይ ወንድና ሴት አያቶቻቸው ቁጭ ብለው ነበር፡፡
የመጨረሻዎቹ የምሽት ደማቅ ቀይ ጸዳል የተላበሱ የፀሐይ ጨረሮች ጨለምለም ባለው የግቢው መናፈሻ ቅጠላቅጠሎች ላይ አብረቅራቂ ጨረሮቻቸውን ፈንጥቀዋል፡፡ ከፈረስ ጋጣው በኩል ከሚሰማው መጎርነን የጀመረ፣ ጉርምርምታ የሚመስል፣ የተራዘመ፣ የታፈነ የመንሰቅሰቅ ልቅሶ በስተቀር ምሽቱ ፀጥ ያለ ነበር፡፡ ይሄው ልቅሶ እንስሳቱን ለመንከባከብ በሚል ወደ ጋጣው የሄደችው የልጅ እግሯ እናት የሀዘን እንጉርጉሮ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ ሁለቱ እድሜ የተጫናቸው ሰዎች ልክ ከዚህ በፊት ለዓመታት፣ ለረጅም ዘመናት አድርገውት የማያውቁ ይመስል አንዱ የሌላውን እጅ አጥብቆ ይዞ ጭብጥ፣ ኩርምትና ጥግትግት ብለው፣ ምንም ሳይናገሩ እንባ በሌላቸው በተራቆቱ ዓይኖች ደንገዝገዝ ያለው ወገግታ ላይ አፍጥጠው ተቀመጡ፡፡
____ተፈፀመ___
@Write_Event
@Write_Event
ደራሲ- ኢቫን ካንኪር (ዩጎዝላቪያ)
ተርጓሚ- ያዕቆብ ብርሃኑ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር የሚሉ እንግዳ ተረቶችን ተሸክመው ይገዝፋሉ፡፡
ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ቢናገሩም ቅሉ ወደ አዕምሮአቸው የሚመጡት የጸሐይ ብርሃንና ግለት (የስሜት) ከፍቅርና ተስፋ ጋር የተጠላለፉባቸው ታሪኮች ናቸው፡፡ ለእነሱ የሚቀጥለው ጊዜ በሙሉ አንድ ረጅም የደመቀ ክብረ በዓል ነው፡፡ በገና እና በፋሲካ በዓል መካከል እንኳን የሁዳዴ ጾም የለም፡፡ እዚያ የሆነ ቦታ በአበቦች ካሸበረቀው መጋረጃ ጀርባ የምልዓተ ሕይወት እርግብግቢት፣ ትርታ ሁሉ በጸጥታ ከብርሃን ወደ ብርሃን ይንቆረቆራል፡፡
ቃላት በለሆሳስ ይነገራሉ፤ በከፊል ብቻ ግንዛቤ መረዳት ይወሰድባቸዋል። የትኛውም ተረት መነሻም ሆነ ቅርጽ፣ የትኛውም ተረት መቋጫ የለውም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ጊዜ አራቱም ልጆች ያወራሉ። ሆኖም ማንኛቸውም አይደናገሩም፡፡ ሁሉም ዓይኖቻቸውን ትኩር አድርገውና ተመስጠው የእያንዳንዱን ቃል ግልጽና እውነተኛ መሆን፣ የእያንዳንዱ ተረት ጉልህና ሕይወታዊ መልክ፣ የእያንዳንዱ ተረት ሞገስ ያለው አጨራረስ በብሩህና በጣም አስደሳች በሆነው ጸዳል በኩል መንፈሳቸውን ሰብስበው ይመለከታሉ፡፡
የምሽቱ የሰከረ ድንግዝግዝ ብርሃን መልካቸውን ከማመሳሰሉ የተነሳ የአራት ዓመቱን ታዳጊ ቶንቼክ ከታላቋና አስር ዓመቷ ሎይዝካ መለየት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቀጭን ጠባብ ፊቶችና ትላልቅ የተበለጠጡ ወደ ውስጥ የሚመለከቱ ዓይኖች አሏቸው፡፡
በዚያ ምሽት ግን የሆነ ያልታወቀ ነገር ካልታወቀ ቦታ ከሀይለኛና ቁጡ እጆቹ ጋር ወደ ብሩህና አስደሳቹ ብርሃን ገብቶ በተረቶች፣ በበዓላትና በአፈ ታሪኮች መካከል ጨካኝ ሆኖ ታየ፡፡ ደብዳቤው (ፖስታው) አባትዬው በኢጣሊያ አፈር ላይ መውደቁን የሚገልጽ ዜና አስከትሎ መጣ። የሆነ የማይታወቅ፣ አዲስ፣ እንግዳ የሆነ፣ ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የሚያስቸግር ነገር ገጠማቸው፡፡ እዚያው ቆሟል፤ ረጅም ሰፊ ቢሆንም፣ ነገር ግን ዓይን፣ ፊትም ሆነ አፍ የለውም፡፡
ሁኔታው ከምንም የማይመሳሰል፣ ጩኸት ከበዛበት ሕይወትም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ከመንገድ ላይ፣ ከምድጃው ወጋገንም ሆነ ከተረቶቹ የማይገጥም ነገር ነበር፡፡
ምንም የማያስደስት በተለየ ሁኔታ የማያሳዝን ሙት ነገር ይመስላል፡፡ ምንም ዓይኖች ስለሌሉት ከየት እና መቼ እንደመጣ ሊያብራራ የሚችል አንደበት የለም፡፡ ልክ ከግዙፍ ግንብ ፊት እንደቆሙ ሁሉ ከዚያ አንድስ የሚያህል ጣዕረ ሞት እንግዳ ሁነት ፊት ትሁትና አይናፋር መስለው ያለ ንቅናቄ ቆሙ፡፡
‹‹ግን መቼ ነው የሚመለሰው?›› አለ ቶንቸክ በመገረም፡፡
ሎይዝካ ጎንተል አድርጋውና በቁጣ ስሜት ተመልክታው፤
‹‹ከወደቀ እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ይችላል?›› አለችው፡፡
ሁሉንም ዝምታ ዋጣቸው፡፡ እዚያ ግዙፍ ጥቁር ግንብ ፊት ቆሙ፡፡ ከግዙፉ ነገር ባሻገር ምንም ማየት አልቻሉም፡፡
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ›› ሳይጠበቅ የሰባት ዓመቱ ማቲቼ አሳወቀ፡፡ ሁኔታው ልክ ትክክለኛውን ሀሳብ እንዳገኘ ሰው ነበር።
‹‹በጣም ትንሽ እኮ ነህ!›› የአራት አመቱ ቶንቼክ ገሰጸው፡፡
ደቃቃዋና ህመምተኛዋ ሚልካ በእናቷ ግዙፍ የአንገት ልብስ ተውጣና የመንገደኛ ሻንጣ መስላ ከሆነ የጨለማው ጥግ በዚያ ስስ ቀጭን ድምፅዋ፤
‹‹ጦርነት ግን ምን ይመስላል? ማቲቼ ንገረን? ታሪኩን ንገረን?››
ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹ደህና፣ ጦርነት ማለት እንዲህ ነው። ሰዎች በጩቤ ይወጋጋሉ፤ በሰይፍ ይሞሻለቃሉ፤ በጠመንጃ ይገዳደላሉ። የበለጠ ሰው መውጋትሽ፣ መቆራረጥሽ ስኬት ነው፡፡ ይህን ስላደረግሽ ማንም ምንም አይልሽም፡፡ ምክንያቱም የሚደረገው እንዲያ ነው፡፡ ጦርነት ማለት ይሄ ነው፡፡››
‹‹ግን ለምንድን ነው እርስ በእርስ የሚቆራረጡት የሚሞሸላለቁት?›› ሚልካ ነበረች፡፡
‹‹ለንጉሱ ነዋ!›› አለ ማቲቼ… ሁሉም በዝምታ ተሸበቡ፡፡
በደብዛዛው ርቀት በፈዘዙ ዓይኖቻቸው ስር የሆነ ግርማ ያለው አንፀባራቂ ነገር ድንገት ብልጭ አለ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ቡራኬ ላይ እንዳሉ ሁሉ ትንፋሻቸው እንዳይሰማ ሆነው ደንዝዘው ተቀመጡ፡፡ የተጫናቸውን ከባድ ዝምታ ለመስበር በሚመስል ሁነት ማቲቼ በፍጥነት ሀሳቡን ሰብስቦ፤
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ፡፡ ጠላቶቼን እፋለማቸዋለሁ፡፡›› አለ፡፡
‹‹ጠላት ግን ምን ይመስላል? ቀንድ አለው እንዴ?›› ድንገት ሚልካ በቀጭን ድምፅዋ ጠየቀች፡፡
‹‹አለው! አለው እንጂ ከሌለውማ ምኑን ጠላት ሆነ፡፡›› የተበሳጨ በሚመስል ጉልህ በሆነ ድምጽ ቶንቼክ መለሰላት፡፡ ሆኖም ማቲቼ ራሱ ትክክለኛውን መልስ አላወቀውም፡፡
‹‹ቀንዶች… ያለው አይመስለኝም፡፡›› በሚርበተበትና ዝግ ባለ በሚቆራረጥ ድምጽ መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ቀንድ ሊኖረው ይችላል፡፡ ጠላት እኮ እንደኛው ሰው ነው፡፡›› ሎይዝካ ባለመቀበል ድምጽዋን አሰማች፡፡ መልሳ አሰብ አድርጋ ሌላ ሀሳብ ጨመረች፤
‹‹ብቻ ነፍስ የለውም!››
ረዘም ካለ ዝምታ በኋላ ቶንቼክ ጥያቄ አቀረበ፤
‹‹ግን ሰዎች በጦርነት ላይ እንዴት ነው የሚወድቁት? ልክ እንደዚህ ወደ ኋላ?›› አወዳደቁን አሳየ፡፡
‹‹ይገድሉታል!›› ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹አባቴ ጠብመንጃ ሊያመጣልኝ ቃል ገብቶልኛል፡፡››
‹‹ከወደቀ እንዴት ጠብመንጃ ሊያመጣልህ ይችላል?›› ሎይዝካ ለዘብ ባለ ቁጣ መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እና እንዲሞት አድርገው- ገደሉት?››
‹‹ገደሉት!››
የማይታመን ዝምታና ሀዘን በሰፊው በተበለጠጡ የታዳጊ ዓይኖቻቸው በኩል ወደ ጨለማው፣ ወደ ሆነ የማይታወቅ ነገር፣ ወደ ልብ፣ ወደ አዕምሮ አፈጠጠ፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ከጎጆው በር ውጭ አግዳሚ ወንበር ላይ ወንድና ሴት አያቶቻቸው ቁጭ ብለው ነበር፡፡
የመጨረሻዎቹ የምሽት ደማቅ ቀይ ጸዳል የተላበሱ የፀሐይ ጨረሮች ጨለምለም ባለው የግቢው መናፈሻ ቅጠላቅጠሎች ላይ አብረቅራቂ ጨረሮቻቸውን ፈንጥቀዋል፡፡ ከፈረስ ጋጣው በኩል ከሚሰማው መጎርነን የጀመረ፣ ጉርምርምታ የሚመስል፣ የተራዘመ፣ የታፈነ የመንሰቅሰቅ ልቅሶ በስተቀር ምሽቱ ፀጥ ያለ ነበር፡፡ ይሄው ልቅሶ እንስሳቱን ለመንከባከብ በሚል ወደ ጋጣው የሄደችው የልጅ እግሯ እናት የሀዘን እንጉርጉሮ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ ሁለቱ እድሜ የተጫናቸው ሰዎች ልክ ከዚህ በፊት ለዓመታት፣ ለረጅም ዘመናት አድርገውት የማያውቁ ይመስል አንዱ የሌላውን እጅ አጥብቆ ይዞ ጭብጥ፣ ኩርምትና ጥግትግት ብለው፣ ምንም ሳይናገሩ እንባ በሌላቸው በተራቆቱ ዓይኖች ደንገዝገዝ ያለው ወገግታ ላይ አፍጥጠው ተቀመጡ፡፡
____ተፈፀመ___
@Write_Event
@Write_Event
የመሻገር_ሲቃ
ደራሲ- ኢቫን ካንኪር (ዩጎዝላቪያ)
ተርጓሚ- ያዕቆብ ብርሃኑ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር የሚሉ እንግዳ ተረቶችን ተሸክመው ይገዝፋሉ፡፡
ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ቢናገሩም ቅሉ ወደ አዕምሮአቸው የሚመጡት የጸሐይ ብርሃንና ግለት (የስሜት) ከፍቅርና ተስፋ ጋር የተጠላለፉባቸው ታሪኮች ናቸው፡፡ ለእነሱ የሚቀጥለው ጊዜ በሙሉ አንድ ረጅም የደመቀ ክብረ በዓል ነው፡፡ በገና እና በፋሲካ በዓል መካከል እንኳን የሁዳዴ ጾም የለም፡፡ እዚያ የሆነ ቦታ በአበቦች ካሸበረቀው መጋረጃ ጀርባ የምልዓተ ሕይወት እርግብግቢት፣ ትርታ ሁሉ በጸጥታ ከብርሃን ወደ ብርሃን ይንቆረቆራል፡፡
ቃላት በለሆሳስ ይነገራሉ፤ በከፊል ብቻ ግንዛቤ መረዳት ይወሰድባቸዋል። የትኛውም ተረት መነሻም ሆነ ቅርጽ፣ የትኛውም ተረት መቋጫ የለውም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ጊዜ አራቱም ልጆች ያወራሉ። ሆኖም ማንኛቸውም አይደናገሩም፡፡ ሁሉም ዓይኖቻቸውን ትኩር አድርገውና ተመስጠው የእያንዳንዱን ቃል ግልጽና እውነተኛ መሆን፣ የእያንዳንዱ ተረት ጉልህና ሕይወታዊ መልክ፣ የእያንዳንዱ ተረት ሞገስ ያለው አጨራረስ በብሩህና በጣም አስደሳች በሆነው ጸዳል በኩል መንፈሳቸውን ሰብስበው ይመለከታሉ፡፡
የምሽቱ የሰከረ ድንግዝግዝ ብርሃን መልካቸውን ከማመሳሰሉ የተነሳ የአራት ዓመቱን ታዳጊ ቶንቼክ ከታላቋና አስር ዓመቷ ሎይዝካ መለየት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቀጭን ጠባብ ፊቶችና ትላልቅ የተበለጠጡ ወደ ውስጥ የሚመለከቱ ዓይኖች አሏቸው፡፡
በዚያ ምሽት ግን የሆነ ያልታወቀ ነገር ካልታወቀ ቦታ ከሀይለኛና ቁጡ እጆቹ ጋር ወደ ብሩህና አስደሳቹ ብርሃን ገብቶ በተረቶች፣ በበዓላትና በአፈ ታሪኮች መካከል ጨካኝ ሆኖ ታየ፡፡ ደብዳቤው (ፖስታው) አባትዬው በኢጣሊያ አፈር ላይ መውደቁን የሚገልጽ ዜና አስከትሎ መጣ። የሆነ የማይታወቅ፣ አዲስ፣ እንግዳ የሆነ፣ ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የሚያስቸግር ነገር ገጠማቸው፡፡ እዚያው ቆሟል፤ ረጅም ሰፊ ቢሆንም፣ ነገር ግን ዓይን፣ ፊትም ሆነ አፍ የለውም፡፡
ሁኔታው ከምንም የማይመሳሰል፣ ጩኸት ከበዛበት ሕይወትም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ከመንገድ ላይ፣ ከምድጃው ወጋገንም ሆነ ከተረቶቹ የማይገጥም ነገር ነበር፡፡
ምንም የማያስደስት በተለየ ሁኔታ የማያሳዝን ሙት ነገር ይመስላል፡፡ ምንም ዓይኖች ስለሌሉት ከየት እና መቼ እንደመጣ ሊያብራራ የሚችል አንደበት የለም፡፡ ልክ ከግዙፍ ግንብ ፊት እንደቆሙ ሁሉ ከዚያ አንድስ የሚያህል ጣዕረ ሞት እንግዳ ሁነት ፊት ትሁትና አይናፋር መስለው ያለ ንቅናቄ ቆሙ፡፡
‹‹ግን መቼ ነው የሚመለሰው?›› አለ ቶንቸክ በመገረም፡፡
ሎይዝካ ጎንተል አድርጋውና በቁጣ ስሜት ተመልክታው፤
‹‹ከወደቀ እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ይችላል?›› አለችው፡፡
ሁሉንም ዝምታ ዋጣቸው፡፡ እዚያ ግዙፍ ጥቁር ግንብ ፊት ቆሙ፡፡ ከግዙፉ ነገር ባሻገር ምንም ማየት አልቻሉም፡፡
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ›› ሳይጠበቅ የሰባት ዓመቱ ማቲቼ አሳወቀ፡፡ ሁኔታው ልክ ትክክለኛውን ሀሳብ እንዳገኘ ሰው ነበር።
‹‹በጣም ትንሽ እኮ ነህ!›› የአራት አመቱ ቶንቼክ ገሰጸው፡፡
ደቃቃዋና ህመምተኛዋ ሚልካ በእናቷ ግዙፍ የአንገት ልብስ ተውጣና የመንገደኛ ሻንጣ መስላ ከሆነ የጨለማው ጥግ በዚያ ስስ ቀጭን ድምፅዋ፤
‹‹ጦርነት ግን ምን ይመስላል? ማቲቼ ንገረን? ታሪኩን ንገረን?››
ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹ደህና፣ ጦርነት ማለት እንዲህ ነው። ሰዎች በጩቤ ይወጋጋሉ፤ በሰይፍ ይሞሻለቃሉ፤ በጠመንጃ ይገዳደላሉ። የበለጠ ሰው መውጋትሽ፣ መቆራረጥሽ ስኬት ነው፡፡ ይህን ስላደረግሽ ማንም ምንም አይልሽም፡፡ ምክንያቱም የሚደረገው እንዲያ ነው፡፡ ጦርነት ማለት ይሄ ነው፡፡››
‹‹ግን ለምንድን ነው እርስ በእርስ የሚቆራረጡት የሚሞሸላለቁት?›› ሚልካ ነበረች፡፡
‹‹ለንጉሱ ነዋ!›› አለ ማቲቼ… ሁሉም በዝምታ ተሸበቡ፡፡
በደብዛዛው ርቀት በፈዘዙ ዓይኖቻቸው ስር የሆነ ግርማ ያለው አንፀባራቂ ነገር ድንገት ብልጭ አለ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ቡራኬ ላይ እንዳሉ ሁሉ ትንፋሻቸው እንዳይሰማ ሆነው ደንዝዘው ተቀመጡ፡፡ የተጫናቸውን ከባድ ዝምታ ለመስበር በሚመስል ሁነት ማቲቼ በፍጥነት ሀሳቡን ሰብስቦ፤
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ፡፡ ጠላቶቼን እፋለማቸዋለሁ፡፡›› አለ፡፡
‹‹ጠላት ግን ምን ይመስላል? ቀንድ አለው እንዴ?›› ድንገት ሚልካ በቀጭን ድምፅዋ ጠየቀች፡፡
‹‹አለው! አለው እንጂ ከሌለውማ ምኑን ጠላት ሆነ፡፡›› የተበሳጨ በሚመስል ጉልህ በሆነ ድምጽ ቶንቼክ መለሰላት፡፡ ሆኖም ማቲቼ ራሱ ትክክለኛውን መልስ አላወቀውም፡፡
‹‹ቀንዶች… ያለው አይመስለኝም፡፡›› በሚርበተበትና ዝግ ባለ በሚቆራረጥ ድምጽ መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ቀንድ ሊኖረው ይችላል፡፡ ጠላት እኮ እንደኛው ሰው ነው፡፡›› ሎይዝካ ባለመቀበል ድምጽዋን አሰማች፡፡ መልሳ አሰብ አድርጋ ሌላ ሀሳብ ጨመረች፤
‹‹ብቻ ነፍስ የለውም!››
ረዘም ካለ ዝምታ በኋላ ቶንቼክ ጥያቄ አቀረበ፤
‹‹ግን ሰዎች በጦርነት ላይ እንዴት ነው የሚወድቁት? ልክ እንደዚህ ወደ ኋላ?›› አወዳደቁን አሳየ፡፡
‹‹ይገድሉታል!›› ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹አባቴ ጠብመንጃ ሊያመጣልኝ ቃል ገብቶልኛል፡፡››
‹‹ከወደቀ እንዴት ጠብመንጃ ሊያመጣልህ ይችላል?›› ሎይዝካ ለዘብ ባለ ቁጣ መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እና እንዲሞት አድርገው- ገደሉት?››
‹‹ገደሉት!››
የማይታመን ዝምታና ሀዘን በሰፊው በተበለጠጡ የታዳጊ ዓይኖቻቸው በኩል ወደ ጨለማው፣ ወደ ሆነ የማይታወቅ ነገር፣ ወደ ልብ፣ ወደ አዕምሮ አፈጠጠ፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ከጎጆው በር ውጭ አግዳሚ ወንበር ላይ ወንድና ሴት አያቶቻቸው ቁጭ ብለው ነበር፡፡
የመጨረሻዎቹ የምሽት ደማቅ ቀይ ጸዳል የተላበሱ የፀሐይ ጨረሮች ጨለምለም ባለው የግቢው መናፈሻ ቅጠላቅጠሎች ላይ አብረቅራቂ ጨረሮቻቸውን ፈንጥቀዋል፡፡ ከፈረስ ጋጣው በኩል ከሚሰማው መጎርነን የጀመረ፣ ጉርምርምታ የሚመስል፣ የተራዘመ፣ የታፈነ የመንሰቅሰቅ ልቅሶ በስተቀር ምሽቱ ፀጥ ያለ ነበር፡፡ ይሄው ልቅሶ እንስሳቱን ለመንከባከብ በሚል ወደ ጋጣው የሄደችው የልጅ እግሯ እናት የሀዘን እንጉርጉሮ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ ሁለቱ እድሜ የተጫናቸው ሰዎች ልክ ከዚህ በፊት ለዓመታት፣ ለረጅም ዘመናት አድርገውት የማያውቁ ይመስል አንዱ የሌላውን እጅ አጥብቆ ይዞ ጭብጥ፣ ኩርምትና ጥግትግት ብለው፣ ምንም ሳይናገሩ እንባ በሌላቸው በተራቆቱ ዓይኖች ደንገዝገዝ ያለው ወገግታ ላይ አፍጥጠው ተቀመጡ፡፡
____ተፈፀመ___
ደራሲ- ኢቫን ካንኪር (ዩጎዝላቪያ)
ተርጓሚ- ያዕቆብ ብርሃኑ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር የሚሉ እንግዳ ተረቶችን ተሸክመው ይገዝፋሉ፡፡
ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ቢናገሩም ቅሉ ወደ አዕምሮአቸው የሚመጡት የጸሐይ ብርሃንና ግለት (የስሜት) ከፍቅርና ተስፋ ጋር የተጠላለፉባቸው ታሪኮች ናቸው፡፡ ለእነሱ የሚቀጥለው ጊዜ በሙሉ አንድ ረጅም የደመቀ ክብረ በዓል ነው፡፡ በገና እና በፋሲካ በዓል መካከል እንኳን የሁዳዴ ጾም የለም፡፡ እዚያ የሆነ ቦታ በአበቦች ካሸበረቀው መጋረጃ ጀርባ የምልዓተ ሕይወት እርግብግቢት፣ ትርታ ሁሉ በጸጥታ ከብርሃን ወደ ብርሃን ይንቆረቆራል፡፡
ቃላት በለሆሳስ ይነገራሉ፤ በከፊል ብቻ ግንዛቤ መረዳት ይወሰድባቸዋል። የትኛውም ተረት መነሻም ሆነ ቅርጽ፣ የትኛውም ተረት መቋጫ የለውም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ጊዜ አራቱም ልጆች ያወራሉ። ሆኖም ማንኛቸውም አይደናገሩም፡፡ ሁሉም ዓይኖቻቸውን ትኩር አድርገውና ተመስጠው የእያንዳንዱን ቃል ግልጽና እውነተኛ መሆን፣ የእያንዳንዱ ተረት ጉልህና ሕይወታዊ መልክ፣ የእያንዳንዱ ተረት ሞገስ ያለው አጨራረስ በብሩህና በጣም አስደሳች በሆነው ጸዳል በኩል መንፈሳቸውን ሰብስበው ይመለከታሉ፡፡
የምሽቱ የሰከረ ድንግዝግዝ ብርሃን መልካቸውን ከማመሳሰሉ የተነሳ የአራት ዓመቱን ታዳጊ ቶንቼክ ከታላቋና አስር ዓመቷ ሎይዝካ መለየት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቀጭን ጠባብ ፊቶችና ትላልቅ የተበለጠጡ ወደ ውስጥ የሚመለከቱ ዓይኖች አሏቸው፡፡
በዚያ ምሽት ግን የሆነ ያልታወቀ ነገር ካልታወቀ ቦታ ከሀይለኛና ቁጡ እጆቹ ጋር ወደ ብሩህና አስደሳቹ ብርሃን ገብቶ በተረቶች፣ በበዓላትና በአፈ ታሪኮች መካከል ጨካኝ ሆኖ ታየ፡፡ ደብዳቤው (ፖስታው) አባትዬው በኢጣሊያ አፈር ላይ መውደቁን የሚገልጽ ዜና አስከትሎ መጣ። የሆነ የማይታወቅ፣ አዲስ፣ እንግዳ የሆነ፣ ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የሚያስቸግር ነገር ገጠማቸው፡፡ እዚያው ቆሟል፤ ረጅም ሰፊ ቢሆንም፣ ነገር ግን ዓይን፣ ፊትም ሆነ አፍ የለውም፡፡
ሁኔታው ከምንም የማይመሳሰል፣ ጩኸት ከበዛበት ሕይወትም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ከመንገድ ላይ፣ ከምድጃው ወጋገንም ሆነ ከተረቶቹ የማይገጥም ነገር ነበር፡፡
ምንም የማያስደስት በተለየ ሁኔታ የማያሳዝን ሙት ነገር ይመስላል፡፡ ምንም ዓይኖች ስለሌሉት ከየት እና መቼ እንደመጣ ሊያብራራ የሚችል አንደበት የለም፡፡ ልክ ከግዙፍ ግንብ ፊት እንደቆሙ ሁሉ ከዚያ አንድስ የሚያህል ጣዕረ ሞት እንግዳ ሁነት ፊት ትሁትና አይናፋር መስለው ያለ ንቅናቄ ቆሙ፡፡
‹‹ግን መቼ ነው የሚመለሰው?›› አለ ቶንቸክ በመገረም፡፡
ሎይዝካ ጎንተል አድርጋውና በቁጣ ስሜት ተመልክታው፤
‹‹ከወደቀ እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ይችላል?›› አለችው፡፡
ሁሉንም ዝምታ ዋጣቸው፡፡ እዚያ ግዙፍ ጥቁር ግንብ ፊት ቆሙ፡፡ ከግዙፉ ነገር ባሻገር ምንም ማየት አልቻሉም፡፡
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ›› ሳይጠበቅ የሰባት ዓመቱ ማቲቼ አሳወቀ፡፡ ሁኔታው ልክ ትክክለኛውን ሀሳብ እንዳገኘ ሰው ነበር።
‹‹በጣም ትንሽ እኮ ነህ!›› የአራት አመቱ ቶንቼክ ገሰጸው፡፡
ደቃቃዋና ህመምተኛዋ ሚልካ በእናቷ ግዙፍ የአንገት ልብስ ተውጣና የመንገደኛ ሻንጣ መስላ ከሆነ የጨለማው ጥግ በዚያ ስስ ቀጭን ድምፅዋ፤
‹‹ጦርነት ግን ምን ይመስላል? ማቲቼ ንገረን? ታሪኩን ንገረን?››
ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹ደህና፣ ጦርነት ማለት እንዲህ ነው። ሰዎች በጩቤ ይወጋጋሉ፤ በሰይፍ ይሞሻለቃሉ፤ በጠመንጃ ይገዳደላሉ። የበለጠ ሰው መውጋትሽ፣ መቆራረጥሽ ስኬት ነው፡፡ ይህን ስላደረግሽ ማንም ምንም አይልሽም፡፡ ምክንያቱም የሚደረገው እንዲያ ነው፡፡ ጦርነት ማለት ይሄ ነው፡፡››
‹‹ግን ለምንድን ነው እርስ በእርስ የሚቆራረጡት የሚሞሸላለቁት?›› ሚልካ ነበረች፡፡
‹‹ለንጉሱ ነዋ!›› አለ ማቲቼ… ሁሉም በዝምታ ተሸበቡ፡፡
በደብዛዛው ርቀት በፈዘዙ ዓይኖቻቸው ስር የሆነ ግርማ ያለው አንፀባራቂ ነገር ድንገት ብልጭ አለ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ቡራኬ ላይ እንዳሉ ሁሉ ትንፋሻቸው እንዳይሰማ ሆነው ደንዝዘው ተቀመጡ፡፡ የተጫናቸውን ከባድ ዝምታ ለመስበር በሚመስል ሁነት ማቲቼ በፍጥነት ሀሳቡን ሰብስቦ፤
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ፡፡ ጠላቶቼን እፋለማቸዋለሁ፡፡›› አለ፡፡
‹‹ጠላት ግን ምን ይመስላል? ቀንድ አለው እንዴ?›› ድንገት ሚልካ በቀጭን ድምፅዋ ጠየቀች፡፡
‹‹አለው! አለው እንጂ ከሌለውማ ምኑን ጠላት ሆነ፡፡›› የተበሳጨ በሚመስል ጉልህ በሆነ ድምጽ ቶንቼክ መለሰላት፡፡ ሆኖም ማቲቼ ራሱ ትክክለኛውን መልስ አላወቀውም፡፡
‹‹ቀንዶች… ያለው አይመስለኝም፡፡›› በሚርበተበትና ዝግ ባለ በሚቆራረጥ ድምጽ መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ቀንድ ሊኖረው ይችላል፡፡ ጠላት እኮ እንደኛው ሰው ነው፡፡›› ሎይዝካ ባለመቀበል ድምጽዋን አሰማች፡፡ መልሳ አሰብ አድርጋ ሌላ ሀሳብ ጨመረች፤
‹‹ብቻ ነፍስ የለውም!››
ረዘም ካለ ዝምታ በኋላ ቶንቼክ ጥያቄ አቀረበ፤
‹‹ግን ሰዎች በጦርነት ላይ እንዴት ነው የሚወድቁት? ልክ እንደዚህ ወደ ኋላ?›› አወዳደቁን አሳየ፡፡
‹‹ይገድሉታል!›› ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹አባቴ ጠብመንጃ ሊያመጣልኝ ቃል ገብቶልኛል፡፡››
‹‹ከወደቀ እንዴት ጠብመንጃ ሊያመጣልህ ይችላል?›› ሎይዝካ ለዘብ ባለ ቁጣ መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እና እንዲሞት አድርገው- ገደሉት?››
‹‹ገደሉት!››
የማይታመን ዝምታና ሀዘን በሰፊው በተበለጠጡ የታዳጊ ዓይኖቻቸው በኩል ወደ ጨለማው፣ ወደ ሆነ የማይታወቅ ነገር፣ ወደ ልብ፣ ወደ አዕምሮ አፈጠጠ፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ከጎጆው በር ውጭ አግዳሚ ወንበር ላይ ወንድና ሴት አያቶቻቸው ቁጭ ብለው ነበር፡፡
የመጨረሻዎቹ የምሽት ደማቅ ቀይ ጸዳል የተላበሱ የፀሐይ ጨረሮች ጨለምለም ባለው የግቢው መናፈሻ ቅጠላቅጠሎች ላይ አብረቅራቂ ጨረሮቻቸውን ፈንጥቀዋል፡፡ ከፈረስ ጋጣው በኩል ከሚሰማው መጎርነን የጀመረ፣ ጉርምርምታ የሚመስል፣ የተራዘመ፣ የታፈነ የመንሰቅሰቅ ልቅሶ በስተቀር ምሽቱ ፀጥ ያለ ነበር፡፡ ይሄው ልቅሶ እንስሳቱን ለመንከባከብ በሚል ወደ ጋጣው የሄደችው የልጅ እግሯ እናት የሀዘን እንጉርጉሮ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ ሁለቱ እድሜ የተጫናቸው ሰዎች ልክ ከዚህ በፊት ለዓመታት፣ ለረጅም ዘመናት አድርገውት የማያውቁ ይመስል አንዱ የሌላውን እጅ አጥብቆ ይዞ ጭብጥ፣ ኩርምትና ጥግትግት ብለው፣ ምንም ሳይናገሩ እንባ በሌላቸው በተራቆቱ ዓይኖች ደንገዝገዝ ያለው ወገግታ ላይ አፍጥጠው ተቀመጡ፡፡
____ተፈፀመ___
"በዚህ ምድር ላይ ሦስት ዓይነት ሰዎች አሉ፤ የመጀመሪያዎቹ እግዚአብሔርን የሚያገለግሉና እሱንም ያገኙ ሲሆኑ፤ ቀጣዮቹ ደግሞ እሱን በመፈለግ የሚደክሙና ነገር ግን ያላገኙት ናቸው፤ የመጨረሻው ዓይነቶች እሱን ሳይፈልጉ የሚኖሩ ነገር ግን ያገኙት ናቸው። የመጀመሪያዎቹ አዋቂና ደስተኞች ሲሆኑ ሁለተኛዎቹ ሞኞችና በመከራ ውስጥ የሚገኙ ናቸው፤ በመጨረሻ የምናገኛቸው ደግሞ ደስተኞች ያልሆኑ ነገር ግን አዋቂዎች ናቸው።
አንድ ቀን ከደቀ መዝሙራቸው አንዱ ወደ ሱፊው መምህር በመምጣት፦ "መምህር ሆይ የሚያፈቅራትን ሴት ማግባት ከቻለ ሰው በላይ ደስተኛ አይገኝም?" በማለት ይጠይቃል። "አለ እንጂ፤ ያገባትን ሴት ያፈቀረ እሱ የበለጠ ደስተኛ ነው" በማለት መለሱለት። ፍቅር ከመቀበል ይልቅ በመስጠት ላይ የተመሰረተ ልምምድ መሆኑን የምታሳየን ነች።
አንድ ጠያቂ የሱፊውን መምህር ሙዛፊርን በዓይናቸው የማያዩትን ነገር "አምላኬ ነው" በማለት እንዴት ሊያመልኩት እንደቻሉ ጠየቃቸውና እንዲህ ሲሉ መለሱለት፦ "በበረሃ ስትሄድ የግመል ዱካ በረዥሙ ተዘርግቶ ብታይ በዚያ ቦታ ግመል ማለፉን ትጠራጠራለህን!" አሉ። ጠያቂውም "ዱካውን ካየሁማ እንዴት እጠራጠራለሁ!" አለ። መምህሩም "እንግዲያውስ የአምላካችን ዱካዎች ደግሞ እኛ ብሎም ይኸ ዓለም ነውና ለእምነቴ የግድ እሱን ማየት የለብኝም" አሉት።
ጥበብ ቅጽ ፪ ✍ከጲላጦስ(ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)
https://t.me/Write_Event
አንድ ቀን ከደቀ መዝሙራቸው አንዱ ወደ ሱፊው መምህር በመምጣት፦ "መምህር ሆይ የሚያፈቅራትን ሴት ማግባት ከቻለ ሰው በላይ ደስተኛ አይገኝም?" በማለት ይጠይቃል። "አለ እንጂ፤ ያገባትን ሴት ያፈቀረ እሱ የበለጠ ደስተኛ ነው" በማለት መለሱለት። ፍቅር ከመቀበል ይልቅ በመስጠት ላይ የተመሰረተ ልምምድ መሆኑን የምታሳየን ነች።
አንድ ጠያቂ የሱፊውን መምህር ሙዛፊርን በዓይናቸው የማያዩትን ነገር "አምላኬ ነው" በማለት እንዴት ሊያመልኩት እንደቻሉ ጠየቃቸውና እንዲህ ሲሉ መለሱለት፦ "በበረሃ ስትሄድ የግመል ዱካ በረዥሙ ተዘርግቶ ብታይ በዚያ ቦታ ግመል ማለፉን ትጠራጠራለህን!" አሉ። ጠያቂውም "ዱካውን ካየሁማ እንዴት እጠራጠራለሁ!" አለ። መምህሩም "እንግዲያውስ የአምላካችን ዱካዎች ደግሞ እኛ ብሎም ይኸ ዓለም ነውና ለእምነቴ የግድ እሱን ማየት የለብኝም" አሉት።
ጥበብ ቅጽ ፪ ✍ከጲላጦስ(ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
"ቀላል፣ የተዋበ፣ ፀጥታ የሞላበት፣ ተደሳችና የተባረከ ሕይወት መኖር የምትሻ ከሆነ የአእምሮን ስግብግብ ጥያቄዎች ጣላቸውና በምትካቸው የልብህ መልሶች ተካባቸው። የአእምሮ ጠቢብነት ነገሮችን እያወሳሰበ ዕለት ተዕለት ጥያቄን መከመር ነውና የሕይወትህ ጌታ ልብህን አድርገው። "
ኦሾ💛💛💛
https://t.me/Write_Event
ኦሾ💛💛💛
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
--------ተስፋ-----
====ሮፍናን====
💚
ኩሽያ ፑዴ ዴንዚቴ
ቤሳ ቤሳ ቤሳ ቤስቴ ቤሳ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
እልፍ ሲሄድ እልፍ ይመጣል
እልፍ ወስዶ እልፍን ይሰጣል
ለአመስጋኝ ሰው ላጣም ላገኘው
ተስፋን ስንቅ አርጎ ይይዛታል
ብርርርርርርር ይላል ልቤ ገና
ሁሉን አልፎ ቀና
ይበራል ልቤ ወቶ ከላይ
ተስፋው ነው ከሰማይ
የያዝኩት ወድቆ ቢረግፍም ብንን
ብንን ትንን
የቀናው ጥምም
ቢልም እድል ካልሆነው ጋር ዝምም
ዝምም ምንም
እጁ የለም ምንም
ምሰጠው እነሳለሁ ደግሜ
ነገን ቀድሜ
ስወድቅም እነሳለሁ ደግሜ
ደግሜ ደግሜ ደግሜ
ራሴን ሸልሜ
ፍሬ ከአፈር ይወድቃል
ቀን ጠብቆ ኖሮ
ከዚያዝ ትንሽ ፍሬ ዛፍ ይነቃል
ላባ ቀለም ይነክራል
የጠቢብ ሰው ስራ
በትንሽ ብራና አገር ይመክራል
ግንበኛ የናቀው ድንጋይ
ማዘኑን ይተው ተመርጧል
ሊውል ከመዓዘኑ ላይ
መዳን አለ በስቃይ
መጥፋት አለ በደስታም
መልካም ብቻ እርሱ የባረከው ሰማይ
ውሸታም አለም በውሸት ቀለም ስዕል ስሎ
በውሸት ምሎ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
ሲሆን ሲሆን ሲሆን የቀና ሲሆን
ደስታ ነው ሀሳብ ሲሳካ ሲሆን
ደስታ ነው ሀሳብ ሲሳካ ሲሆን
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ገባሁ
ቼ
ደሀ እናት ተስፋዋን በልጇ አየችው
አየችው አየችው በልጇ አየችው
ተስፋዋ ልጇ ቢሆን
ተስፋዋ ልጇ ቢሆን
አንድ አመት ሳይሞላው
ተስፋዬ አለችው
ተስፋዬ አለችው
ተስፋዬ አለችው ስሙን
ተስፋዬ
ተስፋዬ
ተስፋዬ ያድጋል ተስፋ ሆኖ
ተስፋዬ ይመረቃ ጉልበት ስሞ
ጉልበቷ የተሳመው የተስፋዬ እናት
ተመስገን አለች ተስፋን ለሰጣት
ሮፍናን ተስፋን አይጥልም ያዝ ነው
የስኬት ሚስጥሩ መንገድም አንድ ነው
መፅናት እራስን ለማንሳትህ ቁልፍ ነው
ያኔ ተራራው ይናዳል ዝርግ ነው
ስኬት ሲደርሱ መች አለቀና
በማግኘት ውስጥ ማጣትም አለና
ጎበዝ ይለኛል ይህ አለም ሲዋሽ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
አለም ውሸታም
ውሸታም አለም
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
t.me/Write_Event
====ሮፍናን====
💚
ኩሽያ ፑዴ ዴንዚቴ
ቤሳ ቤሳ ቤሳ ቤስቴ ቤሳ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
እልፍ ሲሄድ እልፍ ይመጣል
እልፍ ወስዶ እልፍን ይሰጣል
ለአመስጋኝ ሰው ላጣም ላገኘው
ተስፋን ስንቅ አርጎ ይይዛታል
ብርርርርርርር ይላል ልቤ ገና
ሁሉን አልፎ ቀና
ይበራል ልቤ ወቶ ከላይ
ተስፋው ነው ከሰማይ
የያዝኩት ወድቆ ቢረግፍም ብንን
ብንን ትንን
የቀናው ጥምም
ቢልም እድል ካልሆነው ጋር ዝምም
ዝምም ምንም
እጁ የለም ምንም
ምሰጠው እነሳለሁ ደግሜ
ነገን ቀድሜ
ስወድቅም እነሳለሁ ደግሜ
ደግሜ ደግሜ ደግሜ
ራሴን ሸልሜ
ፍሬ ከአፈር ይወድቃል
ቀን ጠብቆ ኖሮ
ከዚያዝ ትንሽ ፍሬ ዛፍ ይነቃል
ላባ ቀለም ይነክራል
የጠቢብ ሰው ስራ
በትንሽ ብራና አገር ይመክራል
ግንበኛ የናቀው ድንጋይ
ማዘኑን ይተው ተመርጧል
ሊውል ከመዓዘኑ ላይ
መዳን አለ በስቃይ
መጥፋት አለ በደስታም
መልካም ብቻ እርሱ የባረከው ሰማይ
ውሸታም አለም በውሸት ቀለም ስዕል ስሎ
በውሸት ምሎ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
ሲሆን ሲሆን ሲሆን የቀና ሲሆን
ደስታ ነው ሀሳብ ሲሳካ ሲሆን
ደስታ ነው ሀሳብ ሲሳካ ሲሆን
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ገባሁ
ቼ
ደሀ እናት ተስፋዋን በልጇ አየችው
አየችው አየችው በልጇ አየችው
ተስፋዋ ልጇ ቢሆን
ተስፋዋ ልጇ ቢሆን
አንድ አመት ሳይሞላው
ተስፋዬ አለችው
ተስፋዬ አለችው
ተስፋዬ አለችው ስሙን
ተስፋዬ
ተስፋዬ
ተስፋዬ ያድጋል ተስፋ ሆኖ
ተስፋዬ ይመረቃ ጉልበት ስሞ
ጉልበቷ የተሳመው የተስፋዬ እናት
ተመስገን አለች ተስፋን ለሰጣት
ሮፍናን ተስፋን አይጥልም ያዝ ነው
የስኬት ሚስጥሩ መንገድም አንድ ነው
መፅናት እራስን ለማንሳትህ ቁልፍ ነው
ያኔ ተራራው ይናዳል ዝርግ ነው
ስኬት ሲደርሱ መች አለቀና
በማግኘት ውስጥ ማጣትም አለና
ጎበዝ ይለኛል ይህ አለም ሲዋሽ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
አለም ውሸታም
ውሸታም አለም
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
የታርክ ድግግሞሽ በቅብብሎሽ አልፎ
በወንበዴው ስሌት ሚስኪን ተሰልፎ
ይሄው ...
ዛሬም በኛ ዘመን በርባኖች ሲተርፉ
እንደ ቅዱሱ ክርስቶስ ሚስኪኖች አለፉ።
#አዮነት(ቃልኪዳን )
==Join us==
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
በወንበዴው ስሌት ሚስኪን ተሰልፎ
ይሄው ...
ዛሬም በኛ ዘመን በርባኖች ሲተርፉ
እንደ ቅዱሱ ክርስቶስ ሚስኪኖች አለፉ።
#አዮነት(ቃልኪዳን )
==Join us==
@Write_Event
@Write_Event
@Write_Event
ክፍል 1⃣
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ከእለታት በአንዱ ቀን እንደወትሮዬ ስልኬ ካርድ ስለጨረሰ በአቅራቢያዬ ወደሚገኝ ሱቅ እየተጣደፍኩ ፊትለፊቴ ያገኘሁትን ሲሊፐር እየጎተትኩ ከቤቴ ወጣው............. የባለሱቁ ደንበኛ እንደመሆኔ ካርድ ስወስድ ያለክፍያ ነው ማለትም ደሞዝ ሲደርስ የወሩን እዘጋለው............ታድያ እንደደረስኩ "ቶፊቄ ካርድ ፋቅልኝ" የሚል አጭር ትእዛዝ ሰጠሁ "የስንት ይሁን" አለ በዛለ አንደበት "አንተ ደሞ እስኪ ዱካክህን እንዳታጋባብኝ የተለመደውን " ብዬው ፍቆ የሰጠኝን ካርድ እየሞላው መንገዴን በመቀጠል ላይ እያለው ድንገት ቀና ስል ከፊት ለፊቴ ጫማዋን አጎንብሳ የምታስር እንስት አይኔ ውስጥ ገባች አጠገቧ እስክደርስ ድረስ ምን እንዳስገደደኝ ባላውቅም አይኔን መንቀል አልቻልኩም ነበር.............
እየቀረብኩ ስመጣ ይበልጥ ማረከቺኝ የሽቶዋ ጠረን ገዳይ ነገር ነው.................የለበሰችው ቡናማ ቀሚስ ጥቁር ሹራብና ቡኒ ሂጃብ ከቅላቷ ጋር የሚገርም ግርማ ሞገስን አላብሷታል............ስሜ ብሩክ ይባላል የአንድ አነስተኛ ሱፐር ማርኬት ሰራተኛ ነኝ ወደታሪኬ ስመልሳችሁ........ አጠገቧ ስደርስ ቆምኩና " ምነው ገመዱን በፓስወርድ ነው እንዴ የምታስሪው" አልኳት ቀና ብላ አይታኝ ፈገግ አለችልኝ "ያው የማግዝሽ ነገር ካለ ብዬ ነው" ብዬ የማይገናኝ ነገር ዘባረቅኩ አሁንም ምንም አላለችም ዝም ብላኝ መንገዷን ቀጠለች "ማውራት አትችልም እንዴ" ብዬ ከራሴ ጋር እያወራሁ ሳለ ድንገት "እ እ እዚ ሰፈር ነህ አይደል" የሚል ለስለስ ያለ ድምፅ ተሰማኝ "ምን አልሺኝ" አልኳት ሳልሰማት ቀርቼ ሳይሆን ድጋሚ ድምፅዋን ለመስማት ነበር "ካላስቸገርኩህ ታክሲ መያዣውን ቦታ ብታሳየኝ" አለች በውስጤ "ተገኝቶ ነው" እያልኩ "እረ ችግር የለውም ግን ክፍያ አለው" አልኳት ያንን ፈገግታዋን አሳየቺኝና መንገድ ጀመርን...............
ታክሲ መያዣው ካለንበት ቅርብ ስለነበር ወዲያው ደረስን "ደርሰናል" አልኳት መለየቷን እየጠላው "እሺ በጣም አመሰግናለው" አለቺኝ............. በርራ የምትጠፋ ይመስል ደንግጬ እጇን ያዝኳትና "በሰላም መድረስሽን ለማረጋገጥ ስ. ል. ክ. " ብዬ ሳልጨርስ " ችግር የለውም ያንተን ስጠኝና በሰላም መድረሴን አሳውቅሀለው" አለች እሺ ብዬ ቁጥሬን ሰጥቼ ተሰናበትኳት............ ስመለስ መንገዱ ረዘመብኝ ደሞስ ፀሀዩ እንዴት ነው የሚያቃጥለው በፈጣሪ ሲገርም ከሷ ጋር እያለው እኮ ምንም አልታወቀኝም ነበር በራሴ እየተገረምኩ የቤቴን በር ከፍቼ ገባሁ።
ክፍል 2⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━━━━◆
💞Join & share💞
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ከእለታት በአንዱ ቀን እንደወትሮዬ ስልኬ ካርድ ስለጨረሰ በአቅራቢያዬ ወደሚገኝ ሱቅ እየተጣደፍኩ ፊትለፊቴ ያገኘሁትን ሲሊፐር እየጎተትኩ ከቤቴ ወጣው............. የባለሱቁ ደንበኛ እንደመሆኔ ካርድ ስወስድ ያለክፍያ ነው ማለትም ደሞዝ ሲደርስ የወሩን እዘጋለው............ታድያ እንደደረስኩ "ቶፊቄ ካርድ ፋቅልኝ" የሚል አጭር ትእዛዝ ሰጠሁ "የስንት ይሁን" አለ በዛለ አንደበት "አንተ ደሞ እስኪ ዱካክህን እንዳታጋባብኝ የተለመደውን " ብዬው ፍቆ የሰጠኝን ካርድ እየሞላው መንገዴን በመቀጠል ላይ እያለው ድንገት ቀና ስል ከፊት ለፊቴ ጫማዋን አጎንብሳ የምታስር እንስት አይኔ ውስጥ ገባች አጠገቧ እስክደርስ ድረስ ምን እንዳስገደደኝ ባላውቅም አይኔን መንቀል አልቻልኩም ነበር.............
እየቀረብኩ ስመጣ ይበልጥ ማረከቺኝ የሽቶዋ ጠረን ገዳይ ነገር ነው.................የለበሰችው ቡናማ ቀሚስ ጥቁር ሹራብና ቡኒ ሂጃብ ከቅላቷ ጋር የሚገርም ግርማ ሞገስን አላብሷታል............ስሜ ብሩክ ይባላል የአንድ አነስተኛ ሱፐር ማርኬት ሰራተኛ ነኝ ወደታሪኬ ስመልሳችሁ........ አጠገቧ ስደርስ ቆምኩና " ምነው ገመዱን በፓስወርድ ነው እንዴ የምታስሪው" አልኳት ቀና ብላ አይታኝ ፈገግ አለችልኝ "ያው የማግዝሽ ነገር ካለ ብዬ ነው" ብዬ የማይገናኝ ነገር ዘባረቅኩ አሁንም ምንም አላለችም ዝም ብላኝ መንገዷን ቀጠለች "ማውራት አትችልም እንዴ" ብዬ ከራሴ ጋር እያወራሁ ሳለ ድንገት "እ እ እዚ ሰፈር ነህ አይደል" የሚል ለስለስ ያለ ድምፅ ተሰማኝ "ምን አልሺኝ" አልኳት ሳልሰማት ቀርቼ ሳይሆን ድጋሚ ድምፅዋን ለመስማት ነበር "ካላስቸገርኩህ ታክሲ መያዣውን ቦታ ብታሳየኝ" አለች በውስጤ "ተገኝቶ ነው" እያልኩ "እረ ችግር የለውም ግን ክፍያ አለው" አልኳት ያንን ፈገግታዋን አሳየቺኝና መንገድ ጀመርን...............
ታክሲ መያዣው ካለንበት ቅርብ ስለነበር ወዲያው ደረስን "ደርሰናል" አልኳት መለየቷን እየጠላው "እሺ በጣም አመሰግናለው" አለቺኝ............. በርራ የምትጠፋ ይመስል ደንግጬ እጇን ያዝኳትና "በሰላም መድረስሽን ለማረጋገጥ ስ. ል. ክ. " ብዬ ሳልጨርስ " ችግር የለውም ያንተን ስጠኝና በሰላም መድረሴን አሳውቅሀለው" አለች እሺ ብዬ ቁጥሬን ሰጥቼ ተሰናበትኳት............ ስመለስ መንገዱ ረዘመብኝ ደሞስ ፀሀዩ እንዴት ነው የሚያቃጥለው በፈጣሪ ሲገርም ከሷ ጋር እያለው እኮ ምንም አልታወቀኝም ነበር በራሴ እየተገረምኩ የቤቴን በር ከፍቼ ገባሁ።
ክፍል 2⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━━━━◆
💞Join & share💞
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
ክፍል 2⃣
ፀሀፊ✍ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ፀሀዩ ያዛለውን ሰውነቴን ለማሳረፍ ያክል እንደገባው አልጋዬ ላይ ተንጋለልኩ። ነገር ግን የቅድሟ እንስት አሁንም አይኔ ላይ ትንከራተትብኛልች። እሷን እያሰብኩ በድንገት አንድ ነገር ትዝ አለኝ። ስሟን እኮ አልነገረቺኝም ኤጭ ምኑ ከንቱ ነኝ በራሴ ተናደድኩ "ድጋሚ አገኛት ይሆን" ስል በድንገት "ማንን ነው ብሩኬ" ብሎ ሀምዛ በሩን ከፍቶ ገባ። ሀምዛ ማለት የረጅም ጊዜ ጓደኛዬ ነው።ለካ ሳይታወቀኝ ድምፄን ከፍ አድርጌ ነበር። "ምን ባክህ ያቺ ባለፈው ዱቤ የወሰደችውን ልጅ እኮ እስካሁን አልመጣችም ስለሷ እያሰብኩ ነው" ብዬ የመጣልኝን ተናገርኩ። " እንዴ ገና ትላንት እኮ ነው የወሰደችው መቼስ በእሁድ ቀን ቤትህን አንኳኩታ እንድትመልስ አልፈለክም አይደል" ብሎ ሳቀ። አይ የኔ ነገር ልጅቷማ የሆነ ነገር አስነክታኛለች እንጂ በጤናዬማ እንዲ አልዘላብድም አልኩ በውስጤ "እና አኖጣም እንዴ ምነው ዛሬ ፈዘሀል" አለ ሀምዛ " እረ ምን እፈዛለው ሻይ ቡና እንበል እስኪ ትንሽ ድብርቱ ከለቀቀኝ" አልኩትና ኤርፎኔን እና ስልኬን ይዤ ከቤት ወጣን።
በተደጋጋሚ ስልኬን ባየውም እስካሁን አልደወለችም።
ደሞም ግራ ገባኝ ለሰአታት ብቻ ላየዋት ሴት እንዲ መጨነቄ ለራሴም ገርሞኛል። ሀምዛ ሁኔታዬ ከቅድም ጀምሮ ደስ ያለው አይመስልም" ብሩኬ ችግር አለ እንዴ ዛሬ ልክ አይደለህም" አለኝ። ሰምቼዋለው ግን ምንም ማለት ስላልፈለኩ ዝም አልኩት። እሱም ሰለቸው መሰለኝ ጥያቄውን አቁሞ መሄድ ጀመረ።የእጄን ሰአት አየሁት 9:45 ይላል። ስልኬንም በዛው ሾፍ አረኩት ምንም አዲስ ነገር የለም። ውስጤ ዝም ብሎ ይረበሽብኛል ምን እየተሰማኝ እንደሆነ እንኳን በግልፅ ሳይገባኝ ካፌው ደረስን። አስተናጋጇ ልትታዘዘን መጣች " ምን ይምጣ" አለች በሚለማመጥ አይነት ድምፅ "ቡና" አልኩ " ደሞ ከመቼ ጀምሮ ነው ቡና መጠጣት የጀመርከው" አለ ሀምዛ እንደመገረም ብሎ። " ማማዬ ቡናውን ለኔ አርጊውና ለሱ ቀዝቃዛ ማልት አምጪለት" ብሎ ሸኛት።
ቀና ብሎ ሲያይኝ አንገቴን ስልኬ ላይ እንደተከልኩ ነኝ። " ይቅርታ ብሩኬ ዝም ስትል ጨነቀኝ እኮ ቆይ የተፈጠረ ነገር ካለ ንገረኝ መደባበቅ ጀመርን እንዴ" አለኝ ሲመረው። የዛሬው ሁኔታዬ ከወትሮው ተከይቶበታል ለዛም ነው በተደጋጋሚ የሚጠይቀኝ "ኡፍፍፍፍፍፍ" አልኩኝና "እሺ በቃ እንደዛ አታስብ ሁሉንም እነግርሀለው" አልኩት። አስተናጋጇ የታዘዘችውን ይዛ መጣችና አቋረጠችን።
አቅርባ ከሄደች ቡሀላ ሀምዛ ቡናውን እያማሰለ እንድቀጥል ምልክት ሰጠኝ። እኔም ለመናገር ጉሮሮዬን ጠራርጌ " ምን መሰለህ ሀምዚ ቅድም ካርድ ልገዛ ስወጣ" ብዬ ሳልጨርሰው ስልኬ ጠራ ደንግጬ አየሁት የማላውቀው ቁጥር ነበር ደስስስስ የሚል ስሜት ሁለመናዬን ሲወረኝ ይታወቀኛል ስልኩን ይዤ ፈዝዤ ቀረው "ብሩኬ" አለ ሀምዛ ቀና ስል "አንሳው እንጂ ምን ያፈዝሀል" አለኝ አንገቴን በእሺታ ነቅንቄ ስልኩን አነሳሁት........
ክፍል3⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━━━━◆
💞Join & share💞
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
ፀሀፊ✍ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ፀሀዩ ያዛለውን ሰውነቴን ለማሳረፍ ያክል እንደገባው አልጋዬ ላይ ተንጋለልኩ። ነገር ግን የቅድሟ እንስት አሁንም አይኔ ላይ ትንከራተትብኛልች። እሷን እያሰብኩ በድንገት አንድ ነገር ትዝ አለኝ። ስሟን እኮ አልነገረቺኝም ኤጭ ምኑ ከንቱ ነኝ በራሴ ተናደድኩ "ድጋሚ አገኛት ይሆን" ስል በድንገት "ማንን ነው ብሩኬ" ብሎ ሀምዛ በሩን ከፍቶ ገባ። ሀምዛ ማለት የረጅም ጊዜ ጓደኛዬ ነው።ለካ ሳይታወቀኝ ድምፄን ከፍ አድርጌ ነበር። "ምን ባክህ ያቺ ባለፈው ዱቤ የወሰደችውን ልጅ እኮ እስካሁን አልመጣችም ስለሷ እያሰብኩ ነው" ብዬ የመጣልኝን ተናገርኩ። " እንዴ ገና ትላንት እኮ ነው የወሰደችው መቼስ በእሁድ ቀን ቤትህን አንኳኩታ እንድትመልስ አልፈለክም አይደል" ብሎ ሳቀ። አይ የኔ ነገር ልጅቷማ የሆነ ነገር አስነክታኛለች እንጂ በጤናዬማ እንዲ አልዘላብድም አልኩ በውስጤ "እና አኖጣም እንዴ ምነው ዛሬ ፈዘሀል" አለ ሀምዛ " እረ ምን እፈዛለው ሻይ ቡና እንበል እስኪ ትንሽ ድብርቱ ከለቀቀኝ" አልኩትና ኤርፎኔን እና ስልኬን ይዤ ከቤት ወጣን።
በተደጋጋሚ ስልኬን ባየውም እስካሁን አልደወለችም።
ደሞም ግራ ገባኝ ለሰአታት ብቻ ላየዋት ሴት እንዲ መጨነቄ ለራሴም ገርሞኛል። ሀምዛ ሁኔታዬ ከቅድም ጀምሮ ደስ ያለው አይመስልም" ብሩኬ ችግር አለ እንዴ ዛሬ ልክ አይደለህም" አለኝ። ሰምቼዋለው ግን ምንም ማለት ስላልፈለኩ ዝም አልኩት። እሱም ሰለቸው መሰለኝ ጥያቄውን አቁሞ መሄድ ጀመረ።የእጄን ሰአት አየሁት 9:45 ይላል። ስልኬንም በዛው ሾፍ አረኩት ምንም አዲስ ነገር የለም። ውስጤ ዝም ብሎ ይረበሽብኛል ምን እየተሰማኝ እንደሆነ እንኳን በግልፅ ሳይገባኝ ካፌው ደረስን። አስተናጋጇ ልትታዘዘን መጣች " ምን ይምጣ" አለች በሚለማመጥ አይነት ድምፅ "ቡና" አልኩ " ደሞ ከመቼ ጀምሮ ነው ቡና መጠጣት የጀመርከው" አለ ሀምዛ እንደመገረም ብሎ። " ማማዬ ቡናውን ለኔ አርጊውና ለሱ ቀዝቃዛ ማልት አምጪለት" ብሎ ሸኛት።
ቀና ብሎ ሲያይኝ አንገቴን ስልኬ ላይ እንደተከልኩ ነኝ። " ይቅርታ ብሩኬ ዝም ስትል ጨነቀኝ እኮ ቆይ የተፈጠረ ነገር ካለ ንገረኝ መደባበቅ ጀመርን እንዴ" አለኝ ሲመረው። የዛሬው ሁኔታዬ ከወትሮው ተከይቶበታል ለዛም ነው በተደጋጋሚ የሚጠይቀኝ "ኡፍፍፍፍፍፍ" አልኩኝና "እሺ በቃ እንደዛ አታስብ ሁሉንም እነግርሀለው" አልኩት። አስተናጋጇ የታዘዘችውን ይዛ መጣችና አቋረጠችን።
አቅርባ ከሄደች ቡሀላ ሀምዛ ቡናውን እያማሰለ እንድቀጥል ምልክት ሰጠኝ። እኔም ለመናገር ጉሮሮዬን ጠራርጌ " ምን መሰለህ ሀምዚ ቅድም ካርድ ልገዛ ስወጣ" ብዬ ሳልጨርሰው ስልኬ ጠራ ደንግጬ አየሁት የማላውቀው ቁጥር ነበር ደስስስስ የሚል ስሜት ሁለመናዬን ሲወረኝ ይታወቀኛል ስልኩን ይዤ ፈዝዤ ቀረው "ብሩኬ" አለ ሀምዛ ቀና ስል "አንሳው እንጂ ምን ያፈዝሀል" አለኝ አንገቴን በእሺታ ነቅንቄ ስልኩን አነሳሁት........
ክፍል3⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━━━━◆
💞Join & share💞
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
ክፍል 3⃣
ፀሀፊ✍ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
"ሄሎ" አልኩኝ ከስልኩ የሚመጣውን ድምፅ ለመስማት በጉጉት ላይ እንዳለው።
"ሄለው"የሚል የሴት ድምፅ ተሰማኝ ደስታ ይሁን እብደት የማላውቀው ስሜት ከመቀመጫዬ አስነሳኝ ሀምዛ ሁኔታዬን በግርምት ከመመልከት ውጪ ምንም ሊል አልደፈረም ብቻ እንደቆምኩ አስታወሰኝና ተቀምጬ ሙሉ ለሙሉ ትኩረቴን ስልኩ ላይ አደረኩ።
" እ እ ይቅርታ ማን ልበል" አልኳት ስሟን ለማወቅ እየጓጓው "እስክደውልልክ እየጠበክ እንደነበር እርግጠኛ ነኝ ለማንኛውም ቅድም የሸኘኸኝ ልጅ ነኝ ላመሰግንህና በዛውም በሰላም መድረሴን ልነግርህ ነው የደወልኩት" አለቺኝ። ምን እንደምላት ግራ ገባኝ ድጋሚ የማላገኛት መስሎ ተሰማኝና በሚያሳዝን አስተያየት ሀምዛን ቀና ብዬ አየሁት አይቶኝ ፈገግ አለ "ምስጋናው እንኳን በአካል ቢደርሰኝ ደስ ይለኛል" አልኳት እየፈራው "ውይ በጣም ይቅርታ እሩቅ ነው ያለሁት ያለሁበት መምጣት ከቻልክ ግን ችግር የለውም" አለች በፍጥነት " ባንድ አፍ የት እንደሆነ ብቻ ንገሪኝ ነገ እመጣለው" አልኩ "እንደመገረም ብላ እሺ ያለሁበትን ቴክስት አረግልሀለው" አለችኝ "ግን እኮ ስምሽን አልነገርሽኝም" አልኩኝ "ፍርዶስ እባላለው ያንተን ማን ልበል" አለች "እ እ ብሩክ ብሩክ ነው ስሜ" አልኩ እየተንተባተብኩ "እሺ በቃ ብሩክ እንደዋወላለን ቻው" ብላ ስልኩን ዘጋችው።
ቀና ብዬ ሀምዛን ሳየው ፊቱ ተቀያየረብኝ በቅንድቤ ምልክት እየሰጠው ምነው ብዬ ጠየኩት
"ይቅርታ አድርግልኝና ሁኔታህ ምንም ደስ አላለኝም ሲቀጥል ነገ ስራ ገቢ ነህ እኮ እንዴት እመጣለው ትላታለህ?" ብሎ አፈጠጠ። እውነቱን ለመናገር ያልኳትን ነገር በቅጡ ራሱ አላስታውስም ግን ምንም ልበላት ምን ውስጤ ልክ እንደሆንኩ እየነገረኝ ነው "አንተ ደሞ ሁሉንም ታካብደዋለህ በቃ ለቦስ ማታ ደውዬ እንዳመመኝና መምጣት እንደማልችል እነግረዋለው የቀረውን አንተ ታሳምንልኛለህ በል አሁን ተነስ እንሂድ እየመሸ ነው" አልኩትና ሂሳብ ከፍለን ወጣን።
"ብሩኬ ካልደበረህ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ?" አለኝ ሀምዛ "ምንም ባትጠይቀኝ ደስ ይለኝ ነበር ግን ምንድነው ጥያቄህ" አልኩት።
"ቆይ እሷ ማን ናት ቅድም እኮ ያስጨነቀህን ነገር ጀምረህልኝ ነበር አልጨረስከውም" አለኝ ሀምዛ ሁኔታዬ በጣም ግራ አጋብቶታል ለዛም ነው ስለሁኔታው ለማወቅ በጣም እየጣረ ያለው። እኔም ደስ ይበለው ብዬ ከመጀመሪያ ጀምሬ የተፈጠረውን ተረኩለት። ሰምቶኝ ሲያበቃ "ግን ትንሽ አልፈጠንክም? በዛ ላይ እንደነገርከኝ ከሆነ ሀይማኖታችሁ ይለያያል እያሰብክ ያለኸው ትክክል አይደለም" አለኝ እውነት ለመናገር ሀይማኖት ሚባለውን ነገር ያሰብኩት አሁን ነው ግን ለሱ የግድ መልስ መስጠት ስለነበረብኝ " የወደድኳት እሷን ነው ደግሞስ ሀይማኖት ከሰውነት ይበልጣል እንዴ? ሰው ሲኖር ነው አይደል ሀይማኖት የሚኖረው? ደግሞስ ሀይማኖት የሚባለው ነገር ሀይልና ገደብ ቢኖረው እኔን ሊያስቆመኝ አይችልም ነበር?" ሳይታወቀኝ ሀምዛ ላይ አፈጠጥኩበት "እሺ በቃ ብሩኬ አትናደድ እኔ እንደዛ አስቤው አይደለም" አለኝ እንደመረጋጋት እያልኩ "ባታስበው ነው ሚሻለው" ብዬው ተሰነባብተን ወደ ቤቴ ገባሁ።
ስልኬን ልሰካው ስል ቴክስት ገባልኝ ቴክስቱን ከፈትኩት ከቅድሙ ስልክ ነበር አድራሻዋን ልካልኛለች ደስ እያለኝ ስልክ ቁጥሯን ስልኬ ላይ "F የኔ" ብዬ ሴቭ አረኩትና በጥዋት እንደምመጣ ቴክስት አረኩላት "እሺ ደውልልኝ" የሚል አጭር መልእክት ላከችልኝ ደስስስስስስስስ አለኝ። ለቦስ መደወል ስለነበረብኝ ደውዬ ያሰብኩትን ድራማ ተወንኩና በመስማማት ስልኩ ተዘጋ።
እኔም ሲጨናነቅ የዋለውን አይምሮዬን ለማሳረፍ ያክል ጋደም አልኩ ግን እንቅልፍ ሊወስደኝ አልቻለም ከብዙ ልፋትና ልምምጥ ቡሀላ ሸለብ አደአደረገኝ።
ክፍል 4⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━━━━◆
💞Join & share💞
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
ፀሀፊ✍ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
"ሄሎ" አልኩኝ ከስልኩ የሚመጣውን ድምፅ ለመስማት በጉጉት ላይ እንዳለው።
"ሄለው"የሚል የሴት ድምፅ ተሰማኝ ደስታ ይሁን እብደት የማላውቀው ስሜት ከመቀመጫዬ አስነሳኝ ሀምዛ ሁኔታዬን በግርምት ከመመልከት ውጪ ምንም ሊል አልደፈረም ብቻ እንደቆምኩ አስታወሰኝና ተቀምጬ ሙሉ ለሙሉ ትኩረቴን ስልኩ ላይ አደረኩ።
" እ እ ይቅርታ ማን ልበል" አልኳት ስሟን ለማወቅ እየጓጓው "እስክደውልልክ እየጠበክ እንደነበር እርግጠኛ ነኝ ለማንኛውም ቅድም የሸኘኸኝ ልጅ ነኝ ላመሰግንህና በዛውም በሰላም መድረሴን ልነግርህ ነው የደወልኩት" አለቺኝ። ምን እንደምላት ግራ ገባኝ ድጋሚ የማላገኛት መስሎ ተሰማኝና በሚያሳዝን አስተያየት ሀምዛን ቀና ብዬ አየሁት አይቶኝ ፈገግ አለ "ምስጋናው እንኳን በአካል ቢደርሰኝ ደስ ይለኛል" አልኳት እየፈራው "ውይ በጣም ይቅርታ እሩቅ ነው ያለሁት ያለሁበት መምጣት ከቻልክ ግን ችግር የለውም" አለች በፍጥነት " ባንድ አፍ የት እንደሆነ ብቻ ንገሪኝ ነገ እመጣለው" አልኩ "እንደመገረም ብላ እሺ ያለሁበትን ቴክስት አረግልሀለው" አለችኝ "ግን እኮ ስምሽን አልነገርሽኝም" አልኩኝ "ፍርዶስ እባላለው ያንተን ማን ልበል" አለች "እ እ ብሩክ ብሩክ ነው ስሜ" አልኩ እየተንተባተብኩ "እሺ በቃ ብሩክ እንደዋወላለን ቻው" ብላ ስልኩን ዘጋችው።
ቀና ብዬ ሀምዛን ሳየው ፊቱ ተቀያየረብኝ በቅንድቤ ምልክት እየሰጠው ምነው ብዬ ጠየኩት
"ይቅርታ አድርግልኝና ሁኔታህ ምንም ደስ አላለኝም ሲቀጥል ነገ ስራ ገቢ ነህ እኮ እንዴት እመጣለው ትላታለህ?" ብሎ አፈጠጠ። እውነቱን ለመናገር ያልኳትን ነገር በቅጡ ራሱ አላስታውስም ግን ምንም ልበላት ምን ውስጤ ልክ እንደሆንኩ እየነገረኝ ነው "አንተ ደሞ ሁሉንም ታካብደዋለህ በቃ ለቦስ ማታ ደውዬ እንዳመመኝና መምጣት እንደማልችል እነግረዋለው የቀረውን አንተ ታሳምንልኛለህ በል አሁን ተነስ እንሂድ እየመሸ ነው" አልኩትና ሂሳብ ከፍለን ወጣን።
"ብሩኬ ካልደበረህ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ?" አለኝ ሀምዛ "ምንም ባትጠይቀኝ ደስ ይለኝ ነበር ግን ምንድነው ጥያቄህ" አልኩት።
"ቆይ እሷ ማን ናት ቅድም እኮ ያስጨነቀህን ነገር ጀምረህልኝ ነበር አልጨረስከውም" አለኝ ሀምዛ ሁኔታዬ በጣም ግራ አጋብቶታል ለዛም ነው ስለሁኔታው ለማወቅ በጣም እየጣረ ያለው። እኔም ደስ ይበለው ብዬ ከመጀመሪያ ጀምሬ የተፈጠረውን ተረኩለት። ሰምቶኝ ሲያበቃ "ግን ትንሽ አልፈጠንክም? በዛ ላይ እንደነገርከኝ ከሆነ ሀይማኖታችሁ ይለያያል እያሰብክ ያለኸው ትክክል አይደለም" አለኝ እውነት ለመናገር ሀይማኖት ሚባለውን ነገር ያሰብኩት አሁን ነው ግን ለሱ የግድ መልስ መስጠት ስለነበረብኝ " የወደድኳት እሷን ነው ደግሞስ ሀይማኖት ከሰውነት ይበልጣል እንዴ? ሰው ሲኖር ነው አይደል ሀይማኖት የሚኖረው? ደግሞስ ሀይማኖት የሚባለው ነገር ሀይልና ገደብ ቢኖረው እኔን ሊያስቆመኝ አይችልም ነበር?" ሳይታወቀኝ ሀምዛ ላይ አፈጠጥኩበት "እሺ በቃ ብሩኬ አትናደድ እኔ እንደዛ አስቤው አይደለም" አለኝ እንደመረጋጋት እያልኩ "ባታስበው ነው ሚሻለው" ብዬው ተሰነባብተን ወደ ቤቴ ገባሁ።
ስልኬን ልሰካው ስል ቴክስት ገባልኝ ቴክስቱን ከፈትኩት ከቅድሙ ስልክ ነበር አድራሻዋን ልካልኛለች ደስ እያለኝ ስልክ ቁጥሯን ስልኬ ላይ "F የኔ" ብዬ ሴቭ አረኩትና በጥዋት እንደምመጣ ቴክስት አረኩላት "እሺ ደውልልኝ" የሚል አጭር መልእክት ላከችልኝ ደስስስስስስስስ አለኝ። ለቦስ መደወል ስለነበረብኝ ደውዬ ያሰብኩትን ድራማ ተወንኩና በመስማማት ስልኩ ተዘጋ።
እኔም ሲጨናነቅ የዋለውን አይምሮዬን ለማሳረፍ ያክል ጋደም አልኩ ግን እንቅልፍ ሊወስደኝ አልቻለም ከብዙ ልፋትና ልምምጥ ቡሀላ ሸለብ አደአደረገኝ።
ክፍል 4⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━━━━◆
💞Join & share💞
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
ክፍል 4⃣
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ከእንቅልፌ ስነቃ እጄ ላይ ያለው ሰአት ከጥዋቱ 4:23 ይላል ስራ መሄድ አልፈለኩም በዛ ላይ አርፍጃለው ግን ደግሞ እቤት መዋሉን አልፈልገውም ጭንቀቱ ሊገለኝ ነው የሚደርሰው ስልኬን አየሁት የሀምዛ ሶስት ሚስኮል አለው። ተጨንቆ ነው የሚሆነው ከትላንት ጀምሮ ስልኩን አልመለስኩለትም ልብሴን ቀያይሬ ወደ ሱቅ ለመሄድ ወጣው።
ስደርስ ሀምዛ ውጪ ላይ ተቀምጦ አገኘሁት ገና እንደደረስኩ በጥያቄ ማጣደፍ ጀመረ"ቆይ አንተ ለምንድነው ስልክ ማታነሳው በዛ ላይ ትላንት ቀኑን ሙሉ ስጨነቅ ነበር እንዴት ዝም ትላለህ አንዴ እንኳን አደውልም እንዴ?" አለኝ"ኡፍፍፍ በናትህ ሀምዛ ከቻልክ ዝም በለኝ" ብዬው ወንበሩን ስቤ ተቀመጥኩ "እሺ ትላንት የተፈጠረውን በዝርዝር እንድትነግረኝ እፈልጋለው" አለኝ አጠገቤ ወንበር አምጥቶ እየተቀመጠ
*ትውስታ 1
ወፎች ንጋትን ሊያበስሩ ዝማሬያቸውን ሲያሰሙ በልምምጥ የወሰደኝ እንቅልፍ ካለሁበት መለሰኝ ቀጠሮውን እያሰብኩ ያደርኩበትን ልብስ ቀያይሬ በእርግጠኝነት ለመነሳት ያክል ደወልኩላት ብዙ ጥሪዎች ካለፉ ቡሀላ አነሳችው
"ሄለው" አለች
"ከእንቅልፍሽ ቀሰቀስኩሽ እንዴ?"
"አይ ተነስቼ ነበር ደና አደርክ"
"ደህንነቴን እንኳን እርግጠኛ አይደለሁም ማደሩን ግን አድሪያለው"
ሳቀችና "ዋናው ማደርህ ነው" አለች
" እ. እ. ከቤት እየወጣሁ ስለሆነ እንዳታረፍጂ ልነግርሽ ነበር የደወልኩት" አልኩኝ እየፈራው
"እሺ ስትደርስ ደውልልኝ" አለችኝና ስልኩን ዘጋችው።
ፈጥና ስለዘጋችው ብገረምም ጥዋት ስለሆነ ጃኬቴን ደርቤ ከቤት ወጣው
መንገድ ላይ እያለው መልሼ ደወልኩላትና የምንገናኝበትን ካፌ ተነጋግረን ስልኩ ተዘጋ
ቦታው ላይ ስደርስ የተሳፈርኩበትን ታክሲ ሂሳብ ከፍዬ ወረድኩና ቀጥታ ወደቀጠሮው ቦታ አመራው ስደርስ አልመጣችም ቦታ ያዝኩና ደወልኩላት ስልኩ አይነሳም መንገድ ላይ ትሆናለች ብዬ አሰብኩና ቀዝቃዛ ውሀ አዝዤ የእጄን ሰአት ተመለከትኩት 5:10 ይላል እንደምትመጣ እያሰብኩ ጥበቃዬን ቀጠልኩ ትንሽ ከቆየው ቡሀላ ስልኳን በድጋሚ ሞከርኩት ዝግ ነበር ግራ ገባኝና ደጋግሜ ሞከርኩት አሁንም አይሰራም ውስጤ የተተረማመሰ ስሜት ይሰማኛል ብቻ ትንሽ መታገሱ ይሻላል ብዬ ስልኩን መሞከር አቆምኩና እንዲሁ መጠበቅ ጀመርኩ በዛ መሀል ድንገት ስልኬ ጠራ በደስታ ውስጥ ሆኜ ሳየው ሀምዛ ነበር ተናድጄ ዘጋሁበት በድጋሚ ደወለ ድምፁን አጠፋሁትና ዝም አልኩት በዚ ሰአት የሱን የማያልቅ ጥያቄ የምመልስበት ጊዜ የለኝም ብዙ ሞክሮ ሲሰለቸው መደወሉን አቆመና ቴክስት ላከልኝ "ለምንድነው ስልክ ማታነሳው" ይላል መልእክቱ አይቼው ዝም አልኩት
ሳይታወቀኝ ብዙ ቆየው መሰለኝ አስተናጋጇ ድጋሚ መጥታ "ምን ይምጣ" አለችኝ "ሰው እየጠበኩ ነው" አልኳትና ሰአቴን አየሁት 8:30 ሆኗል ስልኳን መሞከር እንዳለብኝ ስለተሰማኝ ደወልኩ አሁንም እንደተዘጋ ነው።
ክፍል 5⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━━━━◆
💞Join & share💞
👇👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ከእንቅልፌ ስነቃ እጄ ላይ ያለው ሰአት ከጥዋቱ 4:23 ይላል ስራ መሄድ አልፈለኩም በዛ ላይ አርፍጃለው ግን ደግሞ እቤት መዋሉን አልፈልገውም ጭንቀቱ ሊገለኝ ነው የሚደርሰው ስልኬን አየሁት የሀምዛ ሶስት ሚስኮል አለው። ተጨንቆ ነው የሚሆነው ከትላንት ጀምሮ ስልኩን አልመለስኩለትም ልብሴን ቀያይሬ ወደ ሱቅ ለመሄድ ወጣው።
ስደርስ ሀምዛ ውጪ ላይ ተቀምጦ አገኘሁት ገና እንደደረስኩ በጥያቄ ማጣደፍ ጀመረ"ቆይ አንተ ለምንድነው ስልክ ማታነሳው በዛ ላይ ትላንት ቀኑን ሙሉ ስጨነቅ ነበር እንዴት ዝም ትላለህ አንዴ እንኳን አደውልም እንዴ?" አለኝ"ኡፍፍፍ በናትህ ሀምዛ ከቻልክ ዝም በለኝ" ብዬው ወንበሩን ስቤ ተቀመጥኩ "እሺ ትላንት የተፈጠረውን በዝርዝር እንድትነግረኝ እፈልጋለው" አለኝ አጠገቤ ወንበር አምጥቶ እየተቀመጠ
*ትውስታ 1
ወፎች ንጋትን ሊያበስሩ ዝማሬያቸውን ሲያሰሙ በልምምጥ የወሰደኝ እንቅልፍ ካለሁበት መለሰኝ ቀጠሮውን እያሰብኩ ያደርኩበትን ልብስ ቀያይሬ በእርግጠኝነት ለመነሳት ያክል ደወልኩላት ብዙ ጥሪዎች ካለፉ ቡሀላ አነሳችው
"ሄለው" አለች
"ከእንቅልፍሽ ቀሰቀስኩሽ እንዴ?"
"አይ ተነስቼ ነበር ደና አደርክ"
"ደህንነቴን እንኳን እርግጠኛ አይደለሁም ማደሩን ግን አድሪያለው"
ሳቀችና "ዋናው ማደርህ ነው" አለች
" እ. እ. ከቤት እየወጣሁ ስለሆነ እንዳታረፍጂ ልነግርሽ ነበር የደወልኩት" አልኩኝ እየፈራው
"እሺ ስትደርስ ደውልልኝ" አለችኝና ስልኩን ዘጋችው።
ፈጥና ስለዘጋችው ብገረምም ጥዋት ስለሆነ ጃኬቴን ደርቤ ከቤት ወጣው
መንገድ ላይ እያለው መልሼ ደወልኩላትና የምንገናኝበትን ካፌ ተነጋግረን ስልኩ ተዘጋ
ቦታው ላይ ስደርስ የተሳፈርኩበትን ታክሲ ሂሳብ ከፍዬ ወረድኩና ቀጥታ ወደቀጠሮው ቦታ አመራው ስደርስ አልመጣችም ቦታ ያዝኩና ደወልኩላት ስልኩ አይነሳም መንገድ ላይ ትሆናለች ብዬ አሰብኩና ቀዝቃዛ ውሀ አዝዤ የእጄን ሰአት ተመለከትኩት 5:10 ይላል እንደምትመጣ እያሰብኩ ጥበቃዬን ቀጠልኩ ትንሽ ከቆየው ቡሀላ ስልኳን በድጋሚ ሞከርኩት ዝግ ነበር ግራ ገባኝና ደጋግሜ ሞከርኩት አሁንም አይሰራም ውስጤ የተተረማመሰ ስሜት ይሰማኛል ብቻ ትንሽ መታገሱ ይሻላል ብዬ ስልኩን መሞከር አቆምኩና እንዲሁ መጠበቅ ጀመርኩ በዛ መሀል ድንገት ስልኬ ጠራ በደስታ ውስጥ ሆኜ ሳየው ሀምዛ ነበር ተናድጄ ዘጋሁበት በድጋሚ ደወለ ድምፁን አጠፋሁትና ዝም አልኩት በዚ ሰአት የሱን የማያልቅ ጥያቄ የምመልስበት ጊዜ የለኝም ብዙ ሞክሮ ሲሰለቸው መደወሉን አቆመና ቴክስት ላከልኝ "ለምንድነው ስልክ ማታነሳው" ይላል መልእክቱ አይቼው ዝም አልኩት
ሳይታወቀኝ ብዙ ቆየው መሰለኝ አስተናጋጇ ድጋሚ መጥታ "ምን ይምጣ" አለችኝ "ሰው እየጠበኩ ነው" አልኳትና ሰአቴን አየሁት 8:30 ሆኗል ስልኳን መሞከር እንዳለብኝ ስለተሰማኝ ደወልኩ አሁንም እንደተዘጋ ነው።
ክፍል 5⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━━━━◆
💞Join & share💞
👇👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
<<……እኔ መምህር አይደለሁም ምክንያቱም ምንም የማስተምራችሁ ነገር የለኝም ። ማስተማር ማለት ማስለመድ ነው፤ ማስተማር ማለት አንድን የተወሰነ እምነት መስጠት ነው፤ ማስተማር ማለት ቃላት የፖለቲካ ዘይቤዎች፤ ፍልስፍናዎች መስጠት ነው። እኔ ደግሞ ምንም ነገር እየሰጠኋችሁ አይደለም። የኔ ስራ መስጠት ሳይሆን ማንኛውንም ነገር፣ ከሆነ ቦታ ሰብስባችሁ ያጠራቀማችሁትን ሁሉንም ነገር #ለማጥፋት_መሞከር ነው። መሰብሰብ ስለምትወዱ ከእኔም ሰብስባችሁ ሊሆን ይችላል። ደቃቅ የብረት ብናኞች ከየአቅጣጫው መጥተው ማግኔት ላይ እንደሚጣበቁ ሁሉ፤ ብዙ ነገሮች ከሁሉም አቅጣጫ እየመጡ ይጣበቁባችኋል። የዚህ አይነቱን ያለማቋረጥ የወዳደቁ ነገሮችን የመሰብሰብ ሁኔታ ለማጥፋት ነው የኔ ፍላጎት_ ይህንን ማድረግ በጣም አስቸጋሪ ቢሆንም ። ... >>
/ ኦሾ /
ምንጭ ፦ ብርሃነ ኅሊና
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
/ ኦሾ /
ምንጭ ፦ ብርሃነ ኅሊና
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ክፍል 5⃣
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ሰአቱ በጣም እየሄደ ነው እሷን ለማግኘት ከመጓጓቴ የተነሳ ካፌው ውስጥ ያለውን ሰው እንኳን አላስተዋልኩም ውስጤን ማረጋጋት ስላቃተኝ ስልኳ አልሰራም እያለኝ እንኳን ደጋግሜ መሞከሬን አላቋረጥኩም ደግሞም ግራ ገባኝ መቅረት ከፈለገች ቀርቻለው አትልም እንዴ? እላለው መልሼ ደግሞ ምናልባት ችግር አጋጥሟት ይሆን? እያልኩ እጨነቃለው ከበሩ ፊት ለፊት ስለሆነ የተቀመጥኩት ሰው በገባ ቁጥር እሷ የመጣች እየመሰለኝ ካሁን አሁን ገባች እያልኩ ከበሩ ላይ አይኔን መንቀል አልቻልኩም።
አሁንም ሰአቴን አየሁት በጣም ረፍዷል ከዚ ቡሀላ እንደማትመጣ ራሴን አሳምኜ የውሀውን ሂሳብ ከፍዬ ከካፌው ወጣው ስልኳን በድጋሚ ብሞክረውም ሊሰራልኝ አልቻለም ውስጤ ምን አይነት ስሜት እንዳለ እንኳን ሳይገባኝ ታክሲ ይዤ ወደቤቴ መመለስ ጀመርኩ።
በሀሳብ ብዙ ቦታ መሄድ ጀመርኩ በትንሹ ተናድጃለው ግን ደግሞ ችግር ገጥሟት ቢሆንስ ብዬም ተጨንቂያለው በመሀል የታክሲው ረዳት "ባባ ሂሳብ" ብሎ ከገባሁበት ስምጥ የሀሳብ ባህር ጎትቶ አሶጣኝ "እሺ ይቅርታ" ብዬ ሂሳብ ከፈልኩ እና ደግሞ መውረጃዬም ስለተቃረበ ሀሳቤን ሰብስቤ ለመውረድ ተዘጋጀው እንደደረስኩ "ወራጅ አለ" አልኩትና ከታክሲው ወረድኩ የሆነ ባዶነት ውስጤን ሲወረኝ ታወቀኝ ሀይለኛ ራስ ምታት ወዲያው ራሴን ወጥሮ ሲይዘኝ ይታወቀኛል ድጋሚ የማላገኛት መሰለኝ ብቻ እንደምንም የእርምጃዬን ፍጥነት ጨምሬ እቤት ደረስኩ ገና እንደገባው እንደምንም ልብሴን ቀያይሬ አልጋዬ ላይ ራሴን አሳረፍኩት ድካሙ ነው መሰለኝ ወዲያው እንቅልፍ ይዞኝ ሄደ።
#ከትውስታ_መልስ
የተፈጠረውን አጠር አድርጌ ለሀምዛ ተረኩለት በዝምታ ካዳመጠኝ ቡሀላ
"እና ዛሬ ደወልክላት" አለኝ
"አይ አልሞከርኩትም"አልኩት
"ለምን አሁን አትሞክረውም"አለኝ
እሺ ብዬ ስልኳን ሞከርኩት መጥራት ጀመረ ነገር ግን አይነሳም በድጋሚ ሞከርኩት አሁንም ይጠራል አታነሳውም በጣም ስለተናደድኩ ስልኬን ወረወርኩት ሀምዛ ሁኔታዬ ግርምትን ፈጥሮበታል ስልኬን እንደምንም አፋፍሶ ይዞልኝ መጣና ስልኩን ገጣጥሞ ከፍቶ ቁጥሯን በራሱ ስልክ ላይ መዝግቦ ደወለላት ብዙም ሳይጠራ አነሳችው
"ሄሎ" አለ ሀምዛ ተናድጄ ስልኩን ቀማሁትና
"ይቅርታ ካስቸገርኩሽ ግን ቢያንስ ስልኩን አንስተሽ በግልፅ መናገር ትችዪ ነበር ለማንኛውም ቀጥረሺኝ ስለቀረሽ ደስ ብሎኛል"ብያት ስልኩን ዘጋሁት። ውስጤ ቅጥል ሲል ይታወቀኛል ለሀምዛ ስልኩን ልመልስለት ስል ደግማ ደወለች ዘጋሁትና ድጋሚ ከደወለች እንዳያነሳ አስጠቅቄ ስልኩን ሰጠሁት።
ትንሽ ከቆየው ቡሀላ ለመሄድ ተነሳው ሀምዛ
"ብሩኬ ወዴት ነው?" አለኝ
"እኔንጃ ብቻ ከደወለች እንዳታነሳው ነገ እንገናኛለን" ብዬው መንገዱን ጀመርኩ በመሀል ስልኬ ጠራ *F የኔ* ይላል ተናድጄ ዘጋሁትና ስልኩን "#ያልተፈታ_ቅኔ" ብዬ ሴቭ አደረኩት ስሙን ድጋሚ ሳነበው ፈገግ አስባለኝ።
በመንገዴ ያገኘሁት ሬስቶራት ገባሁና ቀዝቃዛ ቢራ አዝዤ ቁጭ አልኩኝ ሬስቶራንቱ ውስጥ የተከፈተው ስፒከር የታምራት ደስታን ዘፈን ያጫውታል በዘፈኑ ተመስጬ አንድ ሁለት ማለት ጀመርኩ።
🎤ሰው ኖሮሽ እንደሌለው
🎤ለይምሰል መታየቱ
🎤ማስረዳት መንገር ስትችይ
🎤ሁሉንም በሰአቱ
🎤ፍቅር ፍቅር ሲያሰኘኝ
🎤ትዝ ሲለኝ ስሜቱ
🎤ቆይ ለምን አስፈለገ
🎤ማስመሰል መዋሸቱ.......
ክፍል 6⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ሰአቱ በጣም እየሄደ ነው እሷን ለማግኘት ከመጓጓቴ የተነሳ ካፌው ውስጥ ያለውን ሰው እንኳን አላስተዋልኩም ውስጤን ማረጋጋት ስላቃተኝ ስልኳ አልሰራም እያለኝ እንኳን ደጋግሜ መሞከሬን አላቋረጥኩም ደግሞም ግራ ገባኝ መቅረት ከፈለገች ቀርቻለው አትልም እንዴ? እላለው መልሼ ደግሞ ምናልባት ችግር አጋጥሟት ይሆን? እያልኩ እጨነቃለው ከበሩ ፊት ለፊት ስለሆነ የተቀመጥኩት ሰው በገባ ቁጥር እሷ የመጣች እየመሰለኝ ካሁን አሁን ገባች እያልኩ ከበሩ ላይ አይኔን መንቀል አልቻልኩም።
አሁንም ሰአቴን አየሁት በጣም ረፍዷል ከዚ ቡሀላ እንደማትመጣ ራሴን አሳምኜ የውሀውን ሂሳብ ከፍዬ ከካፌው ወጣው ስልኳን በድጋሚ ብሞክረውም ሊሰራልኝ አልቻለም ውስጤ ምን አይነት ስሜት እንዳለ እንኳን ሳይገባኝ ታክሲ ይዤ ወደቤቴ መመለስ ጀመርኩ።
በሀሳብ ብዙ ቦታ መሄድ ጀመርኩ በትንሹ ተናድጃለው ግን ደግሞ ችግር ገጥሟት ቢሆንስ ብዬም ተጨንቂያለው በመሀል የታክሲው ረዳት "ባባ ሂሳብ" ብሎ ከገባሁበት ስምጥ የሀሳብ ባህር ጎትቶ አሶጣኝ "እሺ ይቅርታ" ብዬ ሂሳብ ከፈልኩ እና ደግሞ መውረጃዬም ስለተቃረበ ሀሳቤን ሰብስቤ ለመውረድ ተዘጋጀው እንደደረስኩ "ወራጅ አለ" አልኩትና ከታክሲው ወረድኩ የሆነ ባዶነት ውስጤን ሲወረኝ ታወቀኝ ሀይለኛ ራስ ምታት ወዲያው ራሴን ወጥሮ ሲይዘኝ ይታወቀኛል ድጋሚ የማላገኛት መሰለኝ ብቻ እንደምንም የእርምጃዬን ፍጥነት ጨምሬ እቤት ደረስኩ ገና እንደገባው እንደምንም ልብሴን ቀያይሬ አልጋዬ ላይ ራሴን አሳረፍኩት ድካሙ ነው መሰለኝ ወዲያው እንቅልፍ ይዞኝ ሄደ።
#ከትውስታ_መልስ
የተፈጠረውን አጠር አድርጌ ለሀምዛ ተረኩለት በዝምታ ካዳመጠኝ ቡሀላ
"እና ዛሬ ደወልክላት" አለኝ
"አይ አልሞከርኩትም"አልኩት
"ለምን አሁን አትሞክረውም"አለኝ
እሺ ብዬ ስልኳን ሞከርኩት መጥራት ጀመረ ነገር ግን አይነሳም በድጋሚ ሞከርኩት አሁንም ይጠራል አታነሳውም በጣም ስለተናደድኩ ስልኬን ወረወርኩት ሀምዛ ሁኔታዬ ግርምትን ፈጥሮበታል ስልኬን እንደምንም አፋፍሶ ይዞልኝ መጣና ስልኩን ገጣጥሞ ከፍቶ ቁጥሯን በራሱ ስልክ ላይ መዝግቦ ደወለላት ብዙም ሳይጠራ አነሳችው
"ሄሎ" አለ ሀምዛ ተናድጄ ስልኩን ቀማሁትና
"ይቅርታ ካስቸገርኩሽ ግን ቢያንስ ስልኩን አንስተሽ በግልፅ መናገር ትችዪ ነበር ለማንኛውም ቀጥረሺኝ ስለቀረሽ ደስ ብሎኛል"ብያት ስልኩን ዘጋሁት። ውስጤ ቅጥል ሲል ይታወቀኛል ለሀምዛ ስልኩን ልመልስለት ስል ደግማ ደወለች ዘጋሁትና ድጋሚ ከደወለች እንዳያነሳ አስጠቅቄ ስልኩን ሰጠሁት።
ትንሽ ከቆየው ቡሀላ ለመሄድ ተነሳው ሀምዛ
"ብሩኬ ወዴት ነው?" አለኝ
"እኔንጃ ብቻ ከደወለች እንዳታነሳው ነገ እንገናኛለን" ብዬው መንገዱን ጀመርኩ በመሀል ስልኬ ጠራ *F የኔ* ይላል ተናድጄ ዘጋሁትና ስልኩን "#ያልተፈታ_ቅኔ" ብዬ ሴቭ አደረኩት ስሙን ድጋሚ ሳነበው ፈገግ አስባለኝ።
በመንገዴ ያገኘሁት ሬስቶራት ገባሁና ቀዝቃዛ ቢራ አዝዤ ቁጭ አልኩኝ ሬስቶራንቱ ውስጥ የተከፈተው ስፒከር የታምራት ደስታን ዘፈን ያጫውታል በዘፈኑ ተመስጬ አንድ ሁለት ማለት ጀመርኩ።
🎤ሰው ኖሮሽ እንደሌለው
🎤ለይምሰል መታየቱ
🎤ማስረዳት መንገር ስትችይ
🎤ሁሉንም በሰአቱ
🎤ፍቅር ፍቅር ሲያሰኘኝ
🎤ትዝ ሲለኝ ስሜቱ
🎤ቆይ ለምን አስፈለገ
🎤ማስመሰል መዋሸቱ.......
ክፍል 6⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ክፍል 6⃣
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
*ከሶስት ወራት ቡሀላ*
ፊርዱ ከሶስት ወር በፊት በደረሰባት ከባድ የመኪና አደጋ ሆስፒታል አልጋ ከያዘች ድፍን ሶስት ወራትን አስቆጥራለች።
ፊርዱ እህት ወንድም እንዲሁም ቤተሰብ የላትም የምትኖረው አክስቷ ቤት ነበር ብዙ ምቾት ባይኖረውም ምርጫ ስላልነበራት እና ሌላ የምትሄድበት ዘመድ ስለሌላት እዛ መኖሯን ከቅርብ ጓደኛዋ ሪሀና ሰምቻለው አክስቷ ብዙም እየመጡ አይጠይቋትም ቢሆንም ግን እኔ አንድም ቀን ከጎኗ ርቄ አላውቅም በርግጥ ሀምዛና ሪሀናም ከስራ እረፍት በሆኑ ሰአት ከኛ ጋር ናቸው። እኔ እንደሆንኩ ውሎዬም አዳሬም ሆስፒታል ከሆነ ሶስት አስቀያሚ ወራትን አስቆጥሪያለው ለምን እንደሆነ ለራሴም በማይገባኝ ሁኔታ ዛሬ ላይ ከማላውቃት ሴት ጋር ሆስፒታል ውስጥ ራሴን አጊኝቼዋለው። በሱም ደግሞ በጣም ደስተኛ ነኝ አይኗን ገልጣ የምታየኝና የማያትን ቀን በጉጉት ጥበቃ ላይ ነኝ። በጣም ነው ምታሳዝነኝ። እጇን እንደያዝኩ ይመሻል ይነጋል።
ጥዋት ላይ ሀምዛ ከእንቅልፌ ቀስቅሶኝ
"ብሩኬ ቁርስ አምጥቼልሀለው ስራ እንዳይረፍድብኝ አንተ ብላ እኔ ልሂድ" አለኝ
"እሺ ወንድሜ በጣም አመሰግናለው" ብዬው ፊቴን ለመታጠብ አብረን ወጣን። እሱን ከሸኘው ቡሀላ ፊቴን ታጥቤ ወደ ፊርዶስ አመራው እኔ ስደርስ ከነርሷ ጋር በር ላይ ተገናኘን ፊቷ ላይ የሚነበበው ነገር ደስ አይልም ብቻ ግን ምንም አላለቺኝም ዝም ብላ መንገዷን ቀጠለች። ደንግጬ ስለነበር ወደ ክፍሉ በፍጥነት በሩን ከፍቼ ገባሁ ነገር ግን ምንም አዲስ ነገር የለም። ተቀመጥኩና የፊርዱን እጅ ያዝኩት በጣም ያቃጥላል ቀና ብዬ ሳያት ፊቷን ላብ አጥምቋታል
"ነርስ! ነርስ! " እያልኩ በጩኸት ከክፍሉ ወጣው ወዲያው ነርሶቹ መጡና እኔን ውጪ እንድቆይ ነግረውኝ ተንጋግተው ውስጥ ገቡ። ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ፊርዱ በሶስት ወሯ ያሳየችው አዲስ ነገር በጣም አሳሰበኝና ለሀምዛ ደወልኩለት ብዙም ሳይቆዩ ሀምዛና ሪሀና አንድ ላይ መጡ። ገና ከመምጣታቸው ጥያቄ ማብዛት ጀመሩ
"ምንድነው የተፈጠረው ብሩክ" አለች ሪሀና እጇን እያወናጨፈች
ሀምዛም በመቀጠል "ምንድነው ብሩኬ ንገረን እንጂ" ይለኛል መናገር ፈልጊያለው ግን ውስጤ ድክምክም አለብኝ እያየዋቸው ብዥዥ ይልብኛል በመሀል ድምፃቸው አልሰማ አለኝ። በስተመጨረሻም ራሴን ስቼ ከወደኩ ቡሀላ ያለውን ነገር አላስታውስም ስነቃ ራሴን አልጋ ላይ ከተሰካልኝ ግሉኮስ ጋር አገኘሁት ቀና ስል ሀምዛ በንዴት ሲመለከተኝ አስተዋልኩት ለመነሳት እየሞከርኩ"ልደበድበኝ ነው እንዴ?" አልኩት
"ቀልድህን አቁም ለምንድነው ራስህን የምትጥለው ምግብ ለምን አቶስድም ቆይ መሞት ነው እንዴ የምትፈልገው?" አለኝ በጣም እንደተናደደ ፊቱ ያሳብቅበታል
"እሱን ተወውና ስንት ሰአት ነው የተኛሁት?" አልኩት
"ትላንት ካሸለብክ ዛሬ መነሳትህ ነው ዶክተሩ ምግብም ሆነ ፈሳሽ ስለማይወስድ ነው ብሏል ባንተ ቸልተኝነት ምክንያት ይኸው እኔንም ከስራ ልታስባርረኝ ነዉ" አለ ምርር ብሎት
"ይቅርታ ሀምዚ እንዲ እንዲፈጠር ፈልጌ ያደረኩት ምንም የለም" ካልኩት ቡሀላ ፊርዱ ትዝዝዝዝ አለቺኝ የኔ ምስኪን እንዴት ሆና ይሆን? ሀምዛን ስጠይቀው ምንም አዲስ ነገር እንደሌለ አክስቷም መጥታ አይታት እንደሄደችና እሷም እንዳልነቃች ነግሮኛል ግን ሳላያት አልዋጥልህ አለኝ ግን ደግሞ እኔም ለትንሽ ሰአት ማገገም ስላለብኝ ካለሁበት ክፍል ለመውጣት ተከለከልኩ። ግሉኮሱን እንደጨረስኩ ራሴን ማንቀሳቀስ ጀመርኩ ውስጤ ቢደክምብኝም በድጋሚ እሷጋ ከመሄድ እንዳያስቀሩኝ ብዬ እንደምንም ጤነኛ ለመምሰል ሞከርኩና ሀምዛ ወደሷ ወሰደኝ እና ስራ ስላለበት ማታ እንደሚመለስ ነግሮኝ ሄደ።
ገና ሳያት ደስ ይለኛል ደሞ አይኗን ስትጨፍን በጣም ውብ ናት ቅላቷ ፣የቅንድቦቿ ጥቁረት፣ የፊቷ ጥራት፣ የፀጉሯ ልስላሴ ብቻ ብዙ ልገልፃቸው በማልችላቸው ውበቶቿ ተደምሜ ፍዝዝዝዝዝዝ አልኩ።
ክፍል 7⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
*ከሶስት ወራት ቡሀላ*
ፊርዱ ከሶስት ወር በፊት በደረሰባት ከባድ የመኪና አደጋ ሆስፒታል አልጋ ከያዘች ድፍን ሶስት ወራትን አስቆጥራለች።
ፊርዱ እህት ወንድም እንዲሁም ቤተሰብ የላትም የምትኖረው አክስቷ ቤት ነበር ብዙ ምቾት ባይኖረውም ምርጫ ስላልነበራት እና ሌላ የምትሄድበት ዘመድ ስለሌላት እዛ መኖሯን ከቅርብ ጓደኛዋ ሪሀና ሰምቻለው አክስቷ ብዙም እየመጡ አይጠይቋትም ቢሆንም ግን እኔ አንድም ቀን ከጎኗ ርቄ አላውቅም በርግጥ ሀምዛና ሪሀናም ከስራ እረፍት በሆኑ ሰአት ከኛ ጋር ናቸው። እኔ እንደሆንኩ ውሎዬም አዳሬም ሆስፒታል ከሆነ ሶስት አስቀያሚ ወራትን አስቆጥሪያለው ለምን እንደሆነ ለራሴም በማይገባኝ ሁኔታ ዛሬ ላይ ከማላውቃት ሴት ጋር ሆስፒታል ውስጥ ራሴን አጊኝቼዋለው። በሱም ደግሞ በጣም ደስተኛ ነኝ አይኗን ገልጣ የምታየኝና የማያትን ቀን በጉጉት ጥበቃ ላይ ነኝ። በጣም ነው ምታሳዝነኝ። እጇን እንደያዝኩ ይመሻል ይነጋል።
ጥዋት ላይ ሀምዛ ከእንቅልፌ ቀስቅሶኝ
"ብሩኬ ቁርስ አምጥቼልሀለው ስራ እንዳይረፍድብኝ አንተ ብላ እኔ ልሂድ" አለኝ
"እሺ ወንድሜ በጣም አመሰግናለው" ብዬው ፊቴን ለመታጠብ አብረን ወጣን። እሱን ከሸኘው ቡሀላ ፊቴን ታጥቤ ወደ ፊርዶስ አመራው እኔ ስደርስ ከነርሷ ጋር በር ላይ ተገናኘን ፊቷ ላይ የሚነበበው ነገር ደስ አይልም ብቻ ግን ምንም አላለቺኝም ዝም ብላ መንገዷን ቀጠለች። ደንግጬ ስለነበር ወደ ክፍሉ በፍጥነት በሩን ከፍቼ ገባሁ ነገር ግን ምንም አዲስ ነገር የለም። ተቀመጥኩና የፊርዱን እጅ ያዝኩት በጣም ያቃጥላል ቀና ብዬ ሳያት ፊቷን ላብ አጥምቋታል
"ነርስ! ነርስ! " እያልኩ በጩኸት ከክፍሉ ወጣው ወዲያው ነርሶቹ መጡና እኔን ውጪ እንድቆይ ነግረውኝ ተንጋግተው ውስጥ ገቡ። ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ፊርዱ በሶስት ወሯ ያሳየችው አዲስ ነገር በጣም አሳሰበኝና ለሀምዛ ደወልኩለት ብዙም ሳይቆዩ ሀምዛና ሪሀና አንድ ላይ መጡ። ገና ከመምጣታቸው ጥያቄ ማብዛት ጀመሩ
"ምንድነው የተፈጠረው ብሩክ" አለች ሪሀና እጇን እያወናጨፈች
ሀምዛም በመቀጠል "ምንድነው ብሩኬ ንገረን እንጂ" ይለኛል መናገር ፈልጊያለው ግን ውስጤ ድክምክም አለብኝ እያየዋቸው ብዥዥ ይልብኛል በመሀል ድምፃቸው አልሰማ አለኝ። በስተመጨረሻም ራሴን ስቼ ከወደኩ ቡሀላ ያለውን ነገር አላስታውስም ስነቃ ራሴን አልጋ ላይ ከተሰካልኝ ግሉኮስ ጋር አገኘሁት ቀና ስል ሀምዛ በንዴት ሲመለከተኝ አስተዋልኩት ለመነሳት እየሞከርኩ"ልደበድበኝ ነው እንዴ?" አልኩት
"ቀልድህን አቁም ለምንድነው ራስህን የምትጥለው ምግብ ለምን አቶስድም ቆይ መሞት ነው እንዴ የምትፈልገው?" አለኝ በጣም እንደተናደደ ፊቱ ያሳብቅበታል
"እሱን ተወውና ስንት ሰአት ነው የተኛሁት?" አልኩት
"ትላንት ካሸለብክ ዛሬ መነሳትህ ነው ዶክተሩ ምግብም ሆነ ፈሳሽ ስለማይወስድ ነው ብሏል ባንተ ቸልተኝነት ምክንያት ይኸው እኔንም ከስራ ልታስባርረኝ ነዉ" አለ ምርር ብሎት
"ይቅርታ ሀምዚ እንዲ እንዲፈጠር ፈልጌ ያደረኩት ምንም የለም" ካልኩት ቡሀላ ፊርዱ ትዝዝዝዝ አለቺኝ የኔ ምስኪን እንዴት ሆና ይሆን? ሀምዛን ስጠይቀው ምንም አዲስ ነገር እንደሌለ አክስቷም መጥታ አይታት እንደሄደችና እሷም እንዳልነቃች ነግሮኛል ግን ሳላያት አልዋጥልህ አለኝ ግን ደግሞ እኔም ለትንሽ ሰአት ማገገም ስላለብኝ ካለሁበት ክፍል ለመውጣት ተከለከልኩ። ግሉኮሱን እንደጨረስኩ ራሴን ማንቀሳቀስ ጀመርኩ ውስጤ ቢደክምብኝም በድጋሚ እሷጋ ከመሄድ እንዳያስቀሩኝ ብዬ እንደምንም ጤነኛ ለመምሰል ሞከርኩና ሀምዛ ወደሷ ወሰደኝ እና ስራ ስላለበት ማታ እንደሚመለስ ነግሮኝ ሄደ።
ገና ሳያት ደስ ይለኛል ደሞ አይኗን ስትጨፍን በጣም ውብ ናት ቅላቷ ፣የቅንድቦቿ ጥቁረት፣ የፊቷ ጥራት፣ የፀጉሯ ልስላሴ ብቻ ብዙ ልገልፃቸው በማልችላቸው ውበቶቿ ተደምሜ ፍዝዝዝዝዝዝ አልኩ።
ክፍል 7⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ክፍል 7⃣
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ቀኑ እንዴት እንደመሸ ሳላውቀው ፀሀይ ለጨረቃ ቦታዋን ለቃለች። ፊርዱ ከተኛችበት ክፍል ወደ መፀዳጃ ሄድኩኝ በዛው ለሀምዛ ስደውልለት መምጣት እንደማይችልና ነገ በጥዋት እንደሚመጣ ሪሀናም ስራ አዳሪ እንደሆነች ነግሮኝ ጥዋት ለመገናኘት ተቀጣጥረን ስልኩን ዘጋሁና ወደ ውዴ ክፍል አቀናሁ።
በሩን ከፍቼ ልገባ ስል የለቅሶ ድምፅ ተሰማኝ ፊርዱ ነቃች ብዬ ተጣድፌ በሩን ከፈትኩት አንድ ከዚ በፊት ያላየሁት ሰው ነበር የፊርዱን እግር ይዞ ከድምፁ ጋር እየታገለ ያለቅሳል። መግባቴን አላስተዋለም አንገቱን ደፍቶ ማልቀሱን አላቋረጠም። መኖሬን ለመናገር ጉሮሮዬን ጠራርጌ ድምፄን አሰማሁ። ነገር ግን ቀና ሊል አልቻለም። አለቃቀሱ ደሞ በጣም ያሳዝናል ግን ማነው? እንዴት እስከዛሬ አላየሁትም? ጥያቄን በጥያቄ ማከታተሌን ትቼ ቀና እንዲል በማሰብ በሩን አንኳኳሁት ቀና አለና አየኝ እኔም አየሁት መልኩ ሊመጣልኝ አልቻለም ከተንበረከከበት ተነስቶ እምባውን እየጠረገ ወደኔ መጣና ጥብቅ አድርጎ አቅፎኝ "በጣም አመሰግናለው በጣም" አለኝ ግራ ገባኝ ምን ማለት ነው አመሰግናለው አልኩኝ ለራሴ እንደምንም አረጋጋሁትና "ምኗ ነህ?" አልኩት በጥርጣሬ አይን እየተመለከትኩት " በቅርቡ ነው ከውጪ የመጣሁት እጮኛዋ ነኝ በዚ አመት ልንጋባ ነበር ግን ምን ያደርጋል" አለኝና መንሰቅሰቅ ጀመረ። የሆነ ነገር ውስጤን ውርር ሲያደርገኝ ይታወቀኛል በንዴት ከላዬ ላይ ምንጭቅ አድርጌ አላቀኩትና
"የማን? የኔዋ ፊርዱ እጮኛ ነኝ ነው ምትለው? እ ማን ነህ አንተ? እስከዛሬ የት ነበርክ?" ብዬ አፈጠጥኩበት እሱም ግራ ገብቶት ይመለከተኛል በመሀል የፊርዱ እጆች ተንቀሳቀሱና ሁለታችንንም ወደሷ እንድንሮጥ አደረጉን በግራና በቀኝ እጆቿን ይዘን መፋጠጥ ጀመርን ከብዙ እንቅስቃሴዎች ቡሀላ የኔ ልዩ አይኗን ወደ ማላውቀው ሰው ዞራ ከፈተች ገና እንደተያዩ ሁለቱም ማልቀስ ጀመሩ እጄን ለቀቀችኝና አይኔ እያየ ሁለቱንም እጆቿን ለሱ ሰጠችው በተደጋጋሚ ከሱ የምሰማው ቃል " በጣም ይቅርታ እናቴ" የሚል ነበር ከሷ አንደበት ግን አንድም ቃል አሎጣም ዝም እንዳለች ማልቀስ ብቻ አንዴም እንኳን ሳታየኝ ነርሶቹ መጡና ሁለቱን በመከራ አላቀው እኔን ገፍተር አርገው እሱን በትግል ከክፍሉ አሶጡን።
ምን እንደሚሰማኝ ማወቅ አልቻልኩም እሷን የተነጠኩ መሰለኝ እምባዬ ዝም ብሎ ይፈሳል ዝርግፍግፍ ብዬ የኮሊደሩ በረንዳ ላይ ተሰጣው ማመን አልፈለኩም ሁሉም ነገር ህልም ቢሆን ብዬ ተመኘው እንደምንም ቀና ብዬ ሳየው ወንበሩ ላይ ተቀምጦ አንገቱን አቀርቅሯል እነቀው እነቀው አለኝ በደመነፍስ ከተዘረጋሁበት ተነስቼ ወደሱ አመራሁ ባለ በሌለ ሀይሌ አንገቱን አነኩት እና
"እንዳታስበው እሺ ፊርዱ የኔ ብቻ ናት!" አልኩት ግራ ተጋብቶ ዝም ብሎ ያየኛል በመሀል ዶክተሮቹ አላቀቁንና ህመምተኛ የምንረብሽ ከሆነ እንደሚያሶጡን ነግረውን ሄዱ እልህ ቢይዘኝም ፊርዱን ለሱ ትቼ መሄድ አልፈልግምና ንዴቴን አምቄ ዝም ብዬ ተቀመጥኩኝ ከትንሽ ቆይታ ቡሀላ የፊርዱ ክፍል ተከፍቶ ነርሶቹ መውጣት ጀመሩ ሁለታችንም ተሽቀዳድመን ከበብነቸውና ስለሷ ጠየቅናቸው ለጊዜው መናገር እንደማትችልና ለማዋራት እንዳንሞክር አስጠንቅቀው ነገሩንና ፊርዱ የፃፈችውን ወረቀት አሳዩን ሙባረክ ይላል ፅሁፉ በፍጥነት "እኔ ነኝ" አለ እጮኛ ነኝ ባዩ "ለጊዜው አንተ ብቻ እንድትገባ ነው የተፈቀደው አንተኛው እዚ ቆይ" አሉኝ ነርሶቹ
እሱም ዘሎ ገባ እኔም ሆድ ይፍጀው ብዬ ራሴን እያረጋጋው ቀጣይ የሚፈጠረውን ቁጭ ብዬ መጠበቅ ጀመርኩ ከለሊቱ 9:20 ይላል የእጄ ሰአት ከክፍሉ ግን የሚወጣ ሰው የለም እዛው በተቀመጥኩበት እንቅልፍ አሸለበኝ.........
ክፍል8⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ቀኑ እንዴት እንደመሸ ሳላውቀው ፀሀይ ለጨረቃ ቦታዋን ለቃለች። ፊርዱ ከተኛችበት ክፍል ወደ መፀዳጃ ሄድኩኝ በዛው ለሀምዛ ስደውልለት መምጣት እንደማይችልና ነገ በጥዋት እንደሚመጣ ሪሀናም ስራ አዳሪ እንደሆነች ነግሮኝ ጥዋት ለመገናኘት ተቀጣጥረን ስልኩን ዘጋሁና ወደ ውዴ ክፍል አቀናሁ።
በሩን ከፍቼ ልገባ ስል የለቅሶ ድምፅ ተሰማኝ ፊርዱ ነቃች ብዬ ተጣድፌ በሩን ከፈትኩት አንድ ከዚ በፊት ያላየሁት ሰው ነበር የፊርዱን እግር ይዞ ከድምፁ ጋር እየታገለ ያለቅሳል። መግባቴን አላስተዋለም አንገቱን ደፍቶ ማልቀሱን አላቋረጠም። መኖሬን ለመናገር ጉሮሮዬን ጠራርጌ ድምፄን አሰማሁ። ነገር ግን ቀና ሊል አልቻለም። አለቃቀሱ ደሞ በጣም ያሳዝናል ግን ማነው? እንዴት እስከዛሬ አላየሁትም? ጥያቄን በጥያቄ ማከታተሌን ትቼ ቀና እንዲል በማሰብ በሩን አንኳኳሁት ቀና አለና አየኝ እኔም አየሁት መልኩ ሊመጣልኝ አልቻለም ከተንበረከከበት ተነስቶ እምባውን እየጠረገ ወደኔ መጣና ጥብቅ አድርጎ አቅፎኝ "በጣም አመሰግናለው በጣም" አለኝ ግራ ገባኝ ምን ማለት ነው አመሰግናለው አልኩኝ ለራሴ እንደምንም አረጋጋሁትና "ምኗ ነህ?" አልኩት በጥርጣሬ አይን እየተመለከትኩት " በቅርቡ ነው ከውጪ የመጣሁት እጮኛዋ ነኝ በዚ አመት ልንጋባ ነበር ግን ምን ያደርጋል" አለኝና መንሰቅሰቅ ጀመረ። የሆነ ነገር ውስጤን ውርር ሲያደርገኝ ይታወቀኛል በንዴት ከላዬ ላይ ምንጭቅ አድርጌ አላቀኩትና
"የማን? የኔዋ ፊርዱ እጮኛ ነኝ ነው ምትለው? እ ማን ነህ አንተ? እስከዛሬ የት ነበርክ?" ብዬ አፈጠጥኩበት እሱም ግራ ገብቶት ይመለከተኛል በመሀል የፊርዱ እጆች ተንቀሳቀሱና ሁለታችንንም ወደሷ እንድንሮጥ አደረጉን በግራና በቀኝ እጆቿን ይዘን መፋጠጥ ጀመርን ከብዙ እንቅስቃሴዎች ቡሀላ የኔ ልዩ አይኗን ወደ ማላውቀው ሰው ዞራ ከፈተች ገና እንደተያዩ ሁለቱም ማልቀስ ጀመሩ እጄን ለቀቀችኝና አይኔ እያየ ሁለቱንም እጆቿን ለሱ ሰጠችው በተደጋጋሚ ከሱ የምሰማው ቃል " በጣም ይቅርታ እናቴ" የሚል ነበር ከሷ አንደበት ግን አንድም ቃል አሎጣም ዝም እንዳለች ማልቀስ ብቻ አንዴም እንኳን ሳታየኝ ነርሶቹ መጡና ሁለቱን በመከራ አላቀው እኔን ገፍተር አርገው እሱን በትግል ከክፍሉ አሶጡን።
ምን እንደሚሰማኝ ማወቅ አልቻልኩም እሷን የተነጠኩ መሰለኝ እምባዬ ዝም ብሎ ይፈሳል ዝርግፍግፍ ብዬ የኮሊደሩ በረንዳ ላይ ተሰጣው ማመን አልፈለኩም ሁሉም ነገር ህልም ቢሆን ብዬ ተመኘው እንደምንም ቀና ብዬ ሳየው ወንበሩ ላይ ተቀምጦ አንገቱን አቀርቅሯል እነቀው እነቀው አለኝ በደመነፍስ ከተዘረጋሁበት ተነስቼ ወደሱ አመራሁ ባለ በሌለ ሀይሌ አንገቱን አነኩት እና
"እንዳታስበው እሺ ፊርዱ የኔ ብቻ ናት!" አልኩት ግራ ተጋብቶ ዝም ብሎ ያየኛል በመሀል ዶክተሮቹ አላቀቁንና ህመምተኛ የምንረብሽ ከሆነ እንደሚያሶጡን ነግረውን ሄዱ እልህ ቢይዘኝም ፊርዱን ለሱ ትቼ መሄድ አልፈልግምና ንዴቴን አምቄ ዝም ብዬ ተቀመጥኩኝ ከትንሽ ቆይታ ቡሀላ የፊርዱ ክፍል ተከፍቶ ነርሶቹ መውጣት ጀመሩ ሁለታችንም ተሽቀዳድመን ከበብነቸውና ስለሷ ጠየቅናቸው ለጊዜው መናገር እንደማትችልና ለማዋራት እንዳንሞክር አስጠንቅቀው ነገሩንና ፊርዱ የፃፈችውን ወረቀት አሳዩን ሙባረክ ይላል ፅሁፉ በፍጥነት "እኔ ነኝ" አለ እጮኛ ነኝ ባዩ "ለጊዜው አንተ ብቻ እንድትገባ ነው የተፈቀደው አንተኛው እዚ ቆይ" አሉኝ ነርሶቹ
እሱም ዘሎ ገባ እኔም ሆድ ይፍጀው ብዬ ራሴን እያረጋጋው ቀጣይ የሚፈጠረውን ቁጭ ብዬ መጠበቅ ጀመርኩ ከለሊቱ 9:20 ይላል የእጄ ሰአት ከክፍሉ ግን የሚወጣ ሰው የለም እዛው በተቀመጥኩበት እንቅልፍ አሸለበኝ.........
ክፍል8⃣
ይቀጥላል
◆━━━━━━━✎✦✎━━━━━
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ክፍል 8⃣
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ሀምዛ ዝም ብሎ ይጨቀጭቀኛል ለሱ ምላሽ መስጠት አልፈለኩም አንድ ነገር ለማለት በሞከርኩ ቁጥር እምባ እየቀደመኝ ተቸገርኩ አንዳንዴ ህመማችንን መግለፅ ሲያቅተን ዝምታን እንመርጣለን እንዲሁም መረዳት እየቻለ መረዳት የማይፈልግም ሰው ሲገጥመን ያለንን አቅም ለማስረዳት ከማባከን እንቆጠባለን በቃ በኔ ስሜት ውስጥም የሆነው ይህ ነው ሀምዛ ሁሉንም እያወቀ ላለመረዳት ሲል ብቻ ሁሉንም ጥለን እንድንሄድ ከጥዋት ጀምሮ ይነዘንዘኛል። የምሰማውን እንዳልሰማሁ ሆኜ እያለፍኩት ነው የማታ አዳሬን እኔ ብቻ ነኝ የማውቀው ለነገሩ በሱም አይፈረድም ውስጤ ምን ያክል በፍቅሯ እየነደደብኝ እንዳለና ለምን ስለሷ ሳላውቅ ይሄን ያክል እንዳፈቀርኳት አለማወቄን እንዴት ሊረዳኝ ይችላል ህመሜን በውስጤ አምቄ ዝም ማለቴንስ እንዴት ይገባዋል። በኔ ጫማ እስካልተራመደ ድረስ በጫማዬ ቀዳዳ በኩል እያለፉ ስለሚወጉኝ እሾኮችና እየረገጥኩ ስለማልፋቸው ጠጠሮች ሊረዳኝ አይችልም።
በዚ መሀል አንድ ሀሳብ ብልጭ አለብኝ ቀጥታ ወደሪሀና ዞሬ አፈጠጥኩባት የደነገጠች ትመስላለች አይታኝ በሀፍረት አንገቷን ሰበረች። ዝም ልላት አልፈለኩም
"ታውቂ ነበር አይደል?" አልኳት በጥርጣሬ አስተያየት እያየዋት
"ብ ብ ሩ ኬ አንተ እንዳሰብከው አይደለም" አለች እየተርበተበተች
"ምኑ ነው እኔ እንዳሰብኩት ማይሆነው! እ ንገሪኛ ሁሉንም እያወቅሽ የጓደኛሽን ጊዜያዊ ክፍተት እንድሞላ ለምን አደረግሽ!!? ለምንድነው ይሄን ድራማ መጫወት የፈለግሽው? እ ንገሪኛ" ብዬ ራሴን መቆጣጠር እስኪሳነኝ ድረስ ጮህኩባት ሀምዛም እስካሁን አላሰበውም መሰለኝ ይህን ሀሳብ ካነሳሁ ቡሀላ መሀል ከመግባት ይልቅ በግርምት የሚፈጠረውን መከታተል መርጧል።
" እየውልህ ብሩክ ተረጋጋና ሁሉንም ላስረዳህ" አለች ሪሀና እጄን ይዛ ልታስቀምጠኝ እየሞከረች ይበልጥ ተናደድኩባት ብሰማት ጥፋቷን ላለማመን ስትል ሌላ የውሸት ታሪክ የምትፈጥር መሰለኝ ብቻ አፌ ላይ የመጣልኝን ቃል " አስመሳይ" ብቻ ብያት ከሆስፒታሉ መውጣት ጀመርኩ ሀምዛ እየተከተለ ይጠራኛል ሪሀና ግን እዛው በቆመችበት አፏን እንደያዘች ያን የሶስት ወር ምሽጌን፣ ያን የፍቅሬን ገነት፣ ያን መኖሬን የረሳሁበትንና፣ ብዙ የሆንኩበትን ሆስፒታል ለቅቄ ወጣው።
ገና እግሬ ውጪውን ሲረግጥ ዳግም እንደማልመለስ ውስጤ ሹክ አለኝ እምባዬ ሲመጣ ደግሞ ሶስት ወር ሙሉ የረሳሁት ወንድነቴ ትዝ አለኝ በራሴ ተገርሜ ፈገግ አልኩኝና እምባዬን ዋጥ አድርጌ መንገዴን ቀጠልኩ።
ሁሌም ቢሆን ለነገሮች ጥያቄን የማያጣው ሀምዛም ዝምታዬን ተጋርቶኛል። በዝምታ ውስጥ እንደሆንን የሀምዛ ቤት ደረስን። ቁልፉን መክፈት ሲጀምር ብቻዬን መሆን እንደምፈልግ ነግሬው ልሄድ ስል እሱ ሚሄድበት እንዳለ ነግሮኝ ከፍቶ አስገባኝና ከፈለኩት እንድደውልለት አዞኝ ሄደ።
አልጋው ላይ ጋደም ብዬ አይኖቼን ጨፈንኳቸው እያንዳንዱ ነገር አንድ በአንድ ይታወሰኝ ጀመር የበፊቱ ማንነቴ ፣ፊርዱን ሳላውቃት በፊት የነበረኝ ሰላምና መረጋጋት፣ ያወኳት ቀን የተሰማኝ እንግዳ ስሜት፣ የቀጠሮው ቀን፣ ከአደጋው ቡሀላ ፊርዱን እያየው ያሳለፍኳን እያንዳንዷ ለሊት፣ ቀስ በቀስ መልኩን የቀየረው ፍቅሯ ብቻ ሁሉም ነገር ትንሽ ፈገግ አልኩኝ መልሼ ደግሞ ሁሉም ነገር ገደል ሲገባ ተሰማኝ ሁሉንም ነገር መተው እንዳለብኝ ልቤን ማሳመን ጀመርኩ ፊርዱን ልተዋት፣ ውዴን ልረሳት፣ ከሂወቴ ላሶጣት አቀድኩ መወሰን ልቻል አለመቻሌን ሳላረጋግጥ ብዙ እቅዶችን አቀድኩ........
ክፍል 9⃣
ይቀጥላል
◆
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ሀምዛ ዝም ብሎ ይጨቀጭቀኛል ለሱ ምላሽ መስጠት አልፈለኩም አንድ ነገር ለማለት በሞከርኩ ቁጥር እምባ እየቀደመኝ ተቸገርኩ አንዳንዴ ህመማችንን መግለፅ ሲያቅተን ዝምታን እንመርጣለን እንዲሁም መረዳት እየቻለ መረዳት የማይፈልግም ሰው ሲገጥመን ያለንን አቅም ለማስረዳት ከማባከን እንቆጠባለን በቃ በኔ ስሜት ውስጥም የሆነው ይህ ነው ሀምዛ ሁሉንም እያወቀ ላለመረዳት ሲል ብቻ ሁሉንም ጥለን እንድንሄድ ከጥዋት ጀምሮ ይነዘንዘኛል። የምሰማውን እንዳልሰማሁ ሆኜ እያለፍኩት ነው የማታ አዳሬን እኔ ብቻ ነኝ የማውቀው ለነገሩ በሱም አይፈረድም ውስጤ ምን ያክል በፍቅሯ እየነደደብኝ እንዳለና ለምን ስለሷ ሳላውቅ ይሄን ያክል እንዳፈቀርኳት አለማወቄን እንዴት ሊረዳኝ ይችላል ህመሜን በውስጤ አምቄ ዝም ማለቴንስ እንዴት ይገባዋል። በኔ ጫማ እስካልተራመደ ድረስ በጫማዬ ቀዳዳ በኩል እያለፉ ስለሚወጉኝ እሾኮችና እየረገጥኩ ስለማልፋቸው ጠጠሮች ሊረዳኝ አይችልም።
በዚ መሀል አንድ ሀሳብ ብልጭ አለብኝ ቀጥታ ወደሪሀና ዞሬ አፈጠጥኩባት የደነገጠች ትመስላለች አይታኝ በሀፍረት አንገቷን ሰበረች። ዝም ልላት አልፈለኩም
"ታውቂ ነበር አይደል?" አልኳት በጥርጣሬ አስተያየት እያየዋት
"ብ ብ ሩ ኬ አንተ እንዳሰብከው አይደለም" አለች እየተርበተበተች
"ምኑ ነው እኔ እንዳሰብኩት ማይሆነው! እ ንገሪኛ ሁሉንም እያወቅሽ የጓደኛሽን ጊዜያዊ ክፍተት እንድሞላ ለምን አደረግሽ!!? ለምንድነው ይሄን ድራማ መጫወት የፈለግሽው? እ ንገሪኛ" ብዬ ራሴን መቆጣጠር እስኪሳነኝ ድረስ ጮህኩባት ሀምዛም እስካሁን አላሰበውም መሰለኝ ይህን ሀሳብ ካነሳሁ ቡሀላ መሀል ከመግባት ይልቅ በግርምት የሚፈጠረውን መከታተል መርጧል።
" እየውልህ ብሩክ ተረጋጋና ሁሉንም ላስረዳህ" አለች ሪሀና እጄን ይዛ ልታስቀምጠኝ እየሞከረች ይበልጥ ተናደድኩባት ብሰማት ጥፋቷን ላለማመን ስትል ሌላ የውሸት ታሪክ የምትፈጥር መሰለኝ ብቻ አፌ ላይ የመጣልኝን ቃል " አስመሳይ" ብቻ ብያት ከሆስፒታሉ መውጣት ጀመርኩ ሀምዛ እየተከተለ ይጠራኛል ሪሀና ግን እዛው በቆመችበት አፏን እንደያዘች ያን የሶስት ወር ምሽጌን፣ ያን የፍቅሬን ገነት፣ ያን መኖሬን የረሳሁበትንና፣ ብዙ የሆንኩበትን ሆስፒታል ለቅቄ ወጣው።
ገና እግሬ ውጪውን ሲረግጥ ዳግም እንደማልመለስ ውስጤ ሹክ አለኝ እምባዬ ሲመጣ ደግሞ ሶስት ወር ሙሉ የረሳሁት ወንድነቴ ትዝ አለኝ በራሴ ተገርሜ ፈገግ አልኩኝና እምባዬን ዋጥ አድርጌ መንገዴን ቀጠልኩ።
ሁሌም ቢሆን ለነገሮች ጥያቄን የማያጣው ሀምዛም ዝምታዬን ተጋርቶኛል። በዝምታ ውስጥ እንደሆንን የሀምዛ ቤት ደረስን። ቁልፉን መክፈት ሲጀምር ብቻዬን መሆን እንደምፈልግ ነግሬው ልሄድ ስል እሱ ሚሄድበት እንዳለ ነግሮኝ ከፍቶ አስገባኝና ከፈለኩት እንድደውልለት አዞኝ ሄደ።
አልጋው ላይ ጋደም ብዬ አይኖቼን ጨፈንኳቸው እያንዳንዱ ነገር አንድ በአንድ ይታወሰኝ ጀመር የበፊቱ ማንነቴ ፣ፊርዱን ሳላውቃት በፊት የነበረኝ ሰላምና መረጋጋት፣ ያወኳት ቀን የተሰማኝ እንግዳ ስሜት፣ የቀጠሮው ቀን፣ ከአደጋው ቡሀላ ፊርዱን እያየው ያሳለፍኳን እያንዳንዷ ለሊት፣ ቀስ በቀስ መልኩን የቀየረው ፍቅሯ ብቻ ሁሉም ነገር ትንሽ ፈገግ አልኩኝ መልሼ ደግሞ ሁሉም ነገር ገደል ሲገባ ተሰማኝ ሁሉንም ነገር መተው እንዳለብኝ ልቤን ማሳመን ጀመርኩ ፊርዱን ልተዋት፣ ውዴን ልረሳት፣ ከሂወቴ ላሶጣት አቀድኩ መወሰን ልቻል አለመቻሌን ሳላረጋግጥ ብዙ እቅዶችን አቀድኩ........
ክፍል 9⃣
ይቀጥላል
◆
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ክፍል 9⃣
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ቀናት ቀናትን እየወለዱ ሳምንታትን ማስቆጠር ጀምረዋል ባዲስ መንፈስ ወደስራዬ ከተመለስኩ አራተኛ ቀኔን አስቆጥሪያለው። ጥዋት ወጥቼ ራሴን በስራ ጠምጄ ውዬ ማታ እገባለው። ስለፊርዶስ ከሰማው በጣም ቆየው ቢሆንም ግን ሁሌ አስባታለው ለሀምዛ እንደምረሳት ቃል ስለገባሁለት እሱ ፊት የረሳዃትና ደስተኛ የሆንኩ አስመስላለው ይሁን እንጂ ፊርዱ ለሰከንድ ከአይምሮዬ ጠፍታ አታውቅም ሁሌ አስባታለው በርግጥ ከነበረችበት ሆስፒታል አገግማ መውጣቷንና የአክስቷን ቤት ትታ ሙባረክ ጋር እንዳረፈች ከሪሀና ሰምቻለው ነገር ግን ሀምዛ ከሪሀና ጋር እንደምደዋወል አያውቅም ስልኳንም በድብቅ ነው ከስልኩ ላይ የወሰድኩት አላስችል ሲለኝ ስለደህንነቷ ደውዬ እጠይቃታለው ዛሬም ከስራ መልስ ልደውልላት አስቢያለው።
ምሳ ሰአት ደርሶ ስለነበር ከሀምዛ ጋር ምሳ ለመብላት ወደ ምግብ ቤት ሄድን ምግቡን ካዘዝን ቡሀላ እስከሚመጣ ድረስ ሀምዛ የባጥ የቆጡን ይለፈልፋል በሱ ቤት እኔ እንዳይደብረኝና አሪፍ ሙድ ላይ እንድሆን በማሰብ ነበር ይህንን ማድረግ ከጀመረም ቆይቷል ነገር ግን እኔ ጋ ምንም አዲስ ነገር የለም ሊኖር የሚችለው ፊርዱ ስትኖር ብቻ ነው ያው ቃሌን ያከበርኩ ለመምሰል ያወራውን ሳልሰማ ሲስቅ ብቻ አብሬው እስቃለው ሀሳቤ ሌላ ጋር ቢሆንም ትኩረቴ እሱ ጋር ያለ አስመስላለው እሱም ብዙም አይጫነኝም ይሁን እንጂ ያ አሰልቺ የማያልቅ ጥያቄው ዛሬም ድረስ አለ ሁሌም ቢሆን ለሚወራው ነገር ጥያቄ አያጣም ምንም ባልመልስለትም ሲጠይቀኝ ገና ይደክመኛል።
በዚ ሁኔታ ውስጥ ሆነን ምሳችንን ከበላን ቡሀላ ወደስራ ገባን።
ከሰአት ቡሀላ አብዛኛውን ጊዜ ገበያ አይኖረንም ያው ተዘጋ ላለመባል ብቻ ሱቅ ውስጥ እንገኛለን። ሰአቱም ወደማምሻው እየተቃረበ ነው ፀሀይ ወደመግቢያዋ ተቃርባለች በጊዜ መግባት ስለፈለኩ ሱቁን ዘግቶ እንዲመጣ ለሀምዛ ነግሬው ጃኬቴን ደርቤ ከስራ ወጣሁ።
ስልኬ ካርድ ስላልነበረው አካባቢው ላይ ካገኘሁት ሱቅ ካርድ ገዝቼ ሞላሁና በቀጥታ ለሪሀና ደወልኩላት ነገር ግን ስልኳን አታነሳም ደግሜ ደወልኩ አሁንም አይነሳም እቤት ገብቼ እደውላለው ብዬ መንገዴን ቀጠልኩ። ብዙም ሳትቆይ ሪቾ ደወለች አነሳሁት እና "ቅድም እኮ ስደውልልሽ አታነሺም በሰላም ነው?" አልኳት
"አዎ በሰላም ነው የት ነህ?"
"ከስራ ወደቤት እየገባሁ ነው ምነው"
" ምንም ሀምዛ አብሮክ አለ እንዴ?"
"እረ የለም እሱ ቆይቶ ነው ሚገባው ደግሞም በሱ ፊት እንዴት እደውላለው?"
"እሺ በቃ እቤት ስትገባ ደውልልኝ" ብላኝ ስልኩን ዘጋችው። ሁኔታዋ ግራ ስላጋባኝ መልሼ ደወልኩላት ሳይነሳ ዘጋችው። ምን እንደተፈጠረ ለማወቅ እየጓጓው የእርምጃ ፍጥነቴን ጨምሬ እቤት ደረስኩ። እንደገባው ቀጥታ ደወልኩላት መስመሩ ተይዟል ይላል ስልኳ ጭንቅንቅ አልኩኝ መልሼ ስደውል አነሳችው
"ሄሎ ሪች"
" እ ብሩኬ ገባህ?"
"አዎ ምንድነው ቆይ?"
" መጀመሪያ ተረጋጋ ከዛ ዝም ብለህ አዳምጠኝ"
"ምንድነው እሱ ፊርዱ ደና አይደለችም እንዴ?"
" አዎ ህመሙ ትንሽ ስለባሰባት በድጋሚ ሆስፒታል ገብታለች"
" ምን! ቆይ የት ሆስፒታል ነው ንገሪኝ አሁኑኑ እመጣለው"
"አሁን መምጣት የለብህም ባይሆን ሌላ ቀን ሀምዛ ካወቀ ያዝንብሀል ተረጋግተህ እደር እኔ ያለችበትን ሁኔታ በየሰአቱ ቴክስት አረግልሀለው አትጨነቅ አሁን ስልኩን መዝጋት አለብኝ ደና እደር"
" ቆይ አንዴ ሄሎ.........ሄ ሄሎ" ዘጋችው።
ስልኩን እንደያዝኩኝ ፈዝዤ ቀረሁ ይሄ ነገር መቼ ነው ሚያበቃው? ብዬ ራሴን ጠየኩ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንኳን አላውቅም ፈጣሪ ግን ምን አድርጌው ነው ይሄን ያክል የሚቀጣኝ አልኩኝ
የማታውቀኝ ፍቅሬ በድጋሚ ታማ ሆስፒታል ነው ያለችው እኔ ደግሞ እቤት አልጋዬ ላይ ኡፍፍፍፍ እንዴት ይጨንቃል። በዚ ሁኔታ ውስጥ እንዳለው ሀምዛ መጣ ተነስቼ በሩን ከፈትኩለትና ገባ
"እራት በላህ? ወይስ ወጥተን እንብላ?" አለኝ ጫማውን እያወለቀ
"በልቻለው አንተ በልተህ ና" አልኩትና ፊቴን እንዳያየው ከፊቱ ዞር አልኩኝ
" እኔማ ቅድም የበላነው ራሱ አልተወራረደልኝም ግን አንተ ምን ሁነህ ነው ዛሬ ችግር አለ እንዴ?"አለኝ
ኤጭ ጀመረው ደሞ እያልኩኝ በውስጤ
" ትንሽ ራሴን አሞኝ ነው ስተኛበት ይተወኛል" አልኩት
ዝም አለኝና መሳቢያው ውስጥ የሆነ ነገር ማንኮሻኮሽ ጀመረ ከትንሽ ቆይታ ቡሀላ " እንካ ይሄን ውሰድበት ይተውሀል" ብሎ ፓራሴታሞልና ውሀ ሰጠኝ ትቀበልኩትና ለማረሳሳት ያክል ስልኬን አቀብለኝ ብዬው ሲዞር ክኒኑን ኪሴ ውስጥ ከተትኩትና ውሀውን ጠጥቼ ብርጭቆውን ሰጠሁት " በል ተሸፋፍነህ ተኛ ነገ ካልተሻለህ ሀኪም ቤት እንሄዳለን" ብሎኝ ብርጭቆውን ሊመልስ ሄደ "ውይይይይይ ሀምዛ" እያልኩ ስልኬን አንስቼ ለሪቾ " አሁን እንዴት ናት" ብዬ ቴክስት አረኩላትና ቴክስት ስትልክ እንዳይሰማ ስልኬን ሳይለንት አደረኩት። ከደቂቃዎች ቡሀላ መለሰችልኝ " እስካሁን አልነቃችም ዶክተሮቹ ጭንቅላቷ ውስጥ ደም መፍሰሱን ነግረውናል እና ቀዶ ጥገና ሊደረግላት ነው ከ 2 ሰአታት ቡሀላ ወደ ሰርጀሪ ክፍል ያስገቧታል" አለቺኝ የምይዘው ጠፋኝ ፊርዱ አሳዘነቺኝ ይሄኔ ባንተዋወቅ ኖሮ ይሄ ሁሉ ነገር አይፈጠርም ነበር ራሴን አምርሬ ጠላሁት በሷ ቦታ እኔን ባረገኝ ብዬ ተመኘው ሁሉንም ነገር ጥዬ መጥፋት አማረኝ ግን ወዴት?
ለሪቾ "እባክሽ የሆስፒታሉን አድራሻ ንገሪኝ ነገ ልምጣ?"
ብዬ ፃፍኩላት እና ምላሿን መጠበቅ ጀመርኩ ነገር ግን ምንም ምላሽ የለም ለሊቱን ሙሉ ምላሿን ስጠብቅ አደርኩ።
ጥዋት ሀምዛን ስራ እንዳይረፍድበት ቀሰቀስኩትና ትንሽ ማረፍ እንደምፈልግ ነግሬው ለቦስ ትንሽ እንዳመመኝና የኔን ቦታ እንዲሸፍን አሳምኜው ወደስራ ላኩት። ገና እንደወጣ በቀጥታ ለሪቾ ደውልኩላት ብዙም ሳይጠራ አነሳችው
"ሄሎ ብሩክ አለች ሪቾ በደከመ ድምፅ"
" ሄሎ ሪች ፊርዱ እንዴት ሆነች?"
"አሁን ነቅታለች ግን ዶክተሮቹ የመዳን ተስፋዋ የመነመነ እንደሆነ ነግረውናል ሙባረክም ነገ ወደመጣበት ሀገር ሊመለስ ነው ብሩኬ ግራ ገብቶኛል" አለችኝ እምባ በተቀላቀለው የሲቃ ድምፅ
" እንዴት ማለት? ባክሽ ሲቀልዱ ነው ቆይ ድና አልነበር እንዴ? አትመኛቸው እነሱን ቶሎ ይሻላታል እመኚኝ". አልኳት ምን እንደማወራ እንኳን በቅጡ አላውቅም ብቻ በድጋሚ የሆስፒታሉን አድራሻ ስጠይቃት ልትሰጠኝ ፍቃደኛ አልሆነችም ግራ እየገባኝ ስልኩን ዘጋሁና እንደእብድ ከራሴ ጋር ማውራት ጀመርኩ ፊርዱ የኔ ምን ሆንሽብኝ? የኔ ንግስት ምን አገኘብኝ? ሳታውቂኝ ብዙ አወኩሽ ሳትነኪኝ ብዙ ዳበስኩሽ ሳታይኝ አፈቀርኩሽ ታድያ ምን አጥፍቼ ነው ጥለሺኝ ለመሄድ መንገድ የጀመርሽው? ማፍቀሬ ጥፋት ነበር እንዴ? አታደርጊውም! በጭራሽ አታደርጊውም እያልኩ በሚያቃጥል እምባ ብቻዬን ታጠብኩ ከአካሌ ላይ አንድ አካል የጎደለ መስሎ ተሰማኝ ሞት አሰኘኝ ከፊርዱ መቅደም አማረኝ ሌላ ምንም አልፈለኩም ይሄን የስቃይ አለም በራሴ ፍቃድ ልገላገለው ወሰንኩ ትክክለኛ ውሳኔ መሆኑን ለልቤ ነግሬ ከውደኩበት ተነሳሁ......
ክፍል🔟
ይቀጥላል....
◆
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ፀሀፊ✍ ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ቀናት ቀናትን እየወለዱ ሳምንታትን ማስቆጠር ጀምረዋል ባዲስ መንፈስ ወደስራዬ ከተመለስኩ አራተኛ ቀኔን አስቆጥሪያለው። ጥዋት ወጥቼ ራሴን በስራ ጠምጄ ውዬ ማታ እገባለው። ስለፊርዶስ ከሰማው በጣም ቆየው ቢሆንም ግን ሁሌ አስባታለው ለሀምዛ እንደምረሳት ቃል ስለገባሁለት እሱ ፊት የረሳዃትና ደስተኛ የሆንኩ አስመስላለው ይሁን እንጂ ፊርዱ ለሰከንድ ከአይምሮዬ ጠፍታ አታውቅም ሁሌ አስባታለው በርግጥ ከነበረችበት ሆስፒታል አገግማ መውጣቷንና የአክስቷን ቤት ትታ ሙባረክ ጋር እንዳረፈች ከሪሀና ሰምቻለው ነገር ግን ሀምዛ ከሪሀና ጋር እንደምደዋወል አያውቅም ስልኳንም በድብቅ ነው ከስልኩ ላይ የወሰድኩት አላስችል ሲለኝ ስለደህንነቷ ደውዬ እጠይቃታለው ዛሬም ከስራ መልስ ልደውልላት አስቢያለው።
ምሳ ሰአት ደርሶ ስለነበር ከሀምዛ ጋር ምሳ ለመብላት ወደ ምግብ ቤት ሄድን ምግቡን ካዘዝን ቡሀላ እስከሚመጣ ድረስ ሀምዛ የባጥ የቆጡን ይለፈልፋል በሱ ቤት እኔ እንዳይደብረኝና አሪፍ ሙድ ላይ እንድሆን በማሰብ ነበር ይህንን ማድረግ ከጀመረም ቆይቷል ነገር ግን እኔ ጋ ምንም አዲስ ነገር የለም ሊኖር የሚችለው ፊርዱ ስትኖር ብቻ ነው ያው ቃሌን ያከበርኩ ለመምሰል ያወራውን ሳልሰማ ሲስቅ ብቻ አብሬው እስቃለው ሀሳቤ ሌላ ጋር ቢሆንም ትኩረቴ እሱ ጋር ያለ አስመስላለው እሱም ብዙም አይጫነኝም ይሁን እንጂ ያ አሰልቺ የማያልቅ ጥያቄው ዛሬም ድረስ አለ ሁሌም ቢሆን ለሚወራው ነገር ጥያቄ አያጣም ምንም ባልመልስለትም ሲጠይቀኝ ገና ይደክመኛል።
በዚ ሁኔታ ውስጥ ሆነን ምሳችንን ከበላን ቡሀላ ወደስራ ገባን።
ከሰአት ቡሀላ አብዛኛውን ጊዜ ገበያ አይኖረንም ያው ተዘጋ ላለመባል ብቻ ሱቅ ውስጥ እንገኛለን። ሰአቱም ወደማምሻው እየተቃረበ ነው ፀሀይ ወደመግቢያዋ ተቃርባለች በጊዜ መግባት ስለፈለኩ ሱቁን ዘግቶ እንዲመጣ ለሀምዛ ነግሬው ጃኬቴን ደርቤ ከስራ ወጣሁ።
ስልኬ ካርድ ስላልነበረው አካባቢው ላይ ካገኘሁት ሱቅ ካርድ ገዝቼ ሞላሁና በቀጥታ ለሪሀና ደወልኩላት ነገር ግን ስልኳን አታነሳም ደግሜ ደወልኩ አሁንም አይነሳም እቤት ገብቼ እደውላለው ብዬ መንገዴን ቀጠልኩ። ብዙም ሳትቆይ ሪቾ ደወለች አነሳሁት እና "ቅድም እኮ ስደውልልሽ አታነሺም በሰላም ነው?" አልኳት
"አዎ በሰላም ነው የት ነህ?"
"ከስራ ወደቤት እየገባሁ ነው ምነው"
" ምንም ሀምዛ አብሮክ አለ እንዴ?"
"እረ የለም እሱ ቆይቶ ነው ሚገባው ደግሞም በሱ ፊት እንዴት እደውላለው?"
"እሺ በቃ እቤት ስትገባ ደውልልኝ" ብላኝ ስልኩን ዘጋችው። ሁኔታዋ ግራ ስላጋባኝ መልሼ ደወልኩላት ሳይነሳ ዘጋችው። ምን እንደተፈጠረ ለማወቅ እየጓጓው የእርምጃ ፍጥነቴን ጨምሬ እቤት ደረስኩ። እንደገባው ቀጥታ ደወልኩላት መስመሩ ተይዟል ይላል ስልኳ ጭንቅንቅ አልኩኝ መልሼ ስደውል አነሳችው
"ሄሎ ሪች"
" እ ብሩኬ ገባህ?"
"አዎ ምንድነው ቆይ?"
" መጀመሪያ ተረጋጋ ከዛ ዝም ብለህ አዳምጠኝ"
"ምንድነው እሱ ፊርዱ ደና አይደለችም እንዴ?"
" አዎ ህመሙ ትንሽ ስለባሰባት በድጋሚ ሆስፒታል ገብታለች"
" ምን! ቆይ የት ሆስፒታል ነው ንገሪኝ አሁኑኑ እመጣለው"
"አሁን መምጣት የለብህም ባይሆን ሌላ ቀን ሀምዛ ካወቀ ያዝንብሀል ተረጋግተህ እደር እኔ ያለችበትን ሁኔታ በየሰአቱ ቴክስት አረግልሀለው አትጨነቅ አሁን ስልኩን መዝጋት አለብኝ ደና እደር"
" ቆይ አንዴ ሄሎ.........ሄ ሄሎ" ዘጋችው።
ስልኩን እንደያዝኩኝ ፈዝዤ ቀረሁ ይሄ ነገር መቼ ነው ሚያበቃው? ብዬ ራሴን ጠየኩ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንኳን አላውቅም ፈጣሪ ግን ምን አድርጌው ነው ይሄን ያክል የሚቀጣኝ አልኩኝ
የማታውቀኝ ፍቅሬ በድጋሚ ታማ ሆስፒታል ነው ያለችው እኔ ደግሞ እቤት አልጋዬ ላይ ኡፍፍፍፍ እንዴት ይጨንቃል። በዚ ሁኔታ ውስጥ እንዳለው ሀምዛ መጣ ተነስቼ በሩን ከፈትኩለትና ገባ
"እራት በላህ? ወይስ ወጥተን እንብላ?" አለኝ ጫማውን እያወለቀ
"በልቻለው አንተ በልተህ ና" አልኩትና ፊቴን እንዳያየው ከፊቱ ዞር አልኩኝ
" እኔማ ቅድም የበላነው ራሱ አልተወራረደልኝም ግን አንተ ምን ሁነህ ነው ዛሬ ችግር አለ እንዴ?"አለኝ
ኤጭ ጀመረው ደሞ እያልኩኝ በውስጤ
" ትንሽ ራሴን አሞኝ ነው ስተኛበት ይተወኛል" አልኩት
ዝም አለኝና መሳቢያው ውስጥ የሆነ ነገር ማንኮሻኮሽ ጀመረ ከትንሽ ቆይታ ቡሀላ " እንካ ይሄን ውሰድበት ይተውሀል" ብሎ ፓራሴታሞልና ውሀ ሰጠኝ ትቀበልኩትና ለማረሳሳት ያክል ስልኬን አቀብለኝ ብዬው ሲዞር ክኒኑን ኪሴ ውስጥ ከተትኩትና ውሀውን ጠጥቼ ብርጭቆውን ሰጠሁት " በል ተሸፋፍነህ ተኛ ነገ ካልተሻለህ ሀኪም ቤት እንሄዳለን" ብሎኝ ብርጭቆውን ሊመልስ ሄደ "ውይይይይይ ሀምዛ" እያልኩ ስልኬን አንስቼ ለሪቾ " አሁን እንዴት ናት" ብዬ ቴክስት አረኩላትና ቴክስት ስትልክ እንዳይሰማ ስልኬን ሳይለንት አደረኩት። ከደቂቃዎች ቡሀላ መለሰችልኝ " እስካሁን አልነቃችም ዶክተሮቹ ጭንቅላቷ ውስጥ ደም መፍሰሱን ነግረውናል እና ቀዶ ጥገና ሊደረግላት ነው ከ 2 ሰአታት ቡሀላ ወደ ሰርጀሪ ክፍል ያስገቧታል" አለቺኝ የምይዘው ጠፋኝ ፊርዱ አሳዘነቺኝ ይሄኔ ባንተዋወቅ ኖሮ ይሄ ሁሉ ነገር አይፈጠርም ነበር ራሴን አምርሬ ጠላሁት በሷ ቦታ እኔን ባረገኝ ብዬ ተመኘው ሁሉንም ነገር ጥዬ መጥፋት አማረኝ ግን ወዴት?
ለሪቾ "እባክሽ የሆስፒታሉን አድራሻ ንገሪኝ ነገ ልምጣ?"
ብዬ ፃፍኩላት እና ምላሿን መጠበቅ ጀመርኩ ነገር ግን ምንም ምላሽ የለም ለሊቱን ሙሉ ምላሿን ስጠብቅ አደርኩ።
ጥዋት ሀምዛን ስራ እንዳይረፍድበት ቀሰቀስኩትና ትንሽ ማረፍ እንደምፈልግ ነግሬው ለቦስ ትንሽ እንዳመመኝና የኔን ቦታ እንዲሸፍን አሳምኜው ወደስራ ላኩት። ገና እንደወጣ በቀጥታ ለሪቾ ደውልኩላት ብዙም ሳይጠራ አነሳችው
"ሄሎ ብሩክ አለች ሪቾ በደከመ ድምፅ"
" ሄሎ ሪች ፊርዱ እንዴት ሆነች?"
"አሁን ነቅታለች ግን ዶክተሮቹ የመዳን ተስፋዋ የመነመነ እንደሆነ ነግረውናል ሙባረክም ነገ ወደመጣበት ሀገር ሊመለስ ነው ብሩኬ ግራ ገብቶኛል" አለችኝ እምባ በተቀላቀለው የሲቃ ድምፅ
" እንዴት ማለት? ባክሽ ሲቀልዱ ነው ቆይ ድና አልነበር እንዴ? አትመኛቸው እነሱን ቶሎ ይሻላታል እመኚኝ". አልኳት ምን እንደማወራ እንኳን በቅጡ አላውቅም ብቻ በድጋሚ የሆስፒታሉን አድራሻ ስጠይቃት ልትሰጠኝ ፍቃደኛ አልሆነችም ግራ እየገባኝ ስልኩን ዘጋሁና እንደእብድ ከራሴ ጋር ማውራት ጀመርኩ ፊርዱ የኔ ምን ሆንሽብኝ? የኔ ንግስት ምን አገኘብኝ? ሳታውቂኝ ብዙ አወኩሽ ሳትነኪኝ ብዙ ዳበስኩሽ ሳታይኝ አፈቀርኩሽ ታድያ ምን አጥፍቼ ነው ጥለሺኝ ለመሄድ መንገድ የጀመርሽው? ማፍቀሬ ጥፋት ነበር እንዴ? አታደርጊውም! በጭራሽ አታደርጊውም እያልኩ በሚያቃጥል እምባ ብቻዬን ታጠብኩ ከአካሌ ላይ አንድ አካል የጎደለ መስሎ ተሰማኝ ሞት አሰኘኝ ከፊርዱ መቅደም አማረኝ ሌላ ምንም አልፈለኩም ይሄን የስቃይ አለም በራሴ ፍቃድ ልገላገለው ወሰንኩ ትክክለኛ ውሳኔ መሆኑን ለልቤ ነግሬ ከውደኩበት ተነሳሁ......
ክፍል🔟
ይቀጥላል....
◆
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ክፍል 🔟
ፀሀፊ✍ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
አንድም ቀን እቅዴ ተሳክቶልኝ አያውቅም ደና ልገላገላት የነበረችውን አለም ሀምዛ በግድ እንድኖራት ፈረደብኝ ከሞት አፋፍ ላይ አስጥሎ ዳግም ወደ ህይወት አመጣኝ ደሞኮ የሚገርመኝ ሁሉንም ነገር እያየ የሚጠይቀኝ ነገር ነው። በጣም እንደተናደደብኝ ያስታውቃል እኔ ግን በስራዬ ቅንጣት ታክል ሀፍረትም ሆነ ስህተት የሰራሁ መስሎ አልታየኝም እንደውም ከሰአታት በፊት ለምን እንዳዳነኝ ተናድጄ ስጮህበት ነበር። ብቻ ሁሉም አለፈና የሚሰለቸው የሀምዛ ጥያቄ ጀምሯል
" ለምን እንዲ ማድረግን መረጥክ እኔንስ ለማን ትተህ ነው ይሄን የማይረባ ውሳኔ ልትወስን የቻልከው ቆይ እስኪ ንገረኝ ላንተ መሞት ቀላል ነው እንዴ?" አለኝ ሀምዛ በርግጥ ለአንዱም ጥያቄው መልስ አልነበረኝም "ቆይ አንተ ስራ አልነበርክ እንዴ እንዴት ልትመጣ ቻልክ?" አልኩት አጋጣሚው እየገረመኝ
" ከኔ ልትደብቅ ሞከርክ እንጂ ሁሉንም አውቅ ነበር ያላወኩ የመሰልኩት አንተን ላለማሳቀቅና ቢያንስ እኔ ጎን ስትሆን የረሳሀት መምሰልህ ትንሽ ሊጠቅምህ ይችላል ብዬ ስላሰብኩ ነው እንጂ ሁሉንም ነገር አውቃለው ማታ ተኝተህ ስልክህን አይቼው ነበር ይሄን ልታስብ እንደምትችል ስለገባኝ ነው የተፈጠረውን ለቦስ ነግሬው የተመለስኩት" አለኝ ፊቱን ጭፍግግ አድርጎ
ምን እንደምለው ግራ ገባኝ " በጣም ይቅርታ ሀምዚ አንተ ትለያለክ" ብዬ አቀፍኩት
" ድጋሚ እንደዚ አይነት ነገር ብታስብ ቀድሜ ነው እሺ ምገልህ" ብሎ አሳቀኝ
በል አሁን ተነስ ፊርዱ ያለችበትን ሆስፒታል እኔ ስለማውቀው በቀጥታ መሄድ እንችላለን ብሎኝ ስልኬን ኪሴ ውስጥ ከተትኩና ወደሆስፒታሉ አመራን በመሀል ለሪቾ ደውለንላት ነበር ነገር ግን አታነሳም።
ሆስፒታል እንደደረስን ሂሳብ ከፍለን ከታክሲው ወረድንና ወደ ውስጥ አቀናን። የተኛችበትን ክፍል አጠያይቀን መግባት ጀምረናል ልክ ስንደርስ የፊርዱን አክስትና ሪቾን እያለቀሱ አገኘናቸው በድንጋጤ ውስጥ ሆኜ "ምንድነው" አልኳት ለሪቾ ምንም ሳትመልስልኝ ከፊርዱ ክፍል ሁለት ዶክተሮች ወጡ በቀጥታ አጠገባቸው በመሄድ "ድናለች አይደል? እንውሰዳት?" እያልኩ ጥያቄን በጥያቄ ማከታተል ጀመርኩ
"" በጣም እናዝናለን ብዙ ሞከርን ግን ህይወቷን ማትረፍ አልቻልንም ፈጣሪ ብርታቱን ይስጣቹ"" አሉን ቀለል አርገውት የሰማሁትን ማመን ከበደኝ እግሮቼ መቆም አቃታቸው ተብረክርኬ ወደኩ ምንም የማለት አቅምን አጣው ብቻ ዝም ብዬ የሚፈጠረውን ማየት ብቻ ሆነ ስራዬ እምባዬም የት እንደገባ አላውቅም ድምፄም መውጣት አቃተው ዝምታን ለብሼ ዝምታን ጎርሼ እንደምንም ከወደኩበት ተነስቼ እግሬ ወደመራኝ አቅጣጫ መጓዝ ጀመርኩ ሀምዛ እጄን ይዞ ወደፊት መምራት ጀመረ እቤት አስገብቶኝ አጠገቤ በዝምታ ተቀመጠ እሱም ምን ማለት እንዳለበት ራሱ ግራ ሳይገባው አልቀረም ቀና ብዬ ሳየው ፊቱ በእንባ ታጥቦ ይመለከተኛል ከተቀመጥኩበት ወደ መሬት ዝርግፍ አልኩኝ ያኔ ነው እንባዬ የመጣልኝ እየጮህኩ እዬዬዬ ማለት ጀመርኩ አንዳንዴ አልቅሰን የሚድኑልን ህመሞች በማባበል ሊሽሩ አይችሉም ሀምዛም ለዛ ነው እንዳለቅስ የፈቀደልኝ አቅሜ እስኪዳከም ድረስ አለቀስኩ ማመን አለብኝ ግን ደሞ ይሄን ሊያምንና ሊቀበል የሚችል ጥንካሬ የለኝም ሁሉም አካላቶቼ አልታዘዝ አሉኝ ብቻ እዛው እንደተዘረገፍኩ መሸ ሀምዛ ደግፎ አልጋ ላይ አስተኛኝና የሚበላ ነገር ሊያመጣልኝ ሄደ።
ብዙም ሳይቆይ ምግቡን ይዞ መጣና መብላት እንዳለብኝ ደጋግሞ ማሳመን ጀመረ።
"በቃ ከዚ በላይ ማዘን የለብህም ፈጣሪ ያለው ነው የሆነው እንዲ ነበር የተፃፈው" አለኝ ሀምዛ
ምግቡን በሳህን እያቀረበ
አንድ ጉርሻ አንስቶ ወደኔ እጁን ዘረጋ ገና ምግቡን ሳየው አስጠልቶኛል እንኳን ልበላ ይቅርና ፊቴን በማዞር የመብላት ፍላጎት እንደሌለኝ ነገርኩት ሊጫነኝ ስላልፈለገ ውሀ ብቻ ጠጥቼ እንድተኛ አደረገ።
ቀናት ቀናትን እየወለዱ ፊርዱ ከዚ አለም ከተለየችና እኔም ካልጋ መነሳት ካቆምኩ ሳምንትን አስቆጠሩ ከቀናት ቡሀላ ሪቾ ልትጠይቀኝ መጣች ገና ሳያት እምባዋን ማፍሰስ ጀመረች ከራሴ እምባ ጋር እየታገልኩ "አታልቅሺ"ብቻ አልኳት ትንሽ ከቆየች ቡሀላ የምትሄድበት ቦታ እንዳለ ነገረችኝና ፊርዱ ከመሞቷ በፊት ለኔ የፃፈችውን ወረቀት ሰጥታኝ ተሰናብታን ሄደች።
ግራ ገባኝ ፊርዱ እኮ እኔን አታውቀኝም እንዴት ፃፈችልኝ ብቻ ጥያቄዬን አቁሜ ደብዳቤውን በፍጥነት ከፈትኩት ደብዳቤው እንዲህ ይላል
#ሰላም ላንተ ይሁን ብሩኬ......
ክፍል1⃣1⃣ እና የመጨረሻው ክፍል
ይቀጥላል.......
◆
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
ፀሀፊ✍ማኪ
#ያልተፈታ_ቅኔ
አንድም ቀን እቅዴ ተሳክቶልኝ አያውቅም ደና ልገላገላት የነበረችውን አለም ሀምዛ በግድ እንድኖራት ፈረደብኝ ከሞት አፋፍ ላይ አስጥሎ ዳግም ወደ ህይወት አመጣኝ ደሞኮ የሚገርመኝ ሁሉንም ነገር እያየ የሚጠይቀኝ ነገር ነው። በጣም እንደተናደደብኝ ያስታውቃል እኔ ግን በስራዬ ቅንጣት ታክል ሀፍረትም ሆነ ስህተት የሰራሁ መስሎ አልታየኝም እንደውም ከሰአታት በፊት ለምን እንዳዳነኝ ተናድጄ ስጮህበት ነበር። ብቻ ሁሉም አለፈና የሚሰለቸው የሀምዛ ጥያቄ ጀምሯል
" ለምን እንዲ ማድረግን መረጥክ እኔንስ ለማን ትተህ ነው ይሄን የማይረባ ውሳኔ ልትወስን የቻልከው ቆይ እስኪ ንገረኝ ላንተ መሞት ቀላል ነው እንዴ?" አለኝ ሀምዛ በርግጥ ለአንዱም ጥያቄው መልስ አልነበረኝም "ቆይ አንተ ስራ አልነበርክ እንዴ እንዴት ልትመጣ ቻልክ?" አልኩት አጋጣሚው እየገረመኝ
" ከኔ ልትደብቅ ሞከርክ እንጂ ሁሉንም አውቅ ነበር ያላወኩ የመሰልኩት አንተን ላለማሳቀቅና ቢያንስ እኔ ጎን ስትሆን የረሳሀት መምሰልህ ትንሽ ሊጠቅምህ ይችላል ብዬ ስላሰብኩ ነው እንጂ ሁሉንም ነገር አውቃለው ማታ ተኝተህ ስልክህን አይቼው ነበር ይሄን ልታስብ እንደምትችል ስለገባኝ ነው የተፈጠረውን ለቦስ ነግሬው የተመለስኩት" አለኝ ፊቱን ጭፍግግ አድርጎ
ምን እንደምለው ግራ ገባኝ " በጣም ይቅርታ ሀምዚ አንተ ትለያለክ" ብዬ አቀፍኩት
" ድጋሚ እንደዚ አይነት ነገር ብታስብ ቀድሜ ነው እሺ ምገልህ" ብሎ አሳቀኝ
በል አሁን ተነስ ፊርዱ ያለችበትን ሆስፒታል እኔ ስለማውቀው በቀጥታ መሄድ እንችላለን ብሎኝ ስልኬን ኪሴ ውስጥ ከተትኩና ወደሆስፒታሉ አመራን በመሀል ለሪቾ ደውለንላት ነበር ነገር ግን አታነሳም።
ሆስፒታል እንደደረስን ሂሳብ ከፍለን ከታክሲው ወረድንና ወደ ውስጥ አቀናን። የተኛችበትን ክፍል አጠያይቀን መግባት ጀምረናል ልክ ስንደርስ የፊርዱን አክስትና ሪቾን እያለቀሱ አገኘናቸው በድንጋጤ ውስጥ ሆኜ "ምንድነው" አልኳት ለሪቾ ምንም ሳትመልስልኝ ከፊርዱ ክፍል ሁለት ዶክተሮች ወጡ በቀጥታ አጠገባቸው በመሄድ "ድናለች አይደል? እንውሰዳት?" እያልኩ ጥያቄን በጥያቄ ማከታተል ጀመርኩ
"" በጣም እናዝናለን ብዙ ሞከርን ግን ህይወቷን ማትረፍ አልቻልንም ፈጣሪ ብርታቱን ይስጣቹ"" አሉን ቀለል አርገውት የሰማሁትን ማመን ከበደኝ እግሮቼ መቆም አቃታቸው ተብረክርኬ ወደኩ ምንም የማለት አቅምን አጣው ብቻ ዝም ብዬ የሚፈጠረውን ማየት ብቻ ሆነ ስራዬ እምባዬም የት እንደገባ አላውቅም ድምፄም መውጣት አቃተው ዝምታን ለብሼ ዝምታን ጎርሼ እንደምንም ከወደኩበት ተነስቼ እግሬ ወደመራኝ አቅጣጫ መጓዝ ጀመርኩ ሀምዛ እጄን ይዞ ወደፊት መምራት ጀመረ እቤት አስገብቶኝ አጠገቤ በዝምታ ተቀመጠ እሱም ምን ማለት እንዳለበት ራሱ ግራ ሳይገባው አልቀረም ቀና ብዬ ሳየው ፊቱ በእንባ ታጥቦ ይመለከተኛል ከተቀመጥኩበት ወደ መሬት ዝርግፍ አልኩኝ ያኔ ነው እንባዬ የመጣልኝ እየጮህኩ እዬዬዬ ማለት ጀመርኩ አንዳንዴ አልቅሰን የሚድኑልን ህመሞች በማባበል ሊሽሩ አይችሉም ሀምዛም ለዛ ነው እንዳለቅስ የፈቀደልኝ አቅሜ እስኪዳከም ድረስ አለቀስኩ ማመን አለብኝ ግን ደሞ ይሄን ሊያምንና ሊቀበል የሚችል ጥንካሬ የለኝም ሁሉም አካላቶቼ አልታዘዝ አሉኝ ብቻ እዛው እንደተዘረገፍኩ መሸ ሀምዛ ደግፎ አልጋ ላይ አስተኛኝና የሚበላ ነገር ሊያመጣልኝ ሄደ።
ብዙም ሳይቆይ ምግቡን ይዞ መጣና መብላት እንዳለብኝ ደጋግሞ ማሳመን ጀመረ።
"በቃ ከዚ በላይ ማዘን የለብህም ፈጣሪ ያለው ነው የሆነው እንዲ ነበር የተፃፈው" አለኝ ሀምዛ
ምግቡን በሳህን እያቀረበ
አንድ ጉርሻ አንስቶ ወደኔ እጁን ዘረጋ ገና ምግቡን ሳየው አስጠልቶኛል እንኳን ልበላ ይቅርና ፊቴን በማዞር የመብላት ፍላጎት እንደሌለኝ ነገርኩት ሊጫነኝ ስላልፈለገ ውሀ ብቻ ጠጥቼ እንድተኛ አደረገ።
ቀናት ቀናትን እየወለዱ ፊርዱ ከዚ አለም ከተለየችና እኔም ካልጋ መነሳት ካቆምኩ ሳምንትን አስቆጠሩ ከቀናት ቡሀላ ሪቾ ልትጠይቀኝ መጣች ገና ሳያት እምባዋን ማፍሰስ ጀመረች ከራሴ እምባ ጋር እየታገልኩ "አታልቅሺ"ብቻ አልኳት ትንሽ ከቆየች ቡሀላ የምትሄድበት ቦታ እንዳለ ነገረችኝና ፊርዱ ከመሞቷ በፊት ለኔ የፃፈችውን ወረቀት ሰጥታኝ ተሰናብታን ሄደች።
ግራ ገባኝ ፊርዱ እኮ እኔን አታውቀኝም እንዴት ፃፈችልኝ ብቻ ጥያቄዬን አቁሜ ደብዳቤውን በፍጥነት ከፈትኩት ደብዳቤው እንዲህ ይላል
#ሰላም ላንተ ይሁን ብሩኬ......
ክፍል1⃣1⃣ እና የመጨረሻው ክፍል
ይቀጥላል.......
◆
┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓
❝Join & share
👇👇👇👇👇
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event
📚 @Write_Event ❞
┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛
Understanding is better than knowledge. There are many people who know you but very few who understand you
"Rumi"
ግንዛቤ ከእውቀት የተሻለ ነው. . . . . .
ለዚያም ነው የሚያውቁህ ብዙ ሰዎች ሆነው ሳሉ የተገነዘብህ ግን በጣም ጥቂቶች የሚሆኑት !
https://t.me/Write_Event
"Rumi"
ግንዛቤ ከእውቀት የተሻለ ነው. . . . . .
ለዚያም ነው የሚያውቁህ ብዙ ሰዎች ሆነው ሳሉ የተገነዘብህ ግን በጣም ጥቂቶች የሚሆኑት !
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot