🍁ስኬት በትጋትና በስራ የተለወጡ ዕድሎች እንጂ ሌላ ምንም አይደለም።ድህነትም የባከኑ ዕድሎች ና ያልተጠቀምንበት ዕድሜ ውጤት ነው እንጂ የአርባ ቀን ዕድል አይደለም "ህይወት ረቂቅ ሚስጢር ናት"። አምላክ በጥበቡ በዚህ አለም ላይ ይህቺን ሚስጢራዊ ሕይወት ዕድሜ በሚባል አነስተኛ የጊዜ ከረጢት አደለን። ይህቺም ከረጢት በውስጧ ዕድል በተሠኙ ፈርጦች ተሞልታለች ከረጢቷን እንዳትሰረቅና ያለጊዜዋ አርጅታ ከጥቅም ውጪ እንዳትሆን ኋላፊነቱን ፈጣሪ ለእኛው ነው የሠጠን በከረጢቷ ውስጥ ያሉትም ፈርጦች አንድ በአንድ እያብለጨለጩ ከባለ ከረጢቱ እጅ ላይ ይፀድቃሉ። ከጊዜ ጋር የተቆራኙ ናቸውና በጊዜው ያልተጠቀምንባቸውን ዕድሎች ከጊዜ ጋር ላይመለሡ ትዝታቸውን አስታቅፈውን ይነጉዳሉ። ስኬት በትጋትና በስራ የተለወጡ ዕድሎች እንጂ ሌላ ምንም አይደለም። ድህነትም የባከኑ ዕድሎችን ያልተጠቀምንበት ዕድሜ ውጤት ነው እንጂ የአርባ ቀን ዕድል አይደለም።
የተቆለፈበት ቁልፍ
( ምህረት ደበበ) ዶ/ር
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የተቆለፈበት ቁልፍ
( ምህረት ደበበ) ዶ/ር
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁ሙሉጌታ ተስፉዬ የተባለ ገጣሚ
ምን ይላል መሠላችሁ! አለም ላይ ስትኖር ሁለት እድል አላችሁ ወይ ራሣችሁን ችላችሁ መቆም አለበለዚያ መቃብራችሁን ቆፍራችሁ መግባት። ሌላ አማራጭ የላችሁም ይላል..... የአለም ቁጥር አንድ ጀግና ማን እንደሆነ ታውቃላችሁ? ጀግና ማለት ጦር ሜዳ ብዙ ገድሎች የሰራ አይደለም። ሠው መግደል ጀግንነት ሣይሆን ሠይጣናዊት ነው። ጀግና ማለት ብዙ ብሮች ያሉት ሀብታም አይደለም ጀግና ማለት ጫካ ውስጥ የሠራውን ገድል ከተማ ውስጥ መጥቶ እየተኮፈሰ ይህን አደረኩኝ የሚል አይደለም!
ትልቅ እውነተኛ ጀግና አምባገነን መሪ ፊት አንዳችም ሣይፈራ እውነቱን የተናገረ እና ውስጡ ያለውን ስንፍና ያሸነፈ ብቻ ነው።
የቆሸሹ ሳቆች
(አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ምን ይላል መሠላችሁ! አለም ላይ ስትኖር ሁለት እድል አላችሁ ወይ ራሣችሁን ችላችሁ መቆም አለበለዚያ መቃብራችሁን ቆፍራችሁ መግባት። ሌላ አማራጭ የላችሁም ይላል..... የአለም ቁጥር አንድ ጀግና ማን እንደሆነ ታውቃላችሁ? ጀግና ማለት ጦር ሜዳ ብዙ ገድሎች የሰራ አይደለም። ሠው መግደል ጀግንነት ሣይሆን ሠይጣናዊት ነው። ጀግና ማለት ብዙ ብሮች ያሉት ሀብታም አይደለም ጀግና ማለት ጫካ ውስጥ የሠራውን ገድል ከተማ ውስጥ መጥቶ እየተኮፈሰ ይህን አደረኩኝ የሚል አይደለም!
ትልቅ እውነተኛ ጀግና አምባገነን መሪ ፊት አንዳችም ሣይፈራ እውነቱን የተናገረ እና ውስጡ ያለውን ስንፍና ያሸነፈ ብቻ ነው።
የቆሸሹ ሳቆች
(አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም...
#ክፍል_1
ሞታ የለቅሶ ድንኳኗ ውስጥ የተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ሊቀብሯት በሳጥን አሽገው ጥጉ ላይ አስቀምጠዋት ሲላቀሱ የማስበው
'አልወዳትም እንጂ አልጠላትም' .... የሚለውን ነው... በሃሳቤ መሃል ከቤተሰብ ወይ ከወዳጅ አንዱ ሲያፈጥብኝ
"ወይኔ እህቴን .. ወይኔ እህቴን ... ትተሺኝ አትሂጂ .." እሪታዬን አቀልጠዋለሁ ... እንባዬ ይተባበረኛል::
እህቴ ናት ... አዎ የሞተችው እህቴ ናት ... ብዙ መለስተኛ ክፉ ነገሮች አድርጌባት አውቃለሁ ...
ለምሳሌ ለሰርጏ ሰዓታት ሲቀሯት የሙሽራ ልብሷን በእስኪሪብቶ ቀለም ቡራቡሬ እንዳደረግኩባት አይነት ትንንሽዬ ክፋቶች ...... ግን አልጠላትም!!!
ባሏን ከማባለግና ሰርጏን ከማበላሸት የትኛው ትልቅ ክፋት ነው?
"ካላንቺ እንዴት ልኑረው?" እያለ ወገቡን ተደግፎ ድንኳን ውስጥ ይዝረከረካል ባሏ ... እኔ ሰልችቶኝ እስካቆምኩበት ቀን ድረስ እኮ ከሚስቱጋ ከተኛበት ቀስቅሼ የማባልገው ሰውዬ ነበር!! .. እሺ ከኔና ከሱ ማናችን የባሰ ክፉ ነበርን ለሷ?
አያችሁ አልወዳትም እንጂ አልጠላትምኮ ...
ኦው የምርቃቷ ቀን የጫማ ሂሏን የሰበርኩባትን መቼም እንደክፋት አትቆጥሩብኝም ... ምርቃት የምታክል ክፋት !
ያስቃምኳት... ያሰከርኳት ... ያስጨስኳት .... ያጣበስኳት ... ይሄ መቼም ከውለታ እንጂ ከተንኮል ከተቆጠረ ... ደግ ነገር የለም ማለት እኮ ነው...ሆ!!
"እህቴ መካሪዬ ... " ... እናቴ አየችኛ ... ለቀስተኛውን ተቀላቅዬ የፈረደበት ዓይኔን ላስጨንቀው ...
እህቴ ክፉ ሴት ሆና አይደለም!! በተቃራኒው ከማውቃቸው ሰዎች ለፍፅምና የቀረበች መልካም ሴት ናት .... የማልጠላት ለዛ ነው ...
የማልወዳት በዚህ ፍፅምናዋ እሷ በፍሬም የተቀመጠች ሞዴል ሆና ቤተሰቦቼ እኔን በሷ አምሳል ጠፍጥፈው ሊሰሩኝ እያቦኩ የሚጠፈጥፉኝ ሁሌም በጅምር ያለሁ ቡኮ የሸክላ ጭቃ መሆኔ ነው ....
እሷ በትምህርቷ አንደኛ ስትወጣ 'እህትሽን አየሻት?' ያቦኩኛል .. ጎበዝ ተማሪ አድርገው ሊቀርፁኝ ሲጀምሩ እሷ በሆነኛው እስፖርት አሸንፋ ዋንጫ ይዛ ትመጣለች .....
ደሞ የጀመሩትን አፍርሰው ያቦኩኛል ... እስፖርተኛ እንድሆን ሊቀርፁኝ ይጀምራሉ ... ገና ቅርፅ ሳልይዝ እሷ በሆነኛው በጎ አድራጎት ተሳትፋ ስሟ ይወደሳል ... ደሞ ያፈርሱኛል ... ይጠፈጥፉኛል ..
'እህትሽን አየሻት?'
በተሳሳተ መንገድ አትረዱኝ 🤷🏽 ክፉ መስራት ፈልጌ አይደለም .... እኔ እሷን መሆን ብዙ ሞክሬ ያልተሳካልኝ ነገር ስለነበር ... የክፋት ሙከራዬ እሷን ወደ እኔ ማውረድ ነበር::.... ትዳር ባይኖራት ..... ባትመረቅ ... የክፋት ክፋቱ እሷ ማምለጫ አታጣም ነበር!! ....
ከሞት ማምለጫ የለውም እንጂ ህምምም... አሁንም በተሳሳተ መንገድ አትረዱኝ በመሞቷ አልተደሰትኩም:: በመሞቷ ከማንም በላይ የምጎዳው እኔ ነኝ...
ግማሹን ዘመኔን እኔ እሷን ለመምሰል ስጋጋጥ ... የቀረውን እሷ እኔን እንድትሆን ስጋጋጥ ነው በመሃል አየር ላይ በትናኝ የሞተችው .... እና አሁን ምን ልስራ? ማንን ልምሰል?
በሞቷም ልከተላት? ራሷን ብቻ ሳይሆን ያቺ በፍሬም የተቀመጠችልኝን ሞዴሌን ይዛት ነው የተቀበረችውኮ ..... ከኔ በላይ ማን ሊያለቅስላት ይችላል?
"እህቴ ... ምሳሌዬ ..... ወዮዮዮዮዮዮ ኡኡኡኡኡኡኡኡ" .... አብርዶ የነበረው ለቀስተኛ ማርሹን ጨምሮ እርርርርሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪ.....
"አይዞሽ! አይዞሽ ኤድዬ" ... ጀርባዬን ቸብ ቸብ ያደርጉኛል ...
እሷ ራሷን ሆና .. የምትፈልገውን አድርጋ ... የራሷን የህይወት መንገድ ሮጣ በ30 ዓመቷ ሞተች ... ቢያንስ ኖራለችኣ?
እኔ እሷን ስመስል ... እሷ እኔን እንድትመስል ተንኮል ስፅፍ 30 ዓመት .... ኖርኩ ነው የሚባለው?
ማነው የሞተው? እኔ ወይስ እሷ?
"ኤድዬ እህትሽን ትሰናበቻታለሽ?" ወደ ቀብር ሊንቀሳቀሱ ነው ... እናቴን አየኃት በተከፈተው ሳጥን ጠርዝ ላይ ድግፍ ብላ እህህህህ ትላለች ...
እሷን ነው የምሰናበተው ራሴን?
"ቆይ ትንሽ ደቂቃ" አልኩኝ ...... ፊቷን የማይበት ጉልበት እያሰባሰብኩ ... (ነፍስም ባይኖረውም... ባታየኝም) ጥፋተኝነት ሲሰማኝ ፊቷን እፈራዋለሁ
.....
"ጫማዬን የሰበርሽው አንቺ ነሽኣ?"
"አዎ... በምን አወቅሽ?" አላያትም.... በግድ አጠገቤ መጥታ እንዳያት ታስገድደኛለች
"ለምን? "
"እኔ እንጃ I guess ቀንቼ ነው" (ትስቅብኛለች)
"We talked about this አይደል እንዴ? Remember? አንቺ ዶክተር መሆን አትፈልጊም.. እኔ ነኝ የምፈልገው... እኔ ዘፋኝ መሆን አልፈልግም አንቺ ነሽ የምትፈልጊው... መሆን በማትፈልጊው ነገር ለምን ትቀኚብኛለሽ? እነ ማሚ እንዲበጠብጡሽ ለምን ትፈቅጅላቸዋለሽ?"
"አላውቅም!" (ታቅፈኛለች ... ጭንቅላቴን ያጣበበውን ብስጭት ... ቅናት ... ተንኳል .. ሀዘን ... ስብራት ... ታሪክ ... ባወራላት ደስ ይለኛል.... እየመጣ ያንቀኛል .... ለምን እንደሆነ በማይገባኝ ምክንያት ሽንፈቴን አምኖ መቀበል ይመስለኛል)
"በደም እህትሽ እንዳልሆንኩ ታውቂያለሽ? አንቺም እንደነሱ እያወቅሽ ነው ወይስ አታውቂም?" ይሄን ያልኳት እሷን መጉዳት ፈልጌ ይሁን መልሱን ፈልጌው አላውቅም::
ፊቷ ላይ መልሱን አገኘሁት:: አታውቅም!! በደቂቃዎች ቀድማኝ የተወለደች መንታ እህቷ መሆኔን ነው የምታውቀው::
"ኤድዬ እህትሽን መሰናበት ከፈለግሽ እየጠበቅንሽ ነው::"
"እሺ"
...... አልጨረስንም...........
ይቀጥላል .......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
#ክፍል_1
ሞታ የለቅሶ ድንኳኗ ውስጥ የተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ሊቀብሯት በሳጥን አሽገው ጥጉ ላይ አስቀምጠዋት ሲላቀሱ የማስበው
'አልወዳትም እንጂ አልጠላትም' .... የሚለውን ነው... በሃሳቤ መሃል ከቤተሰብ ወይ ከወዳጅ አንዱ ሲያፈጥብኝ
"ወይኔ እህቴን .. ወይኔ እህቴን ... ትተሺኝ አትሂጂ .." እሪታዬን አቀልጠዋለሁ ... እንባዬ ይተባበረኛል::
እህቴ ናት ... አዎ የሞተችው እህቴ ናት ... ብዙ መለስተኛ ክፉ ነገሮች አድርጌባት አውቃለሁ ...
ለምሳሌ ለሰርጏ ሰዓታት ሲቀሯት የሙሽራ ልብሷን በእስኪሪብቶ ቀለም ቡራቡሬ እንዳደረግኩባት አይነት ትንንሽዬ ክፋቶች ...... ግን አልጠላትም!!!
ባሏን ከማባለግና ሰርጏን ከማበላሸት የትኛው ትልቅ ክፋት ነው?
"ካላንቺ እንዴት ልኑረው?" እያለ ወገቡን ተደግፎ ድንኳን ውስጥ ይዝረከረካል ባሏ ... እኔ ሰልችቶኝ እስካቆምኩበት ቀን ድረስ እኮ ከሚስቱጋ ከተኛበት ቀስቅሼ የማባልገው ሰውዬ ነበር!! .. እሺ ከኔና ከሱ ማናችን የባሰ ክፉ ነበርን ለሷ?
አያችሁ አልወዳትም እንጂ አልጠላትምኮ ...
ኦው የምርቃቷ ቀን የጫማ ሂሏን የሰበርኩባትን መቼም እንደክፋት አትቆጥሩብኝም ... ምርቃት የምታክል ክፋት !
ያስቃምኳት... ያሰከርኳት ... ያስጨስኳት .... ያጣበስኳት ... ይሄ መቼም ከውለታ እንጂ ከተንኮል ከተቆጠረ ... ደግ ነገር የለም ማለት እኮ ነው...ሆ!!
"እህቴ መካሪዬ ... " ... እናቴ አየችኛ ... ለቀስተኛውን ተቀላቅዬ የፈረደበት ዓይኔን ላስጨንቀው ...
እህቴ ክፉ ሴት ሆና አይደለም!! በተቃራኒው ከማውቃቸው ሰዎች ለፍፅምና የቀረበች መልካም ሴት ናት .... የማልጠላት ለዛ ነው ...
የማልወዳት በዚህ ፍፅምናዋ እሷ በፍሬም የተቀመጠች ሞዴል ሆና ቤተሰቦቼ እኔን በሷ አምሳል ጠፍጥፈው ሊሰሩኝ እያቦኩ የሚጠፈጥፉኝ ሁሌም በጅምር ያለሁ ቡኮ የሸክላ ጭቃ መሆኔ ነው ....
እሷ በትምህርቷ አንደኛ ስትወጣ 'እህትሽን አየሻት?' ያቦኩኛል .. ጎበዝ ተማሪ አድርገው ሊቀርፁኝ ሲጀምሩ እሷ በሆነኛው እስፖርት አሸንፋ ዋንጫ ይዛ ትመጣለች .....
ደሞ የጀመሩትን አፍርሰው ያቦኩኛል ... እስፖርተኛ እንድሆን ሊቀርፁኝ ይጀምራሉ ... ገና ቅርፅ ሳልይዝ እሷ በሆነኛው በጎ አድራጎት ተሳትፋ ስሟ ይወደሳል ... ደሞ ያፈርሱኛል ... ይጠፈጥፉኛል ..
'እህትሽን አየሻት?'
በተሳሳተ መንገድ አትረዱኝ 🤷🏽 ክፉ መስራት ፈልጌ አይደለም .... እኔ እሷን መሆን ብዙ ሞክሬ ያልተሳካልኝ ነገር ስለነበር ... የክፋት ሙከራዬ እሷን ወደ እኔ ማውረድ ነበር::.... ትዳር ባይኖራት ..... ባትመረቅ ... የክፋት ክፋቱ እሷ ማምለጫ አታጣም ነበር!! ....
ከሞት ማምለጫ የለውም እንጂ ህምምም... አሁንም በተሳሳተ መንገድ አትረዱኝ በመሞቷ አልተደሰትኩም:: በመሞቷ ከማንም በላይ የምጎዳው እኔ ነኝ...
ግማሹን ዘመኔን እኔ እሷን ለመምሰል ስጋጋጥ ... የቀረውን እሷ እኔን እንድትሆን ስጋጋጥ ነው በመሃል አየር ላይ በትናኝ የሞተችው .... እና አሁን ምን ልስራ? ማንን ልምሰል?
በሞቷም ልከተላት? ራሷን ብቻ ሳይሆን ያቺ በፍሬም የተቀመጠችልኝን ሞዴሌን ይዛት ነው የተቀበረችውኮ ..... ከኔ በላይ ማን ሊያለቅስላት ይችላል?
"እህቴ ... ምሳሌዬ ..... ወዮዮዮዮዮዮ ኡኡኡኡኡኡኡኡ" .... አብርዶ የነበረው ለቀስተኛ ማርሹን ጨምሮ እርርርርሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪ.....
"አይዞሽ! አይዞሽ ኤድዬ" ... ጀርባዬን ቸብ ቸብ ያደርጉኛል ...
እሷ ራሷን ሆና .. የምትፈልገውን አድርጋ ... የራሷን የህይወት መንገድ ሮጣ በ30 ዓመቷ ሞተች ... ቢያንስ ኖራለችኣ?
እኔ እሷን ስመስል ... እሷ እኔን እንድትመስል ተንኮል ስፅፍ 30 ዓመት .... ኖርኩ ነው የሚባለው?
ማነው የሞተው? እኔ ወይስ እሷ?
"ኤድዬ እህትሽን ትሰናበቻታለሽ?" ወደ ቀብር ሊንቀሳቀሱ ነው ... እናቴን አየኃት በተከፈተው ሳጥን ጠርዝ ላይ ድግፍ ብላ እህህህህ ትላለች ...
እሷን ነው የምሰናበተው ራሴን?
"ቆይ ትንሽ ደቂቃ" አልኩኝ ...... ፊቷን የማይበት ጉልበት እያሰባሰብኩ ... (ነፍስም ባይኖረውም... ባታየኝም) ጥፋተኝነት ሲሰማኝ ፊቷን እፈራዋለሁ
.....
"ጫማዬን የሰበርሽው አንቺ ነሽኣ?"
"አዎ... በምን አወቅሽ?" አላያትም.... በግድ አጠገቤ መጥታ እንዳያት ታስገድደኛለች
"ለምን? "
"እኔ እንጃ I guess ቀንቼ ነው" (ትስቅብኛለች)
"We talked about this አይደል እንዴ? Remember? አንቺ ዶክተር መሆን አትፈልጊም.. እኔ ነኝ የምፈልገው... እኔ ዘፋኝ መሆን አልፈልግም አንቺ ነሽ የምትፈልጊው... መሆን በማትፈልጊው ነገር ለምን ትቀኚብኛለሽ? እነ ማሚ እንዲበጠብጡሽ ለምን ትፈቅጅላቸዋለሽ?"
"አላውቅም!" (ታቅፈኛለች ... ጭንቅላቴን ያጣበበውን ብስጭት ... ቅናት ... ተንኳል .. ሀዘን ... ስብራት ... ታሪክ ... ባወራላት ደስ ይለኛል.... እየመጣ ያንቀኛል .... ለምን እንደሆነ በማይገባኝ ምክንያት ሽንፈቴን አምኖ መቀበል ይመስለኛል)
"በደም እህትሽ እንዳልሆንኩ ታውቂያለሽ? አንቺም እንደነሱ እያወቅሽ ነው ወይስ አታውቂም?" ይሄን ያልኳት እሷን መጉዳት ፈልጌ ይሁን መልሱን ፈልጌው አላውቅም::
ፊቷ ላይ መልሱን አገኘሁት:: አታውቅም!! በደቂቃዎች ቀድማኝ የተወለደች መንታ እህቷ መሆኔን ነው የምታውቀው::
"ኤድዬ እህትሽን መሰናበት ከፈለግሽ እየጠበቅንሽ ነው::"
"እሺ"
...... አልጨረስንም...........
ይቀጥላል .......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ
አልጠላትም .... ክፍል #2
"ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?"
"ደሞ ጀመረሽ .... ተይ ኤዱ እረፊ.... "
"ንገረኝ... ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! ... ንገረኝ!!" እጮሃለሁ ... በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ .... ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ ...
"አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!" ይለኛል:: ከሚስቱ ንፁህ ልብ እና ከእኔ እብድ ጭን መሃል እየዋለለ ... ቃላቶቹ አፉን ለቀው ሲወጡ ይጎመዝዙታል..... ያስታውቅበታል:: .....
ፍቅር ይሁን ተንኮል አልጋው ላይ የምሰራው አይገባኝም ..... ፍቅር የያዘኝ በውጊያችን መሃል ከሚነግረኝ ቃላቶች ነው .... የሰውነታችን ግብ ግብ ብዙም አይስበኝም ....
እሱ ከህሊናው ይልቅ ግለቱ ያሾረዋል!! ... እኔ ከህሊናዬ ይልቅ ቅናቴ ያነደኛል:: ... ሁለታችንም ፀፀት አለብንኮ .... እንደ vampire diaries ቫምፓየሮች ... let us shut it down! ብለን የምንዘጋው የህሊና ማስቀመጫ ሳጥን የለንም ...
ነገሩ አንደኛው ስሜት ሌላኛውን የመደፍጠጥ ጉልበቱ ነው .... እሱ ፀፀቱን በደምስሩ የሚንቀለቀል ግለቱ ይበልጥበታል:: እኔ ቅናቴና እሷን ለመብለጥ ያለኝ ፉክክር ፀፀቴን በብዙ እጥፍ ያስከነዳል:: ... ወጥረን እንዋጋለን!!
እኔ እሷ መሳተፏን እንኳን በማታውቀው ውግያ ማሸነፌ ሲነገረኝ ..... የምን ፀፀት ... የምን ህሊና... የምን ሲኦል .....
"ለእሷ እንዲህ አድርገህላት ታውቃለህ?"
"አዎ"
"አልፈልግም በቃ አቁም!! .... አልፈልግም አልኩ እኮ " እጮሃለሁ ....
"እሷ ግን እንዳንቺ አትጣፍጠኝም!" (ውሸቱን እንደሆነ አውቃለሁ .... ቢሆንም ደስ ይላል)
"እሺ አታቁም .... ቀጥል" እላለሁ ፈገግ ብዬ
.....
.....
....
አንድ ቀን ሀቅ አመለጠው ..."እውነቱን ልንገርሽ ... አልጋ ላይ ትበልጫታለሽ .... ልቧ ግን ይበልጥሻል:: ንፁህ ሴት ናት እሷ!"
"ውረድልኝ ወደዛ .... እላዬ ላይ ዘጥ ዘጥ እያልክ ስለንፁህነት በሙሉ አፍህ ታወራኛለህ?"
አስጠላኝ ..... ሲደውል አላነሳለትም .... በየቀኑ የሚፀፀትበትን ውጊያ ለመዋጋት ለምን እንደሚለምነኝም አይገባኝም ..... !!!
.....
.....
...
"አይዞሽ ኤዱ አይዞሽ.." ይለኛል የእህቴን ሬሳ ልሰናበት በቆምኩበት የሚንዠቀዠቅ እንባዬን እያየ
'የምርህን ነው ግን እንዲህ እየተንፈራፈርክ የምታለቅስላት?' ልለው ያምረኝና ... እኔስ የምሬን ነው? ለምንድነው የማለቅሰውስ? ... ምናልባት እሱም ከቅንዝራምነቱ አስበልጦ አይወዳት ይሆናል እንጂ ይወዳታልኮ .... እኔም ከቅናቴ አያይልም እንጂ.... እህቴኮ ናት!!
አለቀስኩ ..... ምርር ብዬ እየተንገፈገፍኩ አለቀስኩ ... ለሷ ይሁን ... ለራሴ... ለሀጢያቴ ... ለፀፀቴ ..... ብቻ ድንኳኑ ገና አሁን ሞቷን የተረዳ ይመስል በለቅሶ ግልብጥብጡ እስኪወጣ እሪሪሪሪሪሪሪ አልኩ .....
"ገደልሽ ..... ገደልሽኝ ...... ገደልሽኝ" ደጋግሜ የምለው ይሄን ነው ...... ያደረግኳትን ሁሉ በሞቷ ተበቀለችኝ ....
......
የሙሽራ ቀሚሷን ካበላሸሁባት በኃላ ... ለወራት አኩርፋኝ ነበር .... ሌላ የተገኘውን ቀሚስ ሚዜዎቿ ተከራይተው ተሞሽራ አለፈ:: ....
"ትጠይኛለሽ?" አለችኝ ከወራት በኃላ እቤት መጥታ ...
"አልጠላሽም!" አልኳት
"ታዲያ ለምንድነው ሀዘኔን ማየት የምትፈልጊው? እኔ ምንድነው የበደልኩሽ?"
"ምንም! ...... አላውቅም!! ምናልባት አንቺን ከምወድሽ በላይ ራሴን እጠላዋለሁ መሰለኝ .... አላውቅም!!"
"ኤዱዬ በስመአብ ወልድ .... !!(አማተበች) እሺ ለምን አታወሪኝም? ልስማሽ ንገሪኝ!"
"መናገር እንደማይሆንልኝ ታውቂያለሽ!"
አቅፋኝ ብዙ ቆየችና "እሺ እኔ ምን ላድርግልሽ? ኤድዬ ለኔኮ ያው መንታ እህቴ ነሽ.... ከአንድ ማህፀን አለመውጣታችን it doesn’t matter at all... እንዲህ አድርጊ በይኝ ላንቺ ጥሩ ስሜት ከሰጠሽ አደርጋለሁ::"
"ማሸነፍሽን ተይኝ!!" አልኳት ሳላስበው .... ግራ ገባት .... "አየሽ .... የሰርግ ቀንሽን አበላሽቼብሽ እንኳን ምንም እንዳላደረግኩኝ .... ጭራሽ ታዝኚልኛለሽ .... እኔ ልጥልሽ እታገላለሁ .... አንቺ ሳትታገዪ ሁሌም ታሸንፊኛለሽ .... ተይ በቃ .... እንደ እኔ ክፉ መሆን ባትችዪ እንኳን መልካም አትሁኚልኝ!!"...
በጣም ግራ ተጋብታ ስታየኝ ቆይታ
"ኤዱዬ እባክሽ ሳይካትሪስትጋ ሂጂ .... ቢያንስ ስትተነፍሺ ይወጣልሻል:: ቁጣሽ ይበርዳል!!" አለችኝ ...... አልሰማችኝም ..... ያልኳት አንዱም አልገባትም ..... አሁንም በለጠችኝ!!! ለዛ ነው የማላወራው .... ለማንም አይገባም ....
......
.....
....
"ገደልሽኝ .... ገደልሽኝ ..... " እሪታዬን ማቆም አቃተኝ ..... ድምፄ እየተዘጋ መጣ ..... አባቴ መጥቶ ከወደቅኩበት አነሳኝ .....
"ልቀቀኝ .... ልቀቀኝ!" ብዬ የጮህኩት ምንም የማክበር ለዛ በሌለው ቁጣ ነው .... ደንግጦ እጁን አሸሸ.... ራሴን ፈራሁት ... እሱም የፈራኝ ይመስላል ...... እንዳልፈነዳ እና እንዳልፈጀው ....
......
.....
.....
ለመጨረሻ ጊዜ 'አባ' ብዬ የጠራሁት ቀን 17 ዓመቴ ነበር ..... እንባ እና ንፍጤ ፊቴ ላይ ተለዋውሰው .... እንደ አባት መከታ እንዲሆነኝ ዓይን ዓይኑን እያየሁ ... ባለፈው እህቴ ከትምህርት ቤት ስትመለስ መንገድ ላይ ጎረምሳ በጥፊ መቷት ... እያለቀሰች ስትነግረው ደም ስሩ ተገታትሮ እየፈላ ሄዶ ልጁን አሩን እንዳበላው .... 'እኔ አባትሽ እያለሁ' እንዲለኝ .....የእኔማ ይብሳል .... ይገድላቸዋል.... የገዛ ቤቱ ... ልጁ ተደፍራ ... አለቀላቸው ....
"አባ ..." መናገር አቅቶኝ እንሰቀሰቃለሁ .... ሲጨነቅ ቆይቶ
"ይሄን ጉድ ለማንም እንዳትናገሪ የኔ ልጅ !!" አለኝ ... የቱን ጉድ እንደሆነም በደንብ አልገባኝም ... እኔ በአራት ጎረምሳ መደፈሬ? ወይስ ከደፋሪዎቹ አንዱ አብሮን የሚኖረው የሱ ወንድም ልጅ መሆኑ? እቤቱ መሆኑ? ....
"የኔ መደፈር ነው የሚያሳስብህ ስምህ?" አልኩት ተናግሬው በማላውቀው ቁጣ
"መደፈር ብለሽ ጭራሽ ነገሩን አታጋኚው .... ድንግል የነበርሽ ነው የሚመስለው:: ሲጀመር ክፍልሽ ድረስ አራት ጎረምሳ ምን ስታደርጊ አስገባሽ?"
እንባዬ ደረቀ ..."ቤቱ ነውኮ .... ወንድሜ ነውኮ .... እህቴ ናት ብሎ ነው ለጏደኞቹ ያስተዋወቀኝ....ሰላም ልንልሽ ነው ብለው ነው የገቡት ... ውጡ ልበላቸው? ይሄ ይሆናል ብዬ አስባለሁ?" ማስረዳት ቸገረኝ.....
"ወንድምሽ አይደለም:: ልጄ ... ነገሩን የባሰ አፀያፊ እያስመሰልሽው ነው:: ... በደም እንደማትዛመዱ ታውቂያለሽ!! ቀድሞውኑ እንደ እህትሽ ስብስብ ብለሽ ብትቀመጪ ......"
ከዛ በኃላ ያወራውን ብዙም አልሰማሁትም ....
"እሱ ወንድሜ ካልሆነ ... እሷስ በምን በኩል እህቴ ሆነች? አይደለችም!" አልኩት .....
........ አልጨረስንም ..........
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልጠላትም .... ክፍል #2
"ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?"
"ደሞ ጀመረሽ .... ተይ ኤዱ እረፊ.... "
"ንገረኝ... ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! ... ንገረኝ!!" እጮሃለሁ ... በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ .... ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ ...
"አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!" ይለኛል:: ከሚስቱ ንፁህ ልብ እና ከእኔ እብድ ጭን መሃል እየዋለለ ... ቃላቶቹ አፉን ለቀው ሲወጡ ይጎመዝዙታል..... ያስታውቅበታል:: .....
ፍቅር ይሁን ተንኮል አልጋው ላይ የምሰራው አይገባኝም ..... ፍቅር የያዘኝ በውጊያችን መሃል ከሚነግረኝ ቃላቶች ነው .... የሰውነታችን ግብ ግብ ብዙም አይስበኝም ....
እሱ ከህሊናው ይልቅ ግለቱ ያሾረዋል!! ... እኔ ከህሊናዬ ይልቅ ቅናቴ ያነደኛል:: ... ሁለታችንም ፀፀት አለብንኮ .... እንደ vampire diaries ቫምፓየሮች ... let us shut it down! ብለን የምንዘጋው የህሊና ማስቀመጫ ሳጥን የለንም ...
ነገሩ አንደኛው ስሜት ሌላኛውን የመደፍጠጥ ጉልበቱ ነው .... እሱ ፀፀቱን በደምስሩ የሚንቀለቀል ግለቱ ይበልጥበታል:: እኔ ቅናቴና እሷን ለመብለጥ ያለኝ ፉክክር ፀፀቴን በብዙ እጥፍ ያስከነዳል:: ... ወጥረን እንዋጋለን!!
እኔ እሷ መሳተፏን እንኳን በማታውቀው ውግያ ማሸነፌ ሲነገረኝ ..... የምን ፀፀት ... የምን ህሊና... የምን ሲኦል .....
"ለእሷ እንዲህ አድርገህላት ታውቃለህ?"
"አዎ"
"አልፈልግም በቃ አቁም!! .... አልፈልግም አልኩ እኮ " እጮሃለሁ ....
"እሷ ግን እንዳንቺ አትጣፍጠኝም!" (ውሸቱን እንደሆነ አውቃለሁ .... ቢሆንም ደስ ይላል)
"እሺ አታቁም .... ቀጥል" እላለሁ ፈገግ ብዬ
.....
.....
....
አንድ ቀን ሀቅ አመለጠው ..."እውነቱን ልንገርሽ ... አልጋ ላይ ትበልጫታለሽ .... ልቧ ግን ይበልጥሻል:: ንፁህ ሴት ናት እሷ!"
"ውረድልኝ ወደዛ .... እላዬ ላይ ዘጥ ዘጥ እያልክ ስለንፁህነት በሙሉ አፍህ ታወራኛለህ?"
አስጠላኝ ..... ሲደውል አላነሳለትም .... በየቀኑ የሚፀፀትበትን ውጊያ ለመዋጋት ለምን እንደሚለምነኝም አይገባኝም ..... !!!
.....
.....
...
"አይዞሽ ኤዱ አይዞሽ.." ይለኛል የእህቴን ሬሳ ልሰናበት በቆምኩበት የሚንዠቀዠቅ እንባዬን እያየ
'የምርህን ነው ግን እንዲህ እየተንፈራፈርክ የምታለቅስላት?' ልለው ያምረኝና ... እኔስ የምሬን ነው? ለምንድነው የማለቅሰውስ? ... ምናልባት እሱም ከቅንዝራምነቱ አስበልጦ አይወዳት ይሆናል እንጂ ይወዳታልኮ .... እኔም ከቅናቴ አያይልም እንጂ.... እህቴኮ ናት!!
አለቀስኩ ..... ምርር ብዬ እየተንገፈገፍኩ አለቀስኩ ... ለሷ ይሁን ... ለራሴ... ለሀጢያቴ ... ለፀፀቴ ..... ብቻ ድንኳኑ ገና አሁን ሞቷን የተረዳ ይመስል በለቅሶ ግልብጥብጡ እስኪወጣ እሪሪሪሪሪሪሪ አልኩ .....
"ገደልሽ ..... ገደልሽኝ ...... ገደልሽኝ" ደጋግሜ የምለው ይሄን ነው ...... ያደረግኳትን ሁሉ በሞቷ ተበቀለችኝ ....
......
የሙሽራ ቀሚሷን ካበላሸሁባት በኃላ ... ለወራት አኩርፋኝ ነበር .... ሌላ የተገኘውን ቀሚስ ሚዜዎቿ ተከራይተው ተሞሽራ አለፈ:: ....
"ትጠይኛለሽ?" አለችኝ ከወራት በኃላ እቤት መጥታ ...
"አልጠላሽም!" አልኳት
"ታዲያ ለምንድነው ሀዘኔን ማየት የምትፈልጊው? እኔ ምንድነው የበደልኩሽ?"
"ምንም! ...... አላውቅም!! ምናልባት አንቺን ከምወድሽ በላይ ራሴን እጠላዋለሁ መሰለኝ .... አላውቅም!!"
"ኤዱዬ በስመአብ ወልድ .... !!(አማተበች) እሺ ለምን አታወሪኝም? ልስማሽ ንገሪኝ!"
"መናገር እንደማይሆንልኝ ታውቂያለሽ!"
አቅፋኝ ብዙ ቆየችና "እሺ እኔ ምን ላድርግልሽ? ኤድዬ ለኔኮ ያው መንታ እህቴ ነሽ.... ከአንድ ማህፀን አለመውጣታችን it doesn’t matter at all... እንዲህ አድርጊ በይኝ ላንቺ ጥሩ ስሜት ከሰጠሽ አደርጋለሁ::"
"ማሸነፍሽን ተይኝ!!" አልኳት ሳላስበው .... ግራ ገባት .... "አየሽ .... የሰርግ ቀንሽን አበላሽቼብሽ እንኳን ምንም እንዳላደረግኩኝ .... ጭራሽ ታዝኚልኛለሽ .... እኔ ልጥልሽ እታገላለሁ .... አንቺ ሳትታገዪ ሁሌም ታሸንፊኛለሽ .... ተይ በቃ .... እንደ እኔ ክፉ መሆን ባትችዪ እንኳን መልካም አትሁኚልኝ!!"...
በጣም ግራ ተጋብታ ስታየኝ ቆይታ
"ኤዱዬ እባክሽ ሳይካትሪስትጋ ሂጂ .... ቢያንስ ስትተነፍሺ ይወጣልሻል:: ቁጣሽ ይበርዳል!!" አለችኝ ...... አልሰማችኝም ..... ያልኳት አንዱም አልገባትም ..... አሁንም በለጠችኝ!!! ለዛ ነው የማላወራው .... ለማንም አይገባም ....
......
.....
....
"ገደልሽኝ .... ገደልሽኝ ..... " እሪታዬን ማቆም አቃተኝ ..... ድምፄ እየተዘጋ መጣ ..... አባቴ መጥቶ ከወደቅኩበት አነሳኝ .....
"ልቀቀኝ .... ልቀቀኝ!" ብዬ የጮህኩት ምንም የማክበር ለዛ በሌለው ቁጣ ነው .... ደንግጦ እጁን አሸሸ.... ራሴን ፈራሁት ... እሱም የፈራኝ ይመስላል ...... እንዳልፈነዳ እና እንዳልፈጀው ....
......
.....
.....
ለመጨረሻ ጊዜ 'አባ' ብዬ የጠራሁት ቀን 17 ዓመቴ ነበር ..... እንባ እና ንፍጤ ፊቴ ላይ ተለዋውሰው .... እንደ አባት መከታ እንዲሆነኝ ዓይን ዓይኑን እያየሁ ... ባለፈው እህቴ ከትምህርት ቤት ስትመለስ መንገድ ላይ ጎረምሳ በጥፊ መቷት ... እያለቀሰች ስትነግረው ደም ስሩ ተገታትሮ እየፈላ ሄዶ ልጁን አሩን እንዳበላው .... 'እኔ አባትሽ እያለሁ' እንዲለኝ .....የእኔማ ይብሳል .... ይገድላቸዋል.... የገዛ ቤቱ ... ልጁ ተደፍራ ... አለቀላቸው ....
"አባ ..." መናገር አቅቶኝ እንሰቀሰቃለሁ .... ሲጨነቅ ቆይቶ
"ይሄን ጉድ ለማንም እንዳትናገሪ የኔ ልጅ !!" አለኝ ... የቱን ጉድ እንደሆነም በደንብ አልገባኝም ... እኔ በአራት ጎረምሳ መደፈሬ? ወይስ ከደፋሪዎቹ አንዱ አብሮን የሚኖረው የሱ ወንድም ልጅ መሆኑ? እቤቱ መሆኑ? ....
"የኔ መደፈር ነው የሚያሳስብህ ስምህ?" አልኩት ተናግሬው በማላውቀው ቁጣ
"መደፈር ብለሽ ጭራሽ ነገሩን አታጋኚው .... ድንግል የነበርሽ ነው የሚመስለው:: ሲጀመር ክፍልሽ ድረስ አራት ጎረምሳ ምን ስታደርጊ አስገባሽ?"
እንባዬ ደረቀ ..."ቤቱ ነውኮ .... ወንድሜ ነውኮ .... እህቴ ናት ብሎ ነው ለጏደኞቹ ያስተዋወቀኝ....ሰላም ልንልሽ ነው ብለው ነው የገቡት ... ውጡ ልበላቸው? ይሄ ይሆናል ብዬ አስባለሁ?" ማስረዳት ቸገረኝ.....
"ወንድምሽ አይደለም:: ልጄ ... ነገሩን የባሰ አፀያፊ እያስመሰልሽው ነው:: ... በደም እንደማትዛመዱ ታውቂያለሽ!! ቀድሞውኑ እንደ እህትሽ ስብስብ ብለሽ ብትቀመጪ ......"
ከዛ በኃላ ያወራውን ብዙም አልሰማሁትም ....
"እሱ ወንድሜ ካልሆነ ... እሷስ በምን በኩል እህቴ ሆነች? አይደለችም!" አልኩት .....
........ አልጨረስንም ..........
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም .....#3
እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር:: ስለምወዳት አይደለም !!!.... በቁሟ ልበልጣት .... ላሸንፋት ነበር ትግሌ ..... ሞቷማ ኪሳራዬ ነው::
የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች ........ ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ .... የተንጨባረረው ፀጉሯ ....የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ ... የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ::
"ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴት እንደምወደው እያወቅሽ? ምን ብበድልሽ ነው እንዲህ የከፋሽብኝ? እስኪ ንገሪኝ እኔ ምንድነው ያደረግኩሽ?" ከንፈሯ ይንቀጠቀጣል..... እንባዋ ይከታተላል ..... አሳዘነችኝ .... ማታ አልጋቸው ላይ ሲዋደቁ የእኔን ስም እንደጠራባት ነገረችኝ ... ፈገግታዬ አመለጠኝ::
"ይሄን ነው prove ማድረግ የፈለግሽው? ከኔ የተሻልሽ መሆንሽን ከባሌ ጋር ተኝተሽ ነው ማረጋገጥ የምትፈልጊው?" እየተናደደች መጣች ..." .... ጤነኛ አይደለሽም ..... ይሄ በሽታ ነው!..... " ደሞ ምልስ ትልና አሳዛኝ ትሆናለች ... "እንዴት ክፉ ነሽ ግን በማሪያም?...." ኩርምት ብላ ትንሰቀሰቃለች ........
ዝም ብዬ እሰማታለሁ:: .... ስታለቅስ... ምን ያህል ክፉ ሴት እንደሆንኩ ቃላት እየቀያየረች ስትነግረኝ... ስትናደድ ... አንድ ሰዓት ያህል ዝም ብዬ ሰማኃት ...
ለምንድነው የመሸነፍ እንጂ የድል ስሜት የማይሰማኝ ታዲያ? ..... በክፋት መብለጥ የለም ይሆናል....
"ታውቂያለሽ ወንድምሽ ከደፈረኝ በኃላ አብሬው የተኛሁት ወንድ ባልሽ ነው!!" አልኳት .... (አታውቅም... እንደማታውቅም አውቃለሁ:: .... ፊቷ የሆነ ነገር የፈነዳበት ይመስል ተመሰቃቀለ::)
"ቤተሰቦችሽ እኔ ለተደፈርኩት ... እህትሽ ከሰማች ትጎዳለች ... እንዳትሰማ ብለው ተጠነቀቁልሽ:: ... አስበሽዋል? እኔ እሳት ውስጥ ሆኜ እየነደድኩ .... ሙቀቱ አንቺን እንዳይነካሽ እየከሰልኩ ዝምም ጭጭጭጭ ብዬ ስነድ?"
ዝም አለች:: ክው ብላ ደርቃ ከአፌ የሚወጡት ቃላት የሆኑ የሞት ፍላፃዎች ይመስሉ እየተንቀጠቀጠች ትጠብቃቸዋለች .....
ሁሌም እንደዛ ነበር ... የሆነ የተረገመ ቀን እቤታችን የመጣች እንግዳ
"በስመአብ ቁልጭ እናትሽ አይደል እንዴ? ነፍሷን ይማረው ፀጉሯን እንዲህ ማስያዝ ትወድ ነበር እሷም!" ብላ የማውቅ የመሰላትን ቦንብ ከማፈንዳቷ ቀን በፊት
'ውይ ልጄ ደረቅ ዳቦ አትወድምኮ' ተብሎ እኔ ደረቅ ዳቦ ስበላ ለእህቴ እንቁላል መሰራቱን በክፉ ተርጉሜው አላውቅም ነበር::
'እሷ ጎበዝ ተማሪ ስለሆነች' ተብሎ እሷ የግል ትምህርት ቤት ስትማር እኔ የመንግስት መማሬን ጉብዝናዋ የሰጣት ሽልማት ነው ብዬ ከማሰብ ዘልዬ አላውቅም....
'እሷ ቆንጆ ስለሆነች ጎረምሳ አያስኬዳትም' በሚል የሚያመላልሳት መኪና ሲከራዩላት ... እኔ ጥፍጥፍ መሆኔን አምኜ ከሷ ትምህርት ቤት የሚርቅ ትምህርት ቤቴን መንገድ በእግሬ እየፈጨሁ ለእህቴ ጥበቃ ከመደሰት ያለፈ የተሰማኝ አልነበረም::
እህቴ ናታ.... በመልክም በባህሪም በጭራሽ የማንመሳሰል መንታ እህቴ ....
"እናቴ ማናት?" ብዬ ጎፈላሁ እንግዳዋ ከሄደች በኃላ ..... 13 ዓመቴ ነው:: እናቴ(አሳዳጊዬ) እህቴ እንዳትሰማ እሽሽሽሽ አስብላኝ
"ይሄን ነገር ግን በፍፁም እህትሽ እንዳትሰማ... እንዴት እንደምትወድሽ ታውቂያለሽ አይደል? ቃል ግቢልኝ በፍፁም ለእህትሽ እንዳትነግርያት .... " ብላ መርዶዬን ነገረችኝ .... እናቴ የኛን ቤት ተከራይታ የምትኖር የቡና ቤት ሴት እንደነበረችና እኔን ስትወልድ እንደሞተች ነገረችኝ .....
አሳዳጊዎቼ ልጅ የመውለድ ተስፋቸው ባዶ መሆኑን በዶክተርም በጥበቃ ብዛትም ባረጋገጡበት ወቅት የእኔ እናት እንደ ተዓምር ከማን እንዳረገዘች የማታውቀውን ልጅ ልታስወርድ ዱብ ዱብ ስትል ነው አሳዳጊዎቼ በደስታ እኔን ሊያሳድጉኝ ቃል ገብተውላት እናቴ የወለደችኝ .... ቆይ ....!!!! እህቴ ከእኔ ጋር ግብ ግብ የጀመረችው ገና ሳላውቃት
ሳታውቀኝ ... በእናቴ ሆድ ሆኜ ነው...
ለዓመታት ልጅ አልሸከም ያለው የአሳዳጊዬ ማህፀን ልክ እናቴ ሆድ እኔ መደላደል ስጀምር እህቴን ቋጠረ:: .... ውድድሩ ተጀመረ....
"በቃ አሁን የራሳችንን ልጅ ስላገኘን ልጅሽን የማሳደግ ፍላጎታችንን ትተነዋል" ብለዋት እንደነበር አድጌ ያቺ እንግዳ ናት የምትነግረኝ ... እናቴ በማላውቀው ምክንያት ልትወልደኝ ወሰነች.... ስትወልደኝ ሞተች:: አሳዝኛቸው.... ወይም ልውሰዳት ያለ ዘመድ ስለጠፋ... አልያም እግዜሩን ፈርተው ለፅድቅ ትሆነናለች ብለው ... አላውቅም:: ወሰዱኝ...... በወሩ እህቴ .... መንታዬ ተወለደች::
ቤተሰብ ያጣሁት እኔ .... የኖርኩት ህይወት ሁሉ እንክትክት ብሎ የውሸት ካብ ሆኖ የተናደብኝ እኔ .... የተዋሸሁት እኔ .... "እሷ ከሰማች ይከፋታል..." ተብሎ የምትጠበቀው እሷ ....
"ለምን አልነገርሽኝም? እንዲህ ሁሉ ስትሆኚ ምናለ ብትነግሪኝ? ይሄ ጅብ እንዴት እህቱ ላይ እንዲህ ያደርጋል?" አለችኝ መልሳ ወንድሜ የምትለው የአጎቷ ልጅ ከጏደኞቹጋ ያደረገኝን ስነግራት ... ባሏን እንዳባለግኩባት ረስታው አቅፋኝ ለእኔ መንገብገብ ጀመረች .....
"ቤተሰቦችሽ ሁሉም ነገር በደም ካልተገመደ ዋጋው አይታያቸውም ..... በደም ስለማንገናኝ እህቱ አልነበርኩም ..... ደም ስላልፈሰሰኝ ደፈረኝ እንዳልል ዝም አስባሉኝ .... ስህተት ነው ተባለለት .... ድሮም የጀመረችው ነው ተባለና የሱን አውሬነት በእኔ ጥፋት ከደኑለት ..... እሽሽሽሽሽሽ ዝም በይ ተባልኩ::"
አሁንም ልክ እንደ ቅድሙ መንሰቅሰቅ ጀመረች .....
"በህይወቴ አንድ ነገር ይሁንልሽ ብሎ ፈጣሪ ቢጠይቀኝ ምን እንደምሻ ታውቂያለሽ?" አልኳት ....
"ምንድነው?" አለችኝ ማድረግ የምትችለው ነገር ቢሆን አሁኑኑ የምታሳካልኝ በሚመስል ጉጉት
"አንቺን እንዲያደርገኝ .... አንቺን መሆን"
ዝምምምምም አለች::..... አሳዘንኳት .... ዝምምምም አለች .....
"እሺ እኔ ምን ላድርግ? እነአባቢን ልጣላቸው? ያ ደስ ይልሻል? ወይም እኔን እንደሚወዱኝ እንዲወዱሽ ልንገራቸው? ስራ ልተው? ስራ ባይኖረኝ ደስ ይልሻል? አብርሽን ብቻ ተይልኝ አትበይኝ .... እሱን አልችልም.... ኤዱዬ እሱን ከራሴ በላይ እወደዋለሁ:: ሌላ የፈለግሽውን ላድርግልሽ እንዳሸነፍሽኝ ከተሰማሽ..." አለችኝ ..........
አዎ በክፋት አይበለጥም ......... ይኸው አሁንም በዝረራ አሸነፈችኝ ....
"ውጪልኝ!!" አልኳት በቀስታ ..... "ውጪልኝ .... ከህይወቴም ከቤቴም ውጪልኝ ... " እያልኳት ለራሴ 'በቃኝ' እላለሁ ..... ርቄ እሄዳለሁ ... ሁላቸውንም የማላይበት .... ሁሉንም ከኃላዬ ጥዬ ብንንንንንን ብዬ እሄዳለሁ ....
......... አልጨረስንም ..........
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር:: ስለምወዳት አይደለም !!!.... በቁሟ ልበልጣት .... ላሸንፋት ነበር ትግሌ ..... ሞቷማ ኪሳራዬ ነው::
የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች ........ ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ .... የተንጨባረረው ፀጉሯ ....የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ ... የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ::
"ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴት እንደምወደው እያወቅሽ? ምን ብበድልሽ ነው እንዲህ የከፋሽብኝ? እስኪ ንገሪኝ እኔ ምንድነው ያደረግኩሽ?" ከንፈሯ ይንቀጠቀጣል..... እንባዋ ይከታተላል ..... አሳዘነችኝ .... ማታ አልጋቸው ላይ ሲዋደቁ የእኔን ስም እንደጠራባት ነገረችኝ ... ፈገግታዬ አመለጠኝ::
"ይሄን ነው prove ማድረግ የፈለግሽው? ከኔ የተሻልሽ መሆንሽን ከባሌ ጋር ተኝተሽ ነው ማረጋገጥ የምትፈልጊው?" እየተናደደች መጣች ..." .... ጤነኛ አይደለሽም ..... ይሄ በሽታ ነው!..... " ደሞ ምልስ ትልና አሳዛኝ ትሆናለች ... "እንዴት ክፉ ነሽ ግን በማሪያም?...." ኩርምት ብላ ትንሰቀሰቃለች ........
ዝም ብዬ እሰማታለሁ:: .... ስታለቅስ... ምን ያህል ክፉ ሴት እንደሆንኩ ቃላት እየቀያየረች ስትነግረኝ... ስትናደድ ... አንድ ሰዓት ያህል ዝም ብዬ ሰማኃት ...
ለምንድነው የመሸነፍ እንጂ የድል ስሜት የማይሰማኝ ታዲያ? ..... በክፋት መብለጥ የለም ይሆናል....
"ታውቂያለሽ ወንድምሽ ከደፈረኝ በኃላ አብሬው የተኛሁት ወንድ ባልሽ ነው!!" አልኳት .... (አታውቅም... እንደማታውቅም አውቃለሁ:: .... ፊቷ የሆነ ነገር የፈነዳበት ይመስል ተመሰቃቀለ::)
"ቤተሰቦችሽ እኔ ለተደፈርኩት ... እህትሽ ከሰማች ትጎዳለች ... እንዳትሰማ ብለው ተጠነቀቁልሽ:: ... አስበሽዋል? እኔ እሳት ውስጥ ሆኜ እየነደድኩ .... ሙቀቱ አንቺን እንዳይነካሽ እየከሰልኩ ዝምም ጭጭጭጭ ብዬ ስነድ?"
ዝም አለች:: ክው ብላ ደርቃ ከአፌ የሚወጡት ቃላት የሆኑ የሞት ፍላፃዎች ይመስሉ እየተንቀጠቀጠች ትጠብቃቸዋለች .....
ሁሌም እንደዛ ነበር ... የሆነ የተረገመ ቀን እቤታችን የመጣች እንግዳ
"በስመአብ ቁልጭ እናትሽ አይደል እንዴ? ነፍሷን ይማረው ፀጉሯን እንዲህ ማስያዝ ትወድ ነበር እሷም!" ብላ የማውቅ የመሰላትን ቦንብ ከማፈንዳቷ ቀን በፊት
'ውይ ልጄ ደረቅ ዳቦ አትወድምኮ' ተብሎ እኔ ደረቅ ዳቦ ስበላ ለእህቴ እንቁላል መሰራቱን በክፉ ተርጉሜው አላውቅም ነበር::
'እሷ ጎበዝ ተማሪ ስለሆነች' ተብሎ እሷ የግል ትምህርት ቤት ስትማር እኔ የመንግስት መማሬን ጉብዝናዋ የሰጣት ሽልማት ነው ብዬ ከማሰብ ዘልዬ አላውቅም....
'እሷ ቆንጆ ስለሆነች ጎረምሳ አያስኬዳትም' በሚል የሚያመላልሳት መኪና ሲከራዩላት ... እኔ ጥፍጥፍ መሆኔን አምኜ ከሷ ትምህርት ቤት የሚርቅ ትምህርት ቤቴን መንገድ በእግሬ እየፈጨሁ ለእህቴ ጥበቃ ከመደሰት ያለፈ የተሰማኝ አልነበረም::
እህቴ ናታ.... በመልክም በባህሪም በጭራሽ የማንመሳሰል መንታ እህቴ ....
"እናቴ ማናት?" ብዬ ጎፈላሁ እንግዳዋ ከሄደች በኃላ ..... 13 ዓመቴ ነው:: እናቴ(አሳዳጊዬ) እህቴ እንዳትሰማ እሽሽሽሽ አስብላኝ
"ይሄን ነገር ግን በፍፁም እህትሽ እንዳትሰማ... እንዴት እንደምትወድሽ ታውቂያለሽ አይደል? ቃል ግቢልኝ በፍፁም ለእህትሽ እንዳትነግርያት .... " ብላ መርዶዬን ነገረችኝ .... እናቴ የኛን ቤት ተከራይታ የምትኖር የቡና ቤት ሴት እንደነበረችና እኔን ስትወልድ እንደሞተች ነገረችኝ .....
አሳዳጊዎቼ ልጅ የመውለድ ተስፋቸው ባዶ መሆኑን በዶክተርም በጥበቃ ብዛትም ባረጋገጡበት ወቅት የእኔ እናት እንደ ተዓምር ከማን እንዳረገዘች የማታውቀውን ልጅ ልታስወርድ ዱብ ዱብ ስትል ነው አሳዳጊዎቼ በደስታ እኔን ሊያሳድጉኝ ቃል ገብተውላት እናቴ የወለደችኝ .... ቆይ ....!!!! እህቴ ከእኔ ጋር ግብ ግብ የጀመረችው ገና ሳላውቃት
ሳታውቀኝ ... በእናቴ ሆድ ሆኜ ነው...
ለዓመታት ልጅ አልሸከም ያለው የአሳዳጊዬ ማህፀን ልክ እናቴ ሆድ እኔ መደላደል ስጀምር እህቴን ቋጠረ:: .... ውድድሩ ተጀመረ....
"በቃ አሁን የራሳችንን ልጅ ስላገኘን ልጅሽን የማሳደግ ፍላጎታችንን ትተነዋል" ብለዋት እንደነበር አድጌ ያቺ እንግዳ ናት የምትነግረኝ ... እናቴ በማላውቀው ምክንያት ልትወልደኝ ወሰነች.... ስትወልደኝ ሞተች:: አሳዝኛቸው.... ወይም ልውሰዳት ያለ ዘመድ ስለጠፋ... አልያም እግዜሩን ፈርተው ለፅድቅ ትሆነናለች ብለው ... አላውቅም:: ወሰዱኝ...... በወሩ እህቴ .... መንታዬ ተወለደች::
ቤተሰብ ያጣሁት እኔ .... የኖርኩት ህይወት ሁሉ እንክትክት ብሎ የውሸት ካብ ሆኖ የተናደብኝ እኔ .... የተዋሸሁት እኔ .... "እሷ ከሰማች ይከፋታል..." ተብሎ የምትጠበቀው እሷ ....
"ለምን አልነገርሽኝም? እንዲህ ሁሉ ስትሆኚ ምናለ ብትነግሪኝ? ይሄ ጅብ እንዴት እህቱ ላይ እንዲህ ያደርጋል?" አለችኝ መልሳ ወንድሜ የምትለው የአጎቷ ልጅ ከጏደኞቹጋ ያደረገኝን ስነግራት ... ባሏን እንዳባለግኩባት ረስታው አቅፋኝ ለእኔ መንገብገብ ጀመረች .....
"ቤተሰቦችሽ ሁሉም ነገር በደም ካልተገመደ ዋጋው አይታያቸውም ..... በደም ስለማንገናኝ እህቱ አልነበርኩም ..... ደም ስላልፈሰሰኝ ደፈረኝ እንዳልል ዝም አስባሉኝ .... ስህተት ነው ተባለለት .... ድሮም የጀመረችው ነው ተባለና የሱን አውሬነት በእኔ ጥፋት ከደኑለት ..... እሽሽሽሽሽሽ ዝም በይ ተባልኩ::"
አሁንም ልክ እንደ ቅድሙ መንሰቅሰቅ ጀመረች .....
"በህይወቴ አንድ ነገር ይሁንልሽ ብሎ ፈጣሪ ቢጠይቀኝ ምን እንደምሻ ታውቂያለሽ?" አልኳት ....
"ምንድነው?" አለችኝ ማድረግ የምትችለው ነገር ቢሆን አሁኑኑ የምታሳካልኝ በሚመስል ጉጉት
"አንቺን እንዲያደርገኝ .... አንቺን መሆን"
ዝምምምምም አለች::..... አሳዘንኳት .... ዝምምምም አለች .....
"እሺ እኔ ምን ላድርግ? እነአባቢን ልጣላቸው? ያ ደስ ይልሻል? ወይም እኔን እንደሚወዱኝ እንዲወዱሽ ልንገራቸው? ስራ ልተው? ስራ ባይኖረኝ ደስ ይልሻል? አብርሽን ብቻ ተይልኝ አትበይኝ .... እሱን አልችልም.... ኤዱዬ እሱን ከራሴ በላይ እወደዋለሁ:: ሌላ የፈለግሽውን ላድርግልሽ እንዳሸነፍሽኝ ከተሰማሽ..." አለችኝ ..........
አዎ በክፋት አይበለጥም ......... ይኸው አሁንም በዝረራ አሸነፈችኝ ....
"ውጪልኝ!!" አልኳት በቀስታ ..... "ውጪልኝ .... ከህይወቴም ከቤቴም ውጪልኝ ... " እያልኳት ለራሴ 'በቃኝ' እላለሁ ..... ርቄ እሄዳለሁ ... ሁላቸውንም የማላይበት .... ሁሉንም ከኃላዬ ጥዬ ብንንንንንን ብዬ እሄዳለሁ ....
......... አልጨረስንም ..........
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም.....ክፍል#4
'ከቤቴ ውጪልኝ' የሚለውን ዘላ 'ከህይወቴ ውጪልኝ' ያልኳትን ሰምታኝ መሰለኝ....... የሞተችው......
"ኤዱዬ የኔ ከህይወትሽም ከቤትሽም መውጣት አንቺን አያስተካክልሽም!! Let us make this right!! ላግዝሽ?" አለችኝ ....
"የቱን? የቱን ነው የምናስተካክለው?" አልኳት "ያንቺ እህት አለመሆኔን? ንገሪኝ ከየት እንጀምር? ገና ሳልወለድ ቤተሰቦችሽ ከከዱኝ? ወይስ ለ13 ዓመት እማ አባ ያልኳቸው ቤተሰቦቼ ሳይሆኑ የወለደችኝ ሌላ ሴት መሆኗን እንዴት ነው የምናርመው? ከየት እንጀምር ንገሪኝ? .... ጥፋት ሳጠፋ 'ዘር ከግንዱ ይመዘዛል' እየተባልኩ .... በራሴ መንገድ ስጏዝ 'እንደእህትሽ ብትሆኚ ምናለ?' እየተባልኩ ማደጌን ምኑጋ እናቅናው ?" ......
እንዲህ ለማንም አውርቼ አላውቅም.... የተሰማኝን ህመም ሁሉ መዋጥ እንዳለብኝ ተነግሮኝ ነው ያደግኩት.... ጭጭ... እሽሽሽሽሽ ተብዬ ... እየታመሙ መሳቅ ለምጄ ነው ያደግኩት ....
"ወንድሜ ስለው ያደግኩት ወንድ ከጏደኞቹ ጋር የደፈረኝን ምኑጋ እናቅናው እህቴ? ንገሪኝ ?.... እኔ .... እኔ መቃናት አልችልም!! .... የእኔ ህይወት የቱምጋ አይቃናም!! .. "
"ወደኃላ ተመልሶ ቢቃና .... ሀ ብዬ ሌላ ሰው ሆኜ መፈጠር ነው የምፈልገው.... ያንቺ እህት ሳልባል... አንቺ በምታገኚው ፍቅር ሳልቀና ... ባንቺ ጉብዝና ራሴን ሳልለካ.... እንዳንቺ ቆንጆ ለመሆን ሳልመኝ.... ባጠቃላይ ካንቺ ሳያወዳድሩኝ 'እኔን' የሚወዱኝ ቤተሰቦች ልጅ ሆኜ መፈጠር ነው የምፈልገው ..... ክፉ ... ቀናተኛ ... ሳልሆን ...."
ከተቀመጠችበት ሳትነሳ ብዙ ቆየች.... እኔ ህመሜን ብዙ አወራሁ .... ከቤቴ ስትወጣ ....
የኔን ሸክም ሲደመር የጥፋተኝነት ስሜት ሲደመር ባሏ ከእህቷጋ የባለገባት ሚስት የልብ ስብራት ... ይሄን ሁሉ ተሸክማ ከአንገቷ አቀርቅራ .... የጎበጠች መሰለኝ ...
"ኤድዬ ህመምሽን ስላልታመምኩልሽ ይቅርታ!!" ብላኝ ወጣች .... እኔ 30 ዓመት ቀስ በቀስ የጠጣሁትን ጎምዛዛ ክፋትና በደል ... በአንድ ቀን ጋትኳት .... ከበዳት!!
....
.....
...
የቀብር ቦታው ላይ ሬሳዋን ወደ ጉድጏዱ ሲነዱት እያየሁ ...ምናለ አቅፌያት ቢሆን? 'ያንቺ ጥፋት አይደለም' ብያት ቢሆን? ምናለ ዝም ብዬስ ቢሆን? .... ምናለ..... ምናለ.... እያልኩ እንሰቀሰቃለሁ:: .....
.....
.....
ከቤቴ ከወጣች በኃላ ለሰዓታት ከተቀመጥኩበት ሳልነሳ ስልኬ ጠራ!!
"እህትሽ አርፋለች!"
ምንም አልጠየቅኩም:: እስከአሁንም ድረስ የደወለልኝ ማን እንደሆነ አላውቅም:: ... ስልኩንም ከዘጋሁ በኃላ ለሰዓታት እዛው ተቀመጥኩ:: ድጋሚ ስልኬ ጠራ:: ጏደኛዋ ናት::
"ኤዱ የት ነሽ?" አለችኝ በማልቀስ በሻከረ ድምፅ .... 'እንዴት እህትሽ ሞታ ለቅሶ ቦታ የለሽም' የሚል ድምፀት ባለው ቃና
"ምን ሆና ነው?" የሚል ጥያቄ ነው ከአፌ የወጣው....
"ወየው ጉዴ አልሰማሽም? (ለቅሶ አስከትላ) ምን እንዳጋጠማት ምን አውቄ? ራሷን ነው ያጠፋችው::" አለችኝ ...... ስልኩን ዘጋሁት .... እስኪነጋ ከተቀመጥኩበት አልተነሳሁም:: ..... ፀሀይዋ ብቅ ስትል ከተቀመጥኩበት ተነስቼ ለቅሶዋ ላይ ተገኘሁ:: ስገባ ነጠላ ትከሻዬ ላይ አደረጉልኝ.... ምፅ ምፅ እያሉ ደግፈው ወንበር ላይ አስቀመጡኝ ...... ግራ ገባኝ ....
ሲያፈጡብኝ አለቅሳለሁ .... እንባዬ ይተባበረኛል ..... እስከቀብሯ ቀን ድረስ ሲያለቅሱ ከማልቀስ .... ሲያፈጡብኝ 'ጨካኝ' ላለመባል አይኔን ከማስጨነቅ ያለፈ የሚሰማኝንም ስሜት ለይቼ አላወቅኩትም::
አፈሩን ሲያለብሷት ልቤን ሞት ተጫነው:: ዝም ጭጭ .... ያለ ስሜት ተሰማኝ:: አብሬያት ጉድጏድ ውስጥ የገባሁ ስሜት .... አፈሩ እኔ ላይ የሚጫን ስሜት .... ራሴን ልስት አይነት ስሜት ይሰማኝና ተስተካክዬ ለመቆም እሞክራለሁ .. .... የሚሰማኝ ዝምታ ብቻ ሆነ ... ከዛ .... ጨለማ!!!!
እንደሞት ያለ ጨለማ ........
"ምን ሆኜ ነው?" አልኩኝ አይኖቼን ስገልጥ ሆስፒታል እንዳለሁ ገብቶኝ:: ...... አጠገቤ የእህቴ ጏደኛ እና እናቴ (አሳዳጊዬ) ነበሩ:;
"ቀብር ቦታ ራስሽን ስተሽ ነው" አለችኝ ጏደኛዋ .... ፊታቸው ላይ የሆነ የጉጉት ስሜት አየሁ..... ስለነቃሁ የመደሰት ግን ያስደሰታቸው መንቃቴ ብቻ ሳይሆን ሌላ ነገር እንዳለ ገባኝ
"ምንድነው?" አልኩኝ ወደ እናቴ ዞሬ ..... ከአፌ
እስኪወጣ ስትጠብቀው የቆየ ቃል ይመስል ቅብል አድርጋ
"ምን ማለቷ ነው? ምንድነው?" ብላ የሆነ ፖስታ ሰጠችኝ
"ምንድነው?" አልኩ እየተቀበልኩኝ
"እህትሽ ከመሞቷ በፊት ያስቀመጠችልሽ ደብዳቤ ነው! ምን ማለቷ ነው? ከሁላችን መርጣ ለምንድነው ላንቺ የፃፈችው? የፃፈችው ምኑን አልገባኝም!" አለችኝ
"ለእኔ ከሆነ የተፃፈው ለምን አነበባችሁት?" አልኩኝ ፖስታው ላይ ለኤደን ብቻ የሚል ፅሁፍ እያየሁ .,,......
.......... አልጨረስንም............
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
'ከቤቴ ውጪልኝ' የሚለውን ዘላ 'ከህይወቴ ውጪልኝ' ያልኳትን ሰምታኝ መሰለኝ....... የሞተችው......
"ኤዱዬ የኔ ከህይወትሽም ከቤትሽም መውጣት አንቺን አያስተካክልሽም!! Let us make this right!! ላግዝሽ?" አለችኝ ....
"የቱን? የቱን ነው የምናስተካክለው?" አልኳት "ያንቺ እህት አለመሆኔን? ንገሪኝ ከየት እንጀምር? ገና ሳልወለድ ቤተሰቦችሽ ከከዱኝ? ወይስ ለ13 ዓመት እማ አባ ያልኳቸው ቤተሰቦቼ ሳይሆኑ የወለደችኝ ሌላ ሴት መሆኗን እንዴት ነው የምናርመው? ከየት እንጀምር ንገሪኝ? .... ጥፋት ሳጠፋ 'ዘር ከግንዱ ይመዘዛል' እየተባልኩ .... በራሴ መንገድ ስጏዝ 'እንደእህትሽ ብትሆኚ ምናለ?' እየተባልኩ ማደጌን ምኑጋ እናቅናው ?" ......
እንዲህ ለማንም አውርቼ አላውቅም.... የተሰማኝን ህመም ሁሉ መዋጥ እንዳለብኝ ተነግሮኝ ነው ያደግኩት.... ጭጭ... እሽሽሽሽሽ ተብዬ ... እየታመሙ መሳቅ ለምጄ ነው ያደግኩት ....
"ወንድሜ ስለው ያደግኩት ወንድ ከጏደኞቹ ጋር የደፈረኝን ምኑጋ እናቅናው እህቴ? ንገሪኝ ?.... እኔ .... እኔ መቃናት አልችልም!! .... የእኔ ህይወት የቱምጋ አይቃናም!! .. "
"ወደኃላ ተመልሶ ቢቃና .... ሀ ብዬ ሌላ ሰው ሆኜ መፈጠር ነው የምፈልገው.... ያንቺ እህት ሳልባል... አንቺ በምታገኚው ፍቅር ሳልቀና ... ባንቺ ጉብዝና ራሴን ሳልለካ.... እንዳንቺ ቆንጆ ለመሆን ሳልመኝ.... ባጠቃላይ ካንቺ ሳያወዳድሩኝ 'እኔን' የሚወዱኝ ቤተሰቦች ልጅ ሆኜ መፈጠር ነው የምፈልገው ..... ክፉ ... ቀናተኛ ... ሳልሆን ...."
ከተቀመጠችበት ሳትነሳ ብዙ ቆየች.... እኔ ህመሜን ብዙ አወራሁ .... ከቤቴ ስትወጣ ....
የኔን ሸክም ሲደመር የጥፋተኝነት ስሜት ሲደመር ባሏ ከእህቷጋ የባለገባት ሚስት የልብ ስብራት ... ይሄን ሁሉ ተሸክማ ከአንገቷ አቀርቅራ .... የጎበጠች መሰለኝ ...
"ኤድዬ ህመምሽን ስላልታመምኩልሽ ይቅርታ!!" ብላኝ ወጣች .... እኔ 30 ዓመት ቀስ በቀስ የጠጣሁትን ጎምዛዛ ክፋትና በደል ... በአንድ ቀን ጋትኳት .... ከበዳት!!
....
.....
...
የቀብር ቦታው ላይ ሬሳዋን ወደ ጉድጏዱ ሲነዱት እያየሁ ...ምናለ አቅፌያት ቢሆን? 'ያንቺ ጥፋት አይደለም' ብያት ቢሆን? ምናለ ዝም ብዬስ ቢሆን? .... ምናለ..... ምናለ.... እያልኩ እንሰቀሰቃለሁ:: .....
.....
.....
ከቤቴ ከወጣች በኃላ ለሰዓታት ከተቀመጥኩበት ሳልነሳ ስልኬ ጠራ!!
"እህትሽ አርፋለች!"
ምንም አልጠየቅኩም:: እስከአሁንም ድረስ የደወለልኝ ማን እንደሆነ አላውቅም:: ... ስልኩንም ከዘጋሁ በኃላ ለሰዓታት እዛው ተቀመጥኩ:: ድጋሚ ስልኬ ጠራ:: ጏደኛዋ ናት::
"ኤዱ የት ነሽ?" አለችኝ በማልቀስ በሻከረ ድምፅ .... 'እንዴት እህትሽ ሞታ ለቅሶ ቦታ የለሽም' የሚል ድምፀት ባለው ቃና
"ምን ሆና ነው?" የሚል ጥያቄ ነው ከአፌ የወጣው....
"ወየው ጉዴ አልሰማሽም? (ለቅሶ አስከትላ) ምን እንዳጋጠማት ምን አውቄ? ራሷን ነው ያጠፋችው::" አለችኝ ...... ስልኩን ዘጋሁት .... እስኪነጋ ከተቀመጥኩበት አልተነሳሁም:: ..... ፀሀይዋ ብቅ ስትል ከተቀመጥኩበት ተነስቼ ለቅሶዋ ላይ ተገኘሁ:: ስገባ ነጠላ ትከሻዬ ላይ አደረጉልኝ.... ምፅ ምፅ እያሉ ደግፈው ወንበር ላይ አስቀመጡኝ ...... ግራ ገባኝ ....
ሲያፈጡብኝ አለቅሳለሁ .... እንባዬ ይተባበረኛል ..... እስከቀብሯ ቀን ድረስ ሲያለቅሱ ከማልቀስ .... ሲያፈጡብኝ 'ጨካኝ' ላለመባል አይኔን ከማስጨነቅ ያለፈ የሚሰማኝንም ስሜት ለይቼ አላወቅኩትም::
አፈሩን ሲያለብሷት ልቤን ሞት ተጫነው:: ዝም ጭጭ .... ያለ ስሜት ተሰማኝ:: አብሬያት ጉድጏድ ውስጥ የገባሁ ስሜት .... አፈሩ እኔ ላይ የሚጫን ስሜት .... ራሴን ልስት አይነት ስሜት ይሰማኝና ተስተካክዬ ለመቆም እሞክራለሁ .. .... የሚሰማኝ ዝምታ ብቻ ሆነ ... ከዛ .... ጨለማ!!!!
እንደሞት ያለ ጨለማ ........
"ምን ሆኜ ነው?" አልኩኝ አይኖቼን ስገልጥ ሆስፒታል እንዳለሁ ገብቶኝ:: ...... አጠገቤ የእህቴ ጏደኛ እና እናቴ (አሳዳጊዬ) ነበሩ:;
"ቀብር ቦታ ራስሽን ስተሽ ነው" አለችኝ ጏደኛዋ .... ፊታቸው ላይ የሆነ የጉጉት ስሜት አየሁ..... ስለነቃሁ የመደሰት ግን ያስደሰታቸው መንቃቴ ብቻ ሳይሆን ሌላ ነገር እንዳለ ገባኝ
"ምንድነው?" አልኩኝ ወደ እናቴ ዞሬ ..... ከአፌ
እስኪወጣ ስትጠብቀው የቆየ ቃል ይመስል ቅብል አድርጋ
"ምን ማለቷ ነው? ምንድነው?" ብላ የሆነ ፖስታ ሰጠችኝ
"ምንድነው?" አልኩ እየተቀበልኩኝ
"እህትሽ ከመሞቷ በፊት ያስቀመጠችልሽ ደብዳቤ ነው! ምን ማለቷ ነው? ከሁላችን መርጣ ለምንድነው ላንቺ የፃፈችው? የፃፈችው ምኑን አልገባኝም!" አለችኝ
"ለእኔ ከሆነ የተፃፈው ለምን አነበባችሁት?" አልኩኝ ፖስታው ላይ ለኤደን ብቻ የሚል ፅሁፍ እያየሁ .,,......
.......... አልጨረስንም............
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም ....ክፍል #5
(የመጨረሻ ክፍል)
"ኤደን ምን ይሰማሻል?"
"ምንም"
(ዝም ተባብለን ሰዓቴ አልቆ እመለሳለሁ::)
በሌላኛው ቀንም ........
"ኤደን ዛሬስ ለማውራት ዝግጁ ነሽ?"
"አይደለሁም!! ማውራት አልፈልግም!"
(ዝምምምምም..... ሰዓቱ ያልቃል)
ደግሞ በሌላኛውም ቀን
"ኤደን ዛሬስ ለመጀመር ዝግጁ ነሽ?"
"ምኑን?"
" ማውራት ትፈልጊያለሽ?"
"እኔ ምንም የማድረግ ፍላጎት የለኝም!!"
(የምፈልገው አንድና አንድ ነገር .... የቀብሯ ቀን ጭልጥ አድርጎ የወሰደኝ ጨለማ ለዘለዓለሙ እንዲወስደኝ ነው)
በሌላኛው ቀን አልጠየቀኝም:: ገብቼ ስቀመጥ ሰላምታ ሰጥቶኝ ዝም አለ::
"ዛሬ አትጠይቀኝም እንዴ?"
"ምኑን?"
"ዝግጁ መሆን አለመሆኔን?"
"ነሽ?"
"አይደለሁም!"
"ጥሩ!! ዝግጁ እስክትሆኚ ድረስ የሚሰማሽ እዚህ መጥቶ መቀመጡ ከሆነ ዝም በይ... ማውራት ሲሰማሽ አውሪ.... ማልቀስ ሲሰማሽ አልቅሺ.... መጮህ ሲሰማሽ ጩሂ ..... ሰዎች ሀዘናቸውን በተለያያየ መንገድ ነው የሚያስተናግዱት.... የተለያየ ጊዜ ይወስድባቸዋል::"
"ሀዘን አይደለም የሚሰማኝ!!"
"እሺ!! ምንድነው የሚሰማሽ?"
"ምንም!!! ዝም ... ፀጥ .... ያለ ስሜት!!"
ለብዙ ቀናት ተመላለስኩ .... እሄዳለሁ:: እቀመጣለሁ:: ሰዓቴ ያልቃል:: እመለሳለሁ::
"ዛሬ አሻንጉሊትሽን የት ትተሻት መጣሽ?" አለኝ
"ሰጥቻት መጣሁ:: ..... 'ያውልሽ' ብዬ መቃብሯ ላይ ወርውሬላት መጣሁ:: ትውሰደው .... " እንባዬ ከወራት በኃላ ላስቆመው እንዳልችል ሆኖ ይንጠኝ ገባ ...... ማልቀስ ማቆም እፈልጋለሁ:: .. አቃተኝ.... የቀብሯ ቀን እንደሆነው ራሴን የምስት መሰለኝ .... ጨለማው ናፈቀኝ... ግን አልመጣም... አልወሰደኝም.... ደብዳቤዋን ከኪሴ አውጥቼ ሰጠሁት::
"አየህ በዝህች ሁለት መስመር ደብዳቤ እንዳልሞትም እንዳልኖርም አስራኝ ሞተች:: አንብበውማ! ጮክ ብለህ አንብበው!!"
" አንቺ ደግሞ በተራሽ የእኔንም ደርበሽ ኑሪልኝ:: የከፈልኩትን ዋጋ እንዳታከስሪኝ .... ደስ ተሰኝተሽ ኑሪና ዋጋዬን ክፈዪ!! .... ፖኒን ትቼልሻለሁ::" ጮክ ብሎ አነበበው .... ቤተሰቦቻችን እንዳልገባቸው ሁሉ እሱም አልገባውም..... የሆነው ሳይገባቸው ነው 'ጭንቅላቷ ተቃውሷል' ብለው ሳይካትሪስት የቀጠሩልኝ....
"ፖኒ ያቺ አሻንጉሊት ናት!" እንደገባው ራሱን ነቀነቀ.... "በጣም ልጅ ሆነን ለሁለት አንድ አሻንጉሊት ተገዛልን:: እሷ ስም አወጣችላት:: አልተቃወምኩም:: .... የሆነ ቀን እኔ ስጫወት ደርሳ ካልወሰድኩ አለች ... ተደባደብን ... አባታችን መጥቶ አሻንጉሊቷን ከእኔ ቀምቶ ለሷ ሰጣት ... ቀን ቀን በአሻንጉሊቷ መጫወት የምትችለው እሷ መሆኗን አወጀ:: ከፈለግኩ ማታ እሷ ስትተኛ መጫወት እንደምትችል... ያውም እሷ ከፈቀደችልኝ..... ነገረኝ:: ምርርርርርር ብዬ አለቀስኩ::...... ያስለቀሰኝ ከአባታችን ለሷ ማገዝ በላይ የሷ መደሰት ነበር:: እንዳለመታደል ሆኖ ሁሌም እሷ ስትተኛ ጠብቄ ለመጫወት እቀመጥና እንቅልፍ ቀድሞ ስለሚጥለኝ ያልፈኛል::.... ምን ማለቷ ነው? ስትሞት ትታልኝ የምትሞተው?"
"ምን ማለቷ ይመስልሻል አንቺ?"
"እኔ ምን አውቅላታለሁ? ህይወትሽን የቀማሁሽ እዛጋ ነው ... ከዛ ጀምሪ ማለቷ? ያውልሽ ይስፋሽ ማለቷ? እኔ ምን አውቅላታለሁ ምን አድርጊ እንደምትለኝ? ቆይ እሷ ራሷን እንደክርስቶስ ነው የምታየው? ማነኝ ብላ ነው የምታስበው ህይወቷን ስትሰጠኝ ..... በቃ ሞተችልኝ ብዬ በደስታ የምኖር ነው የመሰላት? ደሞ ቆይ ክርስቶስኮ ለአንድ ሰው አልሞተም .... ለዓለም ህዝብ ነው የሞተው... ክርስቶስ ለአንተ እንደሞተልህ ብታውቅም ስላላመንከው እኔ አሁን የሚሰማኝ አይነት ሸክም አይሰማህም .... ሌላ የሆነ ሰው አምኖ እንደሚያገለግለው ታውቃለህ ... እሷ ምን አስባ ነው ለአንድ ለእኔ ህይወት ከፍላ ... ከዛ በደስታ እንድኖርላት የምትፈልገው? ቆይ የቱጋ ሀ ብዬ መኖር እንድጀምርላት ነው? ቆይ አንተ ስታስበው ጤነኛ ሆኜ ራሱ መኖር የምችል ይመስልሃል?"
"አዎ ይመስለኛል!!"
"እኮ እንዴት?" ..... እስከዛሬ ያላወራሁበትን ሰዓታት ጨምሬ ለፈለፍኩ::
"ራስሽን ይቅር በማለት ትጀምሪያለሽ!!"
"ሌላ 30 ዓመት መኖር ቢሰጥሽም መኖር አትጀምሪም አትለኝም ታዲያ?"
"ሳይኖሩ ከመሞት መኖር ጀምሮ መሞቱ አይሻልም ታዲያ? ...... "
......
.....
"ለራሴ ስል መኖር አልፈልግም..... ለሷ ስል ደግሞ መሞት አልፈልግም"
.....
"ሁለቱን ለማስታረቅ ነው ከራስሽ መታረቅ ያለብሽ..... "
................. ጨርሰናል................
(አላለቀም ብትሉም አልቋል..... አልቋል ብትሉም እንደዛው)
#Meri_feleke
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
(የመጨረሻ ክፍል)
"ኤደን ምን ይሰማሻል?"
"ምንም"
(ዝም ተባብለን ሰዓቴ አልቆ እመለሳለሁ::)
በሌላኛው ቀንም ........
"ኤደን ዛሬስ ለማውራት ዝግጁ ነሽ?"
"አይደለሁም!! ማውራት አልፈልግም!"
(ዝምምምምም..... ሰዓቱ ያልቃል)
ደግሞ በሌላኛውም ቀን
"ኤደን ዛሬስ ለመጀመር ዝግጁ ነሽ?"
"ምኑን?"
" ማውራት ትፈልጊያለሽ?"
"እኔ ምንም የማድረግ ፍላጎት የለኝም!!"
(የምፈልገው አንድና አንድ ነገር .... የቀብሯ ቀን ጭልጥ አድርጎ የወሰደኝ ጨለማ ለዘለዓለሙ እንዲወስደኝ ነው)
በሌላኛው ቀን አልጠየቀኝም:: ገብቼ ስቀመጥ ሰላምታ ሰጥቶኝ ዝም አለ::
"ዛሬ አትጠይቀኝም እንዴ?"
"ምኑን?"
"ዝግጁ መሆን አለመሆኔን?"
"ነሽ?"
"አይደለሁም!"
"ጥሩ!! ዝግጁ እስክትሆኚ ድረስ የሚሰማሽ እዚህ መጥቶ መቀመጡ ከሆነ ዝም በይ... ማውራት ሲሰማሽ አውሪ.... ማልቀስ ሲሰማሽ አልቅሺ.... መጮህ ሲሰማሽ ጩሂ ..... ሰዎች ሀዘናቸውን በተለያያየ መንገድ ነው የሚያስተናግዱት.... የተለያየ ጊዜ ይወስድባቸዋል::"
"ሀዘን አይደለም የሚሰማኝ!!"
"እሺ!! ምንድነው የሚሰማሽ?"
"ምንም!!! ዝም ... ፀጥ .... ያለ ስሜት!!"
ለብዙ ቀናት ተመላለስኩ .... እሄዳለሁ:: እቀመጣለሁ:: ሰዓቴ ያልቃል:: እመለሳለሁ::
"ዛሬ አሻንጉሊትሽን የት ትተሻት መጣሽ?" አለኝ
"ሰጥቻት መጣሁ:: ..... 'ያውልሽ' ብዬ መቃብሯ ላይ ወርውሬላት መጣሁ:: ትውሰደው .... " እንባዬ ከወራት በኃላ ላስቆመው እንዳልችል ሆኖ ይንጠኝ ገባ ...... ማልቀስ ማቆም እፈልጋለሁ:: .. አቃተኝ.... የቀብሯ ቀን እንደሆነው ራሴን የምስት መሰለኝ .... ጨለማው ናፈቀኝ... ግን አልመጣም... አልወሰደኝም.... ደብዳቤዋን ከኪሴ አውጥቼ ሰጠሁት::
"አየህ በዝህች ሁለት መስመር ደብዳቤ እንዳልሞትም እንዳልኖርም አስራኝ ሞተች:: አንብበውማ! ጮክ ብለህ አንብበው!!"
" አንቺ ደግሞ በተራሽ የእኔንም ደርበሽ ኑሪልኝ:: የከፈልኩትን ዋጋ እንዳታከስሪኝ .... ደስ ተሰኝተሽ ኑሪና ዋጋዬን ክፈዪ!! .... ፖኒን ትቼልሻለሁ::" ጮክ ብሎ አነበበው .... ቤተሰቦቻችን እንዳልገባቸው ሁሉ እሱም አልገባውም..... የሆነው ሳይገባቸው ነው 'ጭንቅላቷ ተቃውሷል' ብለው ሳይካትሪስት የቀጠሩልኝ....
"ፖኒ ያቺ አሻንጉሊት ናት!" እንደገባው ራሱን ነቀነቀ.... "በጣም ልጅ ሆነን ለሁለት አንድ አሻንጉሊት ተገዛልን:: እሷ ስም አወጣችላት:: አልተቃወምኩም:: .... የሆነ ቀን እኔ ስጫወት ደርሳ ካልወሰድኩ አለች ... ተደባደብን ... አባታችን መጥቶ አሻንጉሊቷን ከእኔ ቀምቶ ለሷ ሰጣት ... ቀን ቀን በአሻንጉሊቷ መጫወት የምትችለው እሷ መሆኗን አወጀ:: ከፈለግኩ ማታ እሷ ስትተኛ መጫወት እንደምትችል... ያውም እሷ ከፈቀደችልኝ..... ነገረኝ:: ምርርርርርር ብዬ አለቀስኩ::...... ያስለቀሰኝ ከአባታችን ለሷ ማገዝ በላይ የሷ መደሰት ነበር:: እንዳለመታደል ሆኖ ሁሌም እሷ ስትተኛ ጠብቄ ለመጫወት እቀመጥና እንቅልፍ ቀድሞ ስለሚጥለኝ ያልፈኛል::.... ምን ማለቷ ነው? ስትሞት ትታልኝ የምትሞተው?"
"ምን ማለቷ ይመስልሻል አንቺ?"
"እኔ ምን አውቅላታለሁ? ህይወትሽን የቀማሁሽ እዛጋ ነው ... ከዛ ጀምሪ ማለቷ? ያውልሽ ይስፋሽ ማለቷ? እኔ ምን አውቅላታለሁ ምን አድርጊ እንደምትለኝ? ቆይ እሷ ራሷን እንደክርስቶስ ነው የምታየው? ማነኝ ብላ ነው የምታስበው ህይወቷን ስትሰጠኝ ..... በቃ ሞተችልኝ ብዬ በደስታ የምኖር ነው የመሰላት? ደሞ ቆይ ክርስቶስኮ ለአንድ ሰው አልሞተም .... ለዓለም ህዝብ ነው የሞተው... ክርስቶስ ለአንተ እንደሞተልህ ብታውቅም ስላላመንከው እኔ አሁን የሚሰማኝ አይነት ሸክም አይሰማህም .... ሌላ የሆነ ሰው አምኖ እንደሚያገለግለው ታውቃለህ ... እሷ ምን አስባ ነው ለአንድ ለእኔ ህይወት ከፍላ ... ከዛ በደስታ እንድኖርላት የምትፈልገው? ቆይ የቱጋ ሀ ብዬ መኖር እንድጀምርላት ነው? ቆይ አንተ ስታስበው ጤነኛ ሆኜ ራሱ መኖር የምችል ይመስልሃል?"
"አዎ ይመስለኛል!!"
"እኮ እንዴት?" ..... እስከዛሬ ያላወራሁበትን ሰዓታት ጨምሬ ለፈለፍኩ::
"ራስሽን ይቅር በማለት ትጀምሪያለሽ!!"
"ሌላ 30 ዓመት መኖር ቢሰጥሽም መኖር አትጀምሪም አትለኝም ታዲያ?"
"ሳይኖሩ ከመሞት መኖር ጀምሮ መሞቱ አይሻልም ታዲያ? ...... "
......
.....
"ለራሴ ስል መኖር አልፈልግም..... ለሷ ስል ደግሞ መሞት አልፈልግም"
.....
"ሁለቱን ለማስታረቅ ነው ከራስሽ መታረቅ ያለብሽ..... "
................. ጨርሰናል................
(አላለቀም ብትሉም አልቋል..... አልቋል ብትሉም እንደዛው)
#Meri_feleke
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
✍እኔና አንቺ!✍
( በረከት በላይነህ).
በጥምር ነፍሳችን ፣ አረፍ ስንልበት ጨለማው ወገገ፤
ፈጣሪ ተገርሞ ለደስታ ፍቺ አዲስ ቃል ፈለገ።
እኔና አንቺን እኮ!
አበቦቹ ያጅቡናል፣
ፍራፍሬው ይከበናል፤
ሕይወት ጉንጯ ሲንቆረቆር ይሰማናል።
ወፎቹ!
እኔና አንቺን አይተው ተቃቅፈው በረሩ፤
ከጨረቃ ታርቀው በምሽት በረሩ።
ኮከቦቹ!
" ጨረቃ ወለደች! " እየተባባሉ፤
ከእኛ ተጠግተው ብርሀን ተሞሉ።
በቀቀኖች እንኳን!
ከፃድቃን ቃል ውጭ መድገም የማይችሉ፤
ከእኛ ሳቅ በሁዋላ " ድምፅ ሰማን! " አሉ።
‘ ባክሽ እንዳይገርምሽ!
በእኛ ሲከፋፈት ~ የምድር የሰማይ በር፣
እንዲህ ቀልቡን ሲሰጥ ~ የአዕዋፍ የአራዊተ ዘር ፣
ሁሉን ይሸምታል ~ ፍቅር ሲዘረዘር።
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
( በረከት በላይነህ).
በጥምር ነፍሳችን ፣ አረፍ ስንልበት ጨለማው ወገገ፤
ፈጣሪ ተገርሞ ለደስታ ፍቺ አዲስ ቃል ፈለገ።
እኔና አንቺን እኮ!
አበቦቹ ያጅቡናል፣
ፍራፍሬው ይከበናል፤
ሕይወት ጉንጯ ሲንቆረቆር ይሰማናል።
ወፎቹ!
እኔና አንቺን አይተው ተቃቅፈው በረሩ፤
ከጨረቃ ታርቀው በምሽት በረሩ።
ኮከቦቹ!
" ጨረቃ ወለደች! " እየተባባሉ፤
ከእኛ ተጠግተው ብርሀን ተሞሉ።
በቀቀኖች እንኳን!
ከፃድቃን ቃል ውጭ መድገም የማይችሉ፤
ከእኛ ሳቅ በሁዋላ " ድምፅ ሰማን! " አሉ።
‘ ባክሽ እንዳይገርምሽ!
በእኛ ሲከፋፈት ~ የምድር የሰማይ በር፣
እንዲህ ቀልቡን ሲሰጥ ~ የአዕዋፍ የአራዊተ ዘር ፣
ሁሉን ይሸምታል ~ ፍቅር ሲዘረዘር።
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የጠፋው በግ
ከመንጋው ሾልከ ◎ ከህብረት ተነጥዬ
በኦና ተጉዤ ◎ የቀረሁ ብቻዬ
ከዘጠና ዘጠኙ◌ እኔ ነኝ ያአንዱ
ከእረኛዬ እቅፍ◎ ጠፍቼ ከመንገዱ
ከዓለም ተዘፍቀ ◌ተጣልቼ ከውዱ
ከስቼ የጠቆርኩ ◌ባለ እድፍ ዘመዱ
ግና
ታማኙ ዘመደ ◎ የበጎቹ እረኛ
መች ሬሳኝ እኔን ◎ እንደ ወረተኛ
ለኔ ተቸንክሮ ◎ በደሙ አጠበኝ
በዘላለም ፍቅሩ◎ ልጁ አደረገኝ
ቃል የአዮ ልጅ ( @kaliye06)
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Evensst
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ከመንጋው ሾልከ ◎ ከህብረት ተነጥዬ
በኦና ተጉዤ ◎ የቀረሁ ብቻዬ
ከዘጠና ዘጠኙ◌ እኔ ነኝ ያአንዱ
ከእረኛዬ እቅፍ◎ ጠፍቼ ከመንገዱ
ከዓለም ተዘፍቀ ◌ተጣልቼ ከውዱ
ከስቼ የጠቆርኩ ◌ባለ እድፍ ዘመዱ
ግና
ታማኙ ዘመደ ◎ የበጎቹ እረኛ
መች ሬሳኝ እኔን ◎ እንደ ወረተኛ
ለኔ ተቸንክሮ ◎ በደሙ አጠበኝ
በዘላለም ፍቅሩ◎ ልጁ አደረገኝ
ቃል የአዮ ልጅ ( @kaliye06)
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Evensst
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
"መኖር ማለት አለመሞት ከሆነ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው። ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፤ለዓላማ መቆም፤ህሊናን አለመዘንጋት፣ ፍርድን አለማጓደል፤ ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርዓያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው??????"
ዶ/ር #ምህረት_ደበበ
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Evensst
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ዶ/ር #ምህረት_ደበበ
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Evensst
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ወርቃማ ሀሳቦች
🔱“ሀሳብ በሞራል ካልተገዛ አደገኛና አጥፊ ሊሆን ይችላል፤ህሊናችን የሞራል ማዕከላችን ስለሆነ የቱ ነው ጥሩ፣ የቱ ነው መጥፎ የሚለውን ይለያል፤ ሞራል ሲጠፋ ሀሳብ ኒውክለር ቦምብ ይሆናል፤ ሞራል ጥሩ ሲሆን ግን ኒውክለር መብራት ይሆናል”
ዶ/ር ምህረት ደበበ
🔱"መኖርና መሞት የሰው ልጅ አይቀሬ ዕጣ ፈንታ ቢሆንም ዓላማ ያላቸው ሰዎች አለመሞታቸውን የሚያረጋግጡት በእስትንፋሳቸው መኖር ሳይሆን ለህብረተሰቡ በሚያበረክቱት መልካም ሥራ ነው፡፡"
ፍቅረማርቆስ ደስታ
🔱" ፍቅር የተንኮል የምቀኝነትና የክፋትን አረም ነቅለን በምትኩ ሩህሩንትን፣ የዋህነትንና አርቆ አሳቢነትን የምናለመልምበትና የንፅህናችንን ህብር መአዛ ጠረን የምናሸትበት መስባዊ መልክ ናት፡፡"
🔱"እዚህ ሀገር አዕምሮ በማሰልጠን ፖለቲካዊ ሂደትን የመግራት ባህል፣ ቆም ብሎ የማሰብ ልምድ፣ ቸኩሎ ያለመወገን ጥንቃቄ፣ አቅምን የማመዛዘን ባህል አለመኖር እና ለደመራው “እሳትም አበባም” እያቀበለ መጓዝ መለመዱ ትልቁ ችግራችን ነው። "
🔱"የምትማረው ሰው ሁሉ እውቅና በሰጠው መንገድ ተጉዘህ ቦታና መተዳደርያ ለማግኘት ነዉ ። የምታነበው ግን በህይወት አንተ ብቻ እውቅና የሰጠኸው ደረጃ ላይ ለመድረስ ነው!"
አለማየሁ ገላጋይ
🔱‹‹ሁለት ዓይነት የፍትህ መመሪያዎች አሉ፡፡ አንደኛው ማንም አለመጉዳት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለማሕበረሰቡ ደህንነት ዘብ መቆም ነው፡፡››
ማርከስ ቱሊስ
🔱" አንድ የደስታ በር ሲዘጋ፣ ሌላ የደስታ በር ይከፈታል። እኛ ግን አብዛኛውን ጊዜ ወደ ተዘጋው በር እንጂ ወደተከፈተልን አናይም፡፡"
ሔለን ኬለር
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Evensst
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🔱“ሀሳብ በሞራል ካልተገዛ አደገኛና አጥፊ ሊሆን ይችላል፤ህሊናችን የሞራል ማዕከላችን ስለሆነ የቱ ነው ጥሩ፣ የቱ ነው መጥፎ የሚለውን ይለያል፤ ሞራል ሲጠፋ ሀሳብ ኒውክለር ቦምብ ይሆናል፤ ሞራል ጥሩ ሲሆን ግን ኒውክለር መብራት ይሆናል”
ዶ/ር ምህረት ደበበ
🔱"መኖርና መሞት የሰው ልጅ አይቀሬ ዕጣ ፈንታ ቢሆንም ዓላማ ያላቸው ሰዎች አለመሞታቸውን የሚያረጋግጡት በእስትንፋሳቸው መኖር ሳይሆን ለህብረተሰቡ በሚያበረክቱት መልካም ሥራ ነው፡፡"
ፍቅረማርቆስ ደስታ
🔱" ፍቅር የተንኮል የምቀኝነትና የክፋትን አረም ነቅለን በምትኩ ሩህሩንትን፣ የዋህነትንና አርቆ አሳቢነትን የምናለመልምበትና የንፅህናችንን ህብር መአዛ ጠረን የምናሸትበት መስባዊ መልክ ናት፡፡"
🔱"እዚህ ሀገር አዕምሮ በማሰልጠን ፖለቲካዊ ሂደትን የመግራት ባህል፣ ቆም ብሎ የማሰብ ልምድ፣ ቸኩሎ ያለመወገን ጥንቃቄ፣ አቅምን የማመዛዘን ባህል አለመኖር እና ለደመራው “እሳትም አበባም” እያቀበለ መጓዝ መለመዱ ትልቁ ችግራችን ነው። "
🔱"የምትማረው ሰው ሁሉ እውቅና በሰጠው መንገድ ተጉዘህ ቦታና መተዳደርያ ለማግኘት ነዉ ። የምታነበው ግን በህይወት አንተ ብቻ እውቅና የሰጠኸው ደረጃ ላይ ለመድረስ ነው!"
አለማየሁ ገላጋይ
🔱‹‹ሁለት ዓይነት የፍትህ መመሪያዎች አሉ፡፡ አንደኛው ማንም አለመጉዳት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለማሕበረሰቡ ደህንነት ዘብ መቆም ነው፡፡››
ማርከስ ቱሊስ
🔱" አንድ የደስታ በር ሲዘጋ፣ ሌላ የደስታ በር ይከፈታል። እኛ ግን አብዛኛውን ጊዜ ወደ ተዘጋው በር እንጂ ወደተከፈተልን አናይም፡፡"
ሔለን ኬለር
◈◈ Join ◈◈
👇👇👇
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Evensst
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ሶሊያና
(✍ኤፍሬም ስዩም✍)
-----------------------------------
፧
እኔን ከወንበር ላይ
ቀን ያየሁት እንባ
ቀን ያየሁት ደባ
እንቅልፍ አሳጥቶኝ
ወረቀት ላይ ወስዶኝ
……
እርሷን ካልጋችን ላይ
እንቅልፍ አሽኮርምሟት
ቀን ያየችው ሁሉ በቅዠት አልፎላት ……
እኔ ከቃላት ጋር ጦርነት ገጥሜ
በሰው ልጆች ጭንቀት እጅግ ተዳክሜ
በሌሊት ጭንቀቴ የቀን ስቃይ ላበርድ
ከደጋው ሃሳቤ በረሃ ስሰደድ
እንባን በፊደላት …
ፊደልን በቃላት…
ቃላትን በሃሳብ ወረቀት ላይ ልወልድ
ወረቀት ላይ ፅፌ ወረቀቱን ስቀድ …
እንዲህ እየፃፍኩኝ እያሰብኩኝ ሳለሁ
‹‹የኔ ነሽ›› የምላት …‹‹ያንተ ነኝ››
የምትል
ፍቅሬ ሶሊያና ተናገረች መሰል በቅዠቷ
መሃል …
‹‹ተመልከት ወዳጀ እኔም ካልጋየ ላይ
አንተን በመናፈቅ በስሜት ስሰቃይ ››
ቀ…ና ብየ ባያት እውነት አለው ቃሏ
ፍም መስሏል አካሏ
ከሌሊት ልብሶቿ ጡቷ ሾልኮ ወጥቷል
እጇ ተዘርግቶ እግሯ ተከፋፍቷል
እኔን በመጓጓት ደሟ ጠቆጥቶ
ፍቅሯ ተሰውቶ
ስሜቷ ተጎድቶ
አንዳች ነገር አይቶ እንደፈራ ህፃን
ፊቷ ሲሸማቀቅ ፀጉራ ሲበታተን …
ካ,ልጋው ላይ ተፅፎ አየሁት እውነቷን
ፍ...ቅ...ሬ ሶ...ሊ...ያ...ና አወራችኝ መሰል
በቅዠቷ መሃል …
አስተውል ወንድሜ …
ባንተ የቀለም ቅብ በድርሰትህ አለም
የሰዎች ጥላ እንጅ አካላቸው የለም !
ባንተ ከንቱ ድርሰት በወረቀትህ ላይ
የሰው እንባ ሳይሆን ያንተው ነው የሚታይ
በሌሊት ትጋትህ በድርሰት በግጥም በቀለም ሸራህ ላይ
እኔ ውበቱ ነኝ በፍቅርህ ስሰቃይ
ይህ ሁሉ ቢሆንም
ይህ ሁሉ ቢሆንም . . . ወዲህ እንዳትመጣ
በሌሊት ትጋትህ ሃዘን ሳይቀጣ
በ,ኔ ያልጋ ድርሰት ቅፅበታቶች አሉ
ከየሰው አለም የሚመሳሰሉ
ባንተ ቀለም ሸራ በድርሰትህ ፅሁፍ
ዘመን ይታየኛል እኔን የሚያሳልፍ
ይህ ሁሉ ቢሆንም …
የሰወችን እንባ አትፃፍ ግዴለም
የፍጥረትን ሃዘን ስለህ አትዘልቅም
እውነት አለው ብለህ ሃዘንን አታልም
((ያለቀሱም ሰዎች ሃቀኞች አይደሉም ))
ይልቅ የኔን ስሜት ያንተንም እንባዎች
ሁለቱን አሳየኝ
በድርሰት
በግጥም
በቀለም ሸራህ ላይ እኔን ብቻ ሳለኝ !
እኔን ብቻ ፃፈኝ !
‹‹ያልተደሰተች ሴት›› በሚል መፅሃፍህ
ዘ...ላ...ለ...ም አሻግረኝ
ዘ...ላ...ለ...ም ውሰደኝ
ዘ...ላ...ለ...ም አኑረኝ
‹‹የኔ ነሽ›› የምላት …‹‹ያንተ ነኝ››
የምትል
ፍቅሬ ሶሊያና ተናገረች መሰል በቅዠቷ
መሃል …
(✍ኤፍሬም ስዩም✍)
-----------------------------------
፧
እኔን ከወንበር ላይ
ቀን ያየሁት እንባ
ቀን ያየሁት ደባ
እንቅልፍ አሳጥቶኝ
ወረቀት ላይ ወስዶኝ
……
እርሷን ካልጋችን ላይ
እንቅልፍ አሽኮርምሟት
ቀን ያየችው ሁሉ በቅዠት አልፎላት ……
እኔ ከቃላት ጋር ጦርነት ገጥሜ
በሰው ልጆች ጭንቀት እጅግ ተዳክሜ
በሌሊት ጭንቀቴ የቀን ስቃይ ላበርድ
ከደጋው ሃሳቤ በረሃ ስሰደድ
እንባን በፊደላት …
ፊደልን በቃላት…
ቃላትን በሃሳብ ወረቀት ላይ ልወልድ
ወረቀት ላይ ፅፌ ወረቀቱን ስቀድ …
እንዲህ እየፃፍኩኝ እያሰብኩኝ ሳለሁ
‹‹የኔ ነሽ›› የምላት …‹‹ያንተ ነኝ››
የምትል
ፍቅሬ ሶሊያና ተናገረች መሰል በቅዠቷ
መሃል …
‹‹ተመልከት ወዳጀ እኔም ካልጋየ ላይ
አንተን በመናፈቅ በስሜት ስሰቃይ ››
ቀ…ና ብየ ባያት እውነት አለው ቃሏ
ፍም መስሏል አካሏ
ከሌሊት ልብሶቿ ጡቷ ሾልኮ ወጥቷል
እጇ ተዘርግቶ እግሯ ተከፋፍቷል
እኔን በመጓጓት ደሟ ጠቆጥቶ
ፍቅሯ ተሰውቶ
ስሜቷ ተጎድቶ
አንዳች ነገር አይቶ እንደፈራ ህፃን
ፊቷ ሲሸማቀቅ ፀጉራ ሲበታተን …
ካ,ልጋው ላይ ተፅፎ አየሁት እውነቷን
ፍ...ቅ...ሬ ሶ...ሊ...ያ...ና አወራችኝ መሰል
በቅዠቷ መሃል …
አስተውል ወንድሜ …
ባንተ የቀለም ቅብ በድርሰትህ አለም
የሰዎች ጥላ እንጅ አካላቸው የለም !
ባንተ ከንቱ ድርሰት በወረቀትህ ላይ
የሰው እንባ ሳይሆን ያንተው ነው የሚታይ
በሌሊት ትጋትህ በድርሰት በግጥም በቀለም ሸራህ ላይ
እኔ ውበቱ ነኝ በፍቅርህ ስሰቃይ
ይህ ሁሉ ቢሆንም
ይህ ሁሉ ቢሆንም . . . ወዲህ እንዳትመጣ
በሌሊት ትጋትህ ሃዘን ሳይቀጣ
በ,ኔ ያልጋ ድርሰት ቅፅበታቶች አሉ
ከየሰው አለም የሚመሳሰሉ
ባንተ ቀለም ሸራ በድርሰትህ ፅሁፍ
ዘመን ይታየኛል እኔን የሚያሳልፍ
ይህ ሁሉ ቢሆንም …
የሰወችን እንባ አትፃፍ ግዴለም
የፍጥረትን ሃዘን ስለህ አትዘልቅም
እውነት አለው ብለህ ሃዘንን አታልም
((ያለቀሱም ሰዎች ሃቀኞች አይደሉም ))
ይልቅ የኔን ስሜት ያንተንም እንባዎች
ሁለቱን አሳየኝ
በድርሰት
በግጥም
በቀለም ሸራህ ላይ እኔን ብቻ ሳለኝ !
እኔን ብቻ ፃፈኝ !
‹‹ያልተደሰተች ሴት›› በሚል መፅሃፍህ
ዘ...ላ...ለ...ም አሻግረኝ
ዘ...ላ...ለ...ም ውሰደኝ
ዘ...ላ...ለ...ም አኑረኝ
‹‹የኔ ነሽ›› የምላት …‹‹ያንተ ነኝ››
የምትል
ፍቅሬ ሶሊያና ተናገረች መሰል በቅዠቷ
መሃል …
የማጀትሽ ድርሻ💚💛❤
.
.
ይግረምሽ... እማ💚 !!
.
የደቦ ቀናትን ፡ 'ለቱን እንዳልቀጡ
ሰብል ሳይሰበስቡ ፡ ሳይወቁ ሳይወቅጡ
እንጀራውም ቀርቦ ፡ ተካፍሎ ከወጡ
ከአፍ አድርገው ፡ ቸኮሉ ለብጥብጡ
.
አይ አሳርሽ!
.
በጃንሆይ ሰንደቅ ፡ የስኒን ልኬቱ ቡና
አቦልን ሲደግሙ ፡ በበረካ ፣ ቶና
አቀዳድሽ ከራስ ፡ በ'መቤት ጀበና
ግና መች ሰከነ ፡ ጠጭው ደነፋና
.
እማይዬ...💛
.
የጠላሽ ጉልበቱ ፡ በጥንስሱ ይማርካል
ከአንጀት ሳይዘልቅ ፡ በመልኩ ይረታል
ሆድ ያሳደረው ፡ በቀል ይቅር ለብቅል
በግብዝነት ያስከፋሽ ፡ ለንስሐ ይደፋል
.
እናናዬ...❤
.
የማጀትሽ ድርሻ ፡ ለሀገር ነበረ
በደሙ ቃልኪዳን ፡ ካንቺ ለታሰረ
በሰውነቱ ለሰው ፡ እንደሰው ለኖረ
ንዋይ ላልወሰነው ፡ ደሙን ለገበረ
ዕሁድ ፳፰- ፪- ፪፼፲፬ ዓ.ም
ከምሽቱ ፭ ፡ ፵፭
@kaliye06
.
.
ይግረምሽ... እማ💚 !!
.
የደቦ ቀናትን ፡ 'ለቱን እንዳልቀጡ
ሰብል ሳይሰበስቡ ፡ ሳይወቁ ሳይወቅጡ
እንጀራውም ቀርቦ ፡ ተካፍሎ ከወጡ
ከአፍ አድርገው ፡ ቸኮሉ ለብጥብጡ
.
አይ አሳርሽ!
.
በጃንሆይ ሰንደቅ ፡ የስኒን ልኬቱ ቡና
አቦልን ሲደግሙ ፡ በበረካ ፣ ቶና
አቀዳድሽ ከራስ ፡ በ'መቤት ጀበና
ግና መች ሰከነ ፡ ጠጭው ደነፋና
.
እማይዬ...💛
.
የጠላሽ ጉልበቱ ፡ በጥንስሱ ይማርካል
ከአንጀት ሳይዘልቅ ፡ በመልኩ ይረታል
ሆድ ያሳደረው ፡ በቀል ይቅር ለብቅል
በግብዝነት ያስከፋሽ ፡ ለንስሐ ይደፋል
.
እናናዬ...❤
.
የማጀትሽ ድርሻ ፡ ለሀገር ነበረ
በደሙ ቃልኪዳን ፡ ካንቺ ለታሰረ
በሰውነቱ ለሰው ፡ እንደሰው ለኖረ
ንዋይ ላልወሰነው ፡ ደሙን ለገበረ
ዕሁድ ፳፰- ፪- ፪፼፲፬ ዓ.ም
ከምሽቱ ፭ ፡ ፵፭
@kaliye06
✍ ከበደ ሚካኤል
'
ዝ ን ጀ ሮ
🦧 🦧
አንዲት ዝንጀሮ ናት
የምታስደንቀን፣
ሥራዋን ስናስብ
ዘዴኛ ናት ብለን።
አንድ ቀን ስትሄድ
ጥቅጥቅ ባለው ጫካ፣
በመላው አካሏ
ብዙ እሾህ ተሰካ።
እንዳትቀመጥም
ወይም እንዳትቆም፣
ወግቶ አስጨንቋት
ተጠምቃ በደም።
አንድ ሰው አየና
ቀርቦ ጠየቃት፣
'የቱን ልንቀልልሽ
ንገሪኝ' አላት።
'ሁሉንም ለማውጣት
አልተቻለኝም፣
ቸኩያለሁና
ጊዜ አላገኝም'።
'ከነቀልህልኝስ'
አለችው 'ጌታዬ፣
መጀመሪያ ይውጣ
የመቀመጫዬ፤
ቂጤ መሬት አርፎ
ትንፋሼን ካገኘሁ፣
የቀረውን ሁሉ
እኔ አወጣዋለሁ'።
ይህንን ተናግራ
ዝንጀሮ አረፈች፣
እሾሁን በተራ
እያወጣች ጣለች።
👇
የመቀመጫችን
የአገር ነገር፣
ከሌላው ጣጣችን
ይቅደም ይጀመር።
በጣም ቢቸግረን
በጣም ቢከፋን፣
ይኽንን ታግሰን
ለአገር ከለፋን፣
ኋላ ደስ ይለናል
አንቁረጥ ተስፋን።
--------------------------
ኢትዮጵያ ትቅደም 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
📖 📖 📖 📖 📖
@poem06
'
ዝ ን ጀ ሮ
🦧 🦧
አንዲት ዝንጀሮ ናት
የምታስደንቀን፣
ሥራዋን ስናስብ
ዘዴኛ ናት ብለን።
አንድ ቀን ስትሄድ
ጥቅጥቅ ባለው ጫካ፣
በመላው አካሏ
ብዙ እሾህ ተሰካ።
እንዳትቀመጥም
ወይም እንዳትቆም፣
ወግቶ አስጨንቋት
ተጠምቃ በደም።
አንድ ሰው አየና
ቀርቦ ጠየቃት፣
'የቱን ልንቀልልሽ
ንገሪኝ' አላት።
'ሁሉንም ለማውጣት
አልተቻለኝም፣
ቸኩያለሁና
ጊዜ አላገኝም'።
'ከነቀልህልኝስ'
አለችው 'ጌታዬ፣
መጀመሪያ ይውጣ
የመቀመጫዬ፤
ቂጤ መሬት አርፎ
ትንፋሼን ካገኘሁ፣
የቀረውን ሁሉ
እኔ አወጣዋለሁ'።
ይህንን ተናግራ
ዝንጀሮ አረፈች፣
እሾሁን በተራ
እያወጣች ጣለች።
👇
የመቀመጫችን
የአገር ነገር፣
ከሌላው ጣጣችን
ይቅደም ይጀመር።
በጣም ቢቸግረን
በጣም ቢከፋን፣
ይኽንን ታግሰን
ለአገር ከለፋን፣
ኋላ ደስ ይለናል
አንቁረጥ ተስፋን።
--------------------------
ኢትዮጵያ ትቅደም 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
📖 📖 📖 📖 📖
@poem06
የመሻገር_ሲቃ
ደራሲ- ኢቫን ካንኪር (ዩጎዝላቪያ)
ተርጓሚ- ያዕቆብ ብርሃኑ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር የሚሉ እንግዳ ተረቶችን ተሸክመው ይገዝፋሉ፡፡
ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ቢናገሩም ቅሉ ወደ አዕምሮአቸው የሚመጡት የጸሐይ ብርሃንና ግለት (የስሜት) ከፍቅርና ተስፋ ጋር የተጠላለፉባቸው ታሪኮች ናቸው፡፡ ለእነሱ የሚቀጥለው ጊዜ በሙሉ አንድ ረጅም የደመቀ ክብረ በዓል ነው፡፡ በገና እና በፋሲካ በዓል መካከል እንኳን የሁዳዴ ጾም የለም፡፡ እዚያ የሆነ ቦታ በአበቦች ካሸበረቀው መጋረጃ ጀርባ የምልዓተ ሕይወት እርግብግቢት፣ ትርታ ሁሉ በጸጥታ ከብርሃን ወደ ብርሃን ይንቆረቆራል፡፡
ቃላት በለሆሳስ ይነገራሉ፤ በከፊል ብቻ ግንዛቤ መረዳት ይወሰድባቸዋል። የትኛውም ተረት መነሻም ሆነ ቅርጽ፣ የትኛውም ተረት መቋጫ የለውም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ጊዜ አራቱም ልጆች ያወራሉ። ሆኖም ማንኛቸውም አይደናገሩም፡፡ ሁሉም ዓይኖቻቸውን ትኩር አድርገውና ተመስጠው የእያንዳንዱን ቃል ግልጽና እውነተኛ መሆን፣ የእያንዳንዱ ተረት ጉልህና ሕይወታዊ መልክ፣ የእያንዳንዱ ተረት ሞገስ ያለው አጨራረስ በብሩህና በጣም አስደሳች በሆነው ጸዳል በኩል መንፈሳቸውን ሰብስበው ይመለከታሉ፡፡
የምሽቱ የሰከረ ድንግዝግዝ ብርሃን መልካቸውን ከማመሳሰሉ የተነሳ የአራት ዓመቱን ታዳጊ ቶንቼክ ከታላቋና አስር ዓመቷ ሎይዝካ መለየት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቀጭን ጠባብ ፊቶችና ትላልቅ የተበለጠጡ ወደ ውስጥ የሚመለከቱ ዓይኖች አሏቸው፡፡
በዚያ ምሽት ግን የሆነ ያልታወቀ ነገር ካልታወቀ ቦታ ከሀይለኛና ቁጡ እጆቹ ጋር ወደ ብሩህና አስደሳቹ ብርሃን ገብቶ በተረቶች፣ በበዓላትና በአፈ ታሪኮች መካከል ጨካኝ ሆኖ ታየ፡፡ ደብዳቤው (ፖስታው) አባትዬው በኢጣሊያ አፈር ላይ መውደቁን የሚገልጽ ዜና አስከትሎ መጣ። የሆነ የማይታወቅ፣ አዲስ፣ እንግዳ የሆነ፣ ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የሚያስቸግር ነገር ገጠማቸው፡፡ እዚያው ቆሟል፤ ረጅም ሰፊ ቢሆንም፣ ነገር ግን ዓይን፣ ፊትም ሆነ አፍ የለውም፡፡
ሁኔታው ከምንም የማይመሳሰል፣ ጩኸት ከበዛበት ሕይወትም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ከመንገድ ላይ፣ ከምድጃው ወጋገንም ሆነ ከተረቶቹ የማይገጥም ነገር ነበር፡፡
ምንም የማያስደስት በተለየ ሁኔታ የማያሳዝን ሙት ነገር ይመስላል፡፡ ምንም ዓይኖች ስለሌሉት ከየት እና መቼ እንደመጣ ሊያብራራ የሚችል አንደበት የለም፡፡ ልክ ከግዙፍ ግንብ ፊት እንደቆሙ ሁሉ ከዚያ አንድስ የሚያህል ጣዕረ ሞት እንግዳ ሁነት ፊት ትሁትና አይናፋር መስለው ያለ ንቅናቄ ቆሙ፡፡
‹‹ግን መቼ ነው የሚመለሰው?›› አለ ቶንቸክ በመገረም፡፡
ሎይዝካ ጎንተል አድርጋውና በቁጣ ስሜት ተመልክታው፤
‹‹ከወደቀ እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ይችላል?›› አለችው፡፡
ሁሉንም ዝምታ ዋጣቸው፡፡ እዚያ ግዙፍ ጥቁር ግንብ ፊት ቆሙ፡፡ ከግዙፉ ነገር ባሻገር ምንም ማየት አልቻሉም፡፡
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ›› ሳይጠበቅ የሰባት ዓመቱ ማቲቼ አሳወቀ፡፡ ሁኔታው ልክ ትክክለኛውን ሀሳብ እንዳገኘ ሰው ነበር።
‹‹በጣም ትንሽ እኮ ነህ!›› የአራት አመቱ ቶንቼክ ገሰጸው፡፡
ደቃቃዋና ህመምተኛዋ ሚልካ በእናቷ ግዙፍ የአንገት ልብስ ተውጣና የመንገደኛ ሻንጣ መስላ ከሆነ የጨለማው ጥግ በዚያ ስስ ቀጭን ድምፅዋ፤
‹‹ጦርነት ግን ምን ይመስላል? ማቲቼ ንገረን? ታሪኩን ንገረን?››
ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹ደህና፣ ጦርነት ማለት እንዲህ ነው። ሰዎች በጩቤ ይወጋጋሉ፤ በሰይፍ ይሞሻለቃሉ፤ በጠመንጃ ይገዳደላሉ። የበለጠ ሰው መውጋትሽ፣ መቆራረጥሽ ስኬት ነው፡፡ ይህን ስላደረግሽ ማንም ምንም አይልሽም፡፡ ምክንያቱም የሚደረገው እንዲያ ነው፡፡ ጦርነት ማለት ይሄ ነው፡፡››
‹‹ግን ለምንድን ነው እርስ በእርስ የሚቆራረጡት የሚሞሸላለቁት?›› ሚልካ ነበረች፡፡
‹‹ለንጉሱ ነዋ!›› አለ ማቲቼ… ሁሉም በዝምታ ተሸበቡ፡፡
በደብዛዛው ርቀት በፈዘዙ ዓይኖቻቸው ስር የሆነ ግርማ ያለው አንፀባራቂ ነገር ድንገት ብልጭ አለ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ቡራኬ ላይ እንዳሉ ሁሉ ትንፋሻቸው እንዳይሰማ ሆነው ደንዝዘው ተቀመጡ፡፡ የተጫናቸውን ከባድ ዝምታ ለመስበር በሚመስል ሁነት ማቲቼ በፍጥነት ሀሳቡን ሰብስቦ፤
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ፡፡ ጠላቶቼን እፋለማቸዋለሁ፡፡›› አለ፡፡
‹‹ጠላት ግን ምን ይመስላል? ቀንድ አለው እንዴ?›› ድንገት ሚልካ በቀጭን ድምፅዋ ጠየቀች፡፡
‹‹አለው! አለው እንጂ ከሌለውማ ምኑን ጠላት ሆነ፡፡›› የተበሳጨ በሚመስል ጉልህ በሆነ ድምጽ ቶንቼክ መለሰላት፡፡ ሆኖም ማቲቼ ራሱ ትክክለኛውን መልስ አላወቀውም፡፡
‹‹ቀንዶች… ያለው አይመስለኝም፡፡›› በሚርበተበትና ዝግ ባለ በሚቆራረጥ ድምጽ መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ቀንድ ሊኖረው ይችላል፡፡ ጠላት እኮ እንደኛው ሰው ነው፡፡›› ሎይዝካ ባለመቀበል ድምጽዋን አሰማች፡፡ መልሳ አሰብ አድርጋ ሌላ ሀሳብ ጨመረች፤
‹‹ብቻ ነፍስ የለውም!››
ረዘም ካለ ዝምታ በኋላ ቶንቼክ ጥያቄ አቀረበ፤
‹‹ግን ሰዎች በጦርነት ላይ እንዴት ነው የሚወድቁት? ልክ እንደዚህ ወደ ኋላ?›› አወዳደቁን አሳየ፡፡
‹‹ይገድሉታል!›› ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹አባቴ ጠብመንጃ ሊያመጣልኝ ቃል ገብቶልኛል፡፡››
‹‹ከወደቀ እንዴት ጠብመንጃ ሊያመጣልህ ይችላል?›› ሎይዝካ ለዘብ ባለ ቁጣ መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እና እንዲሞት አድርገው- ገደሉት?››
‹‹ገደሉት!››
የማይታመን ዝምታና ሀዘን በሰፊው በተበለጠጡ የታዳጊ ዓይኖቻቸው በኩል ወደ ጨለማው፣ ወደ ሆነ የማይታወቅ ነገር፣ ወደ ልብ፣ ወደ አዕምሮ አፈጠጠ፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ከጎጆው በር ውጭ አግዳሚ ወንበር ላይ ወንድና ሴት አያቶቻቸው ቁጭ ብለው ነበር፡፡
የመጨረሻዎቹ የምሽት ደማቅ ቀይ ጸዳል የተላበሱ የፀሐይ ጨረሮች ጨለምለም ባለው የግቢው መናፈሻ ቅጠላቅጠሎች ላይ አብረቅራቂ ጨረሮቻቸውን ፈንጥቀዋል፡፡ ከፈረስ ጋጣው በኩል ከሚሰማው መጎርነን የጀመረ፣ ጉርምርምታ የሚመስል፣ የተራዘመ፣ የታፈነ የመንሰቅሰቅ ልቅሶ በስተቀር ምሽቱ ፀጥ ያለ ነበር፡፡ ይሄው ልቅሶ እንስሳቱን ለመንከባከብ በሚል ወደ ጋጣው የሄደችው የልጅ እግሯ እናት የሀዘን እንጉርጉሮ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ ሁለቱ እድሜ የተጫናቸው ሰዎች ልክ ከዚህ በፊት ለዓመታት፣ ለረጅም ዘመናት አድርገውት የማያውቁ ይመስል አንዱ የሌላውን እጅ አጥብቆ ይዞ ጭብጥ፣ ኩርምትና ጥግትግት ብለው፣ ምንም ሳይናገሩ እንባ በሌላቸው በተራቆቱ ዓይኖች ደንገዝገዝ ያለው ወገግታ ላይ አፍጥጠው ተቀመጡ፡፡
____ተፈፀመ___
@Write_Event
@Write_Event
ደራሲ- ኢቫን ካንኪር (ዩጎዝላቪያ)
ተርጓሚ- ያዕቆብ ብርሃኑ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር የሚሉ እንግዳ ተረቶችን ተሸክመው ይገዝፋሉ፡፡
ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ቢናገሩም ቅሉ ወደ አዕምሮአቸው የሚመጡት የጸሐይ ብርሃንና ግለት (የስሜት) ከፍቅርና ተስፋ ጋር የተጠላለፉባቸው ታሪኮች ናቸው፡፡ ለእነሱ የሚቀጥለው ጊዜ በሙሉ አንድ ረጅም የደመቀ ክብረ በዓል ነው፡፡ በገና እና በፋሲካ በዓል መካከል እንኳን የሁዳዴ ጾም የለም፡፡ እዚያ የሆነ ቦታ በአበቦች ካሸበረቀው መጋረጃ ጀርባ የምልዓተ ሕይወት እርግብግቢት፣ ትርታ ሁሉ በጸጥታ ከብርሃን ወደ ብርሃን ይንቆረቆራል፡፡
ቃላት በለሆሳስ ይነገራሉ፤ በከፊል ብቻ ግንዛቤ መረዳት ይወሰድባቸዋል። የትኛውም ተረት መነሻም ሆነ ቅርጽ፣ የትኛውም ተረት መቋጫ የለውም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ጊዜ አራቱም ልጆች ያወራሉ። ሆኖም ማንኛቸውም አይደናገሩም፡፡ ሁሉም ዓይኖቻቸውን ትኩር አድርገውና ተመስጠው የእያንዳንዱን ቃል ግልጽና እውነተኛ መሆን፣ የእያንዳንዱ ተረት ጉልህና ሕይወታዊ መልክ፣ የእያንዳንዱ ተረት ሞገስ ያለው አጨራረስ በብሩህና በጣም አስደሳች በሆነው ጸዳል በኩል መንፈሳቸውን ሰብስበው ይመለከታሉ፡፡
የምሽቱ የሰከረ ድንግዝግዝ ብርሃን መልካቸውን ከማመሳሰሉ የተነሳ የአራት ዓመቱን ታዳጊ ቶንቼክ ከታላቋና አስር ዓመቷ ሎይዝካ መለየት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቀጭን ጠባብ ፊቶችና ትላልቅ የተበለጠጡ ወደ ውስጥ የሚመለከቱ ዓይኖች አሏቸው፡፡
በዚያ ምሽት ግን የሆነ ያልታወቀ ነገር ካልታወቀ ቦታ ከሀይለኛና ቁጡ እጆቹ ጋር ወደ ብሩህና አስደሳቹ ብርሃን ገብቶ በተረቶች፣ በበዓላትና በአፈ ታሪኮች መካከል ጨካኝ ሆኖ ታየ፡፡ ደብዳቤው (ፖስታው) አባትዬው በኢጣሊያ አፈር ላይ መውደቁን የሚገልጽ ዜና አስከትሎ መጣ። የሆነ የማይታወቅ፣ አዲስ፣ እንግዳ የሆነ፣ ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የሚያስቸግር ነገር ገጠማቸው፡፡ እዚያው ቆሟል፤ ረጅም ሰፊ ቢሆንም፣ ነገር ግን ዓይን፣ ፊትም ሆነ አፍ የለውም፡፡
ሁኔታው ከምንም የማይመሳሰል፣ ጩኸት ከበዛበት ሕይወትም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ከመንገድ ላይ፣ ከምድጃው ወጋገንም ሆነ ከተረቶቹ የማይገጥም ነገር ነበር፡፡
ምንም የማያስደስት በተለየ ሁኔታ የማያሳዝን ሙት ነገር ይመስላል፡፡ ምንም ዓይኖች ስለሌሉት ከየት እና መቼ እንደመጣ ሊያብራራ የሚችል አንደበት የለም፡፡ ልክ ከግዙፍ ግንብ ፊት እንደቆሙ ሁሉ ከዚያ አንድስ የሚያህል ጣዕረ ሞት እንግዳ ሁነት ፊት ትሁትና አይናፋር መስለው ያለ ንቅናቄ ቆሙ፡፡
‹‹ግን መቼ ነው የሚመለሰው?›› አለ ቶንቸክ በመገረም፡፡
ሎይዝካ ጎንተል አድርጋውና በቁጣ ስሜት ተመልክታው፤
‹‹ከወደቀ እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ይችላል?›› አለችው፡፡
ሁሉንም ዝምታ ዋጣቸው፡፡ እዚያ ግዙፍ ጥቁር ግንብ ፊት ቆሙ፡፡ ከግዙፉ ነገር ባሻገር ምንም ማየት አልቻሉም፡፡
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ›› ሳይጠበቅ የሰባት ዓመቱ ማቲቼ አሳወቀ፡፡ ሁኔታው ልክ ትክክለኛውን ሀሳብ እንዳገኘ ሰው ነበር።
‹‹በጣም ትንሽ እኮ ነህ!›› የአራት አመቱ ቶንቼክ ገሰጸው፡፡
ደቃቃዋና ህመምተኛዋ ሚልካ በእናቷ ግዙፍ የአንገት ልብስ ተውጣና የመንገደኛ ሻንጣ መስላ ከሆነ የጨለማው ጥግ በዚያ ስስ ቀጭን ድምፅዋ፤
‹‹ጦርነት ግን ምን ይመስላል? ማቲቼ ንገረን? ታሪኩን ንገረን?››
ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹ደህና፣ ጦርነት ማለት እንዲህ ነው። ሰዎች በጩቤ ይወጋጋሉ፤ በሰይፍ ይሞሻለቃሉ፤ በጠመንጃ ይገዳደላሉ። የበለጠ ሰው መውጋትሽ፣ መቆራረጥሽ ስኬት ነው፡፡ ይህን ስላደረግሽ ማንም ምንም አይልሽም፡፡ ምክንያቱም የሚደረገው እንዲያ ነው፡፡ ጦርነት ማለት ይሄ ነው፡፡››
‹‹ግን ለምንድን ነው እርስ በእርስ የሚቆራረጡት የሚሞሸላለቁት?›› ሚልካ ነበረች፡፡
‹‹ለንጉሱ ነዋ!›› አለ ማቲቼ… ሁሉም በዝምታ ተሸበቡ፡፡
በደብዛዛው ርቀት በፈዘዙ ዓይኖቻቸው ስር የሆነ ግርማ ያለው አንፀባራቂ ነገር ድንገት ብልጭ አለ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ቡራኬ ላይ እንዳሉ ሁሉ ትንፋሻቸው እንዳይሰማ ሆነው ደንዝዘው ተቀመጡ፡፡ የተጫናቸውን ከባድ ዝምታ ለመስበር በሚመስል ሁነት ማቲቼ በፍጥነት ሀሳቡን ሰብስቦ፤
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ፡፡ ጠላቶቼን እፋለማቸዋለሁ፡፡›› አለ፡፡
‹‹ጠላት ግን ምን ይመስላል? ቀንድ አለው እንዴ?›› ድንገት ሚልካ በቀጭን ድምፅዋ ጠየቀች፡፡
‹‹አለው! አለው እንጂ ከሌለውማ ምኑን ጠላት ሆነ፡፡›› የተበሳጨ በሚመስል ጉልህ በሆነ ድምጽ ቶንቼክ መለሰላት፡፡ ሆኖም ማቲቼ ራሱ ትክክለኛውን መልስ አላወቀውም፡፡
‹‹ቀንዶች… ያለው አይመስለኝም፡፡›› በሚርበተበትና ዝግ ባለ በሚቆራረጥ ድምጽ መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ቀንድ ሊኖረው ይችላል፡፡ ጠላት እኮ እንደኛው ሰው ነው፡፡›› ሎይዝካ ባለመቀበል ድምጽዋን አሰማች፡፡ መልሳ አሰብ አድርጋ ሌላ ሀሳብ ጨመረች፤
‹‹ብቻ ነፍስ የለውም!››
ረዘም ካለ ዝምታ በኋላ ቶንቼክ ጥያቄ አቀረበ፤
‹‹ግን ሰዎች በጦርነት ላይ እንዴት ነው የሚወድቁት? ልክ እንደዚህ ወደ ኋላ?›› አወዳደቁን አሳየ፡፡
‹‹ይገድሉታል!›› ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹አባቴ ጠብመንጃ ሊያመጣልኝ ቃል ገብቶልኛል፡፡››
‹‹ከወደቀ እንዴት ጠብመንጃ ሊያመጣልህ ይችላል?›› ሎይዝካ ለዘብ ባለ ቁጣ መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እና እንዲሞት አድርገው- ገደሉት?››
‹‹ገደሉት!››
የማይታመን ዝምታና ሀዘን በሰፊው በተበለጠጡ የታዳጊ ዓይኖቻቸው በኩል ወደ ጨለማው፣ ወደ ሆነ የማይታወቅ ነገር፣ ወደ ልብ፣ ወደ አዕምሮ አፈጠጠ፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ከጎጆው በር ውጭ አግዳሚ ወንበር ላይ ወንድና ሴት አያቶቻቸው ቁጭ ብለው ነበር፡፡
የመጨረሻዎቹ የምሽት ደማቅ ቀይ ጸዳል የተላበሱ የፀሐይ ጨረሮች ጨለምለም ባለው የግቢው መናፈሻ ቅጠላቅጠሎች ላይ አብረቅራቂ ጨረሮቻቸውን ፈንጥቀዋል፡፡ ከፈረስ ጋጣው በኩል ከሚሰማው መጎርነን የጀመረ፣ ጉርምርምታ የሚመስል፣ የተራዘመ፣ የታፈነ የመንሰቅሰቅ ልቅሶ በስተቀር ምሽቱ ፀጥ ያለ ነበር፡፡ ይሄው ልቅሶ እንስሳቱን ለመንከባከብ በሚል ወደ ጋጣው የሄደችው የልጅ እግሯ እናት የሀዘን እንጉርጉሮ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ ሁለቱ እድሜ የተጫናቸው ሰዎች ልክ ከዚህ በፊት ለዓመታት፣ ለረጅም ዘመናት አድርገውት የማያውቁ ይመስል አንዱ የሌላውን እጅ አጥብቆ ይዞ ጭብጥ፣ ኩርምትና ጥግትግት ብለው፣ ምንም ሳይናገሩ እንባ በሌላቸው በተራቆቱ ዓይኖች ደንገዝገዝ ያለው ወገግታ ላይ አፍጥጠው ተቀመጡ፡፡
____ተፈፀመ___
@Write_Event
@Write_Event
የመሻገር_ሲቃ
ደራሲ- ኢቫን ካንኪር (ዩጎዝላቪያ)
ተርጓሚ- ያዕቆብ ብርሃኑ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር የሚሉ እንግዳ ተረቶችን ተሸክመው ይገዝፋሉ፡፡
ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ቢናገሩም ቅሉ ወደ አዕምሮአቸው የሚመጡት የጸሐይ ብርሃንና ግለት (የስሜት) ከፍቅርና ተስፋ ጋር የተጠላለፉባቸው ታሪኮች ናቸው፡፡ ለእነሱ የሚቀጥለው ጊዜ በሙሉ አንድ ረጅም የደመቀ ክብረ በዓል ነው፡፡ በገና እና በፋሲካ በዓል መካከል እንኳን የሁዳዴ ጾም የለም፡፡ እዚያ የሆነ ቦታ በአበቦች ካሸበረቀው መጋረጃ ጀርባ የምልዓተ ሕይወት እርግብግቢት፣ ትርታ ሁሉ በጸጥታ ከብርሃን ወደ ብርሃን ይንቆረቆራል፡፡
ቃላት በለሆሳስ ይነገራሉ፤ በከፊል ብቻ ግንዛቤ መረዳት ይወሰድባቸዋል። የትኛውም ተረት መነሻም ሆነ ቅርጽ፣ የትኛውም ተረት መቋጫ የለውም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ጊዜ አራቱም ልጆች ያወራሉ። ሆኖም ማንኛቸውም አይደናገሩም፡፡ ሁሉም ዓይኖቻቸውን ትኩር አድርገውና ተመስጠው የእያንዳንዱን ቃል ግልጽና እውነተኛ መሆን፣ የእያንዳንዱ ተረት ጉልህና ሕይወታዊ መልክ፣ የእያንዳንዱ ተረት ሞገስ ያለው አጨራረስ በብሩህና በጣም አስደሳች በሆነው ጸዳል በኩል መንፈሳቸውን ሰብስበው ይመለከታሉ፡፡
የምሽቱ የሰከረ ድንግዝግዝ ብርሃን መልካቸውን ከማመሳሰሉ የተነሳ የአራት ዓመቱን ታዳጊ ቶንቼክ ከታላቋና አስር ዓመቷ ሎይዝካ መለየት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቀጭን ጠባብ ፊቶችና ትላልቅ የተበለጠጡ ወደ ውስጥ የሚመለከቱ ዓይኖች አሏቸው፡፡
በዚያ ምሽት ግን የሆነ ያልታወቀ ነገር ካልታወቀ ቦታ ከሀይለኛና ቁጡ እጆቹ ጋር ወደ ብሩህና አስደሳቹ ብርሃን ገብቶ በተረቶች፣ በበዓላትና በአፈ ታሪኮች መካከል ጨካኝ ሆኖ ታየ፡፡ ደብዳቤው (ፖስታው) አባትዬው በኢጣሊያ አፈር ላይ መውደቁን የሚገልጽ ዜና አስከትሎ መጣ። የሆነ የማይታወቅ፣ አዲስ፣ እንግዳ የሆነ፣ ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የሚያስቸግር ነገር ገጠማቸው፡፡ እዚያው ቆሟል፤ ረጅም ሰፊ ቢሆንም፣ ነገር ግን ዓይን፣ ፊትም ሆነ አፍ የለውም፡፡
ሁኔታው ከምንም የማይመሳሰል፣ ጩኸት ከበዛበት ሕይወትም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ከመንገድ ላይ፣ ከምድጃው ወጋገንም ሆነ ከተረቶቹ የማይገጥም ነገር ነበር፡፡
ምንም የማያስደስት በተለየ ሁኔታ የማያሳዝን ሙት ነገር ይመስላል፡፡ ምንም ዓይኖች ስለሌሉት ከየት እና መቼ እንደመጣ ሊያብራራ የሚችል አንደበት የለም፡፡ ልክ ከግዙፍ ግንብ ፊት እንደቆሙ ሁሉ ከዚያ አንድስ የሚያህል ጣዕረ ሞት እንግዳ ሁነት ፊት ትሁትና አይናፋር መስለው ያለ ንቅናቄ ቆሙ፡፡
‹‹ግን መቼ ነው የሚመለሰው?›› አለ ቶንቸክ በመገረም፡፡
ሎይዝካ ጎንተል አድርጋውና በቁጣ ስሜት ተመልክታው፤
‹‹ከወደቀ እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ይችላል?›› አለችው፡፡
ሁሉንም ዝምታ ዋጣቸው፡፡ እዚያ ግዙፍ ጥቁር ግንብ ፊት ቆሙ፡፡ ከግዙፉ ነገር ባሻገር ምንም ማየት አልቻሉም፡፡
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ›› ሳይጠበቅ የሰባት ዓመቱ ማቲቼ አሳወቀ፡፡ ሁኔታው ልክ ትክክለኛውን ሀሳብ እንዳገኘ ሰው ነበር።
‹‹በጣም ትንሽ እኮ ነህ!›› የአራት አመቱ ቶንቼክ ገሰጸው፡፡
ደቃቃዋና ህመምተኛዋ ሚልካ በእናቷ ግዙፍ የአንገት ልብስ ተውጣና የመንገደኛ ሻንጣ መስላ ከሆነ የጨለማው ጥግ በዚያ ስስ ቀጭን ድምፅዋ፤
‹‹ጦርነት ግን ምን ይመስላል? ማቲቼ ንገረን? ታሪኩን ንገረን?››
ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹ደህና፣ ጦርነት ማለት እንዲህ ነው። ሰዎች በጩቤ ይወጋጋሉ፤ በሰይፍ ይሞሻለቃሉ፤ በጠመንጃ ይገዳደላሉ። የበለጠ ሰው መውጋትሽ፣ መቆራረጥሽ ስኬት ነው፡፡ ይህን ስላደረግሽ ማንም ምንም አይልሽም፡፡ ምክንያቱም የሚደረገው እንዲያ ነው፡፡ ጦርነት ማለት ይሄ ነው፡፡››
‹‹ግን ለምንድን ነው እርስ በእርስ የሚቆራረጡት የሚሞሸላለቁት?›› ሚልካ ነበረች፡፡
‹‹ለንጉሱ ነዋ!›› አለ ማቲቼ… ሁሉም በዝምታ ተሸበቡ፡፡
በደብዛዛው ርቀት በፈዘዙ ዓይኖቻቸው ስር የሆነ ግርማ ያለው አንፀባራቂ ነገር ድንገት ብልጭ አለ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ቡራኬ ላይ እንዳሉ ሁሉ ትንፋሻቸው እንዳይሰማ ሆነው ደንዝዘው ተቀመጡ፡፡ የተጫናቸውን ከባድ ዝምታ ለመስበር በሚመስል ሁነት ማቲቼ በፍጥነት ሀሳቡን ሰብስቦ፤
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ፡፡ ጠላቶቼን እፋለማቸዋለሁ፡፡›› አለ፡፡
‹‹ጠላት ግን ምን ይመስላል? ቀንድ አለው እንዴ?›› ድንገት ሚልካ በቀጭን ድምፅዋ ጠየቀች፡፡
‹‹አለው! አለው እንጂ ከሌለውማ ምኑን ጠላት ሆነ፡፡›› የተበሳጨ በሚመስል ጉልህ በሆነ ድምጽ ቶንቼክ መለሰላት፡፡ ሆኖም ማቲቼ ራሱ ትክክለኛውን መልስ አላወቀውም፡፡
‹‹ቀንዶች… ያለው አይመስለኝም፡፡›› በሚርበተበትና ዝግ ባለ በሚቆራረጥ ድምጽ መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ቀንድ ሊኖረው ይችላል፡፡ ጠላት እኮ እንደኛው ሰው ነው፡፡›› ሎይዝካ ባለመቀበል ድምጽዋን አሰማች፡፡ መልሳ አሰብ አድርጋ ሌላ ሀሳብ ጨመረች፤
‹‹ብቻ ነፍስ የለውም!››
ረዘም ካለ ዝምታ በኋላ ቶንቼክ ጥያቄ አቀረበ፤
‹‹ግን ሰዎች በጦርነት ላይ እንዴት ነው የሚወድቁት? ልክ እንደዚህ ወደ ኋላ?›› አወዳደቁን አሳየ፡፡
‹‹ይገድሉታል!›› ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹አባቴ ጠብመንጃ ሊያመጣልኝ ቃል ገብቶልኛል፡፡››
‹‹ከወደቀ እንዴት ጠብመንጃ ሊያመጣልህ ይችላል?›› ሎይዝካ ለዘብ ባለ ቁጣ መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እና እንዲሞት አድርገው- ገደሉት?››
‹‹ገደሉት!››
የማይታመን ዝምታና ሀዘን በሰፊው በተበለጠጡ የታዳጊ ዓይኖቻቸው በኩል ወደ ጨለማው፣ ወደ ሆነ የማይታወቅ ነገር፣ ወደ ልብ፣ ወደ አዕምሮ አፈጠጠ፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ከጎጆው በር ውጭ አግዳሚ ወንበር ላይ ወንድና ሴት አያቶቻቸው ቁጭ ብለው ነበር፡፡
የመጨረሻዎቹ የምሽት ደማቅ ቀይ ጸዳል የተላበሱ የፀሐይ ጨረሮች ጨለምለም ባለው የግቢው መናፈሻ ቅጠላቅጠሎች ላይ አብረቅራቂ ጨረሮቻቸውን ፈንጥቀዋል፡፡ ከፈረስ ጋጣው በኩል ከሚሰማው መጎርነን የጀመረ፣ ጉርምርምታ የሚመስል፣ የተራዘመ፣ የታፈነ የመንሰቅሰቅ ልቅሶ በስተቀር ምሽቱ ፀጥ ያለ ነበር፡፡ ይሄው ልቅሶ እንስሳቱን ለመንከባከብ በሚል ወደ ጋጣው የሄደችው የልጅ እግሯ እናት የሀዘን እንጉርጉሮ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ ሁለቱ እድሜ የተጫናቸው ሰዎች ልክ ከዚህ በፊት ለዓመታት፣ ለረጅም ዘመናት አድርገውት የማያውቁ ይመስል አንዱ የሌላውን እጅ አጥብቆ ይዞ ጭብጥ፣ ኩርምትና ጥግትግት ብለው፣ ምንም ሳይናገሩ እንባ በሌላቸው በተራቆቱ ዓይኖች ደንገዝገዝ ያለው ወገግታ ላይ አፍጥጠው ተቀመጡ፡፡
____ተፈፀመ___
ደራሲ- ኢቫን ካንኪር (ዩጎዝላቪያ)
ተርጓሚ- ያዕቆብ ብርሃኑ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር የሚሉ እንግዳ ተረቶችን ተሸክመው ይገዝፋሉ፡፡
ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ቢናገሩም ቅሉ ወደ አዕምሮአቸው የሚመጡት የጸሐይ ብርሃንና ግለት (የስሜት) ከፍቅርና ተስፋ ጋር የተጠላለፉባቸው ታሪኮች ናቸው፡፡ ለእነሱ የሚቀጥለው ጊዜ በሙሉ አንድ ረጅም የደመቀ ክብረ በዓል ነው፡፡ በገና እና በፋሲካ በዓል መካከል እንኳን የሁዳዴ ጾም የለም፡፡ እዚያ የሆነ ቦታ በአበቦች ካሸበረቀው መጋረጃ ጀርባ የምልዓተ ሕይወት እርግብግቢት፣ ትርታ ሁሉ በጸጥታ ከብርሃን ወደ ብርሃን ይንቆረቆራል፡፡
ቃላት በለሆሳስ ይነገራሉ፤ በከፊል ብቻ ግንዛቤ መረዳት ይወሰድባቸዋል። የትኛውም ተረት መነሻም ሆነ ቅርጽ፣ የትኛውም ተረት መቋጫ የለውም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በአንድ ጊዜ አራቱም ልጆች ያወራሉ። ሆኖም ማንኛቸውም አይደናገሩም፡፡ ሁሉም ዓይኖቻቸውን ትኩር አድርገውና ተመስጠው የእያንዳንዱን ቃል ግልጽና እውነተኛ መሆን፣ የእያንዳንዱ ተረት ጉልህና ሕይወታዊ መልክ፣ የእያንዳንዱ ተረት ሞገስ ያለው አጨራረስ በብሩህና በጣም አስደሳች በሆነው ጸዳል በኩል መንፈሳቸውን ሰብስበው ይመለከታሉ፡፡
የምሽቱ የሰከረ ድንግዝግዝ ብርሃን መልካቸውን ከማመሳሰሉ የተነሳ የአራት ዓመቱን ታዳጊ ቶንቼክ ከታላቋና አስር ዓመቷ ሎይዝካ መለየት አይቻልም፡፡ ሁሉም ቀጭን ጠባብ ፊቶችና ትላልቅ የተበለጠጡ ወደ ውስጥ የሚመለከቱ ዓይኖች አሏቸው፡፡
በዚያ ምሽት ግን የሆነ ያልታወቀ ነገር ካልታወቀ ቦታ ከሀይለኛና ቁጡ እጆቹ ጋር ወደ ብሩህና አስደሳቹ ብርሃን ገብቶ በተረቶች፣ በበዓላትና በአፈ ታሪኮች መካከል ጨካኝ ሆኖ ታየ፡፡ ደብዳቤው (ፖስታው) አባትዬው በኢጣሊያ አፈር ላይ መውደቁን የሚገልጽ ዜና አስከትሎ መጣ። የሆነ የማይታወቅ፣ አዲስ፣ እንግዳ የሆነ፣ ሙሉ በሙሉ ለመረዳት የሚያስቸግር ነገር ገጠማቸው፡፡ እዚያው ቆሟል፤ ረጅም ሰፊ ቢሆንም፣ ነገር ግን ዓይን፣ ፊትም ሆነ አፍ የለውም፡፡
ሁኔታው ከምንም የማይመሳሰል፣ ጩኸት ከበዛበት ሕይወትም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ከመንገድ ላይ፣ ከምድጃው ወጋገንም ሆነ ከተረቶቹ የማይገጥም ነገር ነበር፡፡
ምንም የማያስደስት በተለየ ሁኔታ የማያሳዝን ሙት ነገር ይመስላል፡፡ ምንም ዓይኖች ስለሌሉት ከየት እና መቼ እንደመጣ ሊያብራራ የሚችል አንደበት የለም፡፡ ልክ ከግዙፍ ግንብ ፊት እንደቆሙ ሁሉ ከዚያ አንድስ የሚያህል ጣዕረ ሞት እንግዳ ሁነት ፊት ትሁትና አይናፋር መስለው ያለ ንቅናቄ ቆሙ፡፡
‹‹ግን መቼ ነው የሚመለሰው?›› አለ ቶንቸክ በመገረም፡፡
ሎይዝካ ጎንተል አድርጋውና በቁጣ ስሜት ተመልክታው፤
‹‹ከወደቀ እንዴት ተመልሶ ሊመጣ ይችላል?›› አለችው፡፡
ሁሉንም ዝምታ ዋጣቸው፡፡ እዚያ ግዙፍ ጥቁር ግንብ ፊት ቆሙ፡፡ ከግዙፉ ነገር ባሻገር ምንም ማየት አልቻሉም፡፡
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ›› ሳይጠበቅ የሰባት ዓመቱ ማቲቼ አሳወቀ፡፡ ሁኔታው ልክ ትክክለኛውን ሀሳብ እንዳገኘ ሰው ነበር።
‹‹በጣም ትንሽ እኮ ነህ!›› የአራት አመቱ ቶንቼክ ገሰጸው፡፡
ደቃቃዋና ህመምተኛዋ ሚልካ በእናቷ ግዙፍ የአንገት ልብስ ተውጣና የመንገደኛ ሻንጣ መስላ ከሆነ የጨለማው ጥግ በዚያ ስስ ቀጭን ድምፅዋ፤
‹‹ጦርነት ግን ምን ይመስላል? ማቲቼ ንገረን? ታሪኩን ንገረን?››
ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹ደህና፣ ጦርነት ማለት እንዲህ ነው። ሰዎች በጩቤ ይወጋጋሉ፤ በሰይፍ ይሞሻለቃሉ፤ በጠመንጃ ይገዳደላሉ። የበለጠ ሰው መውጋትሽ፣ መቆራረጥሽ ስኬት ነው፡፡ ይህን ስላደረግሽ ማንም ምንም አይልሽም፡፡ ምክንያቱም የሚደረገው እንዲያ ነው፡፡ ጦርነት ማለት ይሄ ነው፡፡››
‹‹ግን ለምንድን ነው እርስ በእርስ የሚቆራረጡት የሚሞሸላለቁት?›› ሚልካ ነበረች፡፡
‹‹ለንጉሱ ነዋ!›› አለ ማቲቼ… ሁሉም በዝምታ ተሸበቡ፡፡
በደብዛዛው ርቀት በፈዘዙ ዓይኖቻቸው ስር የሆነ ግርማ ያለው አንፀባራቂ ነገር ድንገት ብልጭ አለ፡፡ በቤተ ክርስቲያን ቡራኬ ላይ እንዳሉ ሁሉ ትንፋሻቸው እንዳይሰማ ሆነው ደንዝዘው ተቀመጡ፡፡ የተጫናቸውን ከባድ ዝምታ ለመስበር በሚመስል ሁነት ማቲቼ በፍጥነት ሀሳቡን ሰብስቦ፤
‹‹እኔም ወደ ጦርነት እሄዳለሁ፡፡ ጠላቶቼን እፋለማቸዋለሁ፡፡›› አለ፡፡
‹‹ጠላት ግን ምን ይመስላል? ቀንድ አለው እንዴ?›› ድንገት ሚልካ በቀጭን ድምፅዋ ጠየቀች፡፡
‹‹አለው! አለው እንጂ ከሌለውማ ምኑን ጠላት ሆነ፡፡›› የተበሳጨ በሚመስል ጉልህ በሆነ ድምጽ ቶንቼክ መለሰላት፡፡ ሆኖም ማቲቼ ራሱ ትክክለኛውን መልስ አላወቀውም፡፡
‹‹ቀንዶች… ያለው አይመስለኝም፡፡›› በሚርበተበትና ዝግ ባለ በሚቆራረጥ ድምጽ መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ቀንድ ሊኖረው ይችላል፡፡ ጠላት እኮ እንደኛው ሰው ነው፡፡›› ሎይዝካ ባለመቀበል ድምጽዋን አሰማች፡፡ መልሳ አሰብ አድርጋ ሌላ ሀሳብ ጨመረች፤
‹‹ብቻ ነፍስ የለውም!››
ረዘም ካለ ዝምታ በኋላ ቶንቼክ ጥያቄ አቀረበ፤
‹‹ግን ሰዎች በጦርነት ላይ እንዴት ነው የሚወድቁት? ልክ እንደዚህ ወደ ኋላ?›› አወዳደቁን አሳየ፡፡
‹‹ይገድሉታል!›› ማቲቼ አብራራ፡፡
‹‹አባቴ ጠብመንጃ ሊያመጣልኝ ቃል ገብቶልኛል፡፡››
‹‹ከወደቀ እንዴት ጠብመንጃ ሊያመጣልህ ይችላል?›› ሎይዝካ ለዘብ ባለ ቁጣ መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እና እንዲሞት አድርገው- ገደሉት?››
‹‹ገደሉት!››
የማይታመን ዝምታና ሀዘን በሰፊው በተበለጠጡ የታዳጊ ዓይኖቻቸው በኩል ወደ ጨለማው፣ ወደ ሆነ የማይታወቅ ነገር፣ ወደ ልብ፣ ወደ አዕምሮ አፈጠጠ፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ከጎጆው በር ውጭ አግዳሚ ወንበር ላይ ወንድና ሴት አያቶቻቸው ቁጭ ብለው ነበር፡፡
የመጨረሻዎቹ የምሽት ደማቅ ቀይ ጸዳል የተላበሱ የፀሐይ ጨረሮች ጨለምለም ባለው የግቢው መናፈሻ ቅጠላቅጠሎች ላይ አብረቅራቂ ጨረሮቻቸውን ፈንጥቀዋል፡፡ ከፈረስ ጋጣው በኩል ከሚሰማው መጎርነን የጀመረ፣ ጉርምርምታ የሚመስል፣ የተራዘመ፣ የታፈነ የመንሰቅሰቅ ልቅሶ በስተቀር ምሽቱ ፀጥ ያለ ነበር፡፡ ይሄው ልቅሶ እንስሳቱን ለመንከባከብ በሚል ወደ ጋጣው የሄደችው የልጅ እግሯ እናት የሀዘን እንጉርጉሮ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ ሁለቱ እድሜ የተጫናቸው ሰዎች ልክ ከዚህ በፊት ለዓመታት፣ ለረጅም ዘመናት አድርገውት የማያውቁ ይመስል አንዱ የሌላውን እጅ አጥብቆ ይዞ ጭብጥ፣ ኩርምትና ጥግትግት ብለው፣ ምንም ሳይናገሩ እንባ በሌላቸው በተራቆቱ ዓይኖች ደንገዝገዝ ያለው ወገግታ ላይ አፍጥጠው ተቀመጡ፡፡
____ተፈፀመ___
"በዚህ ምድር ላይ ሦስት ዓይነት ሰዎች አሉ፤ የመጀመሪያዎቹ እግዚአብሔርን የሚያገለግሉና እሱንም ያገኙ ሲሆኑ፤ ቀጣዮቹ ደግሞ እሱን በመፈለግ የሚደክሙና ነገር ግን ያላገኙት ናቸው፤ የመጨረሻው ዓይነቶች እሱን ሳይፈልጉ የሚኖሩ ነገር ግን ያገኙት ናቸው። የመጀመሪያዎቹ አዋቂና ደስተኞች ሲሆኑ ሁለተኛዎቹ ሞኞችና በመከራ ውስጥ የሚገኙ ናቸው፤ በመጨረሻ የምናገኛቸው ደግሞ ደስተኞች ያልሆኑ ነገር ግን አዋቂዎች ናቸው።
አንድ ቀን ከደቀ መዝሙራቸው አንዱ ወደ ሱፊው መምህር በመምጣት፦ "መምህር ሆይ የሚያፈቅራትን ሴት ማግባት ከቻለ ሰው በላይ ደስተኛ አይገኝም?" በማለት ይጠይቃል። "አለ እንጂ፤ ያገባትን ሴት ያፈቀረ እሱ የበለጠ ደስተኛ ነው" በማለት መለሱለት። ፍቅር ከመቀበል ይልቅ በመስጠት ላይ የተመሰረተ ልምምድ መሆኑን የምታሳየን ነች።
አንድ ጠያቂ የሱፊውን መምህር ሙዛፊርን በዓይናቸው የማያዩትን ነገር "አምላኬ ነው" በማለት እንዴት ሊያመልኩት እንደቻሉ ጠየቃቸውና እንዲህ ሲሉ መለሱለት፦ "በበረሃ ስትሄድ የግመል ዱካ በረዥሙ ተዘርግቶ ብታይ በዚያ ቦታ ግመል ማለፉን ትጠራጠራለህን!" አሉ። ጠያቂውም "ዱካውን ካየሁማ እንዴት እጠራጠራለሁ!" አለ። መምህሩም "እንግዲያውስ የአምላካችን ዱካዎች ደግሞ እኛ ብሎም ይኸ ዓለም ነውና ለእምነቴ የግድ እሱን ማየት የለብኝም" አሉት።
ጥበብ ቅጽ ፪ ✍ከጲላጦስ(ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)
https://t.me/Write_Event
አንድ ቀን ከደቀ መዝሙራቸው አንዱ ወደ ሱፊው መምህር በመምጣት፦ "መምህር ሆይ የሚያፈቅራትን ሴት ማግባት ከቻለ ሰው በላይ ደስተኛ አይገኝም?" በማለት ይጠይቃል። "አለ እንጂ፤ ያገባትን ሴት ያፈቀረ እሱ የበለጠ ደስተኛ ነው" በማለት መለሱለት። ፍቅር ከመቀበል ይልቅ በመስጠት ላይ የተመሰረተ ልምምድ መሆኑን የምታሳየን ነች።
አንድ ጠያቂ የሱፊውን መምህር ሙዛፊርን በዓይናቸው የማያዩትን ነገር "አምላኬ ነው" በማለት እንዴት ሊያመልኩት እንደቻሉ ጠየቃቸውና እንዲህ ሲሉ መለሱለት፦ "በበረሃ ስትሄድ የግመል ዱካ በረዥሙ ተዘርግቶ ብታይ በዚያ ቦታ ግመል ማለፉን ትጠራጠራለህን!" አሉ። ጠያቂውም "ዱካውን ካየሁማ እንዴት እጠራጠራለሁ!" አለ። መምህሩም "እንግዲያውስ የአምላካችን ዱካዎች ደግሞ እኛ ብሎም ይኸ ዓለም ነውና ለእምነቴ የግድ እሱን ማየት የለብኝም" አሉት።
ጥበብ ቅጽ ፪ ✍ከጲላጦስ(ኃይለጊዮርጊስ ማሞ)
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
"ቀላል፣ የተዋበ፣ ፀጥታ የሞላበት፣ ተደሳችና የተባረከ ሕይወት መኖር የምትሻ ከሆነ የአእምሮን ስግብግብ ጥያቄዎች ጣላቸውና በምትካቸው የልብህ መልሶች ተካባቸው። የአእምሮ ጠቢብነት ነገሮችን እያወሳሰበ ዕለት ተዕለት ጥያቄን መከመር ነውና የሕይወትህ ጌታ ልብህን አድርገው። "
ኦሾ💛💛💛
https://t.me/Write_Event
ኦሾ💛💛💛
https://t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
--------ተስፋ-----
====ሮፍናን====
💚
ኩሽያ ፑዴ ዴንዚቴ
ቤሳ ቤሳ ቤሳ ቤስቴ ቤሳ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
እልፍ ሲሄድ እልፍ ይመጣል
እልፍ ወስዶ እልፍን ይሰጣል
ለአመስጋኝ ሰው ላጣም ላገኘው
ተስፋን ስንቅ አርጎ ይይዛታል
ብርርርርርርር ይላል ልቤ ገና
ሁሉን አልፎ ቀና
ይበራል ልቤ ወቶ ከላይ
ተስፋው ነው ከሰማይ
የያዝኩት ወድቆ ቢረግፍም ብንን
ብንን ትንን
የቀናው ጥምም
ቢልም እድል ካልሆነው ጋር ዝምም
ዝምም ምንም
እጁ የለም ምንም
ምሰጠው እነሳለሁ ደግሜ
ነገን ቀድሜ
ስወድቅም እነሳለሁ ደግሜ
ደግሜ ደግሜ ደግሜ
ራሴን ሸልሜ
ፍሬ ከአፈር ይወድቃል
ቀን ጠብቆ ኖሮ
ከዚያዝ ትንሽ ፍሬ ዛፍ ይነቃል
ላባ ቀለም ይነክራል
የጠቢብ ሰው ስራ
በትንሽ ብራና አገር ይመክራል
ግንበኛ የናቀው ድንጋይ
ማዘኑን ይተው ተመርጧል
ሊውል ከመዓዘኑ ላይ
መዳን አለ በስቃይ
መጥፋት አለ በደስታም
መልካም ብቻ እርሱ የባረከው ሰማይ
ውሸታም አለም በውሸት ቀለም ስዕል ስሎ
በውሸት ምሎ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
ሲሆን ሲሆን ሲሆን የቀና ሲሆን
ደስታ ነው ሀሳብ ሲሳካ ሲሆን
ደስታ ነው ሀሳብ ሲሳካ ሲሆን
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ገባሁ
ቼ
ደሀ እናት ተስፋዋን በልጇ አየችው
አየችው አየችው በልጇ አየችው
ተስፋዋ ልጇ ቢሆን
ተስፋዋ ልጇ ቢሆን
አንድ አመት ሳይሞላው
ተስፋዬ አለችው
ተስፋዬ አለችው
ተስፋዬ አለችው ስሙን
ተስፋዬ
ተስፋዬ
ተስፋዬ ያድጋል ተስፋ ሆኖ
ተስፋዬ ይመረቃ ጉልበት ስሞ
ጉልበቷ የተሳመው የተስፋዬ እናት
ተመስገን አለች ተስፋን ለሰጣት
ሮፍናን ተስፋን አይጥልም ያዝ ነው
የስኬት ሚስጥሩ መንገድም አንድ ነው
መፅናት እራስን ለማንሳትህ ቁልፍ ነው
ያኔ ተራራው ይናዳል ዝርግ ነው
ስኬት ሲደርሱ መች አለቀና
በማግኘት ውስጥ ማጣትም አለና
ጎበዝ ይለኛል ይህ አለም ሲዋሽ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
አለም ውሸታም
ውሸታም አለም
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
t.me/Write_Event
====ሮፍናን====
💚
ኩሽያ ፑዴ ዴንዚቴ
ቤሳ ቤሳ ቤሳ ቤስቴ ቤሳ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
እልፍ ሲሄድ እልፍ ይመጣል
እልፍ ወስዶ እልፍን ይሰጣል
ለአመስጋኝ ሰው ላጣም ላገኘው
ተስፋን ስንቅ አርጎ ይይዛታል
ብርርርርርርር ይላል ልቤ ገና
ሁሉን አልፎ ቀና
ይበራል ልቤ ወቶ ከላይ
ተስፋው ነው ከሰማይ
የያዝኩት ወድቆ ቢረግፍም ብንን
ብንን ትንን
የቀናው ጥምም
ቢልም እድል ካልሆነው ጋር ዝምም
ዝምም ምንም
እጁ የለም ምንም
ምሰጠው እነሳለሁ ደግሜ
ነገን ቀድሜ
ስወድቅም እነሳለሁ ደግሜ
ደግሜ ደግሜ ደግሜ
ራሴን ሸልሜ
ፍሬ ከአፈር ይወድቃል
ቀን ጠብቆ ኖሮ
ከዚያዝ ትንሽ ፍሬ ዛፍ ይነቃል
ላባ ቀለም ይነክራል
የጠቢብ ሰው ስራ
በትንሽ ብራና አገር ይመክራል
ግንበኛ የናቀው ድንጋይ
ማዘኑን ይተው ተመርጧል
ሊውል ከመዓዘኑ ላይ
መዳን አለ በስቃይ
መጥፋት አለ በደስታም
መልካም ብቻ እርሱ የባረከው ሰማይ
ውሸታም አለም በውሸት ቀለም ስዕል ስሎ
በውሸት ምሎ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
ሲሆን ሲሆን ሲሆን የቀና ሲሆን
ደስታ ነው ሀሳብ ሲሳካ ሲሆን
ደስታ ነው ሀሳብ ሲሳካ ሲሆን
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ያዝልኝ
ገባሁ
ቼ
ደሀ እናት ተስፋዋን በልጇ አየችው
አየችው አየችው በልጇ አየችው
ተስፋዋ ልጇ ቢሆን
ተስፋዋ ልጇ ቢሆን
አንድ አመት ሳይሞላው
ተስፋዬ አለችው
ተስፋዬ አለችው
ተስፋዬ አለችው ስሙን
ተስፋዬ
ተስፋዬ
ተስፋዬ ያድጋል ተስፋ ሆኖ
ተስፋዬ ይመረቃ ጉልበት ስሞ
ጉልበቷ የተሳመው የተስፋዬ እናት
ተመስገን አለች ተስፋን ለሰጣት
ሮፍናን ተስፋን አይጥልም ያዝ ነው
የስኬት ሚስጥሩ መንገድም አንድ ነው
መፅናት እራስን ለማንሳትህ ቁልፍ ነው
ያኔ ተራራው ይናዳል ዝርግ ነው
ስኬት ሲደርሱ መች አለቀና
በማግኘት ውስጥ ማጣትም አለና
ጎበዝ ይለኛል ይህ አለም ሲዋሽ
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
ይመሻል ደግሞ እስከሚነጋ
ትንሽ ተስፋ ብዙ አለው ዋጋ
ጨረቃ ጀምበር ናት ማታ
የልቤ እሳት የልቤ ፍም
አልጠፋችም ዛሬን ባትነድም
ነገ ምን ሊያመጣ ባላውቅም
ተስፋን ይዣት አለቅም
አለም ውሸታም
ውሸታም አለም
ነጋሁ ይለኛል ሊመሽ
t.me/Write_Event
Telegram
እኛ እና የኛ
በዚህ ቻናል
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot
◈ሰፊ ማህበራዊና ፍልስፍናዊ እይታዎች
◈ህይወትን የሚያድሱ የስነ-ልቦና ምክሮች
◈የአንጋፋ እና ጀማሪ ገጣሚያን ግጥሞች
◈ግሩም የፍቅር ታሪኮችና ወጎች
◈በፅሁፍ እና በድምፅ ይቀርባሉ
በኢትዮጵያውያን አና በውጭ ሀገር ደራስያን የተጻፉ አማርኛ መፅሃፍት በጥቂቱ የሚቀርቡበትና ውብ የጥበብ ስራዎች
በድምፅ ሚተረኩበት ግሩምና ድንቅ ቻናል ነው።
ግጥም ለመላክ
➫ @Melikitegna_bot