📖📚 ስለ መፅሐፍት ጥቅሶች 📖📚
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ ማለት በኪሳችን ይዘነው የምንዞረው በመልካም ፍሬዎች የተሞላ እርሻ ነው።” #ቻይናውያን
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ ስናነብ ወደ ውስጣችን በጣም ጠልቀን በመግባት ስለራሳችን የበለጠ ብዙ ነገሮችን ማወቅ እንጀምራለን።” #ዊልያም ሀዝሊት
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “በመመገቢያ ጠረጴዛህ ላይ መፀሀፎች ይሙሉ።ከዛም በጣም ደስተኛ ትሆናለህ። ትራስህም መፀሀፍቶችን ይሁኑ ከዛም ፍፁም የሠላም እንቅልፍ ትተኛለህ።” #ፊይዶር ዶስቶኸስኪ
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “ለአንድ ሰአት ብቻ ካነበብክ ወይም የማንበብ ልምድ ካለህ መጨነቅህ አይቀርም። ከሁለት ሰአታት በላይ የማንበብ ልምድ ካለህ ግን በምድር ላይ እንዳንተ ደስተኛ ሰው አይኖርም።” #ቻርለስ ዴ ሴኮንዳት
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “ሠዎች ህይወትን አንድ የሆነ ነገር ነው ብለው ይገልፃሉ። ለእኔ ግን ህይወት ማለት ማንበብ ማለት ነው።” #ሎጋ ስሚዝ
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “ማንበባቸውን ተከትሎ በየዘመናቸው ታላቅ ስራን የሰሩ ጀግኖች ቁጥራቸው ስንት ይሆን?” #ሔነሪ ዳቪድ
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ የሚያነቡ ሠዎች ብቸኝነት አያጠቃቸውም።” #አጋታ ክርማለት
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ ማንበብ ነፍስን ያክማል።” #በቴክሳስ ላይብረሪ መግቢያ ላይ የተፃፈ
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ የሌለበት መምሪያ ቤት ማለት መስኮት የሌለበት ቤት ማለት ነው።” #ሎነሬች ማን
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “ሠው መንፈሱን መመገብ የሚችለው መፀሀፍትን በማንበብ ብቻ ነው።” #ኤድዊን ማርክሃም
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “የተራበ ከብት ሳር ሲግጥ የሚሰማውን ደስታ ይህል ነው የሠው ልጅም መፅሀፍትን ሲያነብ ከፍተኛ ደስታን የሚያገኘው።” #ሎርድ ቸስተርፌልድ
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “አንድ ሠው ለልጁም ሆነ ለመላው ማህበረሰብ ከሚሰጠው ስጦታዎች ሁሉ ትልቁ አንብቦ ሰዎችን እንዲያነቡ ማስቻሉ ነው።” #ካርል ካጋን
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍትን ማንበብ መታደል ነው። ምክንያቱም ባነበብን ቁጥር አለማችንን በሚገባ እናውቃታለንና።”
#ኒል ጌይንማን
ᜰ꙰ꦿ➢ “እኔ ዘወትር የማስበው በቀጣይ ስለማነበው መፀሀፍ ብቻ ነው።” #ሮኦልድ ዳህል
◉ Join us share◉●••
═════❥━━━❥═════
🌾ነገ መልካም ይሆናል ! 🌾
💫 https://t.me/philoso_phy 💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ ማለት በኪሳችን ይዘነው የምንዞረው በመልካም ፍሬዎች የተሞላ እርሻ ነው።” #ቻይናውያን
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ ስናነብ ወደ ውስጣችን በጣም ጠልቀን በመግባት ስለራሳችን የበለጠ ብዙ ነገሮችን ማወቅ እንጀምራለን።” #ዊልያም ሀዝሊት
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “በመመገቢያ ጠረጴዛህ ላይ መፀሀፎች ይሙሉ።ከዛም በጣም ደስተኛ ትሆናለህ። ትራስህም መፀሀፍቶችን ይሁኑ ከዛም ፍፁም የሠላም እንቅልፍ ትተኛለህ።” #ፊይዶር ዶስቶኸስኪ
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “ለአንድ ሰአት ብቻ ካነበብክ ወይም የማንበብ ልምድ ካለህ መጨነቅህ አይቀርም። ከሁለት ሰአታት በላይ የማንበብ ልምድ ካለህ ግን በምድር ላይ እንዳንተ ደስተኛ ሰው አይኖርም።” #ቻርለስ ዴ ሴኮንዳት
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “ሠዎች ህይወትን አንድ የሆነ ነገር ነው ብለው ይገልፃሉ። ለእኔ ግን ህይወት ማለት ማንበብ ማለት ነው።” #ሎጋ ስሚዝ
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “ማንበባቸውን ተከትሎ በየዘመናቸው ታላቅ ስራን የሰሩ ጀግኖች ቁጥራቸው ስንት ይሆን?” #ሔነሪ ዳቪድ
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ የሚያነቡ ሠዎች ብቸኝነት አያጠቃቸውም።” #አጋታ ክርማለት
⚜️⚜️⚜️⚜️
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ ማንበብ ነፍስን ያክማል።” #በቴክሳስ ላይብረሪ መግቢያ ላይ የተፃፈ
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍ የሌለበት መምሪያ ቤት ማለት መስኮት የሌለበት ቤት ማለት ነው።” #ሎነሬች ማን
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “ሠው መንፈሱን መመገብ የሚችለው መፀሀፍትን በማንበብ ብቻ ነው።” #ኤድዊን ማርክሃም
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “የተራበ ከብት ሳር ሲግጥ የሚሰማውን ደስታ ይህል ነው የሠው ልጅም መፅሀፍትን ሲያነብ ከፍተኛ ደስታን የሚያገኘው።” #ሎርድ ቸስተርፌልድ
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “አንድ ሠው ለልጁም ሆነ ለመላው ማህበረሰብ ከሚሰጠው ስጦታዎች ሁሉ ትልቁ አንብቦ ሰዎችን እንዲያነቡ ማስቻሉ ነው።” #ካርል ካጋን
💫💫💫💫
ᜰ꙰ꦿ➢ “መፅሀፍትን ማንበብ መታደል ነው። ምክንያቱም ባነበብን ቁጥር አለማችንን በሚገባ እናውቃታለንና።”
#ኒል ጌይንማን
ᜰ꙰ꦿ➢ “እኔ ዘወትር የማስበው በቀጣይ ስለማነበው መፀሀፍ ብቻ ነው።” #ሮኦልድ ዳህል
◉ Join us share◉●••
═════❥━━━❥═════
🌾ነገ መልካም ይሆናል ! 🌾
💫 https://t.me/philoso_phy 💫
Telegram
ሰውና ~ ፍልስፍናው
☞የዕውቀት መጀመሪያ አለማወቅን ማወቅ ነው፠ ~ማወቅ ደግሞ ከማሰብ ይጀምራል✔️
#የፍልስፍና_ስራ_ሰውን ለተፈጠረበትየሰውነትአላማ ማብቃትነው
❖ ጥንታዊ ፍልስፍናዎች<
❖ አስገራሚ አውነታዎች<
❖ ሳይኮሎጂ<
❖ አስደማሚ ታሪኮች<
❖ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አስተንትኖት<
☞ጠቅልሎ የያዘ ለነፍስና ለስጋ የሚበጁ ለሰላማዊ ህይወትም ሆነ ለምድራዊ ቆይታ መሠረት የሚሆኑ አጅግ በረካታ ሀሳቦችን ለናንተ ያደርሳል
#የፍልስፍና_ስራ_ሰውን ለተፈጠረበትየሰውነትአላማ ማብቃትነው
❖ ጥንታዊ ፍልስፍናዎች<
❖ አስገራሚ አውነታዎች<
❖ ሳይኮሎጂ<
❖ አስደማሚ ታሪኮች<
❖ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አስተንትኖት<
☞ጠቅልሎ የያዘ ለነፍስና ለስጋ የሚበጁ ለሰላማዊ ህይወትም ሆነ ለምድራዊ ቆይታ መሠረት የሚሆኑ አጅግ በረካታ ሀሳቦችን ለናንተ ያደርሳል
ኢትዮጵያዊ ነኝ!
(በድሉ ዋቅጅራ)
.
ኢትዮጵያዊ ነኝ!
በላሊበላ አስቀድሼ፣ ሸህ ሁሴን ባሌ የተገኘሁ፤
በአባ ገዳ ተመራርቄ፣ መካ ላይ እርስቅ ያገኘሁ፡፡
ይርጋለም ያጋጥኳትን ላም፣ ወለጋ ላይ አሰርሬ፤
ትኩስ እንገርዋን የጠጣሁ፣ አክሱም ላይ ጥገት አስሬ፤
ሰሜን ያለብኩትን ወተት፣ በአርሲ ጮጮ የሞላሁ፤
ጋምቤላ ወተቱን ንጬ፣ የሀረሪ ቆንጆ የቀባሁ፡፡
ወሰን የለሽ እግረ ፌንጣ፣
ሞተ ሲሉኝ ብን - ትር የምል፣ ሄደ ሲሉኝ የምመጣ፤
የቅዠት ምች፣ ህልም ፈቺ . . . ዳነ ሲሉኝ የማገረሽ፤
ወሰን አልባ እግረ ሞረሽ፡፡
ኢትጵያዊ ነኝ!!
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
(በድሉ ዋቅጅራ)
.
ኢትዮጵያዊ ነኝ!
በላሊበላ አስቀድሼ፣ ሸህ ሁሴን ባሌ የተገኘሁ፤
በአባ ገዳ ተመራርቄ፣ መካ ላይ እርስቅ ያገኘሁ፡፡
ይርጋለም ያጋጥኳትን ላም፣ ወለጋ ላይ አሰርሬ፤
ትኩስ እንገርዋን የጠጣሁ፣ አክሱም ላይ ጥገት አስሬ፤
ሰሜን ያለብኩትን ወተት፣ በአርሲ ጮጮ የሞላሁ፤
ጋምቤላ ወተቱን ንጬ፣ የሀረሪ ቆንጆ የቀባሁ፡፡
ወሰን የለሽ እግረ ፌንጣ፣
ሞተ ሲሉኝ ብን - ትር የምል፣ ሄደ ሲሉኝ የምመጣ፤
የቅዠት ምች፣ ህልም ፈቺ . . . ዳነ ሲሉኝ የማገረሽ፤
ወሰን አልባ እግረ ሞረሽ፡፡
ኢትጵያዊ ነኝ!!
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ከጥላቻ መንፈስ ፅዱ ሆነን እና በቅን መንፈስ ላይ ሆነን ስናየው እስልምና በራሱ እጅግ አስገራሚ የሆኑ ሰብአዊነትን የተላበሱ ህጎችን ተላብሶ እናገኘዋለን፡፡
...
በእስልምና ድሆችን ለመርዳት የሚሰጥ ማንኛውም እርዳታ "ምፅዋት" ወይም "ሰደቃ" ተብሎ ይጠራል፡፡ በእስልምና ህግ መሰረት "ደሀ ስለሆንኩ ሰውን መርዳት አልችልም" ብሎ ነገር በአላህ ፊት እንደ ምክንያት ማቅረብ አይቻልም... ምክንያቱም ሰውን ለመርዳት ሀብታም መሆን አይጠበቅብህም...
...
ይልቁንስ ብዙ አይነት ምፅዋቶች እንዳሉ እስልምና ያዛል... ከእነዚህ ውስጥ አንዱ ፈገግታ ነው፡፡ አየህ መንገድ ላይ ነገ ስለምትበላው ቁራሽ ዳቦ እያሰብክ ስታዘግም "መሽናት ክልክል ነው" የሚል ፅሁፍ ከተፃፈበት ግንብ ስር ከአንተ የባሰ ምስኪን ተኮራምቶ ተኝቶ ታገኘዋለህ...
...
ታዲያ በእስልምና ህግ መሠረት ደሀ ነኝና ወይም ደግሞ በኪሴ ሰባራ ሳንቲም የለም ብለህ ሰውዬውን እያየህ ከንፈርህን እየመጠጥክ አታልፍም፡፡ ይልቁንስ አላህ በተፈጥሮ የሰጠህን ፈገግታ ለሰውዬው ትለግሰዋለህ፡፡
...
በቃ ይሄው ነው!!! ከጥርሶችህ ፍልቃቂ ውስጥ በሚወጣ ፈገግታ ካንተ ለባሰ ምስኪን ሰው የነገ ተስፈውን መፅውተኸው ጉዞህን ትቀጥላለህ... ፈገግታ ውስጥ ተስፋ አለ! ፈገግታ ውስጥ ፍቅር አለ! ፈገግታ ውስጥ ነገ አለ!
ሌላዉ መልካም ንግግር ነው የሞተን ተስፋ እንኳን እንኳን አፈሩን አራግፎ ሕይወት እንዲዘራ የማድረግ አቅም ያለው ነገር ነው!!
እስቲ ገንዘብ የለኝም ብለን ምናልፈቸውን ሰዎች አይዞን እንበላቸው ለኛ የአዕምሮ ዕረፍት ስናገኝ ለነሱ ደግሞ የመንፈስ ደስታ እንቸራቸዋለን!!!
መልካም ንግግር የነፍስ ምግብ ነው የልብ ፈገግታ ደግሞ የመንፈስ ዕረፍት የሌለንን እያሰብን ያለንን እየከለከልን እንደሆነ ልብ እንበል
ሰናይ ምሽት
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
...
በእስልምና ድሆችን ለመርዳት የሚሰጥ ማንኛውም እርዳታ "ምፅዋት" ወይም "ሰደቃ" ተብሎ ይጠራል፡፡ በእስልምና ህግ መሰረት "ደሀ ስለሆንኩ ሰውን መርዳት አልችልም" ብሎ ነገር በአላህ ፊት እንደ ምክንያት ማቅረብ አይቻልም... ምክንያቱም ሰውን ለመርዳት ሀብታም መሆን አይጠበቅብህም...
...
ይልቁንስ ብዙ አይነት ምፅዋቶች እንዳሉ እስልምና ያዛል... ከእነዚህ ውስጥ አንዱ ፈገግታ ነው፡፡ አየህ መንገድ ላይ ነገ ስለምትበላው ቁራሽ ዳቦ እያሰብክ ስታዘግም "መሽናት ክልክል ነው" የሚል ፅሁፍ ከተፃፈበት ግንብ ስር ከአንተ የባሰ ምስኪን ተኮራምቶ ተኝቶ ታገኘዋለህ...
...
ታዲያ በእስልምና ህግ መሠረት ደሀ ነኝና ወይም ደግሞ በኪሴ ሰባራ ሳንቲም የለም ብለህ ሰውዬውን እያየህ ከንፈርህን እየመጠጥክ አታልፍም፡፡ ይልቁንስ አላህ በተፈጥሮ የሰጠህን ፈገግታ ለሰውዬው ትለግሰዋለህ፡፡
...
በቃ ይሄው ነው!!! ከጥርሶችህ ፍልቃቂ ውስጥ በሚወጣ ፈገግታ ካንተ ለባሰ ምስኪን ሰው የነገ ተስፈውን መፅውተኸው ጉዞህን ትቀጥላለህ... ፈገግታ ውስጥ ተስፋ አለ! ፈገግታ ውስጥ ፍቅር አለ! ፈገግታ ውስጥ ነገ አለ!
ሌላዉ መልካም ንግግር ነው የሞተን ተስፋ እንኳን እንኳን አፈሩን አራግፎ ሕይወት እንዲዘራ የማድረግ አቅም ያለው ነገር ነው!!
እስቲ ገንዘብ የለኝም ብለን ምናልፈቸውን ሰዎች አይዞን እንበላቸው ለኛ የአዕምሮ ዕረፍት ስናገኝ ለነሱ ደግሞ የመንፈስ ደስታ እንቸራቸዋለን!!!
መልካም ንግግር የነፍስ ምግብ ነው የልብ ፈገግታ ደግሞ የመንፈስ ዕረፍት የሌለንን እያሰብን ያለንን እየከለከልን እንደሆነ ልብ እንበል
ሰናይ ምሽት
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
...........ካነበብኩት.........
///አንብብ ትለኛለች////
ቀስ ቀስ እያለች አንብብ ትለኛለች።
፧
፧
……ራት ተመግበን እንደጨረስን ፈጥና ሰሀኖቹን አነሳስታ ወደ መኝታ
ወደ አልጋ ይዛ ታፋጥነኛለች። "ወደ አልጋ እሚያፋጥናት ምንድን
ነው?" ብሎ እየጠየቀ ሲጥ ሲጥ በእዝነ ልቦናው እየዋለለ
እሚያቃጭልበት አይጠፋም። ምክንያቱም ራት ከተበላ በሁዋላ ወደ
አልጋው የሚያሯርጣት በቃ የአልጋ ውስጥ ጨዋታ በሚለው ዝግመተ
ለውጥ ማለሚያው ተጀቡኗልና።
……ራት እየበላን ሳለን ቦዘዝ ብለው በሚያስለመልሙኝ ዐይኖቿ
እያየችኝ አልጋዋን ሁሌ ታልማለች። በዐይኖቿ ደሞ አልማለሁ።
በቦዘዙት ዐይኖቿ ራት ተመግበን… እቃዎችን እያነሳሳን… ወደ እቃ ቤት
እየተከታተልን ስናመላልስ… ትከሻ ለትከሻ ስንነካ እንደተጫረ ክርቢት
ብርሀን ለጥርሶቻችን ሲለኩሱ… በጥቅሻ ስትስመኝ… እቃ ቤት ሆና
አንድ ብርጭቆ ቀዝቃዛ ውሀ እየተጎነጨች ከጉሮሮዋ ሲወርድ
ሰውነቴን ሲለሰልሰኝ……ፀጉሯን ነስነስ አድርጋ ተመልሳ እያጣደፈች
ይዛኝ ስትነጉድ ወደ መኝታ ቤት …… የአልጋውን አነጣጠፍ የትራሶቹ
አደራደር…ከሸልፉ መፅሀፍት ተኮልኩለው… ጭል ጭል እንደሚል
ኩራዝ ብርሀን የሚለግሰው የራስጌ መብራት…ሸክ ሸክ የምትለው
ሰዓት…… ለስለስ ካለው የቴዲ አፍሮ ሙዚቃ እያጀበ ከአልጋው
ስትሰፍር አልማለሁ።
።
……በሳልሳ አለስልሳ እያስለመለመች…እያሻፈደች… በለሆሳስ ወደ
አልጋው ከደረቴ እየወረወረች አንብብ ትለኛለች። ይሔው ወደ አልጋ
አሯሩጣ አንብብ ትለኛለች። እያስለመለመች አንብብ ትለኛለች።
እያሻፈደች አንብብ ትለኛለች። ፀጉሬን እየደባበሰች አንብብ
ትለኛለች። አንገቴን እየሳመች አንብብ ትለኛለች። ወደ ደረቷ እየሳበች
አንብብ ትለኛለች።
……ትንፋሼ ቁርጥ ቁርጥ እያለ እሽ እላታለሁ። ከአንጋለለችኝን ተነስቼ
ላነብላት ስል ከላዬ ላይ ሆና አንብብ ትለኘለች። የቢጃማዬን ቁልፍ
እየፈታች ደረቴን እየሳመች አሁንም እየደጋገመች አንብብ ትለኛለች።
……በዚህ ሙቀት በዚህ መዳበስ ስለምን ግጥም አንብብ ትለኛለች
እያልኩ አስባለሁ። የረጠበው ቡናማ ከንፈሯ አፌን እየሳመ ግጥም
አንብብ ትለኛለች።
……የማንን ግጥም እላታለሁ። ከናፍሬን እየመጠጥኩ። ከላዬ ላይ
ሰፍራ እየደባበሰች አንብብ ትለኛለች።
…የናፈቅሽኝ እለት
ንፍቅ ያልሽኝ እለት
ትገኛለሽ ብዬ…
በፍለጋ ጉዞ ምድርን አካልዬ፤
ስማስን በዱሩ፣
ሳስስ በባህሩ…በሜዳ ገደሉ
ሲመሽ እየነጋ ሲነጋ ቢመሽም
ያለሽበት የለም አንቺ አልተገኘሽም!
አየሽ…
እንደ ዘንዶ ስሳብ… እንደጥንቼል ስዘል… እንደ አሞራ ስበር
ልቤ ውስጥ እንዳለሽ ልብ አላልኩም ነበር።( ግጥም:– መስፍን
ወንድወሰን )
እያልኩ አነብላታለሁ…ገልበጥ አድረጋ ከላይዋ ላይ አድርጋ ግጥም
ትለኛለች። ከደረቷ ለጥፋ አንብብ ትለኛለች። ስቅታዋ አይሎ አንብብ
ትለኛለች።
ግጥም ትለኛለች።
በጆሮዬ አንብብ ትለኛለች።
እጠጋታለሁ የሚሞቅ ትፋሼ ከጆሮዋ ለግቼ
……
እኔና አንቺ!
በጥምር ነፍሳችን ፣ አረፍ ስንልበት ጨለማው ወገገ፤
ፈጣሪ ተገርሞ ለደስታ ፍቺ አዲስ ቃል ፈለገ።
እኔና አንቺን እኮ!
አበቦቹ ያጅቡናል፣
ፍራፍሬው ይከበናል፤
ሕይወት ጉንጯ ሲንቆረቆር ይሰማናል።
ወፎቹ!
እኔና አንቺን አይተው ተቃቅፈው በረሩ፤
ከጨረቃ ታርቀው በምሽት በረሩ።
ኮከቦቹ!
" ጨረቃ ወለደች! " እየተባባሉ፤
ከእኛ ተጠግተው ብርሀን ተሞሉ።
በቀቀኖች እንኳን!
ከፃድቃን ቃል ውጭ መድገም የማይችሉ፤
ከእኛ ሳቅ በሁዋላ " ድምፅ ሰማን! " አሉ።
‘ ባክሽ እንዳይገርምሽ!
በእኛ ሲከፋፈት ~ የምድር የሰማይ በር፣
እንዲህ ቀልቡን ሲሰጥ ~ የአዕዋፍ የአራዊተ ዘር ፣
ሁሉን ይሸምታል ~ ፍቅር ሲዘረዘር።
( ግጥም: – በረከት በላይነህ)
አነብላታለሁ።
እየተኛች ግጥም ትለኘለች።
ቀስስ እያልክ አንብብ ትለኛለች።
አሁንም አንብብ ግጥም ትለኛለች።
ደሞ ደሞ አንብብ ትለኛለች።
አነብላታለሁ።
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
///አንብብ ትለኛለች////
ቀስ ቀስ እያለች አንብብ ትለኛለች።
፧
፧
……ራት ተመግበን እንደጨረስን ፈጥና ሰሀኖቹን አነሳስታ ወደ መኝታ
ወደ አልጋ ይዛ ታፋጥነኛለች። "ወደ አልጋ እሚያፋጥናት ምንድን
ነው?" ብሎ እየጠየቀ ሲጥ ሲጥ በእዝነ ልቦናው እየዋለለ
እሚያቃጭልበት አይጠፋም። ምክንያቱም ራት ከተበላ በሁዋላ ወደ
አልጋው የሚያሯርጣት በቃ የአልጋ ውስጥ ጨዋታ በሚለው ዝግመተ
ለውጥ ማለሚያው ተጀቡኗልና።
……ራት እየበላን ሳለን ቦዘዝ ብለው በሚያስለመልሙኝ ዐይኖቿ
እያየችኝ አልጋዋን ሁሌ ታልማለች። በዐይኖቿ ደሞ አልማለሁ።
በቦዘዙት ዐይኖቿ ራት ተመግበን… እቃዎችን እያነሳሳን… ወደ እቃ ቤት
እየተከታተልን ስናመላልስ… ትከሻ ለትከሻ ስንነካ እንደተጫረ ክርቢት
ብርሀን ለጥርሶቻችን ሲለኩሱ… በጥቅሻ ስትስመኝ… እቃ ቤት ሆና
አንድ ብርጭቆ ቀዝቃዛ ውሀ እየተጎነጨች ከጉሮሮዋ ሲወርድ
ሰውነቴን ሲለሰልሰኝ……ፀጉሯን ነስነስ አድርጋ ተመልሳ እያጣደፈች
ይዛኝ ስትነጉድ ወደ መኝታ ቤት …… የአልጋውን አነጣጠፍ የትራሶቹ
አደራደር…ከሸልፉ መፅሀፍት ተኮልኩለው… ጭል ጭል እንደሚል
ኩራዝ ብርሀን የሚለግሰው የራስጌ መብራት…ሸክ ሸክ የምትለው
ሰዓት…… ለስለስ ካለው የቴዲ አፍሮ ሙዚቃ እያጀበ ከአልጋው
ስትሰፍር አልማለሁ።
።
……በሳልሳ አለስልሳ እያስለመለመች…እያሻፈደች… በለሆሳስ ወደ
አልጋው ከደረቴ እየወረወረች አንብብ ትለኛለች። ይሔው ወደ አልጋ
አሯሩጣ አንብብ ትለኛለች። እያስለመለመች አንብብ ትለኛለች።
እያሻፈደች አንብብ ትለኛለች። ፀጉሬን እየደባበሰች አንብብ
ትለኛለች። አንገቴን እየሳመች አንብብ ትለኛለች። ወደ ደረቷ እየሳበች
አንብብ ትለኛለች።
……ትንፋሼ ቁርጥ ቁርጥ እያለ እሽ እላታለሁ። ከአንጋለለችኝን ተነስቼ
ላነብላት ስል ከላዬ ላይ ሆና አንብብ ትለኘለች። የቢጃማዬን ቁልፍ
እየፈታች ደረቴን እየሳመች አሁንም እየደጋገመች አንብብ ትለኛለች።
……በዚህ ሙቀት በዚህ መዳበስ ስለምን ግጥም አንብብ ትለኛለች
እያልኩ አስባለሁ። የረጠበው ቡናማ ከንፈሯ አፌን እየሳመ ግጥም
አንብብ ትለኛለች።
……የማንን ግጥም እላታለሁ። ከናፍሬን እየመጠጥኩ። ከላዬ ላይ
ሰፍራ እየደባበሰች አንብብ ትለኛለች።
…የናፈቅሽኝ እለት
ንፍቅ ያልሽኝ እለት
ትገኛለሽ ብዬ…
በፍለጋ ጉዞ ምድርን አካልዬ፤
ስማስን በዱሩ፣
ሳስስ በባህሩ…በሜዳ ገደሉ
ሲመሽ እየነጋ ሲነጋ ቢመሽም
ያለሽበት የለም አንቺ አልተገኘሽም!
አየሽ…
እንደ ዘንዶ ስሳብ… እንደጥንቼል ስዘል… እንደ አሞራ ስበር
ልቤ ውስጥ እንዳለሽ ልብ አላልኩም ነበር።( ግጥም:– መስፍን
ወንድወሰን )
እያልኩ አነብላታለሁ…ገልበጥ አድረጋ ከላይዋ ላይ አድርጋ ግጥም
ትለኛለች። ከደረቷ ለጥፋ አንብብ ትለኛለች። ስቅታዋ አይሎ አንብብ
ትለኛለች።
ግጥም ትለኛለች።
በጆሮዬ አንብብ ትለኛለች።
እጠጋታለሁ የሚሞቅ ትፋሼ ከጆሮዋ ለግቼ
……
እኔና አንቺ!
በጥምር ነፍሳችን ፣ አረፍ ስንልበት ጨለማው ወገገ፤
ፈጣሪ ተገርሞ ለደስታ ፍቺ አዲስ ቃል ፈለገ።
እኔና አንቺን እኮ!
አበቦቹ ያጅቡናል፣
ፍራፍሬው ይከበናል፤
ሕይወት ጉንጯ ሲንቆረቆር ይሰማናል።
ወፎቹ!
እኔና አንቺን አይተው ተቃቅፈው በረሩ፤
ከጨረቃ ታርቀው በምሽት በረሩ።
ኮከቦቹ!
" ጨረቃ ወለደች! " እየተባባሉ፤
ከእኛ ተጠግተው ብርሀን ተሞሉ።
በቀቀኖች እንኳን!
ከፃድቃን ቃል ውጭ መድገም የማይችሉ፤
ከእኛ ሳቅ በሁዋላ " ድምፅ ሰማን! " አሉ።
‘ ባክሽ እንዳይገርምሽ!
በእኛ ሲከፋፈት ~ የምድር የሰማይ በር፣
እንዲህ ቀልቡን ሲሰጥ ~ የአዕዋፍ የአራዊተ ዘር ፣
ሁሉን ይሸምታል ~ ፍቅር ሲዘረዘር።
( ግጥም: – በረከት በላይነህ)
አነብላታለሁ።
እየተኛች ግጥም ትለኘለች።
ቀስስ እያልክ አንብብ ትለኛለች።
አሁንም አንብብ ግጥም ትለኛለች።
ደሞ ደሞ አንብብ ትለኛለች።
አነብላታለሁ።
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ፍቅር እስከ መቃብር በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ የቀረበ ልብ
ወለድ ሲሆን ሰብለ ወንጌል እና በዛብህ የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን
ይተርካል። ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም
ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን
እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው
በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ። ሀዲስ ኣለማየሁ በኢትዮጵያ ስነ-ፅሑፍ የራሳቸው ትልቅ አሻራ አኑረው ያለፉ አንጋፋ ደራሲ ናቸው።
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ወለድ ሲሆን ሰብለ ወንጌል እና በዛብህ የሚባሉ የሁለት ገፀ ባህሪያን ፍቅርን
ይተርካል። ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው። ይኸውም
ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን
እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው። በተጨማሪም ጠብቀው
በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ። ሀዲስ ኣለማየሁ በኢትዮጵያ ስነ-ፅሑፍ የራሳቸው ትልቅ አሻራ አኑረው ያለፉ አንጋፋ ደራሲ ናቸው።
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
እንደ ቶማስ በአይንህ ካላየህ በ እጅህ ካልዳሠሥክ አትረካም።
የትውልድ ሕመም ይህነው አንተንም የዚህ ሕመም ተጠቂ ትውልድ ምሣሌ ነህና ጫፉን ነግረንህ በዕምነት እንድትሆን ችላ ብንልህ ለማወቅ ትዳክራለህ። ያወቅከውን ደግሞ ትዘራዋለህ አንተ የትውልዱ ናሙና ነህ.. አንተ የተገዛከውን ገና ብዙዎች ይገዙታል ያወቅከውንና የደረስክበትንም መፃፍ ስለማይቀር ያንን ተከትለው ብዙዎች ይጓዛሉ። ግን ልብ በል! ብታገኙትም አታምኑም። እርሱ ራሱ ለመሆኑ ምን ማረጋገጫ አለ? ትላላችሁ አንተ በነገርካቸው መሠረት ሌሎች ካላመኑህ ደግሞ አንተም ዕምነትህ ይከዳሀል።
"ራሣችሁንና የራሣችሁን ዕውነት የምታረጋግጡት በምዕራቡ አለም መለኪያ ብቻ ነውና "
(እመጓ) በአለማየሁ ዋሴ ዶ/ር
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የትውልድ ሕመም ይህነው አንተንም የዚህ ሕመም ተጠቂ ትውልድ ምሣሌ ነህና ጫፉን ነግረንህ በዕምነት እንድትሆን ችላ ብንልህ ለማወቅ ትዳክራለህ። ያወቅከውን ደግሞ ትዘራዋለህ አንተ የትውልዱ ናሙና ነህ.. አንተ የተገዛከውን ገና ብዙዎች ይገዙታል ያወቅከውንና የደረስክበትንም መፃፍ ስለማይቀር ያንን ተከትለው ብዙዎች ይጓዛሉ። ግን ልብ በል! ብታገኙትም አታምኑም። እርሱ ራሱ ለመሆኑ ምን ማረጋገጫ አለ? ትላላችሁ አንተ በነገርካቸው መሠረት ሌሎች ካላመኑህ ደግሞ አንተም ዕምነትህ ይከዳሀል።
"ራሣችሁንና የራሣችሁን ዕውነት የምታረጋግጡት በምዕራቡ አለም መለኪያ ብቻ ነውና "
(እመጓ) በአለማየሁ ዋሴ ዶ/ር
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ቃል (እንዳለጌታ ከበደ) /እውነተኛ ታሪክ/
የደረሰባትን ሁሉ የሰሙ ሰዎች፣ አንዳንዶች የትምህርት ቤት የዓመት ወጪዋን፣ አንዳንዶች የዓመት ቀለቧንና አልባሳቷን ይሸፍኑላት ነበር፡፡ ከእኔ ጋር ስንጨዋወት፣ መልሳ መላልሳ ‹ከጥቁር ሰማይ ስር› ስለተሰኘው መጽሐፌ ያላትን ስሜት ትነግረኝ ነበርና፣ ‹ከፈለግሽ ይህን መጽሐፍ በብሬል ቋንቋ ጽፈሽ፣ አሣታሚ አነጋግረሽ፣ የሚገኘውን ትርፍ ሙሉ ለሙሉ ልትወስጂው ትችያለሽ!› አልኳት፡፡ ደስታዋ ልክ አልነበረውም፡፡ ፋሲካ ሆነች፡፡ ለራሷ የሚጠቅም ብቻ ሳይሆን፣ ለመሰሎቿም ዋጋ ያለው ሥራ እንደሆነ፣ ስሟን በታሪክ መዝገብ ላይ የሚያሰፍር ነገር በመገኘቱ ደስታዋ በዛ፡፡ እዚያው እንደተቀመጥን ስልክ ደዋወለች፤ አሳታሚዎችን አነጋገረች፡፡ ታድዬ! አለች፡፡ እቅዳችን በቀላሉ የሚተገበር መሆኑን ነገረቺኝ፡፡ ሌላ ቀን፣ አራት ኪሎ፣ ምርፋቅ በተባለ ካፌና ሬስቶራንት ውስጥ ቡናችንን እየጣን ሳለ፣ አሁንም ‹ኧረ የዚያች ልጅ ነገር የት ደረሰ?› አልኩት፡፡
‹ለምንድነው አጥብቀህ የጠየቅከኝ?›
‹ቃሌን በልቼ…›
እንደዚያ ባለ ስሜት ውስጥ ሆነህ እውነቱን ልነግርህ አልደፈርኩም ነበር!› አለኝ፡፡
‹የተፈጠረ ነገር አለ?›
‹አዎን ቃልኪዳን .....…›
ከመጽሐፉ የተወሰደ።
ያልተቀበልናቸው ✍ እንዳለጌታ ከበደ
የገፅ ብዛት - *** የተለጠፈበት ዋጋ - 180 ብር
መሸጫ ዋጋ - 120 ብር
@Guramayelie 0912319263 Free delivery
የደረሰባትን ሁሉ የሰሙ ሰዎች፣ አንዳንዶች የትምህርት ቤት የዓመት ወጪዋን፣ አንዳንዶች የዓመት ቀለቧንና አልባሳቷን ይሸፍኑላት ነበር፡፡ ከእኔ ጋር ስንጨዋወት፣ መልሳ መላልሳ ‹ከጥቁር ሰማይ ስር› ስለተሰኘው መጽሐፌ ያላትን ስሜት ትነግረኝ ነበርና፣ ‹ከፈለግሽ ይህን መጽሐፍ በብሬል ቋንቋ ጽፈሽ፣ አሣታሚ አነጋግረሽ፣ የሚገኘውን ትርፍ ሙሉ ለሙሉ ልትወስጂው ትችያለሽ!› አልኳት፡፡ ደስታዋ ልክ አልነበረውም፡፡ ፋሲካ ሆነች፡፡ ለራሷ የሚጠቅም ብቻ ሳይሆን፣ ለመሰሎቿም ዋጋ ያለው ሥራ እንደሆነ፣ ስሟን በታሪክ መዝገብ ላይ የሚያሰፍር ነገር በመገኘቱ ደስታዋ በዛ፡፡ እዚያው እንደተቀመጥን ስልክ ደዋወለች፤ አሳታሚዎችን አነጋገረች፡፡ ታድዬ! አለች፡፡ እቅዳችን በቀላሉ የሚተገበር መሆኑን ነገረቺኝ፡፡ ሌላ ቀን፣ አራት ኪሎ፣ ምርፋቅ በተባለ ካፌና ሬስቶራንት ውስጥ ቡናችንን እየጣን ሳለ፣ አሁንም ‹ኧረ የዚያች ልጅ ነገር የት ደረሰ?› አልኩት፡፡
‹ለምንድነው አጥብቀህ የጠየቅከኝ?›
‹ቃሌን በልቼ…›
እንደዚያ ባለ ስሜት ውስጥ ሆነህ እውነቱን ልነግርህ አልደፈርኩም ነበር!› አለኝ፡፡
‹የተፈጠረ ነገር አለ?›
‹አዎን ቃልኪዳን .....…›
ከመጽሐፉ የተወሰደ።
ያልተቀበልናቸው ✍ እንዳለጌታ ከበደ
የገፅ ብዛት - *** የተለጠፈበት ዋጋ - 180 ብር
መሸጫ ዋጋ - 120 ብር
@Guramayelie 0912319263 Free delivery
🍁እውነት በሌለበት አለም ለመኖር
...... አልወለድም......
እውነት ነፍሳችን ውስጥ ትዘምራለች እና እሷን
በመኖር እናድምቃት ………
ከ''አልወለድም " አቤ ጉበኛ
• ◉ Join us share◉●••
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
...... አልወለድም......
እውነት ነፍሳችን ውስጥ ትዘምራለች እና እሷን
በመኖር እናድምቃት ………
ከ''አልወለድም " አቤ ጉበኛ
• ◉ Join us share◉●••
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁
ሠው ማለት እኮ የትዝታውና
የትውስታው ድምር ነው።
...... ህይወት የመርሳትና
የማስታወስ ሚዛን ናት....
ዶ/ር ምህረት ደበበ
• ◉ Join us share◉●••
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ሠው ማለት እኮ የትዝታውና
የትውስታው ድምር ነው።
...... ህይወት የመርሳትና
የማስታወስ ሚዛን ናት....
ዶ/ር ምህረት ደበበ
• ◉ Join us share◉●••
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁
እኔና አንተ አንድ ቦታ ላይ በተለያየ አቅጣጫ ፊታችንን አዙረን ብንቆም .. የኔ ቀኝ ያንተ ግራ ነው..ቀኝ ይሄ ነው ወይም ግራ ይሄ ነው ብዬህ ብከራከርህ ቂል..... ነኝ....
እንዳንተ አቋቋም ያንተ እውነት ነው .... እንደ እኔ ደግሞ የእኔ እውነት ይሆናል .... ባንተ እውነት ለማመን ... ያንተን ጫማ .... መሆን የለብኝም
የቆምኩበትን ሆኜ ለስህተትህ
ሂሣብ እየሠራሁ ስዳኝህ እቀሽማለሁ
(የራሣችንን እውነት እንኑር)
ጠበኛ እውነቶች በሜሪ ፈለቀ
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
እኔና አንተ አንድ ቦታ ላይ በተለያየ አቅጣጫ ፊታችንን አዙረን ብንቆም .. የኔ ቀኝ ያንተ ግራ ነው..ቀኝ ይሄ ነው ወይም ግራ ይሄ ነው ብዬህ ብከራከርህ ቂል..... ነኝ....
እንዳንተ አቋቋም ያንተ እውነት ነው .... እንደ እኔ ደግሞ የእኔ እውነት ይሆናል .... ባንተ እውነት ለማመን ... ያንተን ጫማ .... መሆን የለብኝም
የቆምኩበትን ሆኜ ለስህተትህ
ሂሣብ እየሠራሁ ስዳኝህ እቀሽማለሁ
(የራሣችንን እውነት እንኑር)
ጠበኛ እውነቶች በሜሪ ፈለቀ
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁
በግ ሆነህ የምትኖርበት እና በግነትህ
ለእርድ የሚቀርቡበት ዘመን ይለያያል...።
የጊዜ ጉዳዬ ነው እንጂ አንድ ቀን መበላትህ አይቀርም!!
....... መሆን ባለበት ሰአት መሆን ያለብህን ሁን!!
የአዲስ አበባ ውሾች
✍ዳንኤል ክብረት
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
በግ ሆነህ የምትኖርበት እና በግነትህ
ለእርድ የሚቀርቡበት ዘመን ይለያያል...።
የጊዜ ጉዳዬ ነው እንጂ አንድ ቀን መበላትህ አይቀርም!!
....... መሆን ባለበት ሰአት መሆን ያለብህን ሁን!!
የአዲስ አበባ ውሾች
✍ዳንኤል ክብረት
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁
ክርስቶስ ወ ገብረክርስቶስ
(ቴዎድሮስ ካሣሁን)
እዩት ይሔን ጠቢብ
ሸራው እስኪደማ፡ በቀይ እየወጋ
በደም እየሣለው፡
እንጨት አመሳቅሎ፡ ዳግም ክርስቶስን
ጨርቁ ላይ ሰቀለው፡፡
ቀራንዮ ሆነ የወጠረው ሸራ፡
ጎለጎታ ሆነ የወጠረው ሸራ፡
አሁን እስኪመስል ስቃዩ እያስፈራ፡፡
ደም ከደም አረገው አበዛበት ጣር
ብሩሹን አሹሎት እንደ ጎኑ ጦር፡፡
እየወጋ ሣለው፡ በጣም ጨከነበት፡
ገብረክርስቶስም ክርስቶስ ላይ ከፋ፡
የቆዳው ዓይነቱ በደም ተከልሎ ዘሩ እስከሚጠፋ
እየወጋ ሣለው፡ እየሣለ ወጋው፡
ዘሩ እስከማይለይ መልኩ ዝም ብሎ
ደሙ እስከሚናገር፡
የትም ያለ ፍቅር እንዳይኖረው አገር፡
እንዳንለው ፈረንጅ እንዳንለው ጥቁር፡
እንዳንለው ቀይ፡
በመስቀል ላይ ሞቶ ያየውን ስቃይ
በቆዳ በቀለም እንዳናሳንሰው
በደሙ ተሰቅሎ ሰው ያዳነውን ሰው፡፡
ከቀናት ባንዱ ዕለት፡
ሰዎች ሲሟገቱ በቀለሙ ጉዳይ፡ ሲከራከሩበት
በተመፃዳቂ የምሑር አንደበት፡
ባንዱ አፍ ሲጠቁር፡
ባንዱ አፍ ሲነጣ፡
መታገስ አቃተው ሠዓሊው ተቆጣ!
ሥሜቱ ገንፍሎ በብሩሽ ጫፍ ወጣ፡፡
ሐሣቡን የሚገልፅ ቀለም እስከሚያጣ፡
ሸራ ላይ ሰቀለው እንጨት አመሳቅሎ፡
አልወጣልህ አለው ፍቅርን ሥሎ ሥሎ፡፡
ሥሎ---ሥሎ----ሥሎ፡
ፍቅርን ሥሎ ሥሎ፡
በሣለው እየወጋ፡ በደማው እየቀባ፡
'ክርስቶስ ደሙ እንጂ ዘሩ አልተሰቀለም
እንጨቱ ላይ ያለው ዕውነት ይሔ አይደለም፡፡'
እያለ እስኪናገር የሥዕሉ አንደበት
ገብረክርስቶስም ለክርስቶስ 'ሚሆን ቀለም እስኪያልቅበት፡
በነጩ ሸራ ላይ እስካሁን የሚወርድ ደም አፈሰሰበት፡፡
ቀለም፡ ቀይ ቀለም
የደም ቀለም፡ የጥላ ቀለም
የሁሉም ነው'ንጂ የማንም አይደለም፡
ፍቅር ዘር አይደለም፡፡
ለሠዓሊና ገጣሚ ገ/ክርስቶስ ደስታ የተፃፈ
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ክርስቶስ ወ ገብረክርስቶስ
(ቴዎድሮስ ካሣሁን)
እዩት ይሔን ጠቢብ
ሸራው እስኪደማ፡ በቀይ እየወጋ
በደም እየሣለው፡
እንጨት አመሳቅሎ፡ ዳግም ክርስቶስን
ጨርቁ ላይ ሰቀለው፡፡
ቀራንዮ ሆነ የወጠረው ሸራ፡
ጎለጎታ ሆነ የወጠረው ሸራ፡
አሁን እስኪመስል ስቃዩ እያስፈራ፡፡
ደም ከደም አረገው አበዛበት ጣር
ብሩሹን አሹሎት እንደ ጎኑ ጦር፡፡
እየወጋ ሣለው፡ በጣም ጨከነበት፡
ገብረክርስቶስም ክርስቶስ ላይ ከፋ፡
የቆዳው ዓይነቱ በደም ተከልሎ ዘሩ እስከሚጠፋ
እየወጋ ሣለው፡ እየሣለ ወጋው፡
ዘሩ እስከማይለይ መልኩ ዝም ብሎ
ደሙ እስከሚናገር፡
የትም ያለ ፍቅር እንዳይኖረው አገር፡
እንዳንለው ፈረንጅ እንዳንለው ጥቁር፡
እንዳንለው ቀይ፡
በመስቀል ላይ ሞቶ ያየውን ስቃይ
በቆዳ በቀለም እንዳናሳንሰው
በደሙ ተሰቅሎ ሰው ያዳነውን ሰው፡፡
ከቀናት ባንዱ ዕለት፡
ሰዎች ሲሟገቱ በቀለሙ ጉዳይ፡ ሲከራከሩበት
በተመፃዳቂ የምሑር አንደበት፡
ባንዱ አፍ ሲጠቁር፡
ባንዱ አፍ ሲነጣ፡
መታገስ አቃተው ሠዓሊው ተቆጣ!
ሥሜቱ ገንፍሎ በብሩሽ ጫፍ ወጣ፡፡
ሐሣቡን የሚገልፅ ቀለም እስከሚያጣ፡
ሸራ ላይ ሰቀለው እንጨት አመሳቅሎ፡
አልወጣልህ አለው ፍቅርን ሥሎ ሥሎ፡፡
ሥሎ---ሥሎ----ሥሎ፡
ፍቅርን ሥሎ ሥሎ፡
በሣለው እየወጋ፡ በደማው እየቀባ፡
'ክርስቶስ ደሙ እንጂ ዘሩ አልተሰቀለም
እንጨቱ ላይ ያለው ዕውነት ይሔ አይደለም፡፡'
እያለ እስኪናገር የሥዕሉ አንደበት
ገብረክርስቶስም ለክርስቶስ 'ሚሆን ቀለም እስኪያልቅበት፡
በነጩ ሸራ ላይ እስካሁን የሚወርድ ደም አፈሰሰበት፡፡
ቀለም፡ ቀይ ቀለም
የደም ቀለም፡ የጥላ ቀለም
የሁሉም ነው'ንጂ የማንም አይደለም፡
ፍቅር ዘር አይደለም፡፡
ለሠዓሊና ገጣሚ ገ/ክርስቶስ ደስታ የተፃፈ
• ◉ Join us share◉●••
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁.... ወጣነት ማለት ፉሽን ተከታይ ዘናጭ ተሽቀርቃሪ ማለት አይደለም ወጣትነት ራስን በሱሶች ማጠር ማለት አንደለም።
"ወጣትነት ውቂያኖስ ነው" ወጣነት ማለት አድማሠ ሀላፊነት
ነው ... ወጣትነት እውቀት ለማስፉት የምንጋደልቀበት ሠአት ነው ወጣትነት
ከፍርሀት፣ አይቻልም እና አይሳካልኝም የሚለውን እስር በጣጥሶ ማለፍ
ነው።ወጣትነትለ አንዳች ስኬት በኩራት እና በሞራል መራመድ ነው።
ከ ኤጭ መፅሀፍ የተቀነጨበ ( አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
"ወጣትነት ውቂያኖስ ነው" ወጣነት ማለት አድማሠ ሀላፊነት
ነው ... ወጣትነት እውቀት ለማስፉት የምንጋደልቀበት ሠአት ነው ወጣትነት
ከፍርሀት፣ አይቻልም እና አይሳካልኝም የሚለውን እስር በጣጥሶ ማለፍ
ነው።ወጣትነትለ አንዳች ስኬት በኩራት እና በሞራል መራመድ ነው።
ከ ኤጭ መፅሀፍ የተቀነጨበ ( አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁ስኬት በትጋትና በስራ የተለወጡ ዕድሎች እንጂ ሌላ ምንም አይደለም።ድህነትም የባከኑ ዕድሎች ና ያልተጠቀምንበት ዕድሜ ውጤት ነው እንጂ የአርባ ቀን ዕድል አይደለም "ህይወት ረቂቅ ሚስጢር ናት"። አምላክ በጥበቡ በዚህ አለም ላይ ይህቺን ሚስጢራዊ ሕይወት ዕድሜ በሚባል አነስተኛ የጊዜ ከረጢት አደለን። ይህቺም ከረጢት በውስጧ ዕድል በተሠኙ ፈርጦች ተሞልታለች ከረጢቷን እንዳትሰረቅና ያለጊዜዋ አርጅታ ከጥቅም ውጪ እንዳትሆን ኋላፊነቱን ፈጣሪ ለእኛው ነው የሠጠን በከረጢቷ ውስጥ ያሉትም ፈርጦች አንድ በአንድ እያብለጨለጩ ከባለ ከረጢቱ እጅ ላይ ይፀድቃሉ። ከጊዜ ጋር የተቆራኙ ናቸውና በጊዜው ያልተጠቀምንባቸውን ዕድሎች ከጊዜ ጋር ላይመለሡ ትዝታቸውን አስታቅፈውን ይነጉዳሉ። ስኬት በትጋትና በስራ የተለወጡ ዕድሎች እንጂ ሌላ ምንም አይደለም። ድህነትም የባከኑ ዕድሎችን ያልተጠቀምንበት ዕድሜ ውጤት ነው እንጂ የአርባ ቀን ዕድል አይደለም።
የተቆለፈበት ቁልፍ
( ምህረት ደበበ) ዶ/ር
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የተቆለፈበት ቁልፍ
( ምህረት ደበበ) ዶ/ር
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🍁ሙሉጌታ ተስፉዬ የተባለ ገጣሚ
ምን ይላል መሠላችሁ! አለም ላይ ስትኖር ሁለት እድል አላችሁ ወይ ራሣችሁን ችላችሁ መቆም አለበለዚያ መቃብራችሁን ቆፍራችሁ መግባት። ሌላ አማራጭ የላችሁም ይላል..... የአለም ቁጥር አንድ ጀግና ማን እንደሆነ ታውቃላችሁ? ጀግና ማለት ጦር ሜዳ ብዙ ገድሎች የሰራ አይደለም። ሠው መግደል ጀግንነት ሣይሆን ሠይጣናዊት ነው። ጀግና ማለት ብዙ ብሮች ያሉት ሀብታም አይደለም ጀግና ማለት ጫካ ውስጥ የሠራውን ገድል ከተማ ውስጥ መጥቶ እየተኮፈሰ ይህን አደረኩኝ የሚል አይደለም!
ትልቅ እውነተኛ ጀግና አምባገነን መሪ ፊት አንዳችም ሣይፈራ እውነቱን የተናገረ እና ውስጡ ያለውን ስንፍና ያሸነፈ ብቻ ነው።
የቆሸሹ ሳቆች
(አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ምን ይላል መሠላችሁ! አለም ላይ ስትኖር ሁለት እድል አላችሁ ወይ ራሣችሁን ችላችሁ መቆም አለበለዚያ መቃብራችሁን ቆፍራችሁ መግባት። ሌላ አማራጭ የላችሁም ይላል..... የአለም ቁጥር አንድ ጀግና ማን እንደሆነ ታውቃላችሁ? ጀግና ማለት ጦር ሜዳ ብዙ ገድሎች የሰራ አይደለም። ሠው መግደል ጀግንነት ሣይሆን ሠይጣናዊት ነው። ጀግና ማለት ብዙ ብሮች ያሉት ሀብታም አይደለም ጀግና ማለት ጫካ ውስጥ የሠራውን ገድል ከተማ ውስጥ መጥቶ እየተኮፈሰ ይህን አደረኩኝ የሚል አይደለም!
ትልቅ እውነተኛ ጀግና አምባገነን መሪ ፊት አንዳችም ሣይፈራ እውነቱን የተናገረ እና ውስጡ ያለውን ስንፍና ያሸነፈ ብቻ ነው።
የቆሸሹ ሳቆች
(አዘርግ)
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም...
#ክፍል_1
ሞታ የለቅሶ ድንኳኗ ውስጥ የተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ሊቀብሯት በሳጥን አሽገው ጥጉ ላይ አስቀምጠዋት ሲላቀሱ የማስበው
'አልወዳትም እንጂ አልጠላትም' .... የሚለውን ነው... በሃሳቤ መሃል ከቤተሰብ ወይ ከወዳጅ አንዱ ሲያፈጥብኝ
"ወይኔ እህቴን .. ወይኔ እህቴን ... ትተሺኝ አትሂጂ .." እሪታዬን አቀልጠዋለሁ ... እንባዬ ይተባበረኛል::
እህቴ ናት ... አዎ የሞተችው እህቴ ናት ... ብዙ መለስተኛ ክፉ ነገሮች አድርጌባት አውቃለሁ ...
ለምሳሌ ለሰርጏ ሰዓታት ሲቀሯት የሙሽራ ልብሷን በእስኪሪብቶ ቀለም ቡራቡሬ እንዳደረግኩባት አይነት ትንንሽዬ ክፋቶች ...... ግን አልጠላትም!!!
ባሏን ከማባለግና ሰርጏን ከማበላሸት የትኛው ትልቅ ክፋት ነው?
"ካላንቺ እንዴት ልኑረው?" እያለ ወገቡን ተደግፎ ድንኳን ውስጥ ይዝረከረካል ባሏ ... እኔ ሰልችቶኝ እስካቆምኩበት ቀን ድረስ እኮ ከሚስቱጋ ከተኛበት ቀስቅሼ የማባልገው ሰውዬ ነበር!! .. እሺ ከኔና ከሱ ማናችን የባሰ ክፉ ነበርን ለሷ?
አያችሁ አልወዳትም እንጂ አልጠላትምኮ ...
ኦው የምርቃቷ ቀን የጫማ ሂሏን የሰበርኩባትን መቼም እንደክፋት አትቆጥሩብኝም ... ምርቃት የምታክል ክፋት !
ያስቃምኳት... ያሰከርኳት ... ያስጨስኳት .... ያጣበስኳት ... ይሄ መቼም ከውለታ እንጂ ከተንኮል ከተቆጠረ ... ደግ ነገር የለም ማለት እኮ ነው...ሆ!!
"እህቴ መካሪዬ ... " ... እናቴ አየችኛ ... ለቀስተኛውን ተቀላቅዬ የፈረደበት ዓይኔን ላስጨንቀው ...
እህቴ ክፉ ሴት ሆና አይደለም!! በተቃራኒው ከማውቃቸው ሰዎች ለፍፅምና የቀረበች መልካም ሴት ናት .... የማልጠላት ለዛ ነው ...
የማልወዳት በዚህ ፍፅምናዋ እሷ በፍሬም የተቀመጠች ሞዴል ሆና ቤተሰቦቼ እኔን በሷ አምሳል ጠፍጥፈው ሊሰሩኝ እያቦኩ የሚጠፈጥፉኝ ሁሌም በጅምር ያለሁ ቡኮ የሸክላ ጭቃ መሆኔ ነው ....
እሷ በትምህርቷ አንደኛ ስትወጣ 'እህትሽን አየሻት?' ያቦኩኛል .. ጎበዝ ተማሪ አድርገው ሊቀርፁኝ ሲጀምሩ እሷ በሆነኛው እስፖርት አሸንፋ ዋንጫ ይዛ ትመጣለች .....
ደሞ የጀመሩትን አፍርሰው ያቦኩኛል ... እስፖርተኛ እንድሆን ሊቀርፁኝ ይጀምራሉ ... ገና ቅርፅ ሳልይዝ እሷ በሆነኛው በጎ አድራጎት ተሳትፋ ስሟ ይወደሳል ... ደሞ ያፈርሱኛል ... ይጠፈጥፉኛል ..
'እህትሽን አየሻት?'
በተሳሳተ መንገድ አትረዱኝ 🤷🏽 ክፉ መስራት ፈልጌ አይደለም .... እኔ እሷን መሆን ብዙ ሞክሬ ያልተሳካልኝ ነገር ስለነበር ... የክፋት ሙከራዬ እሷን ወደ እኔ ማውረድ ነበር::.... ትዳር ባይኖራት ..... ባትመረቅ ... የክፋት ክፋቱ እሷ ማምለጫ አታጣም ነበር!! ....
ከሞት ማምለጫ የለውም እንጂ ህምምም... አሁንም በተሳሳተ መንገድ አትረዱኝ በመሞቷ አልተደሰትኩም:: በመሞቷ ከማንም በላይ የምጎዳው እኔ ነኝ...
ግማሹን ዘመኔን እኔ እሷን ለመምሰል ስጋጋጥ ... የቀረውን እሷ እኔን እንድትሆን ስጋጋጥ ነው በመሃል አየር ላይ በትናኝ የሞተችው .... እና አሁን ምን ልስራ? ማንን ልምሰል?
በሞቷም ልከተላት? ራሷን ብቻ ሳይሆን ያቺ በፍሬም የተቀመጠችልኝን ሞዴሌን ይዛት ነው የተቀበረችውኮ ..... ከኔ በላይ ማን ሊያለቅስላት ይችላል?
"እህቴ ... ምሳሌዬ ..... ወዮዮዮዮዮዮ ኡኡኡኡኡኡኡኡ" .... አብርዶ የነበረው ለቀስተኛ ማርሹን ጨምሮ እርርርርሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪ.....
"አይዞሽ! አይዞሽ ኤድዬ" ... ጀርባዬን ቸብ ቸብ ያደርጉኛል ...
እሷ ራሷን ሆና .. የምትፈልገውን አድርጋ ... የራሷን የህይወት መንገድ ሮጣ በ30 ዓመቷ ሞተች ... ቢያንስ ኖራለችኣ?
እኔ እሷን ስመስል ... እሷ እኔን እንድትመስል ተንኮል ስፅፍ 30 ዓመት .... ኖርኩ ነው የሚባለው?
ማነው የሞተው? እኔ ወይስ እሷ?
"ኤድዬ እህትሽን ትሰናበቻታለሽ?" ወደ ቀብር ሊንቀሳቀሱ ነው ... እናቴን አየኃት በተከፈተው ሳጥን ጠርዝ ላይ ድግፍ ብላ እህህህህ ትላለች ...
እሷን ነው የምሰናበተው ራሴን?
"ቆይ ትንሽ ደቂቃ" አልኩኝ ...... ፊቷን የማይበት ጉልበት እያሰባሰብኩ ... (ነፍስም ባይኖረውም... ባታየኝም) ጥፋተኝነት ሲሰማኝ ፊቷን እፈራዋለሁ
.....
"ጫማዬን የሰበርሽው አንቺ ነሽኣ?"
"አዎ... በምን አወቅሽ?" አላያትም.... በግድ አጠገቤ መጥታ እንዳያት ታስገድደኛለች
"ለምን? "
"እኔ እንጃ I guess ቀንቼ ነው" (ትስቅብኛለች)
"We talked about this አይደል እንዴ? Remember? አንቺ ዶክተር መሆን አትፈልጊም.. እኔ ነኝ የምፈልገው... እኔ ዘፋኝ መሆን አልፈልግም አንቺ ነሽ የምትፈልጊው... መሆን በማትፈልጊው ነገር ለምን ትቀኚብኛለሽ? እነ ማሚ እንዲበጠብጡሽ ለምን ትፈቅጅላቸዋለሽ?"
"አላውቅም!" (ታቅፈኛለች ... ጭንቅላቴን ያጣበበውን ብስጭት ... ቅናት ... ተንኳል .. ሀዘን ... ስብራት ... ታሪክ ... ባወራላት ደስ ይለኛል.... እየመጣ ያንቀኛል .... ለምን እንደሆነ በማይገባኝ ምክንያት ሽንፈቴን አምኖ መቀበል ይመስለኛል)
"በደም እህትሽ እንዳልሆንኩ ታውቂያለሽ? አንቺም እንደነሱ እያወቅሽ ነው ወይስ አታውቂም?" ይሄን ያልኳት እሷን መጉዳት ፈልጌ ይሁን መልሱን ፈልጌው አላውቅም::
ፊቷ ላይ መልሱን አገኘሁት:: አታውቅም!! በደቂቃዎች ቀድማኝ የተወለደች መንታ እህቷ መሆኔን ነው የምታውቀው::
"ኤድዬ እህትሽን መሰናበት ከፈለግሽ እየጠበቅንሽ ነው::"
"እሺ"
...... አልጨረስንም...........
ይቀጥላል .......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
#ክፍል_1
ሞታ የለቅሶ ድንኳኗ ውስጥ የተነጠፈው ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ሊቀብሯት በሳጥን አሽገው ጥጉ ላይ አስቀምጠዋት ሲላቀሱ የማስበው
'አልወዳትም እንጂ አልጠላትም' .... የሚለውን ነው... በሃሳቤ መሃል ከቤተሰብ ወይ ከወዳጅ አንዱ ሲያፈጥብኝ
"ወይኔ እህቴን .. ወይኔ እህቴን ... ትተሺኝ አትሂጂ .." እሪታዬን አቀልጠዋለሁ ... እንባዬ ይተባበረኛል::
እህቴ ናት ... አዎ የሞተችው እህቴ ናት ... ብዙ መለስተኛ ክፉ ነገሮች አድርጌባት አውቃለሁ ...
ለምሳሌ ለሰርጏ ሰዓታት ሲቀሯት የሙሽራ ልብሷን በእስኪሪብቶ ቀለም ቡራቡሬ እንዳደረግኩባት አይነት ትንንሽዬ ክፋቶች ...... ግን አልጠላትም!!!
ባሏን ከማባለግና ሰርጏን ከማበላሸት የትኛው ትልቅ ክፋት ነው?
"ካላንቺ እንዴት ልኑረው?" እያለ ወገቡን ተደግፎ ድንኳን ውስጥ ይዝረከረካል ባሏ ... እኔ ሰልችቶኝ እስካቆምኩበት ቀን ድረስ እኮ ከሚስቱጋ ከተኛበት ቀስቅሼ የማባልገው ሰውዬ ነበር!! .. እሺ ከኔና ከሱ ማናችን የባሰ ክፉ ነበርን ለሷ?
አያችሁ አልወዳትም እንጂ አልጠላትምኮ ...
ኦው የምርቃቷ ቀን የጫማ ሂሏን የሰበርኩባትን መቼም እንደክፋት አትቆጥሩብኝም ... ምርቃት የምታክል ክፋት !
ያስቃምኳት... ያሰከርኳት ... ያስጨስኳት .... ያጣበስኳት ... ይሄ መቼም ከውለታ እንጂ ከተንኮል ከተቆጠረ ... ደግ ነገር የለም ማለት እኮ ነው...ሆ!!
"እህቴ መካሪዬ ... " ... እናቴ አየችኛ ... ለቀስተኛውን ተቀላቅዬ የፈረደበት ዓይኔን ላስጨንቀው ...
እህቴ ክፉ ሴት ሆና አይደለም!! በተቃራኒው ከማውቃቸው ሰዎች ለፍፅምና የቀረበች መልካም ሴት ናት .... የማልጠላት ለዛ ነው ...
የማልወዳት በዚህ ፍፅምናዋ እሷ በፍሬም የተቀመጠች ሞዴል ሆና ቤተሰቦቼ እኔን በሷ አምሳል ጠፍጥፈው ሊሰሩኝ እያቦኩ የሚጠፈጥፉኝ ሁሌም በጅምር ያለሁ ቡኮ የሸክላ ጭቃ መሆኔ ነው ....
እሷ በትምህርቷ አንደኛ ስትወጣ 'እህትሽን አየሻት?' ያቦኩኛል .. ጎበዝ ተማሪ አድርገው ሊቀርፁኝ ሲጀምሩ እሷ በሆነኛው እስፖርት አሸንፋ ዋንጫ ይዛ ትመጣለች .....
ደሞ የጀመሩትን አፍርሰው ያቦኩኛል ... እስፖርተኛ እንድሆን ሊቀርፁኝ ይጀምራሉ ... ገና ቅርፅ ሳልይዝ እሷ በሆነኛው በጎ አድራጎት ተሳትፋ ስሟ ይወደሳል ... ደሞ ያፈርሱኛል ... ይጠፈጥፉኛል ..
'እህትሽን አየሻት?'
በተሳሳተ መንገድ አትረዱኝ 🤷🏽 ክፉ መስራት ፈልጌ አይደለም .... እኔ እሷን መሆን ብዙ ሞክሬ ያልተሳካልኝ ነገር ስለነበር ... የክፋት ሙከራዬ እሷን ወደ እኔ ማውረድ ነበር::.... ትዳር ባይኖራት ..... ባትመረቅ ... የክፋት ክፋቱ እሷ ማምለጫ አታጣም ነበር!! ....
ከሞት ማምለጫ የለውም እንጂ ህምምም... አሁንም በተሳሳተ መንገድ አትረዱኝ በመሞቷ አልተደሰትኩም:: በመሞቷ ከማንም በላይ የምጎዳው እኔ ነኝ...
ግማሹን ዘመኔን እኔ እሷን ለመምሰል ስጋጋጥ ... የቀረውን እሷ እኔን እንድትሆን ስጋጋጥ ነው በመሃል አየር ላይ በትናኝ የሞተችው .... እና አሁን ምን ልስራ? ማንን ልምሰል?
በሞቷም ልከተላት? ራሷን ብቻ ሳይሆን ያቺ በፍሬም የተቀመጠችልኝን ሞዴሌን ይዛት ነው የተቀበረችውኮ ..... ከኔ በላይ ማን ሊያለቅስላት ይችላል?
"እህቴ ... ምሳሌዬ ..... ወዮዮዮዮዮዮ ኡኡኡኡኡኡኡኡ" .... አብርዶ የነበረው ለቀስተኛ ማርሹን ጨምሮ እርርርርሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪ.....
"አይዞሽ! አይዞሽ ኤድዬ" ... ጀርባዬን ቸብ ቸብ ያደርጉኛል ...
እሷ ራሷን ሆና .. የምትፈልገውን አድርጋ ... የራሷን የህይወት መንገድ ሮጣ በ30 ዓመቷ ሞተች ... ቢያንስ ኖራለችኣ?
እኔ እሷን ስመስል ... እሷ እኔን እንድትመስል ተንኮል ስፅፍ 30 ዓመት .... ኖርኩ ነው የሚባለው?
ማነው የሞተው? እኔ ወይስ እሷ?
"ኤድዬ እህትሽን ትሰናበቻታለሽ?" ወደ ቀብር ሊንቀሳቀሱ ነው ... እናቴን አየኃት በተከፈተው ሳጥን ጠርዝ ላይ ድግፍ ብላ እህህህህ ትላለች ...
እሷን ነው የምሰናበተው ራሴን?
"ቆይ ትንሽ ደቂቃ" አልኩኝ ...... ፊቷን የማይበት ጉልበት እያሰባሰብኩ ... (ነፍስም ባይኖረውም... ባታየኝም) ጥፋተኝነት ሲሰማኝ ፊቷን እፈራዋለሁ
.....
"ጫማዬን የሰበርሽው አንቺ ነሽኣ?"
"አዎ... በምን አወቅሽ?" አላያትም.... በግድ አጠገቤ መጥታ እንዳያት ታስገድደኛለች
"ለምን? "
"እኔ እንጃ I guess ቀንቼ ነው" (ትስቅብኛለች)
"We talked about this አይደል እንዴ? Remember? አንቺ ዶክተር መሆን አትፈልጊም.. እኔ ነኝ የምፈልገው... እኔ ዘፋኝ መሆን አልፈልግም አንቺ ነሽ የምትፈልጊው... መሆን በማትፈልጊው ነገር ለምን ትቀኚብኛለሽ? እነ ማሚ እንዲበጠብጡሽ ለምን ትፈቅጅላቸዋለሽ?"
"አላውቅም!" (ታቅፈኛለች ... ጭንቅላቴን ያጣበበውን ብስጭት ... ቅናት ... ተንኳል .. ሀዘን ... ስብራት ... ታሪክ ... ባወራላት ደስ ይለኛል.... እየመጣ ያንቀኛል .... ለምን እንደሆነ በማይገባኝ ምክንያት ሽንፈቴን አምኖ መቀበል ይመስለኛል)
"በደም እህትሽ እንዳልሆንኩ ታውቂያለሽ? አንቺም እንደነሱ እያወቅሽ ነው ወይስ አታውቂም?" ይሄን ያልኳት እሷን መጉዳት ፈልጌ ይሁን መልሱን ፈልጌው አላውቅም::
ፊቷ ላይ መልሱን አገኘሁት:: አታውቅም!! በደቂቃዎች ቀድማኝ የተወለደች መንታ እህቷ መሆኔን ነው የምታውቀው::
"ኤድዬ እህትሽን መሰናበት ከፈለግሽ እየጠበቅንሽ ነው::"
"እሺ"
...... አልጨረስንም...........
ይቀጥላል .......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ
አልጠላትም .... ክፍል #2
"ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?"
"ደሞ ጀመረሽ .... ተይ ኤዱ እረፊ.... "
"ንገረኝ... ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! ... ንገረኝ!!" እጮሃለሁ ... በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ .... ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ ...
"አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!" ይለኛል:: ከሚስቱ ንፁህ ልብ እና ከእኔ እብድ ጭን መሃል እየዋለለ ... ቃላቶቹ አፉን ለቀው ሲወጡ ይጎመዝዙታል..... ያስታውቅበታል:: .....
ፍቅር ይሁን ተንኮል አልጋው ላይ የምሰራው አይገባኝም ..... ፍቅር የያዘኝ በውጊያችን መሃል ከሚነግረኝ ቃላቶች ነው .... የሰውነታችን ግብ ግብ ብዙም አይስበኝም ....
እሱ ከህሊናው ይልቅ ግለቱ ያሾረዋል!! ... እኔ ከህሊናዬ ይልቅ ቅናቴ ያነደኛል:: ... ሁለታችንም ፀፀት አለብንኮ .... እንደ vampire diaries ቫምፓየሮች ... let us shut it down! ብለን የምንዘጋው የህሊና ማስቀመጫ ሳጥን የለንም ...
ነገሩ አንደኛው ስሜት ሌላኛውን የመደፍጠጥ ጉልበቱ ነው .... እሱ ፀፀቱን በደምስሩ የሚንቀለቀል ግለቱ ይበልጥበታል:: እኔ ቅናቴና እሷን ለመብለጥ ያለኝ ፉክክር ፀፀቴን በብዙ እጥፍ ያስከነዳል:: ... ወጥረን እንዋጋለን!!
እኔ እሷ መሳተፏን እንኳን በማታውቀው ውግያ ማሸነፌ ሲነገረኝ ..... የምን ፀፀት ... የምን ህሊና... የምን ሲኦል .....
"ለእሷ እንዲህ አድርገህላት ታውቃለህ?"
"አዎ"
"አልፈልግም በቃ አቁም!! .... አልፈልግም አልኩ እኮ " እጮሃለሁ ....
"እሷ ግን እንዳንቺ አትጣፍጠኝም!" (ውሸቱን እንደሆነ አውቃለሁ .... ቢሆንም ደስ ይላል)
"እሺ አታቁም .... ቀጥል" እላለሁ ፈገግ ብዬ
.....
.....
....
አንድ ቀን ሀቅ አመለጠው ..."እውነቱን ልንገርሽ ... አልጋ ላይ ትበልጫታለሽ .... ልቧ ግን ይበልጥሻል:: ንፁህ ሴት ናት እሷ!"
"ውረድልኝ ወደዛ .... እላዬ ላይ ዘጥ ዘጥ እያልክ ስለንፁህነት በሙሉ አፍህ ታወራኛለህ?"
አስጠላኝ ..... ሲደውል አላነሳለትም .... በየቀኑ የሚፀፀትበትን ውጊያ ለመዋጋት ለምን እንደሚለምነኝም አይገባኝም ..... !!!
.....
.....
...
"አይዞሽ ኤዱ አይዞሽ.." ይለኛል የእህቴን ሬሳ ልሰናበት በቆምኩበት የሚንዠቀዠቅ እንባዬን እያየ
'የምርህን ነው ግን እንዲህ እየተንፈራፈርክ የምታለቅስላት?' ልለው ያምረኝና ... እኔስ የምሬን ነው? ለምንድነው የማለቅሰውስ? ... ምናልባት እሱም ከቅንዝራምነቱ አስበልጦ አይወዳት ይሆናል እንጂ ይወዳታልኮ .... እኔም ከቅናቴ አያይልም እንጂ.... እህቴኮ ናት!!
አለቀስኩ ..... ምርር ብዬ እየተንገፈገፍኩ አለቀስኩ ... ለሷ ይሁን ... ለራሴ... ለሀጢያቴ ... ለፀፀቴ ..... ብቻ ድንኳኑ ገና አሁን ሞቷን የተረዳ ይመስል በለቅሶ ግልብጥብጡ እስኪወጣ እሪሪሪሪሪሪሪ አልኩ .....
"ገደልሽ ..... ገደልሽኝ ...... ገደልሽኝ" ደጋግሜ የምለው ይሄን ነው ...... ያደረግኳትን ሁሉ በሞቷ ተበቀለችኝ ....
......
የሙሽራ ቀሚሷን ካበላሸሁባት በኃላ ... ለወራት አኩርፋኝ ነበር .... ሌላ የተገኘውን ቀሚስ ሚዜዎቿ ተከራይተው ተሞሽራ አለፈ:: ....
"ትጠይኛለሽ?" አለችኝ ከወራት በኃላ እቤት መጥታ ...
"አልጠላሽም!" አልኳት
"ታዲያ ለምንድነው ሀዘኔን ማየት የምትፈልጊው? እኔ ምንድነው የበደልኩሽ?"
"ምንም! ...... አላውቅም!! ምናልባት አንቺን ከምወድሽ በላይ ራሴን እጠላዋለሁ መሰለኝ .... አላውቅም!!"
"ኤዱዬ በስመአብ ወልድ .... !!(አማተበች) እሺ ለምን አታወሪኝም? ልስማሽ ንገሪኝ!"
"መናገር እንደማይሆንልኝ ታውቂያለሽ!"
አቅፋኝ ብዙ ቆየችና "እሺ እኔ ምን ላድርግልሽ? ኤድዬ ለኔኮ ያው መንታ እህቴ ነሽ.... ከአንድ ማህፀን አለመውጣታችን it doesn’t matter at all... እንዲህ አድርጊ በይኝ ላንቺ ጥሩ ስሜት ከሰጠሽ አደርጋለሁ::"
"ማሸነፍሽን ተይኝ!!" አልኳት ሳላስበው .... ግራ ገባት .... "አየሽ .... የሰርግ ቀንሽን አበላሽቼብሽ እንኳን ምንም እንዳላደረግኩኝ .... ጭራሽ ታዝኚልኛለሽ .... እኔ ልጥልሽ እታገላለሁ .... አንቺ ሳትታገዪ ሁሌም ታሸንፊኛለሽ .... ተይ በቃ .... እንደ እኔ ክፉ መሆን ባትችዪ እንኳን መልካም አትሁኚልኝ!!"...
በጣም ግራ ተጋብታ ስታየኝ ቆይታ
"ኤዱዬ እባክሽ ሳይካትሪስትጋ ሂጂ .... ቢያንስ ስትተነፍሺ ይወጣልሻል:: ቁጣሽ ይበርዳል!!" አለችኝ ...... አልሰማችኝም ..... ያልኳት አንዱም አልገባትም ..... አሁንም በለጠችኝ!!! ለዛ ነው የማላወራው .... ለማንም አይገባም ....
......
.....
....
"ገደልሽኝ .... ገደልሽኝ ..... " እሪታዬን ማቆም አቃተኝ ..... ድምፄ እየተዘጋ መጣ ..... አባቴ መጥቶ ከወደቅኩበት አነሳኝ .....
"ልቀቀኝ .... ልቀቀኝ!" ብዬ የጮህኩት ምንም የማክበር ለዛ በሌለው ቁጣ ነው .... ደንግጦ እጁን አሸሸ.... ራሴን ፈራሁት ... እሱም የፈራኝ ይመስላል ...... እንዳልፈነዳ እና እንዳልፈጀው ....
......
.....
.....
ለመጨረሻ ጊዜ 'አባ' ብዬ የጠራሁት ቀን 17 ዓመቴ ነበር ..... እንባ እና ንፍጤ ፊቴ ላይ ተለዋውሰው .... እንደ አባት መከታ እንዲሆነኝ ዓይን ዓይኑን እያየሁ ... ባለፈው እህቴ ከትምህርት ቤት ስትመለስ መንገድ ላይ ጎረምሳ በጥፊ መቷት ... እያለቀሰች ስትነግረው ደም ስሩ ተገታትሮ እየፈላ ሄዶ ልጁን አሩን እንዳበላው .... 'እኔ አባትሽ እያለሁ' እንዲለኝ .....የእኔማ ይብሳል .... ይገድላቸዋል.... የገዛ ቤቱ ... ልጁ ተደፍራ ... አለቀላቸው ....
"አባ ..." መናገር አቅቶኝ እንሰቀሰቃለሁ .... ሲጨነቅ ቆይቶ
"ይሄን ጉድ ለማንም እንዳትናገሪ የኔ ልጅ !!" አለኝ ... የቱን ጉድ እንደሆነም በደንብ አልገባኝም ... እኔ በአራት ጎረምሳ መደፈሬ? ወይስ ከደፋሪዎቹ አንዱ አብሮን የሚኖረው የሱ ወንድም ልጅ መሆኑ? እቤቱ መሆኑ? ....
"የኔ መደፈር ነው የሚያሳስብህ ስምህ?" አልኩት ተናግሬው በማላውቀው ቁጣ
"መደፈር ብለሽ ጭራሽ ነገሩን አታጋኚው .... ድንግል የነበርሽ ነው የሚመስለው:: ሲጀመር ክፍልሽ ድረስ አራት ጎረምሳ ምን ስታደርጊ አስገባሽ?"
እንባዬ ደረቀ ..."ቤቱ ነውኮ .... ወንድሜ ነውኮ .... እህቴ ናት ብሎ ነው ለጏደኞቹ ያስተዋወቀኝ....ሰላም ልንልሽ ነው ብለው ነው የገቡት ... ውጡ ልበላቸው? ይሄ ይሆናል ብዬ አስባለሁ?" ማስረዳት ቸገረኝ.....
"ወንድምሽ አይደለም:: ልጄ ... ነገሩን የባሰ አፀያፊ እያስመሰልሽው ነው:: ... በደም እንደማትዛመዱ ታውቂያለሽ!! ቀድሞውኑ እንደ እህትሽ ስብስብ ብለሽ ብትቀመጪ ......"
ከዛ በኃላ ያወራውን ብዙም አልሰማሁትም ....
"እሱ ወንድሜ ካልሆነ ... እሷስ በምን በኩል እህቴ ሆነች? አይደለችም!" አልኩት .....
........ አልጨረስንም ..........
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልጠላትም .... ክፍል #2
"ከእኔና ከርሷ ምረጥ ብትባል?"
"ደሞ ጀመረሽ .... ተይ ኤዱ እረፊ.... "
"ንገረኝ... ምን መስማት እንደምፈልግ ታውቃለህ!! ... ንገረኝ!!" እጮሃለሁ ... በጥፍሬ ቆዳውን እጫነዋለሁ .... ሚስቱ(እህቴ) ሰውነቱ ላይ ምንም ምልክት እንድታገኝበት አይፈልግምኣ ...
"አንቺ!!.. አንቺ ትበልጫታለሽ!" ይለኛል:: ከሚስቱ ንፁህ ልብ እና ከእኔ እብድ ጭን መሃል እየዋለለ ... ቃላቶቹ አፉን ለቀው ሲወጡ ይጎመዝዙታል..... ያስታውቅበታል:: .....
ፍቅር ይሁን ተንኮል አልጋው ላይ የምሰራው አይገባኝም ..... ፍቅር የያዘኝ በውጊያችን መሃል ከሚነግረኝ ቃላቶች ነው .... የሰውነታችን ግብ ግብ ብዙም አይስበኝም ....
እሱ ከህሊናው ይልቅ ግለቱ ያሾረዋል!! ... እኔ ከህሊናዬ ይልቅ ቅናቴ ያነደኛል:: ... ሁለታችንም ፀፀት አለብንኮ .... እንደ vampire diaries ቫምፓየሮች ... let us shut it down! ብለን የምንዘጋው የህሊና ማስቀመጫ ሳጥን የለንም ...
ነገሩ አንደኛው ስሜት ሌላኛውን የመደፍጠጥ ጉልበቱ ነው .... እሱ ፀፀቱን በደምስሩ የሚንቀለቀል ግለቱ ይበልጥበታል:: እኔ ቅናቴና እሷን ለመብለጥ ያለኝ ፉክክር ፀፀቴን በብዙ እጥፍ ያስከነዳል:: ... ወጥረን እንዋጋለን!!
እኔ እሷ መሳተፏን እንኳን በማታውቀው ውግያ ማሸነፌ ሲነገረኝ ..... የምን ፀፀት ... የምን ህሊና... የምን ሲኦል .....
"ለእሷ እንዲህ አድርገህላት ታውቃለህ?"
"አዎ"
"አልፈልግም በቃ አቁም!! .... አልፈልግም አልኩ እኮ " እጮሃለሁ ....
"እሷ ግን እንዳንቺ አትጣፍጠኝም!" (ውሸቱን እንደሆነ አውቃለሁ .... ቢሆንም ደስ ይላል)
"እሺ አታቁም .... ቀጥል" እላለሁ ፈገግ ብዬ
.....
.....
....
አንድ ቀን ሀቅ አመለጠው ..."እውነቱን ልንገርሽ ... አልጋ ላይ ትበልጫታለሽ .... ልቧ ግን ይበልጥሻል:: ንፁህ ሴት ናት እሷ!"
"ውረድልኝ ወደዛ .... እላዬ ላይ ዘጥ ዘጥ እያልክ ስለንፁህነት በሙሉ አፍህ ታወራኛለህ?"
አስጠላኝ ..... ሲደውል አላነሳለትም .... በየቀኑ የሚፀፀትበትን ውጊያ ለመዋጋት ለምን እንደሚለምነኝም አይገባኝም ..... !!!
.....
.....
...
"አይዞሽ ኤዱ አይዞሽ.." ይለኛል የእህቴን ሬሳ ልሰናበት በቆምኩበት የሚንዠቀዠቅ እንባዬን እያየ
'የምርህን ነው ግን እንዲህ እየተንፈራፈርክ የምታለቅስላት?' ልለው ያምረኝና ... እኔስ የምሬን ነው? ለምንድነው የማለቅሰውስ? ... ምናልባት እሱም ከቅንዝራምነቱ አስበልጦ አይወዳት ይሆናል እንጂ ይወዳታልኮ .... እኔም ከቅናቴ አያይልም እንጂ.... እህቴኮ ናት!!
አለቀስኩ ..... ምርር ብዬ እየተንገፈገፍኩ አለቀስኩ ... ለሷ ይሁን ... ለራሴ... ለሀጢያቴ ... ለፀፀቴ ..... ብቻ ድንኳኑ ገና አሁን ሞቷን የተረዳ ይመስል በለቅሶ ግልብጥብጡ እስኪወጣ እሪሪሪሪሪሪሪ አልኩ .....
"ገደልሽ ..... ገደልሽኝ ...... ገደልሽኝ" ደጋግሜ የምለው ይሄን ነው ...... ያደረግኳትን ሁሉ በሞቷ ተበቀለችኝ ....
......
የሙሽራ ቀሚሷን ካበላሸሁባት በኃላ ... ለወራት አኩርፋኝ ነበር .... ሌላ የተገኘውን ቀሚስ ሚዜዎቿ ተከራይተው ተሞሽራ አለፈ:: ....
"ትጠይኛለሽ?" አለችኝ ከወራት በኃላ እቤት መጥታ ...
"አልጠላሽም!" አልኳት
"ታዲያ ለምንድነው ሀዘኔን ማየት የምትፈልጊው? እኔ ምንድነው የበደልኩሽ?"
"ምንም! ...... አላውቅም!! ምናልባት አንቺን ከምወድሽ በላይ ራሴን እጠላዋለሁ መሰለኝ .... አላውቅም!!"
"ኤዱዬ በስመአብ ወልድ .... !!(አማተበች) እሺ ለምን አታወሪኝም? ልስማሽ ንገሪኝ!"
"መናገር እንደማይሆንልኝ ታውቂያለሽ!"
አቅፋኝ ብዙ ቆየችና "እሺ እኔ ምን ላድርግልሽ? ኤድዬ ለኔኮ ያው መንታ እህቴ ነሽ.... ከአንድ ማህፀን አለመውጣታችን it doesn’t matter at all... እንዲህ አድርጊ በይኝ ላንቺ ጥሩ ስሜት ከሰጠሽ አደርጋለሁ::"
"ማሸነፍሽን ተይኝ!!" አልኳት ሳላስበው .... ግራ ገባት .... "አየሽ .... የሰርግ ቀንሽን አበላሽቼብሽ እንኳን ምንም እንዳላደረግኩኝ .... ጭራሽ ታዝኚልኛለሽ .... እኔ ልጥልሽ እታገላለሁ .... አንቺ ሳትታገዪ ሁሌም ታሸንፊኛለሽ .... ተይ በቃ .... እንደ እኔ ክፉ መሆን ባትችዪ እንኳን መልካም አትሁኚልኝ!!"...
በጣም ግራ ተጋብታ ስታየኝ ቆይታ
"ኤዱዬ እባክሽ ሳይካትሪስትጋ ሂጂ .... ቢያንስ ስትተነፍሺ ይወጣልሻል:: ቁጣሽ ይበርዳል!!" አለችኝ ...... አልሰማችኝም ..... ያልኳት አንዱም አልገባትም ..... አሁንም በለጠችኝ!!! ለዛ ነው የማላወራው .... ለማንም አይገባም ....
......
.....
....
"ገደልሽኝ .... ገደልሽኝ ..... " እሪታዬን ማቆም አቃተኝ ..... ድምፄ እየተዘጋ መጣ ..... አባቴ መጥቶ ከወደቅኩበት አነሳኝ .....
"ልቀቀኝ .... ልቀቀኝ!" ብዬ የጮህኩት ምንም የማክበር ለዛ በሌለው ቁጣ ነው .... ደንግጦ እጁን አሸሸ.... ራሴን ፈራሁት ... እሱም የፈራኝ ይመስላል ...... እንዳልፈነዳ እና እንዳልፈጀው ....
......
.....
.....
ለመጨረሻ ጊዜ 'አባ' ብዬ የጠራሁት ቀን 17 ዓመቴ ነበር ..... እንባ እና ንፍጤ ፊቴ ላይ ተለዋውሰው .... እንደ አባት መከታ እንዲሆነኝ ዓይን ዓይኑን እያየሁ ... ባለፈው እህቴ ከትምህርት ቤት ስትመለስ መንገድ ላይ ጎረምሳ በጥፊ መቷት ... እያለቀሰች ስትነግረው ደም ስሩ ተገታትሮ እየፈላ ሄዶ ልጁን አሩን እንዳበላው .... 'እኔ አባትሽ እያለሁ' እንዲለኝ .....የእኔማ ይብሳል .... ይገድላቸዋል.... የገዛ ቤቱ ... ልጁ ተደፍራ ... አለቀላቸው ....
"አባ ..." መናገር አቅቶኝ እንሰቀሰቃለሁ .... ሲጨነቅ ቆይቶ
"ይሄን ጉድ ለማንም እንዳትናገሪ የኔ ልጅ !!" አለኝ ... የቱን ጉድ እንደሆነም በደንብ አልገባኝም ... እኔ በአራት ጎረምሳ መደፈሬ? ወይስ ከደፋሪዎቹ አንዱ አብሮን የሚኖረው የሱ ወንድም ልጅ መሆኑ? እቤቱ መሆኑ? ....
"የኔ መደፈር ነው የሚያሳስብህ ስምህ?" አልኩት ተናግሬው በማላውቀው ቁጣ
"መደፈር ብለሽ ጭራሽ ነገሩን አታጋኚው .... ድንግል የነበርሽ ነው የሚመስለው:: ሲጀመር ክፍልሽ ድረስ አራት ጎረምሳ ምን ስታደርጊ አስገባሽ?"
እንባዬ ደረቀ ..."ቤቱ ነውኮ .... ወንድሜ ነውኮ .... እህቴ ናት ብሎ ነው ለጏደኞቹ ያስተዋወቀኝ....ሰላም ልንልሽ ነው ብለው ነው የገቡት ... ውጡ ልበላቸው? ይሄ ይሆናል ብዬ አስባለሁ?" ማስረዳት ቸገረኝ.....
"ወንድምሽ አይደለም:: ልጄ ... ነገሩን የባሰ አፀያፊ እያስመሰልሽው ነው:: ... በደም እንደማትዛመዱ ታውቂያለሽ!! ቀድሞውኑ እንደ እህትሽ ስብስብ ብለሽ ብትቀመጪ ......"
ከዛ በኃላ ያወራውን ብዙም አልሰማሁትም ....
"እሱ ወንድሜ ካልሆነ ... እሷስ በምን በኩል እህቴ ሆነች? አይደለችም!" አልኩት .....
........ አልጨረስንም ..........
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም .....#3
እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር:: ስለምወዳት አይደለም !!!.... በቁሟ ልበልጣት .... ላሸንፋት ነበር ትግሌ ..... ሞቷማ ኪሳራዬ ነው::
የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች ........ ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ .... የተንጨባረረው ፀጉሯ ....የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ ... የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ::
"ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴት እንደምወደው እያወቅሽ? ምን ብበድልሽ ነው እንዲህ የከፋሽብኝ? እስኪ ንገሪኝ እኔ ምንድነው ያደረግኩሽ?" ከንፈሯ ይንቀጠቀጣል..... እንባዋ ይከታተላል ..... አሳዘነችኝ .... ማታ አልጋቸው ላይ ሲዋደቁ የእኔን ስም እንደጠራባት ነገረችኝ ... ፈገግታዬ አመለጠኝ::
"ይሄን ነው prove ማድረግ የፈለግሽው? ከኔ የተሻልሽ መሆንሽን ከባሌ ጋር ተኝተሽ ነው ማረጋገጥ የምትፈልጊው?" እየተናደደች መጣች ..." .... ጤነኛ አይደለሽም ..... ይሄ በሽታ ነው!..... " ደሞ ምልስ ትልና አሳዛኝ ትሆናለች ... "እንዴት ክፉ ነሽ ግን በማሪያም?...." ኩርምት ብላ ትንሰቀሰቃለች ........
ዝም ብዬ እሰማታለሁ:: .... ስታለቅስ... ምን ያህል ክፉ ሴት እንደሆንኩ ቃላት እየቀያየረች ስትነግረኝ... ስትናደድ ... አንድ ሰዓት ያህል ዝም ብዬ ሰማኃት ...
ለምንድነው የመሸነፍ እንጂ የድል ስሜት የማይሰማኝ ታዲያ? ..... በክፋት መብለጥ የለም ይሆናል....
"ታውቂያለሽ ወንድምሽ ከደፈረኝ በኃላ አብሬው የተኛሁት ወንድ ባልሽ ነው!!" አልኳት .... (አታውቅም... እንደማታውቅም አውቃለሁ:: .... ፊቷ የሆነ ነገር የፈነዳበት ይመስል ተመሰቃቀለ::)
"ቤተሰቦችሽ እኔ ለተደፈርኩት ... እህትሽ ከሰማች ትጎዳለች ... እንዳትሰማ ብለው ተጠነቀቁልሽ:: ... አስበሽዋል? እኔ እሳት ውስጥ ሆኜ እየነደድኩ .... ሙቀቱ አንቺን እንዳይነካሽ እየከሰልኩ ዝምም ጭጭጭጭ ብዬ ስነድ?"
ዝም አለች:: ክው ብላ ደርቃ ከአፌ የሚወጡት ቃላት የሆኑ የሞት ፍላፃዎች ይመስሉ እየተንቀጠቀጠች ትጠብቃቸዋለች .....
ሁሌም እንደዛ ነበር ... የሆነ የተረገመ ቀን እቤታችን የመጣች እንግዳ
"በስመአብ ቁልጭ እናትሽ አይደል እንዴ? ነፍሷን ይማረው ፀጉሯን እንዲህ ማስያዝ ትወድ ነበር እሷም!" ብላ የማውቅ የመሰላትን ቦንብ ከማፈንዳቷ ቀን በፊት
'ውይ ልጄ ደረቅ ዳቦ አትወድምኮ' ተብሎ እኔ ደረቅ ዳቦ ስበላ ለእህቴ እንቁላል መሰራቱን በክፉ ተርጉሜው አላውቅም ነበር::
'እሷ ጎበዝ ተማሪ ስለሆነች' ተብሎ እሷ የግል ትምህርት ቤት ስትማር እኔ የመንግስት መማሬን ጉብዝናዋ የሰጣት ሽልማት ነው ብዬ ከማሰብ ዘልዬ አላውቅም....
'እሷ ቆንጆ ስለሆነች ጎረምሳ አያስኬዳትም' በሚል የሚያመላልሳት መኪና ሲከራዩላት ... እኔ ጥፍጥፍ መሆኔን አምኜ ከሷ ትምህርት ቤት የሚርቅ ትምህርት ቤቴን መንገድ በእግሬ እየፈጨሁ ለእህቴ ጥበቃ ከመደሰት ያለፈ የተሰማኝ አልነበረም::
እህቴ ናታ.... በመልክም በባህሪም በጭራሽ የማንመሳሰል መንታ እህቴ ....
"እናቴ ማናት?" ብዬ ጎፈላሁ እንግዳዋ ከሄደች በኃላ ..... 13 ዓመቴ ነው:: እናቴ(አሳዳጊዬ) እህቴ እንዳትሰማ እሽሽሽሽ አስብላኝ
"ይሄን ነገር ግን በፍፁም እህትሽ እንዳትሰማ... እንዴት እንደምትወድሽ ታውቂያለሽ አይደል? ቃል ግቢልኝ በፍፁም ለእህትሽ እንዳትነግርያት .... " ብላ መርዶዬን ነገረችኝ .... እናቴ የኛን ቤት ተከራይታ የምትኖር የቡና ቤት ሴት እንደነበረችና እኔን ስትወልድ እንደሞተች ነገረችኝ .....
አሳዳጊዎቼ ልጅ የመውለድ ተስፋቸው ባዶ መሆኑን በዶክተርም በጥበቃ ብዛትም ባረጋገጡበት ወቅት የእኔ እናት እንደ ተዓምር ከማን እንዳረገዘች የማታውቀውን ልጅ ልታስወርድ ዱብ ዱብ ስትል ነው አሳዳጊዎቼ በደስታ እኔን ሊያሳድጉኝ ቃል ገብተውላት እናቴ የወለደችኝ .... ቆይ ....!!!! እህቴ ከእኔ ጋር ግብ ግብ የጀመረችው ገና ሳላውቃት
ሳታውቀኝ ... በእናቴ ሆድ ሆኜ ነው...
ለዓመታት ልጅ አልሸከም ያለው የአሳዳጊዬ ማህፀን ልክ እናቴ ሆድ እኔ መደላደል ስጀምር እህቴን ቋጠረ:: .... ውድድሩ ተጀመረ....
"በቃ አሁን የራሳችንን ልጅ ስላገኘን ልጅሽን የማሳደግ ፍላጎታችንን ትተነዋል" ብለዋት እንደነበር አድጌ ያቺ እንግዳ ናት የምትነግረኝ ... እናቴ በማላውቀው ምክንያት ልትወልደኝ ወሰነች.... ስትወልደኝ ሞተች:: አሳዝኛቸው.... ወይም ልውሰዳት ያለ ዘመድ ስለጠፋ... አልያም እግዜሩን ፈርተው ለፅድቅ ትሆነናለች ብለው ... አላውቅም:: ወሰዱኝ...... በወሩ እህቴ .... መንታዬ ተወለደች::
ቤተሰብ ያጣሁት እኔ .... የኖርኩት ህይወት ሁሉ እንክትክት ብሎ የውሸት ካብ ሆኖ የተናደብኝ እኔ .... የተዋሸሁት እኔ .... "እሷ ከሰማች ይከፋታል..." ተብሎ የምትጠበቀው እሷ ....
"ለምን አልነገርሽኝም? እንዲህ ሁሉ ስትሆኚ ምናለ ብትነግሪኝ? ይሄ ጅብ እንዴት እህቱ ላይ እንዲህ ያደርጋል?" አለችኝ መልሳ ወንድሜ የምትለው የአጎቷ ልጅ ከጏደኞቹጋ ያደረገኝን ስነግራት ... ባሏን እንዳባለግኩባት ረስታው አቅፋኝ ለእኔ መንገብገብ ጀመረች .....
"ቤተሰቦችሽ ሁሉም ነገር በደም ካልተገመደ ዋጋው አይታያቸውም ..... በደም ስለማንገናኝ እህቱ አልነበርኩም ..... ደም ስላልፈሰሰኝ ደፈረኝ እንዳልል ዝም አስባሉኝ .... ስህተት ነው ተባለለት .... ድሮም የጀመረችው ነው ተባለና የሱን አውሬነት በእኔ ጥፋት ከደኑለት ..... እሽሽሽሽሽሽ ዝም በይ ተባልኩ::"
አሁንም ልክ እንደ ቅድሙ መንሰቅሰቅ ጀመረች .....
"በህይወቴ አንድ ነገር ይሁንልሽ ብሎ ፈጣሪ ቢጠይቀኝ ምን እንደምሻ ታውቂያለሽ?" አልኳት ....
"ምንድነው?" አለችኝ ማድረግ የምትችለው ነገር ቢሆን አሁኑኑ የምታሳካልኝ በሚመስል ጉጉት
"አንቺን እንዲያደርገኝ .... አንቺን መሆን"
ዝምምምምም አለች::..... አሳዘንኳት .... ዝምምምም አለች .....
"እሺ እኔ ምን ላድርግ? እነአባቢን ልጣላቸው? ያ ደስ ይልሻል? ወይም እኔን እንደሚወዱኝ እንዲወዱሽ ልንገራቸው? ስራ ልተው? ስራ ባይኖረኝ ደስ ይልሻል? አብርሽን ብቻ ተይልኝ አትበይኝ .... እሱን አልችልም.... ኤዱዬ እሱን ከራሴ በላይ እወደዋለሁ:: ሌላ የፈለግሽውን ላድርግልሽ እንዳሸነፍሽኝ ከተሰማሽ..." አለችኝ ..........
አዎ በክፋት አይበለጥም ......... ይኸው አሁንም በዝረራ አሸነፈችኝ ....
"ውጪልኝ!!" አልኳት በቀስታ ..... "ውጪልኝ .... ከህይወቴም ከቤቴም ውጪልኝ ... " እያልኳት ለራሴ 'በቃኝ' እላለሁ ..... ርቄ እሄዳለሁ ... ሁላቸውንም የማላይበት .... ሁሉንም ከኃላዬ ጥዬ ብንንንንንን ብዬ እሄዳለሁ ....
......... አልጨረስንም ..........
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
እንድትሞት በጭራሽ አልፈልግም ነበር:: ስለምወዳት አይደለም !!!.... በቁሟ ልበልጣት .... ላሸንፋት ነበር ትግሌ ..... ሞቷማ ኪሳራዬ ነው::
የሞቷ ቀን ማታ በሬን አንኳኳች ........ ደፈራርሰው ያበጡ ዓይኖቿ .... የተንጨባረረው ፀጉሯ ....የሚንቀጠቀጡ እግሮቿ ... የሆነ ነገር እንደተፈጠረ ገባኝ::
"ትዳሬን? ኤዱዬ ፍቅሬን? እንዴት እንደምወደው እያወቅሽ? ምን ብበድልሽ ነው እንዲህ የከፋሽብኝ? እስኪ ንገሪኝ እኔ ምንድነው ያደረግኩሽ?" ከንፈሯ ይንቀጠቀጣል..... እንባዋ ይከታተላል ..... አሳዘነችኝ .... ማታ አልጋቸው ላይ ሲዋደቁ የእኔን ስም እንደጠራባት ነገረችኝ ... ፈገግታዬ አመለጠኝ::
"ይሄን ነው prove ማድረግ የፈለግሽው? ከኔ የተሻልሽ መሆንሽን ከባሌ ጋር ተኝተሽ ነው ማረጋገጥ የምትፈልጊው?" እየተናደደች መጣች ..." .... ጤነኛ አይደለሽም ..... ይሄ በሽታ ነው!..... " ደሞ ምልስ ትልና አሳዛኝ ትሆናለች ... "እንዴት ክፉ ነሽ ግን በማሪያም?...." ኩርምት ብላ ትንሰቀሰቃለች ........
ዝም ብዬ እሰማታለሁ:: .... ስታለቅስ... ምን ያህል ክፉ ሴት እንደሆንኩ ቃላት እየቀያየረች ስትነግረኝ... ስትናደድ ... አንድ ሰዓት ያህል ዝም ብዬ ሰማኃት ...
ለምንድነው የመሸነፍ እንጂ የድል ስሜት የማይሰማኝ ታዲያ? ..... በክፋት መብለጥ የለም ይሆናል....
"ታውቂያለሽ ወንድምሽ ከደፈረኝ በኃላ አብሬው የተኛሁት ወንድ ባልሽ ነው!!" አልኳት .... (አታውቅም... እንደማታውቅም አውቃለሁ:: .... ፊቷ የሆነ ነገር የፈነዳበት ይመስል ተመሰቃቀለ::)
"ቤተሰቦችሽ እኔ ለተደፈርኩት ... እህትሽ ከሰማች ትጎዳለች ... እንዳትሰማ ብለው ተጠነቀቁልሽ:: ... አስበሽዋል? እኔ እሳት ውስጥ ሆኜ እየነደድኩ .... ሙቀቱ አንቺን እንዳይነካሽ እየከሰልኩ ዝምም ጭጭጭጭ ብዬ ስነድ?"
ዝም አለች:: ክው ብላ ደርቃ ከአፌ የሚወጡት ቃላት የሆኑ የሞት ፍላፃዎች ይመስሉ እየተንቀጠቀጠች ትጠብቃቸዋለች .....
ሁሌም እንደዛ ነበር ... የሆነ የተረገመ ቀን እቤታችን የመጣች እንግዳ
"በስመአብ ቁልጭ እናትሽ አይደል እንዴ? ነፍሷን ይማረው ፀጉሯን እንዲህ ማስያዝ ትወድ ነበር እሷም!" ብላ የማውቅ የመሰላትን ቦንብ ከማፈንዳቷ ቀን በፊት
'ውይ ልጄ ደረቅ ዳቦ አትወድምኮ' ተብሎ እኔ ደረቅ ዳቦ ስበላ ለእህቴ እንቁላል መሰራቱን በክፉ ተርጉሜው አላውቅም ነበር::
'እሷ ጎበዝ ተማሪ ስለሆነች' ተብሎ እሷ የግል ትምህርት ቤት ስትማር እኔ የመንግስት መማሬን ጉብዝናዋ የሰጣት ሽልማት ነው ብዬ ከማሰብ ዘልዬ አላውቅም....
'እሷ ቆንጆ ስለሆነች ጎረምሳ አያስኬዳትም' በሚል የሚያመላልሳት መኪና ሲከራዩላት ... እኔ ጥፍጥፍ መሆኔን አምኜ ከሷ ትምህርት ቤት የሚርቅ ትምህርት ቤቴን መንገድ በእግሬ እየፈጨሁ ለእህቴ ጥበቃ ከመደሰት ያለፈ የተሰማኝ አልነበረም::
እህቴ ናታ.... በመልክም በባህሪም በጭራሽ የማንመሳሰል መንታ እህቴ ....
"እናቴ ማናት?" ብዬ ጎፈላሁ እንግዳዋ ከሄደች በኃላ ..... 13 ዓመቴ ነው:: እናቴ(አሳዳጊዬ) እህቴ እንዳትሰማ እሽሽሽሽ አስብላኝ
"ይሄን ነገር ግን በፍፁም እህትሽ እንዳትሰማ... እንዴት እንደምትወድሽ ታውቂያለሽ አይደል? ቃል ግቢልኝ በፍፁም ለእህትሽ እንዳትነግርያት .... " ብላ መርዶዬን ነገረችኝ .... እናቴ የኛን ቤት ተከራይታ የምትኖር የቡና ቤት ሴት እንደነበረችና እኔን ስትወልድ እንደሞተች ነገረችኝ .....
አሳዳጊዎቼ ልጅ የመውለድ ተስፋቸው ባዶ መሆኑን በዶክተርም በጥበቃ ብዛትም ባረጋገጡበት ወቅት የእኔ እናት እንደ ተዓምር ከማን እንዳረገዘች የማታውቀውን ልጅ ልታስወርድ ዱብ ዱብ ስትል ነው አሳዳጊዎቼ በደስታ እኔን ሊያሳድጉኝ ቃል ገብተውላት እናቴ የወለደችኝ .... ቆይ ....!!!! እህቴ ከእኔ ጋር ግብ ግብ የጀመረችው ገና ሳላውቃት
ሳታውቀኝ ... በእናቴ ሆድ ሆኜ ነው...
ለዓመታት ልጅ አልሸከም ያለው የአሳዳጊዬ ማህፀን ልክ እናቴ ሆድ እኔ መደላደል ስጀምር እህቴን ቋጠረ:: .... ውድድሩ ተጀመረ....
"በቃ አሁን የራሳችንን ልጅ ስላገኘን ልጅሽን የማሳደግ ፍላጎታችንን ትተነዋል" ብለዋት እንደነበር አድጌ ያቺ እንግዳ ናት የምትነግረኝ ... እናቴ በማላውቀው ምክንያት ልትወልደኝ ወሰነች.... ስትወልደኝ ሞተች:: አሳዝኛቸው.... ወይም ልውሰዳት ያለ ዘመድ ስለጠፋ... አልያም እግዜሩን ፈርተው ለፅድቅ ትሆነናለች ብለው ... አላውቅም:: ወሰዱኝ...... በወሩ እህቴ .... መንታዬ ተወለደች::
ቤተሰብ ያጣሁት እኔ .... የኖርኩት ህይወት ሁሉ እንክትክት ብሎ የውሸት ካብ ሆኖ የተናደብኝ እኔ .... የተዋሸሁት እኔ .... "እሷ ከሰማች ይከፋታል..." ተብሎ የምትጠበቀው እሷ ....
"ለምን አልነገርሽኝም? እንዲህ ሁሉ ስትሆኚ ምናለ ብትነግሪኝ? ይሄ ጅብ እንዴት እህቱ ላይ እንዲህ ያደርጋል?" አለችኝ መልሳ ወንድሜ የምትለው የአጎቷ ልጅ ከጏደኞቹጋ ያደረገኝን ስነግራት ... ባሏን እንዳባለግኩባት ረስታው አቅፋኝ ለእኔ መንገብገብ ጀመረች .....
"ቤተሰቦችሽ ሁሉም ነገር በደም ካልተገመደ ዋጋው አይታያቸውም ..... በደም ስለማንገናኝ እህቱ አልነበርኩም ..... ደም ስላልፈሰሰኝ ደፈረኝ እንዳልል ዝም አስባሉኝ .... ስህተት ነው ተባለለት .... ድሮም የጀመረችው ነው ተባለና የሱን አውሬነት በእኔ ጥፋት ከደኑለት ..... እሽሽሽሽሽሽ ዝም በይ ተባልኩ::"
አሁንም ልክ እንደ ቅድሙ መንሰቅሰቅ ጀመረች .....
"በህይወቴ አንድ ነገር ይሁንልሽ ብሎ ፈጣሪ ቢጠይቀኝ ምን እንደምሻ ታውቂያለሽ?" አልኳት ....
"ምንድነው?" አለችኝ ማድረግ የምትችለው ነገር ቢሆን አሁኑኑ የምታሳካልኝ በሚመስል ጉጉት
"አንቺን እንዲያደርገኝ .... አንቺን መሆን"
ዝምምምምም አለች::..... አሳዘንኳት .... ዝምምምም አለች .....
"እሺ እኔ ምን ላድርግ? እነአባቢን ልጣላቸው? ያ ደስ ይልሻል? ወይም እኔን እንደሚወዱኝ እንዲወዱሽ ልንገራቸው? ስራ ልተው? ስራ ባይኖረኝ ደስ ይልሻል? አብርሽን ብቻ ተይልኝ አትበይኝ .... እሱን አልችልም.... ኤዱዬ እሱን ከራሴ በላይ እወደዋለሁ:: ሌላ የፈለግሽውን ላድርግልሽ እንዳሸነፍሽኝ ከተሰማሽ..." አለችኝ ..........
አዎ በክፋት አይበለጥም ......... ይኸው አሁንም በዝረራ አሸነፈችኝ ....
"ውጪልኝ!!" አልኳት በቀስታ ..... "ውጪልኝ .... ከህይወቴም ከቤቴም ውጪልኝ ... " እያልኳት ለራሴ 'በቃኝ' እላለሁ ..... ርቄ እሄዳለሁ ... ሁላቸውንም የማላይበት .... ሁሉንም ከኃላዬ ጥዬ ብንንንንንን ብዬ እሄዳለሁ ....
......... አልጨረስንም ..........
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አልወዳትም እንጂ አልጠላትም.....ክፍል#4
'ከቤቴ ውጪልኝ' የሚለውን ዘላ 'ከህይወቴ ውጪልኝ' ያልኳትን ሰምታኝ መሰለኝ....... የሞተችው......
"ኤዱዬ የኔ ከህይወትሽም ከቤትሽም መውጣት አንቺን አያስተካክልሽም!! Let us make this right!! ላግዝሽ?" አለችኝ ....
"የቱን? የቱን ነው የምናስተካክለው?" አልኳት "ያንቺ እህት አለመሆኔን? ንገሪኝ ከየት እንጀምር? ገና ሳልወለድ ቤተሰቦችሽ ከከዱኝ? ወይስ ለ13 ዓመት እማ አባ ያልኳቸው ቤተሰቦቼ ሳይሆኑ የወለደችኝ ሌላ ሴት መሆኗን እንዴት ነው የምናርመው? ከየት እንጀምር ንገሪኝ? .... ጥፋት ሳጠፋ 'ዘር ከግንዱ ይመዘዛል' እየተባልኩ .... በራሴ መንገድ ስጏዝ 'እንደእህትሽ ብትሆኚ ምናለ?' እየተባልኩ ማደጌን ምኑጋ እናቅናው ?" ......
እንዲህ ለማንም አውርቼ አላውቅም.... የተሰማኝን ህመም ሁሉ መዋጥ እንዳለብኝ ተነግሮኝ ነው ያደግኩት.... ጭጭ... እሽሽሽሽሽ ተብዬ ... እየታመሙ መሳቅ ለምጄ ነው ያደግኩት ....
"ወንድሜ ስለው ያደግኩት ወንድ ከጏደኞቹ ጋር የደፈረኝን ምኑጋ እናቅናው እህቴ? ንገሪኝ ?.... እኔ .... እኔ መቃናት አልችልም!! .... የእኔ ህይወት የቱምጋ አይቃናም!! .. "
"ወደኃላ ተመልሶ ቢቃና .... ሀ ብዬ ሌላ ሰው ሆኜ መፈጠር ነው የምፈልገው.... ያንቺ እህት ሳልባል... አንቺ በምታገኚው ፍቅር ሳልቀና ... ባንቺ ጉብዝና ራሴን ሳልለካ.... እንዳንቺ ቆንጆ ለመሆን ሳልመኝ.... ባጠቃላይ ካንቺ ሳያወዳድሩኝ 'እኔን' የሚወዱኝ ቤተሰቦች ልጅ ሆኜ መፈጠር ነው የምፈልገው ..... ክፉ ... ቀናተኛ ... ሳልሆን ...."
ከተቀመጠችበት ሳትነሳ ብዙ ቆየች.... እኔ ህመሜን ብዙ አወራሁ .... ከቤቴ ስትወጣ ....
የኔን ሸክም ሲደመር የጥፋተኝነት ስሜት ሲደመር ባሏ ከእህቷጋ የባለገባት ሚስት የልብ ስብራት ... ይሄን ሁሉ ተሸክማ ከአንገቷ አቀርቅራ .... የጎበጠች መሰለኝ ...
"ኤድዬ ህመምሽን ስላልታመምኩልሽ ይቅርታ!!" ብላኝ ወጣች .... እኔ 30 ዓመት ቀስ በቀስ የጠጣሁትን ጎምዛዛ ክፋትና በደል ... በአንድ ቀን ጋትኳት .... ከበዳት!!
....
.....
...
የቀብር ቦታው ላይ ሬሳዋን ወደ ጉድጏዱ ሲነዱት እያየሁ ...ምናለ አቅፌያት ቢሆን? 'ያንቺ ጥፋት አይደለም' ብያት ቢሆን? ምናለ ዝም ብዬስ ቢሆን? .... ምናለ..... ምናለ.... እያልኩ እንሰቀሰቃለሁ:: .....
.....
.....
ከቤቴ ከወጣች በኃላ ለሰዓታት ከተቀመጥኩበት ሳልነሳ ስልኬ ጠራ!!
"እህትሽ አርፋለች!"
ምንም አልጠየቅኩም:: እስከአሁንም ድረስ የደወለልኝ ማን እንደሆነ አላውቅም:: ... ስልኩንም ከዘጋሁ በኃላ ለሰዓታት እዛው ተቀመጥኩ:: ድጋሚ ስልኬ ጠራ:: ጏደኛዋ ናት::
"ኤዱ የት ነሽ?" አለችኝ በማልቀስ በሻከረ ድምፅ .... 'እንዴት እህትሽ ሞታ ለቅሶ ቦታ የለሽም' የሚል ድምፀት ባለው ቃና
"ምን ሆና ነው?" የሚል ጥያቄ ነው ከአፌ የወጣው....
"ወየው ጉዴ አልሰማሽም? (ለቅሶ አስከትላ) ምን እንዳጋጠማት ምን አውቄ? ራሷን ነው ያጠፋችው::" አለችኝ ...... ስልኩን ዘጋሁት .... እስኪነጋ ከተቀመጥኩበት አልተነሳሁም:: ..... ፀሀይዋ ብቅ ስትል ከተቀመጥኩበት ተነስቼ ለቅሶዋ ላይ ተገኘሁ:: ስገባ ነጠላ ትከሻዬ ላይ አደረጉልኝ.... ምፅ ምፅ እያሉ ደግፈው ወንበር ላይ አስቀመጡኝ ...... ግራ ገባኝ ....
ሲያፈጡብኝ አለቅሳለሁ .... እንባዬ ይተባበረኛል ..... እስከቀብሯ ቀን ድረስ ሲያለቅሱ ከማልቀስ .... ሲያፈጡብኝ 'ጨካኝ' ላለመባል አይኔን ከማስጨነቅ ያለፈ የሚሰማኝንም ስሜት ለይቼ አላወቅኩትም::
አፈሩን ሲያለብሷት ልቤን ሞት ተጫነው:: ዝም ጭጭ .... ያለ ስሜት ተሰማኝ:: አብሬያት ጉድጏድ ውስጥ የገባሁ ስሜት .... አፈሩ እኔ ላይ የሚጫን ስሜት .... ራሴን ልስት አይነት ስሜት ይሰማኝና ተስተካክዬ ለመቆም እሞክራለሁ .. .... የሚሰማኝ ዝምታ ብቻ ሆነ ... ከዛ .... ጨለማ!!!!
እንደሞት ያለ ጨለማ ........
"ምን ሆኜ ነው?" አልኩኝ አይኖቼን ስገልጥ ሆስፒታል እንዳለሁ ገብቶኝ:: ...... አጠገቤ የእህቴ ጏደኛ እና እናቴ (አሳዳጊዬ) ነበሩ:;
"ቀብር ቦታ ራስሽን ስተሽ ነው" አለችኝ ጏደኛዋ .... ፊታቸው ላይ የሆነ የጉጉት ስሜት አየሁ..... ስለነቃሁ የመደሰት ግን ያስደሰታቸው መንቃቴ ብቻ ሳይሆን ሌላ ነገር እንዳለ ገባኝ
"ምንድነው?" አልኩኝ ወደ እናቴ ዞሬ ..... ከአፌ
እስኪወጣ ስትጠብቀው የቆየ ቃል ይመስል ቅብል አድርጋ
"ምን ማለቷ ነው? ምንድነው?" ብላ የሆነ ፖስታ ሰጠችኝ
"ምንድነው?" አልኩ እየተቀበልኩኝ
"እህትሽ ከመሞቷ በፊት ያስቀመጠችልሽ ደብዳቤ ነው! ምን ማለቷ ነው? ከሁላችን መርጣ ለምንድነው ላንቺ የፃፈችው? የፃፈችው ምኑን አልገባኝም!" አለችኝ
"ለእኔ ከሆነ የተፃፈው ለምን አነበባችሁት?" አልኩኝ ፖስታው ላይ ለኤደን ብቻ የሚል ፅሁፍ እያየሁ .,,......
.......... አልጨረስንም............
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
'ከቤቴ ውጪልኝ' የሚለውን ዘላ 'ከህይወቴ ውጪልኝ' ያልኳትን ሰምታኝ መሰለኝ....... የሞተችው......
"ኤዱዬ የኔ ከህይወትሽም ከቤትሽም መውጣት አንቺን አያስተካክልሽም!! Let us make this right!! ላግዝሽ?" አለችኝ ....
"የቱን? የቱን ነው የምናስተካክለው?" አልኳት "ያንቺ እህት አለመሆኔን? ንገሪኝ ከየት እንጀምር? ገና ሳልወለድ ቤተሰቦችሽ ከከዱኝ? ወይስ ለ13 ዓመት እማ አባ ያልኳቸው ቤተሰቦቼ ሳይሆኑ የወለደችኝ ሌላ ሴት መሆኗን እንዴት ነው የምናርመው? ከየት እንጀምር ንገሪኝ? .... ጥፋት ሳጠፋ 'ዘር ከግንዱ ይመዘዛል' እየተባልኩ .... በራሴ መንገድ ስጏዝ 'እንደእህትሽ ብትሆኚ ምናለ?' እየተባልኩ ማደጌን ምኑጋ እናቅናው ?" ......
እንዲህ ለማንም አውርቼ አላውቅም.... የተሰማኝን ህመም ሁሉ መዋጥ እንዳለብኝ ተነግሮኝ ነው ያደግኩት.... ጭጭ... እሽሽሽሽሽ ተብዬ ... እየታመሙ መሳቅ ለምጄ ነው ያደግኩት ....
"ወንድሜ ስለው ያደግኩት ወንድ ከጏደኞቹ ጋር የደፈረኝን ምኑጋ እናቅናው እህቴ? ንገሪኝ ?.... እኔ .... እኔ መቃናት አልችልም!! .... የእኔ ህይወት የቱምጋ አይቃናም!! .. "
"ወደኃላ ተመልሶ ቢቃና .... ሀ ብዬ ሌላ ሰው ሆኜ መፈጠር ነው የምፈልገው.... ያንቺ እህት ሳልባል... አንቺ በምታገኚው ፍቅር ሳልቀና ... ባንቺ ጉብዝና ራሴን ሳልለካ.... እንዳንቺ ቆንጆ ለመሆን ሳልመኝ.... ባጠቃላይ ካንቺ ሳያወዳድሩኝ 'እኔን' የሚወዱኝ ቤተሰቦች ልጅ ሆኜ መፈጠር ነው የምፈልገው ..... ክፉ ... ቀናተኛ ... ሳልሆን ...."
ከተቀመጠችበት ሳትነሳ ብዙ ቆየች.... እኔ ህመሜን ብዙ አወራሁ .... ከቤቴ ስትወጣ ....
የኔን ሸክም ሲደመር የጥፋተኝነት ስሜት ሲደመር ባሏ ከእህቷጋ የባለገባት ሚስት የልብ ስብራት ... ይሄን ሁሉ ተሸክማ ከአንገቷ አቀርቅራ .... የጎበጠች መሰለኝ ...
"ኤድዬ ህመምሽን ስላልታመምኩልሽ ይቅርታ!!" ብላኝ ወጣች .... እኔ 30 ዓመት ቀስ በቀስ የጠጣሁትን ጎምዛዛ ክፋትና በደል ... በአንድ ቀን ጋትኳት .... ከበዳት!!
....
.....
...
የቀብር ቦታው ላይ ሬሳዋን ወደ ጉድጏዱ ሲነዱት እያየሁ ...ምናለ አቅፌያት ቢሆን? 'ያንቺ ጥፋት አይደለም' ብያት ቢሆን? ምናለ ዝም ብዬስ ቢሆን? .... ምናለ..... ምናለ.... እያልኩ እንሰቀሰቃለሁ:: .....
.....
.....
ከቤቴ ከወጣች በኃላ ለሰዓታት ከተቀመጥኩበት ሳልነሳ ስልኬ ጠራ!!
"እህትሽ አርፋለች!"
ምንም አልጠየቅኩም:: እስከአሁንም ድረስ የደወለልኝ ማን እንደሆነ አላውቅም:: ... ስልኩንም ከዘጋሁ በኃላ ለሰዓታት እዛው ተቀመጥኩ:: ድጋሚ ስልኬ ጠራ:: ጏደኛዋ ናት::
"ኤዱ የት ነሽ?" አለችኝ በማልቀስ በሻከረ ድምፅ .... 'እንዴት እህትሽ ሞታ ለቅሶ ቦታ የለሽም' የሚል ድምፀት ባለው ቃና
"ምን ሆና ነው?" የሚል ጥያቄ ነው ከአፌ የወጣው....
"ወየው ጉዴ አልሰማሽም? (ለቅሶ አስከትላ) ምን እንዳጋጠማት ምን አውቄ? ራሷን ነው ያጠፋችው::" አለችኝ ...... ስልኩን ዘጋሁት .... እስኪነጋ ከተቀመጥኩበት አልተነሳሁም:: ..... ፀሀይዋ ብቅ ስትል ከተቀመጥኩበት ተነስቼ ለቅሶዋ ላይ ተገኘሁ:: ስገባ ነጠላ ትከሻዬ ላይ አደረጉልኝ.... ምፅ ምፅ እያሉ ደግፈው ወንበር ላይ አስቀመጡኝ ...... ግራ ገባኝ ....
ሲያፈጡብኝ አለቅሳለሁ .... እንባዬ ይተባበረኛል ..... እስከቀብሯ ቀን ድረስ ሲያለቅሱ ከማልቀስ .... ሲያፈጡብኝ 'ጨካኝ' ላለመባል አይኔን ከማስጨነቅ ያለፈ የሚሰማኝንም ስሜት ለይቼ አላወቅኩትም::
አፈሩን ሲያለብሷት ልቤን ሞት ተጫነው:: ዝም ጭጭ .... ያለ ስሜት ተሰማኝ:: አብሬያት ጉድጏድ ውስጥ የገባሁ ስሜት .... አፈሩ እኔ ላይ የሚጫን ስሜት .... ራሴን ልስት አይነት ስሜት ይሰማኝና ተስተካክዬ ለመቆም እሞክራለሁ .. .... የሚሰማኝ ዝምታ ብቻ ሆነ ... ከዛ .... ጨለማ!!!!
እንደሞት ያለ ጨለማ ........
"ምን ሆኜ ነው?" አልኩኝ አይኖቼን ስገልጥ ሆስፒታል እንዳለሁ ገብቶኝ:: ...... አጠገቤ የእህቴ ጏደኛ እና እናቴ (አሳዳጊዬ) ነበሩ:;
"ቀብር ቦታ ራስሽን ስተሽ ነው" አለችኝ ጏደኛዋ .... ፊታቸው ላይ የሆነ የጉጉት ስሜት አየሁ..... ስለነቃሁ የመደሰት ግን ያስደሰታቸው መንቃቴ ብቻ ሳይሆን ሌላ ነገር እንዳለ ገባኝ
"ምንድነው?" አልኩኝ ወደ እናቴ ዞሬ ..... ከአፌ
እስኪወጣ ስትጠብቀው የቆየ ቃል ይመስል ቅብል አድርጋ
"ምን ማለቷ ነው? ምንድነው?" ብላ የሆነ ፖስታ ሰጠችኝ
"ምንድነው?" አልኩ እየተቀበልኩኝ
"እህትሽ ከመሞቷ በፊት ያስቀመጠችልሽ ደብዳቤ ነው! ምን ማለቷ ነው? ከሁላችን መርጣ ለምንድነው ላንቺ የፃፈችው? የፃፈችው ምኑን አልገባኝም!" አለችኝ
"ለእኔ ከሆነ የተፃፈው ለምን አነበባችሁት?" አልኩኝ ፖስታው ላይ ለኤደን ብቻ የሚል ፅሁፍ እያየሁ .,,......
.......... አልጨረስንም............
ይቀጥላል......
#Meri_feleke
◈◈Join us n share◈◈
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌