#የፀሐዬ ዮሐንስ
ተበድየስ ይቅርታ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
ተበድየስ ማርኝ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
እንኳን ልልክ አማላጅ
እግረ አይረግጥም ያንችን ደጅ
ተበድየስ ይቅርታ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
ተበድየስ ማርኝ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
እንኳን ልልክ አማላጅ
እግረ አይረግጥም ያንችን ደጅ 2*
አፍቅረ ኖራለሁ-ስትይኝ ከርመሻል
ታምኘ ዘልቃለሁ-ስትይኝ ከርመሻል
ያኔ ባንደበትሽ ፅኑ ሰው መስለሻል
ቃልሽ የታጠፈው ዛሬ ምን ነክቶሻል
ከአካሌ መለየት መራቁን ስትመርጭ
ሸርተት እያልሽብኝ ከእቅፈ ስትወጭ
ልቤን እየከፈው ላሰናብትሽ እንጅ
ተከትየ አልመጣም ጥለሽኝ ስትሄጅ
በደል ያሸከረው ሆዴን ላታባቢ
የጨከነ አንጀቴን ችለሽ ላታባብይ
የማይሽር ጥላቻ በኔ ልብ አፍርተሽ
በእንባ መማፀኑን አታስብ ደፍረሽ
የት ነበርሽ♨♨♨የት ነበርሽ
የት ነበርሽ ♨♨♨የት ነበርሽ
ተበድየስ ይቅርታ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
ተበድየስ ማርኝ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
እንኳን ልልክ አማላጅ
እግረ አይረግጥም ያንችን ደጅ
ተበድየስ ይቅርታ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
ተበድየስ ማርኝ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
እንኳን ልልክ አማላጅ
እግረ አይረግጥም ያንችን ደጅ 2*
ስታጠፊ ኖረሽ
ስታገስሽ ኖሬ
ስንቱን ግዜ አለፍኩት
ቀን በቀን መክሬ
ያንች ነገር ባይሆን
እየፈጁ ጥሬ
ደክመልሽ ነበር
እኔስ እስከ ዛሬ
ዕድሜ ሳይገደብ
ከልጅ እስከ አዋቅ
የበደለ ሰው ነው
ይቅርታ ጠያቅ
መቻሌ ሳያንሰኝ
የጥፋትሽን ሽመል
እንደው ምን አድርጌ
ይቅር በይኝ ልበል
ዛሬ ህልናሽ ወቅሶሽ ምንም ብትቆጭ
በደልሽ አጥሮሻል መቼም
ከኔ አትመጭ
የፀፀት መንገዱ ጎዳናው ከታየ
ምህረት ባልነፍግሽም አንች ግን ዘገየሽ
የት ነበርሽ♨♨♨የት ነበርሽ
የት ነበርሽ ♨♨♨የት ነበርሽ
የት ነበርሽ♨♨♨የት ነበርሽ
የት ነበርሽ ♨♨♨የት ነበርሽ...
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ተበድየስ ይቅርታ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
ተበድየስ ማርኝ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
እንኳን ልልክ አማላጅ
እግረ አይረግጥም ያንችን ደጅ
ተበድየስ ይቅርታ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
ተበድየስ ማርኝ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
እንኳን ልልክ አማላጅ
እግረ አይረግጥም ያንችን ደጅ 2*
አፍቅረ ኖራለሁ-ስትይኝ ከርመሻል
ታምኘ ዘልቃለሁ-ስትይኝ ከርመሻል
ያኔ ባንደበትሽ ፅኑ ሰው መስለሻል
ቃልሽ የታጠፈው ዛሬ ምን ነክቶሻል
ከአካሌ መለየት መራቁን ስትመርጭ
ሸርተት እያልሽብኝ ከእቅፈ ስትወጭ
ልቤን እየከፈው ላሰናብትሽ እንጅ
ተከትየ አልመጣም ጥለሽኝ ስትሄጅ
በደል ያሸከረው ሆዴን ላታባቢ
የጨከነ አንጀቴን ችለሽ ላታባብይ
የማይሽር ጥላቻ በኔ ልብ አፍርተሽ
በእንባ መማፀኑን አታስብ ደፍረሽ
የት ነበርሽ♨♨♨የት ነበርሽ
የት ነበርሽ ♨♨♨የት ነበርሽ
ተበድየስ ይቅርታ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
ተበድየስ ማርኝ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
እንኳን ልልክ አማላጅ
እግረ አይረግጥም ያንችን ደጅ
ተበድየስ ይቅርታ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
ተበድየስ ማርኝ አልልም
የቀረው ይቅር እንጅ
እንኳን ልልክ አማላጅ
እግረ አይረግጥም ያንችን ደጅ 2*
ስታጠፊ ኖረሽ
ስታገስሽ ኖሬ
ስንቱን ግዜ አለፍኩት
ቀን በቀን መክሬ
ያንች ነገር ባይሆን
እየፈጁ ጥሬ
ደክመልሽ ነበር
እኔስ እስከ ዛሬ
ዕድሜ ሳይገደብ
ከልጅ እስከ አዋቅ
የበደለ ሰው ነው
ይቅርታ ጠያቅ
መቻሌ ሳያንሰኝ
የጥፋትሽን ሽመል
እንደው ምን አድርጌ
ይቅር በይኝ ልበል
ዛሬ ህልናሽ ወቅሶሽ ምንም ብትቆጭ
በደልሽ አጥሮሻል መቼም
ከኔ አትመጭ
የፀፀት መንገዱ ጎዳናው ከታየ
ምህረት ባልነፍግሽም አንች ግን ዘገየሽ
የት ነበርሽ♨♨♨የት ነበርሽ
የት ነበርሽ ♨♨♨የት ነበርሽ
የት ነበርሽ♨♨♨የት ነበርሽ
የት ነበርሽ ♨♨♨የት ነበርሽ...
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
#እዮብ_መኮንን
#ደብዝዘሽ
መልክን የሻረዉ አንቺ ጋር ምን ተሻለው
ከሩቅ ሳትስቢ፣ አየሁ ልቤ ስትገቢ ካንቺ በላይ ቆንጆ ሞልቶ
ያዉቃል ልቤም ቀርቦም አይቶ
ግን በምን በለጥሻቸው
ቆንጆዎቹን አስናቅሻቸው ካንች በላይ እዉቀታቸው
ስቄም ነበር በቀልዳቸው
ዝምታሽ በለጣቸው
ደብዝዘሽ አጋለጥሻቸው መልክን የሻረዉ አንቺ ጋር ምን
ተሻለው
ከሩቅ ሳትስቢ፣ አየሁ ልቤ ስትገቢ ካንቺ በላይ ቆንጆ ሞልቶ
ያዉቃል ልቤም ቀርቦም አይቶ
ግን በምን በለጥሻቸው
ቆንጆዎቹን አስናቅሻቸው ካንች በላይ እዉቀታቸው
ስቄም ነበር በቀልዳቸው
ዝምታሽ በለጣቸው
ደብዝዘሽ አጋለጥሻቸው ለኔው ጥቅም በኔው ሰው ተመክሬ
አላውቅም አብልጬ፣ ከልብ አምርሬ
አሁን ለምን ገባኝ፣ ባንቺ ሲመከር
ያሉግንን ብለሺኝ፣ የምፍጨረጨር ከኔ ነው፣ ወይ ካንቺ ነው
ልቤን ለጅሽ፣ የሰጠነዉ
ማኩረፍ የኔ ነበር አልሸፋፈንኩም
ካንቺ ጀምሬ ግን አልተቀየምኩም
ምንድነው ብርቅ ሆኖ የሚያስወድደኝ
ሁሉሺን እንዳደንቅ የሚያስገድደኝ የት ብለው፣ የት ቢሄዱ
መስፈርት የለም፣ ከወደዱ መልክን የሻረዉ አንቺ ጋር ምን
ተሻለው
ከሩቅ ሳትስቢ፣ አየሁ ልቤ ስትገቢ ካንቺ በላይ ቆንጆ ሞልቶ
ያዉቃል ልቤም ቀርቦም አይቶ
ግን በምን በለጥሻቸው
ቆንጆዎቹን አስናቅሻቸው ካንቺ በላይ አውቀታቸው
ስቄም ነበር በቀልዳቸው
ዝምታሽ በለጣቸው
ደብዝዘሽ አጋለጥሻቸው ተቀይሩዋል አይኔ፣ ወዷል መልክሺን
ስመዝኑሽ ያደንቁዋል፣ ሲቀርቡሽ አንቺን
ቆንጆም ዉብም ለኔ ያንቺ አይነት ብቻ
ባይም ልቤ አያምንም፣ እንዳለሽ አቻ የት ብለው፣ የት ቢሄዱ
መስፈርት የለም፣ ከወደዱ ተቀይሯል አይኔ፣ ወዷል መልክሺን
ሲመዝኑሽ ያደንቋል፣ ሲቀርቡሽ አንቺን
ቆንጆም ዉብም ለኔ ያንቺ አይነት ብቻ
ባይም ልቤ አያምንም፣ እንዳለሽ አቻ ግን በምን በለጥሻቸው
ቆንጆወቹን አስናቅሻቸው
#share #share #share
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
#ደብዝዘሽ
መልክን የሻረዉ አንቺ ጋር ምን ተሻለው
ከሩቅ ሳትስቢ፣ አየሁ ልቤ ስትገቢ ካንቺ በላይ ቆንጆ ሞልቶ
ያዉቃል ልቤም ቀርቦም አይቶ
ግን በምን በለጥሻቸው
ቆንጆዎቹን አስናቅሻቸው ካንች በላይ እዉቀታቸው
ስቄም ነበር በቀልዳቸው
ዝምታሽ በለጣቸው
ደብዝዘሽ አጋለጥሻቸው መልክን የሻረዉ አንቺ ጋር ምን
ተሻለው
ከሩቅ ሳትስቢ፣ አየሁ ልቤ ስትገቢ ካንቺ በላይ ቆንጆ ሞልቶ
ያዉቃል ልቤም ቀርቦም አይቶ
ግን በምን በለጥሻቸው
ቆንጆዎቹን አስናቅሻቸው ካንች በላይ እዉቀታቸው
ስቄም ነበር በቀልዳቸው
ዝምታሽ በለጣቸው
ደብዝዘሽ አጋለጥሻቸው ለኔው ጥቅም በኔው ሰው ተመክሬ
አላውቅም አብልጬ፣ ከልብ አምርሬ
አሁን ለምን ገባኝ፣ ባንቺ ሲመከር
ያሉግንን ብለሺኝ፣ የምፍጨረጨር ከኔ ነው፣ ወይ ካንቺ ነው
ልቤን ለጅሽ፣ የሰጠነዉ
ማኩረፍ የኔ ነበር አልሸፋፈንኩም
ካንቺ ጀምሬ ግን አልተቀየምኩም
ምንድነው ብርቅ ሆኖ የሚያስወድደኝ
ሁሉሺን እንዳደንቅ የሚያስገድደኝ የት ብለው፣ የት ቢሄዱ
መስፈርት የለም፣ ከወደዱ መልክን የሻረዉ አንቺ ጋር ምን
ተሻለው
ከሩቅ ሳትስቢ፣ አየሁ ልቤ ስትገቢ ካንቺ በላይ ቆንጆ ሞልቶ
ያዉቃል ልቤም ቀርቦም አይቶ
ግን በምን በለጥሻቸው
ቆንጆዎቹን አስናቅሻቸው ካንቺ በላይ አውቀታቸው
ስቄም ነበር በቀልዳቸው
ዝምታሽ በለጣቸው
ደብዝዘሽ አጋለጥሻቸው ተቀይሩዋል አይኔ፣ ወዷል መልክሺን
ስመዝኑሽ ያደንቁዋል፣ ሲቀርቡሽ አንቺን
ቆንጆም ዉብም ለኔ ያንቺ አይነት ብቻ
ባይም ልቤ አያምንም፣ እንዳለሽ አቻ የት ብለው፣ የት ቢሄዱ
መስፈርት የለም፣ ከወደዱ ተቀይሯል አይኔ፣ ወዷል መልክሺን
ሲመዝኑሽ ያደንቋል፣ ሲቀርቡሽ አንቺን
ቆንጆም ዉብም ለኔ ያንቺ አይነት ብቻ
ባይም ልቤ አያምንም፣ እንዳለሽ አቻ ግን በምን በለጥሻቸው
ቆንጆወቹን አስናቅሻቸው
#share #share #share
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
አነቃቅ እና አስተማሪ የሆኑ ታርኮችን ወደ እናንተ ስናደርስ ነበር። ከበፊቱ በተሻለ መልኩ አዳድስ ታርኮችን ይዘን መተናል አብሮነታችሁ አይለየን።
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️ የቃልኪዳን ገጾች❤️❣
🌹@Write_Event🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
😭የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል አንድ
እውነተኛ ታሪክ
ታሪኬ የሚጀምረው ገና የሁለት ወር ህፃን እያለው እናቴ ለእንጀራ እናቴና ለ አባቴ እኔና ታላቅ ወንድሜን ጥላን የጠፋች እለት ነበር
አዎ ገና የሁለት ወር ጨቅላ እያለው በእንጀራ እናቴ እጅ እድገቴን ጀመርኩ
በርግጥ አባቴ ልጆቹን ወዳጅ ስለነበር እንጀራ እናታችን እኛን ለመጉዳት መንገድ አልነበራትም
ውልደቴም እድገቴም በ ወለጋ ነቀምቴ ነበር አባታችን የራሱ ገቢ ነበረው እናታችን ጥላን ብጠፋም ታላቅ ወንድሜ እጅግ ይወደኝ ስለነበር አንድም ቀን እንድከፋ አይፈልግም ይበልጥ ከአባቴና እንጀራ እናቴ ወንድሜ ይጠብቀኝ ነበር
ከዛ ባሻገር የእርሻ ቦታም ነበረን
አባቴ ከመደበኛ ስራው ባሻገር የእርሻ ቦታውን ዘወትር የመጎብኘት ልምድ ነበረው
ግን ከለታት በአንዱ ቀን ከስራ መልስ ወደ እርሻ ቦታ የመሄድ ልምድ ስላለው እንደ ልማዱ ወደ እርሻ ቦታ አመራ
ነገር ግን የዛሬው የእርሻ ቦታ ጉብኝቱ የህይወቴን ሁለተኛ ምእራፍ ገና በለጋነቴ በጨቅላነቴ እንድጀምር አረጋት
አባቴ በእባብ ተነድፎ በሰዎች እርዳታ እቤት በገባ በ3 ቀን በህይወት አጣነው
ነገር ግን አባቴ ህይወቱ ከማለፉ በፊት ለእንጀራ እናቴ ቃል አስገባት
"ልጆቼን በምድር ሰጥቼሻለው በሰማይ እቀበልሻለው "
ይህ ቃል በልጅነት አእምሮዬ ተፅፎ ቀረ
በወቅቱ ወንድሜ እንጀራ እናቴ ስታለቅስ እሱም አብሮ እያለቀሰ ነበር እኔ ግን ልጅነቴ ምኑም እንዲገባኝ አላደረገም ነበር
እንጀራ እናቴ ከሌላ የወለደቻቸውና በትዳር ላይ የሚገኙ ሁለት ሴት ልጆች ነበርዋት
አባቴ ከሞተ በኃላ ግን እንጀራ እናቴም ጤንነት ስለማይሰማት ልጆችዋ ወሰድዋት ።ይህ 3ኛው ምእራፍ የኔና የወንድሜ ነበር እኔና እኔን በ6 አመት ልዩነት ያለን ወንድሜ ብቻችንን ኦና ቤት ታቅፈን ቀረን
የሚላስ የሚቀመስ በሌለበት ቤት ውስጥ ኑሮአችንን መግፋት ጀመርን
ወንድሜ ከኔ የተሻለ ስለነበር ቀን ቀን ምግብ ፍለጋ ሄዶ ማታ ለሱ ሳይበላ ለኔ ይዞ ይመጣ ነበር
በዚህ ሁኔታ ግን ስላልቻልን ጎረቤት ተጠጋን እሱ በእረኝነት እኔ ደግሞ እንደ ልጅነት ልንኖርበት
አዎ የተጠጋናቸው ሰዎች ያላቸው ስለነበሩ ወንድሜ ለኔ መስዋት በመሆን ደሞዙ የኔ በሳላም በደስታ እዛ ቤት መኖር ብቻ ነበር
እንዲ እንዲ እያልን ለአንድ አመት ኖርን
በመሀል የምንኖርባቸው ሰዎች አዲስ አበባ በትዳር የምትኖር ትልቅ ልጅ ነበራቸው
በተሰብዋን ለመጠየቅ በምትመጣበት ሰአት እኔ አይንዋ ውስጥ ገባው
ስለ እኔ ጠየቀች ሁሉንም ተረዳች አዘነችም ወስዳም እንደምታስተምረኝ ቃል ገባች
ወንድሜም በገጠመኝ እድል ደስተኛ ስለነበር ሳያቅማማ ፈቀደ
እኔም ልጅነቴ እንዳለ ያገኘውት እድል አስደስቶኝ ስለ እኔ መሰዋት የሚሆነውን ወንድሜን ትቼ ወደ አዲስ አበባ ገሰገስኩ......
ታሪኩ እንዲቀጥል ♥️
ይቀጥላል......
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
❣❤️ የቃልኪዳን ገጾች❤️❣
🌹@Write_Event🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
😭የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል አንድ
እውነተኛ ታሪክ
ታሪኬ የሚጀምረው ገና የሁለት ወር ህፃን እያለው እናቴ ለእንጀራ እናቴና ለ አባቴ እኔና ታላቅ ወንድሜን ጥላን የጠፋች እለት ነበር
አዎ ገና የሁለት ወር ጨቅላ እያለው በእንጀራ እናቴ እጅ እድገቴን ጀመርኩ
በርግጥ አባቴ ልጆቹን ወዳጅ ስለነበር እንጀራ እናታችን እኛን ለመጉዳት መንገድ አልነበራትም
ውልደቴም እድገቴም በ ወለጋ ነቀምቴ ነበር አባታችን የራሱ ገቢ ነበረው እናታችን ጥላን ብጠፋም ታላቅ ወንድሜ እጅግ ይወደኝ ስለነበር አንድም ቀን እንድከፋ አይፈልግም ይበልጥ ከአባቴና እንጀራ እናቴ ወንድሜ ይጠብቀኝ ነበር
ከዛ ባሻገር የእርሻ ቦታም ነበረን
አባቴ ከመደበኛ ስራው ባሻገር የእርሻ ቦታውን ዘወትር የመጎብኘት ልምድ ነበረው
ግን ከለታት በአንዱ ቀን ከስራ መልስ ወደ እርሻ ቦታ የመሄድ ልምድ ስላለው እንደ ልማዱ ወደ እርሻ ቦታ አመራ
ነገር ግን የዛሬው የእርሻ ቦታ ጉብኝቱ የህይወቴን ሁለተኛ ምእራፍ ገና በለጋነቴ በጨቅላነቴ እንድጀምር አረጋት
አባቴ በእባብ ተነድፎ በሰዎች እርዳታ እቤት በገባ በ3 ቀን በህይወት አጣነው
ነገር ግን አባቴ ህይወቱ ከማለፉ በፊት ለእንጀራ እናቴ ቃል አስገባት
"ልጆቼን በምድር ሰጥቼሻለው በሰማይ እቀበልሻለው "
ይህ ቃል በልጅነት አእምሮዬ ተፅፎ ቀረ
በወቅቱ ወንድሜ እንጀራ እናቴ ስታለቅስ እሱም አብሮ እያለቀሰ ነበር እኔ ግን ልጅነቴ ምኑም እንዲገባኝ አላደረገም ነበር
እንጀራ እናቴ ከሌላ የወለደቻቸውና በትዳር ላይ የሚገኙ ሁለት ሴት ልጆች ነበርዋት
አባቴ ከሞተ በኃላ ግን እንጀራ እናቴም ጤንነት ስለማይሰማት ልጆችዋ ወሰድዋት ።ይህ 3ኛው ምእራፍ የኔና የወንድሜ ነበር እኔና እኔን በ6 አመት ልዩነት ያለን ወንድሜ ብቻችንን ኦና ቤት ታቅፈን ቀረን
የሚላስ የሚቀመስ በሌለበት ቤት ውስጥ ኑሮአችንን መግፋት ጀመርን
ወንድሜ ከኔ የተሻለ ስለነበር ቀን ቀን ምግብ ፍለጋ ሄዶ ማታ ለሱ ሳይበላ ለኔ ይዞ ይመጣ ነበር
በዚህ ሁኔታ ግን ስላልቻልን ጎረቤት ተጠጋን እሱ በእረኝነት እኔ ደግሞ እንደ ልጅነት ልንኖርበት
አዎ የተጠጋናቸው ሰዎች ያላቸው ስለነበሩ ወንድሜ ለኔ መስዋት በመሆን ደሞዙ የኔ በሳላም በደስታ እዛ ቤት መኖር ብቻ ነበር
እንዲ እንዲ እያልን ለአንድ አመት ኖርን
በመሀል የምንኖርባቸው ሰዎች አዲስ አበባ በትዳር የምትኖር ትልቅ ልጅ ነበራቸው
በተሰብዋን ለመጠየቅ በምትመጣበት ሰአት እኔ አይንዋ ውስጥ ገባው
ስለ እኔ ጠየቀች ሁሉንም ተረዳች አዘነችም ወስዳም እንደምታስተምረኝ ቃል ገባች
ወንድሜም በገጠመኝ እድል ደስተኛ ስለነበር ሳያቅማማ ፈቀደ
እኔም ልጅነቴ እንዳለ ያገኘውት እድል አስደስቶኝ ስለ እኔ መሰዋት የሚሆነውን ወንድሜን ትቼ ወደ አዲስ አበባ ገሰገስኩ......
ታሪኩ እንዲቀጥል ♥️
ይቀጥላል......
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️ የቃልኪዳን ገጾች ❤️❣
🌹@Write_Event🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌹የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል 2
አዲስ አበባ ደረስን ግን የህይወቴ የመጀመርያው ስቃይ እዚህ ጀመር
አዎ ገና ልጅነቴን ሳልጨርስ ጠግቤ ሳልጫወት በእናት እቅፍ ውስጥ እንደ ልጅ ሳልተኛ በልጅነቴ በጨቅላነቴ ገላ የቤት ውስጥ ስራ መስራት ጀመርኩ
አስተምራታለው እኔ እንደ ልጆቼ አድርጌ አሳድጋታለው ብላ ያዘነች መስላ ከወንድሜ የነጠለችኝ አውሬ የስቃይ በር ከፋቼ ነበረች
ትምህርቱ ቀርቶ ምግብ በአግባቡ አሰጠኝም ከልጆችዋ ትራፊ እንዲሁም አጋጣሚ እንግዳ ከመጣ ያ ትራፊ ነበር እንደ ውሻ የኔ ቀለብ
እሱንም ተመስገን ብዬ እመገብ ነበር
መቼም እራብ ድንጋይስ ያስበላ የለ እኔም ያገኘውትን የተሰጠኝን እመገባለው
ከዚህ ባሻገር ግን ያለ አቅሜ ከምሰራው ስራ ባሻገር ድብደባው ከእለት ወደ እለት ይበረታብኝ ነበር
በበአላት ወቅት ለልጆችዋ ልብስ ሲገዛ ለኔ ግን አደለም ልብስ ምግብ እንኳን አላገኝም ነበር አንዳንዴ እንደ ውሻ እቃ ቤት ሁላ ይቆለፍብኛል
ፈጣሪ ሆይ እኔ ጨቅላ ልጅህን አስበኝ እላለው የምጣራው ማንም ስላልነበረኝ
ይህ ስቃይ በረታ የሚያዩ የጎረቤት ሰዎች አንዳንዴ እስዋ በሌለችበት ምግብ ደብቀው ይሰጡኝ ነበር
አዎ ሳይኖራት ቢሆን ማንም ባላዘነባት ነገር ግን ቤትዋ ሙሉ ከመሆኑ ባለፈ ለማንም ይተርፍ ነበር
ይህ ስቃይ የዱላው የእራቡ ከጊዜ ወደ ጊዜ አቅም እያሳጣኝ መጣ
አስታውሳለው አንድ ወቅት በአል ነበር እንደ ተለመደው ምግብ ሰራርታ እኔም ያቅሜን አግዤ ሳበቃ በጣም እራበኝ እስከ ዛሬ ስኖር አንድም ቀን እራበኝ ስጪኝ የሚል ቃል ወቶኝ አያውቅም ነበር ዛሬ ግን አፍ አውጥቼ እራበኝ እባክሽ ምግብ ስጭኝ አልኳት
እስዋ ግን ከለከለችኝ እኔም ከምሞት ብዬ አጠገቤ ያገኘውትን የቡና አሻራ በውሀ በጥብጬ ጭልጥ አድርጌ ጠጣው እራቤንም አስታገስኩ ውስጤ ግን ጥላቻ በእስዋ ላይ አሳደረ
እንዲ እያልኩ 2 አመታት በስቃይ አለፈ
ታድያ አንድ ቀን ዘመድ የሆነችው ሰብለ ሁሌም ስቃዬን ታይ ስለነበር እሷ በሌለችበት መጣች
ቅድስቴ ነይ አንድ ድርጅት አለ ያስተምራሉ እዛም ትቀመጫለሽ የዚህ ቤት ስቃይ ያበቃል ብላ አዛኝ መስላ አታላ አሳልፋ ለሌሎች ሰዎች ሸጠችኝ
ምን አደረኩ በልጅነቴ በየትኛው ሀጥያቴ ነው ምቀጣው
አሁን የተሸጥኩበት ቤት 1 ልጅ ያላት ሴት ነበረች በርግጥ ትምህርቴን ብታስተምረኝም ምግብ ብበላም ግን ሰይጣናዊ ባህሪ ስለነበራት ያለ ምክንያት ትደበድበኝ ነበር
አዎ የሰው ልጅ አደለም ገና በጨቅላነቱ ይቅርና ቢያረጅም በፍቅር ሊያዝ ይገባዋል ማንም ይውለደው ማንም ሁሉም የፈጣሪ ፍጡር ስለሆነ ሊከበር ይገባው ነበር
ይህ ግን ለኔ ህልም ቅዥት እንጂ በእውን የማይሆን ነገር ነው
ትምህርቴን የቀን እየተማርኩ እንደ አቅሜ የቤት ውስጥ ስራ እየሰራው ጎን ለጎን ደግሞ ከ አቅሜ በላይ የሆነ ዱላ እርግጫ እየቻልኩ ኑሮዬን መግፋት ጀመርኩ
ልጅነቴ በአንድ በኩል የሰው ፍቅር ሲሰጠኝ በሌላ በኩል ደግሞ በአስሪዎቼ መጥፎ ነገር ነበር
ሳስበው ዛሬ ላይ አንዳንዴ ቢያስቀኝም ይበልጡኑ ግን አዝናለው
አንድ ወቅት እቺ አሰርዬ እርጉዝ ነበረች እና እኔን ለመምታት ዱላ ይዛ ሰፈር ለሰፈር ታባረኛለች ነገር ግን ሰዎች እርግዝናዋ ከወደቀች መጥፎ እንደሆን እየጮሁ ቁሚ ቁሚ አታስሩጫት ይሉኝ ነበር እኔም ዱላው ላይቀር ለምን እሷስ ትጎዳ ብዬ ቆሜ እመታ ነበር
ነገር ግን አንድ ወቅት ላይ ግን ከትምህርት ቤት መጥቼ ዩንፎርሜን ሳላወልቅ ገና ከበር አውሬ ሆና ጠበቀችኝ በወቅቱ ያጠፋውት ነገር የለም ነገር ግን በባልዋ ንዴት እኔ ላይ ነበር ምትወጣው
እኔም ሀገር ሰላም ብዬ ከትምህርት ቤት እንደ ወትሮ በሰላም እየገሰገስኩ መጣው ገና ለገና ስታየኝ ዘላ መታ የለበስኩትን ኢኒፎርም ከላይ ወደታች ቀደደችው በሰው ፊት እርቃኔን አረገችኝ
የሆነውን የሚመለከቱ ሁላ አዘኑልኝ ግን ምንም ሊያረጉልኝ አይችሉም አልያም አልቻሉም ብቻ እንደምንም በላዬ ላይ የቀደደችው ልብስ ገላዬን ሽፋፍኜ ወደ ውስጥ እያለቀስኩ ገባ ው
አዎ ለምን ልጅ እኮ ከትምህርት ሲመለስ እናት ልጄ ብላ አቅፋ ስማ እቤት አስገብታ አጣጥባ ምግብ ትመግበዋለች እኔ ግን ለምን? ይህ ሁላ ስቃይ ?
ልጅነት መቼም ቂም ቢያሲዝም ግን ይረሳል አደል ነግቶም ይመሻል ይህ ይዚህ ቤት ስቃይ ግን መሽቶ አይነጋም ሌላ ቀንም ሆኖ አይቀየርም እለት እለት አዲስ ነገር ይዞ እኔን ከማሰቃየት በቀር
ህይወቴ ስቃይ ብቻ አሁንማ ዱላው ከቀረ ምን አልባት እኔም ቅር ይለኝ ይሆናል ሰውነቴም በዱላው ጥንካሬ አግኝቷል
መኖር ከጀመርኩ 3 አመታት ተቆጠሩ ደስታ ሳይኖር በስቃይ ብቻ
አሁን ትምህርትም ከጀመርኩ 3 ክፍል አልቆ አዲስ አመት ሲመጣ 4 ልል መሆኑ ነበር ግን ምን ዋጋ አለው የማይነጋበት ቤት ውስጥ ብርሀን ማየት መመኘት ሞኝነት ነው ሚሆነው
የዚህን ቤት ፍፃሜው ደረሰ የገዛ አስሪዬ ባል እህት H.I.V በሽተኛ ስለነበረች በሰዎች ዘንድ እሷም ልጇም ይገለሉ ነበር
ታድያ እቺም አሰሪዬ አትወዳትም ትፅየፋትም ነበር
እናም አንድ ቀን ስራ ልትፈልግ ነገር ግን ህፃን ልጇን የምታስቀምጥበት ስለሌለ በህብረተሰቡ ዘንድ ማንም ስለማያቀርባት ይገድ ወንድም አለኝ እሱ ይሻላል ብላ ምርጫ ስላልነበራት ልጇን ይዛ መጣች እኔም እውዳቸው ስለነበር ልጇን ተቀብዬ እሷም ሄደች
እቤት ውስጥ እኔ እና ሁለቱ ልጆች ብቻ ነበርን ሁለቱም ህፃናት ናቸው ነገር ግን አሰሪዬ ልጇ ከባሏ እህት ልጅ ጋ በጭራሽ እንዲጫወቱ አትፈቅድም ነበር ትፅየፋትም ስለነበር አታቀርባትም በሷ ሰበብ እኔም ብዙ ዱላዎችን ቀምሻለው የዛሬው ግን ለየት ይላል
አጋጣሚ አሰርዬ ስትመጣ የልጅቷ የልጅዋን ጋቢ አልብሼ ሳሎን ሶፋ ላይ አስተኝቻት ነበር ስታያት ዘላ አነቀችኝ ከሌላ ጊዜው በከፋ ደበደበችኝ ለባልዋ ነግራ እሱም መቶኝ ማያቀውን ደበደበኝ ለሁለት በዛች ህፃን ልጅ ለዛውም በለበሰችው ጋቢ አሰቃዩኝ እጅግ ደበደቡኝ ከአቅሜ በላይ ስለሆነ ድብደባቸውን ሲያቆሙ ቤቱን ጥዬ ጠፋው የት እንደምሄድ ግን በወቅቱ አላወኩም ያለ ምንም ነገር ባዶ እጄን ......
ይቀጥላል ♥️
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
❣❤️ የቃልኪዳን ገጾች ❤️❣
🌹@Write_Event🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
🌹የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል 2
አዲስ አበባ ደረስን ግን የህይወቴ የመጀመርያው ስቃይ እዚህ ጀመር
አዎ ገና ልጅነቴን ሳልጨርስ ጠግቤ ሳልጫወት በእናት እቅፍ ውስጥ እንደ ልጅ ሳልተኛ በልጅነቴ በጨቅላነቴ ገላ የቤት ውስጥ ስራ መስራት ጀመርኩ
አስተምራታለው እኔ እንደ ልጆቼ አድርጌ አሳድጋታለው ብላ ያዘነች መስላ ከወንድሜ የነጠለችኝ አውሬ የስቃይ በር ከፋቼ ነበረች
ትምህርቱ ቀርቶ ምግብ በአግባቡ አሰጠኝም ከልጆችዋ ትራፊ እንዲሁም አጋጣሚ እንግዳ ከመጣ ያ ትራፊ ነበር እንደ ውሻ የኔ ቀለብ
እሱንም ተመስገን ብዬ እመገብ ነበር
መቼም እራብ ድንጋይስ ያስበላ የለ እኔም ያገኘውትን የተሰጠኝን እመገባለው
ከዚህ ባሻገር ግን ያለ አቅሜ ከምሰራው ስራ ባሻገር ድብደባው ከእለት ወደ እለት ይበረታብኝ ነበር
በበአላት ወቅት ለልጆችዋ ልብስ ሲገዛ ለኔ ግን አደለም ልብስ ምግብ እንኳን አላገኝም ነበር አንዳንዴ እንደ ውሻ እቃ ቤት ሁላ ይቆለፍብኛል
ፈጣሪ ሆይ እኔ ጨቅላ ልጅህን አስበኝ እላለው የምጣራው ማንም ስላልነበረኝ
ይህ ስቃይ በረታ የሚያዩ የጎረቤት ሰዎች አንዳንዴ እስዋ በሌለችበት ምግብ ደብቀው ይሰጡኝ ነበር
አዎ ሳይኖራት ቢሆን ማንም ባላዘነባት ነገር ግን ቤትዋ ሙሉ ከመሆኑ ባለፈ ለማንም ይተርፍ ነበር
ይህ ስቃይ የዱላው የእራቡ ከጊዜ ወደ ጊዜ አቅም እያሳጣኝ መጣ
አስታውሳለው አንድ ወቅት በአል ነበር እንደ ተለመደው ምግብ ሰራርታ እኔም ያቅሜን አግዤ ሳበቃ በጣም እራበኝ እስከ ዛሬ ስኖር አንድም ቀን እራበኝ ስጪኝ የሚል ቃል ወቶኝ አያውቅም ነበር ዛሬ ግን አፍ አውጥቼ እራበኝ እባክሽ ምግብ ስጭኝ አልኳት
እስዋ ግን ከለከለችኝ እኔም ከምሞት ብዬ አጠገቤ ያገኘውትን የቡና አሻራ በውሀ በጥብጬ ጭልጥ አድርጌ ጠጣው እራቤንም አስታገስኩ ውስጤ ግን ጥላቻ በእስዋ ላይ አሳደረ
እንዲ እያልኩ 2 አመታት በስቃይ አለፈ
ታድያ አንድ ቀን ዘመድ የሆነችው ሰብለ ሁሌም ስቃዬን ታይ ስለነበር እሷ በሌለችበት መጣች
ቅድስቴ ነይ አንድ ድርጅት አለ ያስተምራሉ እዛም ትቀመጫለሽ የዚህ ቤት ስቃይ ያበቃል ብላ አዛኝ መስላ አታላ አሳልፋ ለሌሎች ሰዎች ሸጠችኝ
ምን አደረኩ በልጅነቴ በየትኛው ሀጥያቴ ነው ምቀጣው
አሁን የተሸጥኩበት ቤት 1 ልጅ ያላት ሴት ነበረች በርግጥ ትምህርቴን ብታስተምረኝም ምግብ ብበላም ግን ሰይጣናዊ ባህሪ ስለነበራት ያለ ምክንያት ትደበድበኝ ነበር
አዎ የሰው ልጅ አደለም ገና በጨቅላነቱ ይቅርና ቢያረጅም በፍቅር ሊያዝ ይገባዋል ማንም ይውለደው ማንም ሁሉም የፈጣሪ ፍጡር ስለሆነ ሊከበር ይገባው ነበር
ይህ ግን ለኔ ህልም ቅዥት እንጂ በእውን የማይሆን ነገር ነው
ትምህርቴን የቀን እየተማርኩ እንደ አቅሜ የቤት ውስጥ ስራ እየሰራው ጎን ለጎን ደግሞ ከ አቅሜ በላይ የሆነ ዱላ እርግጫ እየቻልኩ ኑሮዬን መግፋት ጀመርኩ
ልጅነቴ በአንድ በኩል የሰው ፍቅር ሲሰጠኝ በሌላ በኩል ደግሞ በአስሪዎቼ መጥፎ ነገር ነበር
ሳስበው ዛሬ ላይ አንዳንዴ ቢያስቀኝም ይበልጡኑ ግን አዝናለው
አንድ ወቅት እቺ አሰርዬ እርጉዝ ነበረች እና እኔን ለመምታት ዱላ ይዛ ሰፈር ለሰፈር ታባረኛለች ነገር ግን ሰዎች እርግዝናዋ ከወደቀች መጥፎ እንደሆን እየጮሁ ቁሚ ቁሚ አታስሩጫት ይሉኝ ነበር እኔም ዱላው ላይቀር ለምን እሷስ ትጎዳ ብዬ ቆሜ እመታ ነበር
ነገር ግን አንድ ወቅት ላይ ግን ከትምህርት ቤት መጥቼ ዩንፎርሜን ሳላወልቅ ገና ከበር አውሬ ሆና ጠበቀችኝ በወቅቱ ያጠፋውት ነገር የለም ነገር ግን በባልዋ ንዴት እኔ ላይ ነበር ምትወጣው
እኔም ሀገር ሰላም ብዬ ከትምህርት ቤት እንደ ወትሮ በሰላም እየገሰገስኩ መጣው ገና ለገና ስታየኝ ዘላ መታ የለበስኩትን ኢኒፎርም ከላይ ወደታች ቀደደችው በሰው ፊት እርቃኔን አረገችኝ
የሆነውን የሚመለከቱ ሁላ አዘኑልኝ ግን ምንም ሊያረጉልኝ አይችሉም አልያም አልቻሉም ብቻ እንደምንም በላዬ ላይ የቀደደችው ልብስ ገላዬን ሽፋፍኜ ወደ ውስጥ እያለቀስኩ ገባ ው
አዎ ለምን ልጅ እኮ ከትምህርት ሲመለስ እናት ልጄ ብላ አቅፋ ስማ እቤት አስገብታ አጣጥባ ምግብ ትመግበዋለች እኔ ግን ለምን? ይህ ሁላ ስቃይ ?
ልጅነት መቼም ቂም ቢያሲዝም ግን ይረሳል አደል ነግቶም ይመሻል ይህ ይዚህ ቤት ስቃይ ግን መሽቶ አይነጋም ሌላ ቀንም ሆኖ አይቀየርም እለት እለት አዲስ ነገር ይዞ እኔን ከማሰቃየት በቀር
ህይወቴ ስቃይ ብቻ አሁንማ ዱላው ከቀረ ምን አልባት እኔም ቅር ይለኝ ይሆናል ሰውነቴም በዱላው ጥንካሬ አግኝቷል
መኖር ከጀመርኩ 3 አመታት ተቆጠሩ ደስታ ሳይኖር በስቃይ ብቻ
አሁን ትምህርትም ከጀመርኩ 3 ክፍል አልቆ አዲስ አመት ሲመጣ 4 ልል መሆኑ ነበር ግን ምን ዋጋ አለው የማይነጋበት ቤት ውስጥ ብርሀን ማየት መመኘት ሞኝነት ነው ሚሆነው
የዚህን ቤት ፍፃሜው ደረሰ የገዛ አስሪዬ ባል እህት H.I.V በሽተኛ ስለነበረች በሰዎች ዘንድ እሷም ልጇም ይገለሉ ነበር
ታድያ እቺም አሰሪዬ አትወዳትም ትፅየፋትም ነበር
እናም አንድ ቀን ስራ ልትፈልግ ነገር ግን ህፃን ልጇን የምታስቀምጥበት ስለሌለ በህብረተሰቡ ዘንድ ማንም ስለማያቀርባት ይገድ ወንድም አለኝ እሱ ይሻላል ብላ ምርጫ ስላልነበራት ልጇን ይዛ መጣች እኔም እውዳቸው ስለነበር ልጇን ተቀብዬ እሷም ሄደች
እቤት ውስጥ እኔ እና ሁለቱ ልጆች ብቻ ነበርን ሁለቱም ህፃናት ናቸው ነገር ግን አሰሪዬ ልጇ ከባሏ እህት ልጅ ጋ በጭራሽ እንዲጫወቱ አትፈቅድም ነበር ትፅየፋትም ስለነበር አታቀርባትም በሷ ሰበብ እኔም ብዙ ዱላዎችን ቀምሻለው የዛሬው ግን ለየት ይላል
አጋጣሚ አሰርዬ ስትመጣ የልጅቷ የልጅዋን ጋቢ አልብሼ ሳሎን ሶፋ ላይ አስተኝቻት ነበር ስታያት ዘላ አነቀችኝ ከሌላ ጊዜው በከፋ ደበደበችኝ ለባልዋ ነግራ እሱም መቶኝ ማያቀውን ደበደበኝ ለሁለት በዛች ህፃን ልጅ ለዛውም በለበሰችው ጋቢ አሰቃዩኝ እጅግ ደበደቡኝ ከአቅሜ በላይ ስለሆነ ድብደባቸውን ሲያቆሙ ቤቱን ጥዬ ጠፋው የት እንደምሄድ ግን በወቅቱ አላወኩም ያለ ምንም ነገር ባዶ እጄን ......
ይቀጥላል ♥️
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ምንም እንኳን ሰዎች በአንተ ቢያምኑብህም እና ቢመኩብህም ፤ አንተ በገዛ እራስህ ካላመንክ ህይወትህ ምንም ዋጋ የለውም። ከሰዎች ፍቅር በላይ የራስህ ፍቅር ወሳኝ ነው። የሚገርመው ሰዎች እራሱ ሊወዱህ የሚችሉት አንተ በመጀመሪያ እራስህን መውደድ ስትችል ነው።እራስህን በደንብ ተንከባከበው። ሲያጠፋ ይቅር በለው፤ ሲደክም አበርታው፤ ሲሳካለት አሞካሸው። ላንተ ካንተ የቀረበ ማን አለህና?
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የወሲብ ሱስ ማለት በ ወሲብ አስተሳሰብ አዕምሮችንን ብሎም የስሜት ክፍላችንን መቆጣጠር ሳንችል ማለት ነዉ፡፡ በወሲብ አስተሳሰብ ዉስጥ ዉሎ የሚያድር አዕምሮ ማለት ነዉ፡፡
የወሲብ ሱስ መነሻቸዉ
- የወሲብ ግንኙነት
- የወሲብ ፊልሞችንና ምስሎችን መመልከት
- ሴጋ/ማስተርቤሽን
- ግልጽ የሴትን ሰዉነት የሚያሳዩ ምሽት ቤቶች መግባት እና መጎብኘት እና የመሳሰሉት
የወሲብ ሱስ የጉዳት መጠን
1. የዉጭ አካል ጉዳቶች
2. የአዕምሮ ጉዳቶች
3. የግንኙነት ጉዳት
4. የመንፈሳዊ ጉዳት
በሚቀጥለዉ በደንብ የሚነሱ ይሆናሉ
የወሲብ ሱስ ምልክቶች
- ከመጠን ያለፈ የወሲብ አስተሳሰብ ማለትም የምታየዉን ሰዉ(ሴት ወይም ወንድ ) የምንመለከተዉ የምናስበዉ ሁሉ ስለወሲብ ከሆነ የወሲብ ሱስ ተጠቂ ኖት ማለት ነዉ፡፡
- ንግግር ሁሉ ማለትም በቀልድ ሆነ በቁምነገር የምታወራዉ ስለ ወሲብ ከሆነ
- ብዙ ሰዓት የምንወስድ ከሆነ ሌላ ስራ መስራት እስከማንችል ድረስ ጊዜያችንን የሚወስድ ከሆነ. ሌላ ኃላፊነታችንን እንዳንወጣ ካደረግን
- የጥፋተኝነት ስሜት የሚሰማህ ከሆነ የማትረባ ወይም የማትጠቅም መሆንህን/ሽ ሚሰማህ ከሆነ የትኛዉንም የስሜት ማርኪያ በመጠቀም ነዚህን የምታደርግ ከሆነ ስሜትህን ባለመቆጣጠርህ ከላይ የተጠቀሱትን ስሜት የምታስተናግድ ከሆነ/ከሆንሽ.
- ዓይናችን ከ 15-20 ደቂቃ አንድ ሰዉ(ወንድ ወይም ሴት) ላይ በመመኘት ከ ሀ እስከ ፐ የሚመለከት ከሆነ ቀይ መስመር ላይ ነህ/ነሽ ማለት ነዉ፡፡
ማጠቃለያ
1 ቆሮ 6፡11 አንዳንዶች እንደዚ ነበራችዉ ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአምላካችንም መንፈስ ታጥባችኃል፤ተቀድሳቸኃል፤ ጸድቃችኃል፡፡
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የወሲብ ሱስ መነሻቸዉ
- የወሲብ ግንኙነት
- የወሲብ ፊልሞችንና ምስሎችን መመልከት
- ሴጋ/ማስተርቤሽን
- ግልጽ የሴትን ሰዉነት የሚያሳዩ ምሽት ቤቶች መግባት እና መጎብኘት እና የመሳሰሉት
የወሲብ ሱስ የጉዳት መጠን
1. የዉጭ አካል ጉዳቶች
2. የአዕምሮ ጉዳቶች
3. የግንኙነት ጉዳት
4. የመንፈሳዊ ጉዳት
በሚቀጥለዉ በደንብ የሚነሱ ይሆናሉ
የወሲብ ሱስ ምልክቶች
- ከመጠን ያለፈ የወሲብ አስተሳሰብ ማለትም የምታየዉን ሰዉ(ሴት ወይም ወንድ ) የምንመለከተዉ የምናስበዉ ሁሉ ስለወሲብ ከሆነ የወሲብ ሱስ ተጠቂ ኖት ማለት ነዉ፡፡
- ንግግር ሁሉ ማለትም በቀልድ ሆነ በቁምነገር የምታወራዉ ስለ ወሲብ ከሆነ
- ብዙ ሰዓት የምንወስድ ከሆነ ሌላ ስራ መስራት እስከማንችል ድረስ ጊዜያችንን የሚወስድ ከሆነ. ሌላ ኃላፊነታችንን እንዳንወጣ ካደረግን
- የጥፋተኝነት ስሜት የሚሰማህ ከሆነ የማትረባ ወይም የማትጠቅም መሆንህን/ሽ ሚሰማህ ከሆነ የትኛዉንም የስሜት ማርኪያ በመጠቀም ነዚህን የምታደርግ ከሆነ ስሜትህን ባለመቆጣጠርህ ከላይ የተጠቀሱትን ስሜት የምታስተናግድ ከሆነ/ከሆንሽ.
- ዓይናችን ከ 15-20 ደቂቃ አንድ ሰዉ(ወንድ ወይም ሴት) ላይ በመመኘት ከ ሀ እስከ ፐ የሚመለከት ከሆነ ቀይ መስመር ላይ ነህ/ነሽ ማለት ነዉ፡፡
ማጠቃለያ
1 ቆሮ 6፡11 አንዳንዶች እንደዚ ነበራችዉ ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአምላካችንም መንፈስ ታጥባችኃል፤ተቀድሳቸኃል፤ ጸድቃችኃል፡፡
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️ የቃልኪዳን ገጾች ❤️❣ ━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️ ❤️❣
🌹የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል 3
አመሻሽ አከባቢ ላይ ስለ ነበር ከቤት የወጣውት በወቅቱ የት እንደምሄድ አላወኩም ነበር
ትንሽ እራሴን ለማረጋጋት ለ 3 ሰአታት እዛው ሰፈር ውስጥ ዞር ዞር ካልኩ በኃላ አንድ የማቀው ባለ ሱቅ ስለነበር ለምኜው ያስሪዬ እህት ጋ ደዉዬ ሁሉንም ነገር ነገርኳት
እሷም በሆነው ነገር በጣም አዝና መታ ያለውበት ድረስ እየተለቃቀስን ወደ እሷ ቤት ፊቴን ሸፍና ወሰደችኝ
ለትንሽ ጊዜ እሷ ቤት ከተቀመጥኩ በኃላ ስራ የሰው ቤት ተገኝቶልኝ ሄድኩ
እኔና ቤቱ ገና ሳየው የብዙ ሰዎች መኖርያ መስሎኝ ነበር እናም ምን አልባት አንዱ ክፍል እኔ የምሰራላቸው ሰዎች ይሆናል ብዬ አስቤ ነበር ነገር ግን ባለ ሶስት ፎቅ ቤት የአንድ ቤተሰብ ቤት ነበር
ለዛውም 1ሴት 1ወንድ ልጅ ከናትና አባታቸው በቀር ማንም የሌለበት
ልጆቹ ህፃን ባይባሉም ልጆች ናቸው አባታቸው ብዙ ጊዜ ስራው ከሀገር ውጪ ነበር እናትም ስራ አላት እናም ሰውነቴ በድብደባም ካለ አቅም ስራም የጠነከረ ስለነበር ያን ቤት ማፅዳት ብዙም አልከበደኝም
እቤት ውስጥ በምግብ ሰሪነት የተቀጠረች ልጅ አለች እጅግ በጣም ጥሩ ናት እኔም እህት ያገኘው ያክል ይሰማኝ ነበር
ነገር ግን አንድ ነገር አለ ልጅነቴ እንኳን እንዲወዱኝ ሳይሆን ደብድቧት ደብድቧት የሚያስኝ የፊት ገፅ የያዝኩ ይመስለኛል ምክንያቱም አሁንም የገባውባት አስሪዬ ባገኘችው አጋጣሚ ከመቆንጠጥ ከመምታት አላለፈችም
ምን አልባትም ልጅ ስለሆንኩ እንደሚፈልጉት ስለማልሰራ ወይስ ምን ? መልስ የሌለው ጥያቄ ነበር
ከልጆቹ ጋር በፍቅር ነበር የምንዋደደው እጅግ ከምላችሁ በላይ
አባታቸው ለልጆቹ የሚያደርገው ነገር ወደ ሀገር ሲመለስ ሁሉንም ነገር ይዞልኝ ይመጣ ነበር
ታድያ ይሄ ቤት እጅግ ደስተኛ አደረገኝ ማለት እችላለው ከሌሎቹ ሲነፃፀር
ህይወቴ በዚህ ቤት ዙርያ ለ 2 አመታት ሆነ
አንድ ቀን ግን እንደተለመደው ለልጆች እራት ልመግባቸው ከፎቅ ወደ ምድር ወረድኩ
ነገር ግን በወቅቱ ማብራት ስላልነበር የቤቱ እቃ ቤት አማራጭ የውጭኛውን ለመጠቀም አሰቤ ትንሿን ልጅ ምን አልባት እንዳትፈራ ብዬ ወደ እኔ እንድትመጣ ጠርቻት ነበር
ነገርችግን በዛ ቅፅበት አጠገቤ ደርሳ ይህ ሁላ ይፈጠራል ብዬ አላሰብኩም ነበር
የህይወት ፈተና ለዛውም ዛሬ ላይ በብቸኝነት ለምኖር የቤተሰብ ፍቅር በማያውቀኝ በሰዎች ዱላና ቁንጥጫ ልጅነቴን የምጨርስ
አዎ የነገ እጣ ፋንታዬ በምን ላይ እንደተመሰረተ የማላቅ አለም ምን እንደሆነች የማላቅ ተስፋዬ ምን እንደሆነ የማልቅ ለማን መኖር እንዳለብኝ የማላቅ ትክክለኛ ማንነቴ የጠፋብኝ እኔ
አንዱን ሳልፍ አንደኛው ስቃይ ላይ የምወድቅ
እድሌን አማረርኩ የህይወት ጣእም ምን እንደሆነ ሳላቅ አንገሸገሸኝ እጅግም መረረኝ
እና እንዳልኳችሁ ስሟን ጠርቼ ከመቅፅበት እግሬ ላይ ተጠምጥማ ለእራት መስርያ የያስኩት ትኩስ ውሀ ሰውነትዋ ላይ ተረጫጨ በወቅቱ ስለተቃጠለች ሊያቀዘቅዛት ይችላል ብዬ ያሰብኩት ቀዝቃዛ ውሀ ብቻ ስለነበር ቀዝቃዛ ውሀ እላይዋ ላይ ደፋው ነገር ግን እቺን እፃን ላተርፋት አልቻልኩም
እቤት ውስጥ በወቅቱ ከኔና ከሁለቱ ልጆች በቀር ማንም አልነበረም የማረገው የምይዘው ጠፋኝ እንደምንም ብዬ እናትዋ ጋ ደውዬ መጣች
ስታይ በርግጥ ማንም እናት የሚሰማትን ስሜት ነው ላዝንባትም አልፈልግም ግን ለኔ በወቅቱ ከፈጣሪ በቀር ማንም ያልነበረኝ ሰው ከሱ ሌላ እውነቱን ሊያስረዳልኝ የሚችል አልነበረም
አውቄ ያንን ነገር እንዳላደርኩ በምችለው አቅም አስረዳው ነገር ግን ልታመን አልቻልኩም
ግን አለማወቃቸው እንጂ ያንን ሚያክል ቤት ለዛውም ጥለውብኝ ከሚሄዱት ልጆቻቸው በእድሜ የማልተናነስ እስከ ዛሬ መጥፎ ነገር ሳላደርግ ኖሬ ዛሬ ላይ በስህተት በሆነ ነገር ብዙ ነገር አሉኝ እምነቴ ገደል ገባ
እናት ልጇን አውቄ እንደዳደርኩ ለባልዋ ነገረችው
ልጇን ሀኪም ቤት ወስድናት ነገር ግን ከኔ ውጭ ማንንም ስለማትቀርብ ለ 15 ቀናንና ለሊት ስትስቅ ስቄ ስታለቅስ አልቅሼ ከሀኪም ቤት ደና ሆና ወጣች
እኔ ግን ደህንነት አይሰማኝም ተስፋዬ አልቋል ህሊናዬ ምን እረፍት አልሰጥ አለኝ ስለ እራሴ መውደቅያዬ የት ነው እያለ ያስጨንቀኛል ስለዚህ እፎይታን ተመኘው
ወደ አመሻሹ ላይ ዘመድ አዝማድ ተሰብስቦ እየተጫወት ነው እኔም ለራሴ አንድ ነገር ወሰንኩ
ወደ ሱቅ ሄጄ ገመድ ገዛው ግን ባለ ሱቁ ለምን ብሎ ጠየቀኝ
ልብስ ላሰጣበት እንደሆነ ግለጬለት ይዤ ወደ ቤት ተመለስኩ
አላመነታውም ብቻ እረፍት ተመኝቻለው ስለዚህ ለከንቱ ህይወቴ ስቃይ እንጂ ደስታ ለማላገኝበት ማንነቴ ለምንስ ልሰቃይ ስለዚህ ገመዱን ይዤ ወደ መታጠብያ ቤት አመራው
...
.ይቀጥላል
━━━━━✦🌺✦━━━━━ ❤️
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
❣❤️ የቃልኪዳን ገጾች ❤️❣ ━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️ ❤️❣
🌹የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል 3
አመሻሽ አከባቢ ላይ ስለ ነበር ከቤት የወጣውት በወቅቱ የት እንደምሄድ አላወኩም ነበር
ትንሽ እራሴን ለማረጋጋት ለ 3 ሰአታት እዛው ሰፈር ውስጥ ዞር ዞር ካልኩ በኃላ አንድ የማቀው ባለ ሱቅ ስለነበር ለምኜው ያስሪዬ እህት ጋ ደዉዬ ሁሉንም ነገር ነገርኳት
እሷም በሆነው ነገር በጣም አዝና መታ ያለውበት ድረስ እየተለቃቀስን ወደ እሷ ቤት ፊቴን ሸፍና ወሰደችኝ
ለትንሽ ጊዜ እሷ ቤት ከተቀመጥኩ በኃላ ስራ የሰው ቤት ተገኝቶልኝ ሄድኩ
እኔና ቤቱ ገና ሳየው የብዙ ሰዎች መኖርያ መስሎኝ ነበር እናም ምን አልባት አንዱ ክፍል እኔ የምሰራላቸው ሰዎች ይሆናል ብዬ አስቤ ነበር ነገር ግን ባለ ሶስት ፎቅ ቤት የአንድ ቤተሰብ ቤት ነበር
ለዛውም 1ሴት 1ወንድ ልጅ ከናትና አባታቸው በቀር ማንም የሌለበት
ልጆቹ ህፃን ባይባሉም ልጆች ናቸው አባታቸው ብዙ ጊዜ ስራው ከሀገር ውጪ ነበር እናትም ስራ አላት እናም ሰውነቴ በድብደባም ካለ አቅም ስራም የጠነከረ ስለነበር ያን ቤት ማፅዳት ብዙም አልከበደኝም
እቤት ውስጥ በምግብ ሰሪነት የተቀጠረች ልጅ አለች እጅግ በጣም ጥሩ ናት እኔም እህት ያገኘው ያክል ይሰማኝ ነበር
ነገር ግን አንድ ነገር አለ ልጅነቴ እንኳን እንዲወዱኝ ሳይሆን ደብድቧት ደብድቧት የሚያስኝ የፊት ገፅ የያዝኩ ይመስለኛል ምክንያቱም አሁንም የገባውባት አስሪዬ ባገኘችው አጋጣሚ ከመቆንጠጥ ከመምታት አላለፈችም
ምን አልባትም ልጅ ስለሆንኩ እንደሚፈልጉት ስለማልሰራ ወይስ ምን ? መልስ የሌለው ጥያቄ ነበር
ከልጆቹ ጋር በፍቅር ነበር የምንዋደደው እጅግ ከምላችሁ በላይ
አባታቸው ለልጆቹ የሚያደርገው ነገር ወደ ሀገር ሲመለስ ሁሉንም ነገር ይዞልኝ ይመጣ ነበር
ታድያ ይሄ ቤት እጅግ ደስተኛ አደረገኝ ማለት እችላለው ከሌሎቹ ሲነፃፀር
ህይወቴ በዚህ ቤት ዙርያ ለ 2 አመታት ሆነ
አንድ ቀን ግን እንደተለመደው ለልጆች እራት ልመግባቸው ከፎቅ ወደ ምድር ወረድኩ
ነገር ግን በወቅቱ ማብራት ስላልነበር የቤቱ እቃ ቤት አማራጭ የውጭኛውን ለመጠቀም አሰቤ ትንሿን ልጅ ምን አልባት እንዳትፈራ ብዬ ወደ እኔ እንድትመጣ ጠርቻት ነበር
ነገርችግን በዛ ቅፅበት አጠገቤ ደርሳ ይህ ሁላ ይፈጠራል ብዬ አላሰብኩም ነበር
የህይወት ፈተና ለዛውም ዛሬ ላይ በብቸኝነት ለምኖር የቤተሰብ ፍቅር በማያውቀኝ በሰዎች ዱላና ቁንጥጫ ልጅነቴን የምጨርስ
አዎ የነገ እጣ ፋንታዬ በምን ላይ እንደተመሰረተ የማላቅ አለም ምን እንደሆነች የማላቅ ተስፋዬ ምን እንደሆነ የማልቅ ለማን መኖር እንዳለብኝ የማላቅ ትክክለኛ ማንነቴ የጠፋብኝ እኔ
አንዱን ሳልፍ አንደኛው ስቃይ ላይ የምወድቅ
እድሌን አማረርኩ የህይወት ጣእም ምን እንደሆነ ሳላቅ አንገሸገሸኝ እጅግም መረረኝ
እና እንዳልኳችሁ ስሟን ጠርቼ ከመቅፅበት እግሬ ላይ ተጠምጥማ ለእራት መስርያ የያስኩት ትኩስ ውሀ ሰውነትዋ ላይ ተረጫጨ በወቅቱ ስለተቃጠለች ሊያቀዘቅዛት ይችላል ብዬ ያሰብኩት ቀዝቃዛ ውሀ ብቻ ስለነበር ቀዝቃዛ ውሀ እላይዋ ላይ ደፋው ነገር ግን እቺን እፃን ላተርፋት አልቻልኩም
እቤት ውስጥ በወቅቱ ከኔና ከሁለቱ ልጆች በቀር ማንም አልነበረም የማረገው የምይዘው ጠፋኝ እንደምንም ብዬ እናትዋ ጋ ደውዬ መጣች
ስታይ በርግጥ ማንም እናት የሚሰማትን ስሜት ነው ላዝንባትም አልፈልግም ግን ለኔ በወቅቱ ከፈጣሪ በቀር ማንም ያልነበረኝ ሰው ከሱ ሌላ እውነቱን ሊያስረዳልኝ የሚችል አልነበረም
አውቄ ያንን ነገር እንዳላደርኩ በምችለው አቅም አስረዳው ነገር ግን ልታመን አልቻልኩም
ግን አለማወቃቸው እንጂ ያንን ሚያክል ቤት ለዛውም ጥለውብኝ ከሚሄዱት ልጆቻቸው በእድሜ የማልተናነስ እስከ ዛሬ መጥፎ ነገር ሳላደርግ ኖሬ ዛሬ ላይ በስህተት በሆነ ነገር ብዙ ነገር አሉኝ እምነቴ ገደል ገባ
እናት ልጇን አውቄ እንደዳደርኩ ለባልዋ ነገረችው
ልጇን ሀኪም ቤት ወስድናት ነገር ግን ከኔ ውጭ ማንንም ስለማትቀርብ ለ 15 ቀናንና ለሊት ስትስቅ ስቄ ስታለቅስ አልቅሼ ከሀኪም ቤት ደና ሆና ወጣች
እኔ ግን ደህንነት አይሰማኝም ተስፋዬ አልቋል ህሊናዬ ምን እረፍት አልሰጥ አለኝ ስለ እራሴ መውደቅያዬ የት ነው እያለ ያስጨንቀኛል ስለዚህ እፎይታን ተመኘው
ወደ አመሻሹ ላይ ዘመድ አዝማድ ተሰብስቦ እየተጫወት ነው እኔም ለራሴ አንድ ነገር ወሰንኩ
ወደ ሱቅ ሄጄ ገመድ ገዛው ግን ባለ ሱቁ ለምን ብሎ ጠየቀኝ
ልብስ ላሰጣበት እንደሆነ ግለጬለት ይዤ ወደ ቤት ተመለስኩ
አላመነታውም ብቻ እረፍት ተመኝቻለው ስለዚህ ለከንቱ ህይወቴ ስቃይ እንጂ ደስታ ለማላገኝበት ማንነቴ ለምንስ ልሰቃይ ስለዚህ ገመዱን ይዤ ወደ መታጠብያ ቤት አመራው
...
.ይቀጥላል
━━━━━✦🌺✦━━━━━ ❤️
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
[....
"ንፅህናውን [ያለቦታው] በሚፈልገው ሰው ተገርሜያለሁ!
እነሆ የማጥሪያው ወቅት በመጣ ጊዜ እንዲህም ይሆናል!
.....ከባባድ ቅሬታዎች ይቀርባሉ፥ ይመዘናሉም! እውነት እውነት እልሃለው ከበ'ድ ያለ አያያዝንም ይሆናል!
ፍቅር ክስ ነው! ስለሆነም ያለ ማስረጃ ልታሸንፈው ከቶ አይቻልህም!
ልጄ ሆይ!...
አንድ ሰው ምንጣፉን [ለማፅዳት] ቢደበድብ ግን
ድብደባው በምንጣፉ ላይ የታሰበ ቅጣት አይደለም!
ነገር ግን... ምንጣፉ ውስጥ ካለ አቧራ ጋር የተያዘ ሙግት ነው!
ልጄ ሆይ!....
[ለምንጣፉ እንደሆነው ሁ'ሉ]
ያ ከባድ አያያዝም ባንተ ላይ ፍፁም የታሰበ አይደለም!
ነገር ግን...
ከውስጥህ ካ'ሉት መጥፎ ባህሪያት ጋር የሚደረግ ጦርነትን ነው!"
-ሩሚ
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
"ንፅህናውን [ያለቦታው] በሚፈልገው ሰው ተገርሜያለሁ!
እነሆ የማጥሪያው ወቅት በመጣ ጊዜ እንዲህም ይሆናል!
.....ከባባድ ቅሬታዎች ይቀርባሉ፥ ይመዘናሉም! እውነት እውነት እልሃለው ከበ'ድ ያለ አያያዝንም ይሆናል!
ፍቅር ክስ ነው! ስለሆነም ያለ ማስረጃ ልታሸንፈው ከቶ አይቻልህም!
ልጄ ሆይ!...
አንድ ሰው ምንጣፉን [ለማፅዳት] ቢደበድብ ግን
ድብደባው በምንጣፉ ላይ የታሰበ ቅጣት አይደለም!
ነገር ግን... ምንጣፉ ውስጥ ካለ አቧራ ጋር የተያዘ ሙግት ነው!
ልጄ ሆይ!....
[ለምንጣፉ እንደሆነው ሁ'ሉ]
ያ ከባድ አያያዝም ባንተ ላይ ፍፁም የታሰበ አይደለም!
ነገር ግን...
ከውስጥህ ካ'ሉት መጥፎ ባህሪያት ጋር የሚደረግ ጦርነትን ነው!"
-ሩሚ
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
🔱በውስጤ ያለው የህሊና ድምፅ ዕለት ዕለት እንዲህ በማለት ይቃትታል .. በምድር ላይ ብቻህን ብትቀር እንኳ ከግፈኞች ጋር አትተባበር ...ዓለም ዓይኗን ብታቀላብህ አንተ ግን ፈገግታህን ለግሳት አትፍራ ... በልብህ ያለውን የእውነት ድምፅ ብቻ ታመን ያ ድምፅ ደግሞ እንዲህ ይላል ባልንጀራህ ፣ሚስትህ፣ዘመዶችህ ሁሉም ቢተውህ ለምትኖርለትና ልትሞትለት ለተዘጋጀህለት እውነት ብቻ መስክር የመኖር ትርጉሙ ይኸው ነውና !!
መሀተመ ጋንዲ
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
መሀተመ ጋንዲ
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ሠካላ አባይ ን ወለደች
እናቴም እኔን!
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ድንግሏም እርሱም የሰውልጅ
ሰው ጠልተው ማህተቡ ላይበጅ
ሰው ላፍቅር ጀግና ልሁንና
ልቤ ላይ ነው የዛሬ አድዋ
አድዋ ከራስ ጀመረ
እራሱን ያሸነፈ ለሰው ተረፈ
ሁሉም ትውልድ አድዋ አለው
የኔም አድዋ ልቤ ላይ ነው
ጀግና ማለት
ይቅር ባይ ነው
ቂም በሆዱ ከሰበቀ
ጎጃም ሰው ካላረቀ
ከይቅርታ
ከራቀ
በላይ መቼ ዘለቀ!
_✨Rophnan
_🇪🇹 |||🇪🇹 (ሶስት)
_የተቀነጨበ
═════❥━━━❥═════
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰ገ🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
እናቴም እኔን!
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ድንግሏም እርሱም የሰውልጅ
ሰው ጠልተው ማህተቡ ላይበጅ
ሰው ላፍቅር ጀግና ልሁንና
ልቤ ላይ ነው የዛሬ አድዋ
አድዋ ከራስ ጀመረ
እራሱን ያሸነፈ ለሰው ተረፈ
ሁሉም ትውልድ አድዋ አለው
የኔም አድዋ ልቤ ላይ ነው
ጀግና ማለት
ይቅር ባይ ነው
ቂም በሆዱ ከሰበቀ
ጎጃም ሰው ካላረቀ
ከይቅርታ
ከራቀ
በላይ መቼ ዘለቀ!
_✨Rophnan
_🇪🇹 |||🇪🇹 (ሶስት)
_የተቀነጨበ
═════❥━━━❥═════
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰ገ🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️ የቃልኪዳን ገጾች ❤️❣ ━━━━━✦🌺✦━━━━━━
┄
🌹የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል 4
ገመዱን ይዤ ከውጭ በኩል ለሰራተኛ ተብሎ ከተሰራው መታጠብያ ቤት አመራው
ቤትዬ ያለ እኔ ምግብ አትበላም አጠጣም አትቀመጥም ይህን ወላጆችዋ ያቁታል
እኔና ቤትዬ ልዩ ፍቅር አለን እጅግ ትወደኛለች ወዳታለው
ወንድሟ ናሆም ግን የቤቲን ያክል ባይሆንም ይወደኛል እወደዋለው
ሳምሪ እያለች ስትጠራኝ ሰማዋት ግን ህይወት መራራ ሆናብኛለች በምወዳት ልጅ ላይ ሳልፈልግ ጥፋት እንድሰራ አድርጋኛለች ስለዚህ እየወደድኳት ልጎዳት አልፈልግም አይሆንም በይ ታነቂ የምን ቤቲ ብትወዋደዱም ገለሻታል አየሽ አደል እናቷ እራሱ ልጄን ገደልሽ ገደልሽብኝ ብላ ስትጮ አየሽ አደል አንቺ ግን ለቤቲ ልዩ ፍቅር ነበረሽ ቤቲም ላንቺ ከእናቷ የበለጠ ፍቅር አላት ግን እህቷ ስላልሆንሽ እንደ ገዳይ ተቆጠርሽ ስለዚህ ዝም በይ እራስሽን አጥፊ መልስ አትስጪ
ሳምሪ ትላለች ቤቲ በልጅነት ለዛዋ እኔ ግን ምላሽ መስጠት አልፈልኩም ምክንያቱም እሳክሁን እንደ ቤቲ ማንንም ወድጄ አላቅም እህቴ ነበረች
እነሱ ጋ ስኖር ሰራተኝነት ተሰምቶኝ አያውቅም ሁሌም እህቴ አብራኝ ያለች ይመስለኛል
ደጋግማ ሳምሪ ብትልም መልስ ልሰጣት አቅም አነሰኝ እራሴን የመታጠብያ ቤት ውስጥ ቆልፌ በገመድ አንጠለጠልኩ
ነገር ግን እራሴን እስክስት ድረስ የቤተሰቡ ጥሪ እንዲሁም አንዳንድ ንግግሮች አልፎ አልፎ ጆሮዬ ውስጥ ጥልቅ ይላል
ይመስለኛል በ ወጥ ሰሪነት የተቀጠረችው አልማዝ ወደ እኛ መታጠብያ እየተጣራች መጣች ነገር ግን ቆልፍ ነው ግን ድምፅ የለም ትላለች
የቤቱ ባለቤት ወንድም የሆነው መስፍን ጥሩ ሰው ነበር እኛ ጋ ሲመጣ ለልጆቹ አንዳንድ ነገር ሲያመጣ ለኔም ይዞ ይመጣና ገና በሩን ስከፍት ይስመኝ ነበር እናም እወደዋለው ታድያ የዛን እለት አልማዝ መታጠብያ ቤት መሆኔን ስትነግረው ቀድሞ በሩን ሰብሮ ከፍቶ ከተጠለጠልኩበት ያወረደኝ እሱ ነበር
ፈጣሪ አትሙቺ ያላት ነብስ ከሞት ተረፍኩ ከመሞት ይልቁንስ እየተሰቃዩ ቀጣዩን ህይወት መምራት ምርጫ ሆነ
ቤትዬ ገና ስታየኝ አቅፋ አለቀሰች እሷ ያለ እኔ እንደማይሆንላት ደጋግማ እያለቀሰች ተናገረች እኔም ብሆን ያለ እስዋ ደስታ አልነበረኝም እሷ ከእህትም በላይ ናት መከፋቴን እንባዬን ለእሷ ብቻ ነበር ምነግረው
ልጅነቷ አንድ ቀንም አሳስቦኝ አያውቅም ሁሌም ሳስተኛት የልቤ ጎደኛ ነበረች ግን አሁን ግን ሳላውቅ በተፈጠረው ነገር ህሊናዬ ሰላም አጣ
ግን እንዳልሞት ሆነ
ቤተሰቡ ሁላ ባደረኩት ነገር ተቆጥተውኝ ሁሉም ሄዱ
እኔ ግን የምወዳትን የምቶደኝ ልጅ እንዲሆም ሳላውቅ አውቀሽ ነው ያለችኝን እናት እያየው እቤት ውስጥ መሰቃየት አቃተኝ
እናም ያን ቤት መልቀቅ እንዳለብኝ አሰብኩ
አሰሪዬን ባዩሽን ይሄን ቤት መልቀቅ እራሴን መቀየር እንደምፈልግ እንዲሁም አዲስ ህይወት መኖር መጀመር እንዳለብኝ ነገርኳት
ከልጆችዋ ጋ ያለኝ ፍቅር ብታቅም ግን አስገድዳ ልታስቀረኝ እንደማትችል ስለምታቅ ጥያቄውን ተቀበለች
እነ ባዩሽ ጋ 2 አመታት ስሰራ ደሞዜ አንቺ ጋ ይጠራቀምልኝ ብያት ስለነበር ወስጄ አላውቅም ነበር እናም አሁን ያው የግድ እቤቱን ከለቀኩ የሰራውበትን ደሞዝ ስለሚያስፈልገኝ ጠየኳት
እሷ ግን መጀመርያ ወደ መጣሁበት ማለትም ትግስት የምትባለው በHIV ተይዛ ወዳለችው ቤት አድርሳኝ ብሬን ደግሞ እንደምትልክልኝ ገልፃ ከቤት በመኪናዋ ስታደርሰኝ አምኛት ነበር
ምክንያቱም እኔ እነሱ ቤት ቀን ሌት ለፍቼ 250 ብር ነበር ደሞዜ እናም ካላቸው ሀብት ጋ ሲነፃፀር ፈፅሞ ትከለክለኛለች ብዬ ማሰብ የማይታሰብ ነበር
ትግስት ጋ ደርሰን እኔም ያለኝን ሻንጣ ከመኪናዋ አውርጄ በሰላም ተለያየን
ትግስት ስታየኝ ደነገጠች
ምነው በሰላም አለች ገና ከበሩ ሻንጣ መያዜን አይታ
አዎ ትጊ አታስቢ ሰላም ነው አልኩ ወደ ውስጥ እየገባው
ትጊ ጥሩ መልከመልካም ሴት ናት በትዳር አለም ላይ ሆና ነበር በባልዋ ሰበብ ለዚህ በሽታ የተጋለጠችው
ዛሬ ላይ ባሏ በህይወት የለም እሷንና ልጇን ግን በዚህ አውቆ በማያቅ ህብረተሰብ ውስጥ ጥሏቸው አልፏል
ትጊ ለሰው መልካም ቀና አስተሳሰብ አላት ለሚያያት ሰው ገፅዋ ላይ ደግነትዋ በጉልህ ይታያል ግን ምን ዋጋ አለው
እቺ ምድር መች ለደጎች ሆና ታውቅና!
የመጣውበትን የተፈጠረውን ሁሉንም አንድ በአድ አስረዳዋት
ግን ደሞዜን እንደምትልክልኝ ነገርኳት
ይሄማ አይሆንም ብላ ስልክ አንስታ ባዩሽ ጋ ደወለች
ሄሎ
የሳምሪን ደሞዝ ለምን አልሰጠሻትም?
ፊትዋ ሲቀያየር አየዋለው ምን እንዳለቻት ለማወቅ ጓጓው
ወድያው እንኪ አውሪያት ብላ ስልኩን ሰጠችኝ
ሄሎ አልኩ ምን እንደምትል ለመስማት ቸኩዬ
የምን ብር የምን ደሞዝ ነው ምትይው
እስከ ዛሬ ድረስ የበላሽውስ የጠጣሽውስ
እኔ ጋ ስመጪ እኮ አፈር ነበር ምትመስይው እኔ ነኝ ሰው ያረኩሽ ስለዚህ ሁለተኛ ደሞዝ አለኝ ብለሽ እንዳታስቢ ብላ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ዘጋችብኝ.......
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያታችሁ አይለየን
❤️❣
❤️
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
❣❤️ የቃልኪዳን ገጾች ❤️❣ ━━━━━✦🌺✦━━━━━━
┄
🌹የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል 4
ገመዱን ይዤ ከውጭ በኩል ለሰራተኛ ተብሎ ከተሰራው መታጠብያ ቤት አመራው
ቤትዬ ያለ እኔ ምግብ አትበላም አጠጣም አትቀመጥም ይህን ወላጆችዋ ያቁታል
እኔና ቤትዬ ልዩ ፍቅር አለን እጅግ ትወደኛለች ወዳታለው
ወንድሟ ናሆም ግን የቤቲን ያክል ባይሆንም ይወደኛል እወደዋለው
ሳምሪ እያለች ስትጠራኝ ሰማዋት ግን ህይወት መራራ ሆናብኛለች በምወዳት ልጅ ላይ ሳልፈልግ ጥፋት እንድሰራ አድርጋኛለች ስለዚህ እየወደድኳት ልጎዳት አልፈልግም አይሆንም በይ ታነቂ የምን ቤቲ ብትወዋደዱም ገለሻታል አየሽ አደል እናቷ እራሱ ልጄን ገደልሽ ገደልሽብኝ ብላ ስትጮ አየሽ አደል አንቺ ግን ለቤቲ ልዩ ፍቅር ነበረሽ ቤቲም ላንቺ ከእናቷ የበለጠ ፍቅር አላት ግን እህቷ ስላልሆንሽ እንደ ገዳይ ተቆጠርሽ ስለዚህ ዝም በይ እራስሽን አጥፊ መልስ አትስጪ
ሳምሪ ትላለች ቤቲ በልጅነት ለዛዋ እኔ ግን ምላሽ መስጠት አልፈልኩም ምክንያቱም እሳክሁን እንደ ቤቲ ማንንም ወድጄ አላቅም እህቴ ነበረች
እነሱ ጋ ስኖር ሰራተኝነት ተሰምቶኝ አያውቅም ሁሌም እህቴ አብራኝ ያለች ይመስለኛል
ደጋግማ ሳምሪ ብትልም መልስ ልሰጣት አቅም አነሰኝ እራሴን የመታጠብያ ቤት ውስጥ ቆልፌ በገመድ አንጠለጠልኩ
ነገር ግን እራሴን እስክስት ድረስ የቤተሰቡ ጥሪ እንዲሁም አንዳንድ ንግግሮች አልፎ አልፎ ጆሮዬ ውስጥ ጥልቅ ይላል
ይመስለኛል በ ወጥ ሰሪነት የተቀጠረችው አልማዝ ወደ እኛ መታጠብያ እየተጣራች መጣች ነገር ግን ቆልፍ ነው ግን ድምፅ የለም ትላለች
የቤቱ ባለቤት ወንድም የሆነው መስፍን ጥሩ ሰው ነበር እኛ ጋ ሲመጣ ለልጆቹ አንዳንድ ነገር ሲያመጣ ለኔም ይዞ ይመጣና ገና በሩን ስከፍት ይስመኝ ነበር እናም እወደዋለው ታድያ የዛን እለት አልማዝ መታጠብያ ቤት መሆኔን ስትነግረው ቀድሞ በሩን ሰብሮ ከፍቶ ከተጠለጠልኩበት ያወረደኝ እሱ ነበር
ፈጣሪ አትሙቺ ያላት ነብስ ከሞት ተረፍኩ ከመሞት ይልቁንስ እየተሰቃዩ ቀጣዩን ህይወት መምራት ምርጫ ሆነ
ቤትዬ ገና ስታየኝ አቅፋ አለቀሰች እሷ ያለ እኔ እንደማይሆንላት ደጋግማ እያለቀሰች ተናገረች እኔም ብሆን ያለ እስዋ ደስታ አልነበረኝም እሷ ከእህትም በላይ ናት መከፋቴን እንባዬን ለእሷ ብቻ ነበር ምነግረው
ልጅነቷ አንድ ቀንም አሳስቦኝ አያውቅም ሁሌም ሳስተኛት የልቤ ጎደኛ ነበረች ግን አሁን ግን ሳላውቅ በተፈጠረው ነገር ህሊናዬ ሰላም አጣ
ግን እንዳልሞት ሆነ
ቤተሰቡ ሁላ ባደረኩት ነገር ተቆጥተውኝ ሁሉም ሄዱ
እኔ ግን የምወዳትን የምቶደኝ ልጅ እንዲሆም ሳላውቅ አውቀሽ ነው ያለችኝን እናት እያየው እቤት ውስጥ መሰቃየት አቃተኝ
እናም ያን ቤት መልቀቅ እንዳለብኝ አሰብኩ
አሰሪዬን ባዩሽን ይሄን ቤት መልቀቅ እራሴን መቀየር እንደምፈልግ እንዲሁም አዲስ ህይወት መኖር መጀመር እንዳለብኝ ነገርኳት
ከልጆችዋ ጋ ያለኝ ፍቅር ብታቅም ግን አስገድዳ ልታስቀረኝ እንደማትችል ስለምታቅ ጥያቄውን ተቀበለች
እነ ባዩሽ ጋ 2 አመታት ስሰራ ደሞዜ አንቺ ጋ ይጠራቀምልኝ ብያት ስለነበር ወስጄ አላውቅም ነበር እናም አሁን ያው የግድ እቤቱን ከለቀኩ የሰራውበትን ደሞዝ ስለሚያስፈልገኝ ጠየኳት
እሷ ግን መጀመርያ ወደ መጣሁበት ማለትም ትግስት የምትባለው በHIV ተይዛ ወዳለችው ቤት አድርሳኝ ብሬን ደግሞ እንደምትልክልኝ ገልፃ ከቤት በመኪናዋ ስታደርሰኝ አምኛት ነበር
ምክንያቱም እኔ እነሱ ቤት ቀን ሌት ለፍቼ 250 ብር ነበር ደሞዜ እናም ካላቸው ሀብት ጋ ሲነፃፀር ፈፅሞ ትከለክለኛለች ብዬ ማሰብ የማይታሰብ ነበር
ትግስት ጋ ደርሰን እኔም ያለኝን ሻንጣ ከመኪናዋ አውርጄ በሰላም ተለያየን
ትግስት ስታየኝ ደነገጠች
ምነው በሰላም አለች ገና ከበሩ ሻንጣ መያዜን አይታ
አዎ ትጊ አታስቢ ሰላም ነው አልኩ ወደ ውስጥ እየገባው
ትጊ ጥሩ መልከመልካም ሴት ናት በትዳር አለም ላይ ሆና ነበር በባልዋ ሰበብ ለዚህ በሽታ የተጋለጠችው
ዛሬ ላይ ባሏ በህይወት የለም እሷንና ልጇን ግን በዚህ አውቆ በማያቅ ህብረተሰብ ውስጥ ጥሏቸው አልፏል
ትጊ ለሰው መልካም ቀና አስተሳሰብ አላት ለሚያያት ሰው ገፅዋ ላይ ደግነትዋ በጉልህ ይታያል ግን ምን ዋጋ አለው
እቺ ምድር መች ለደጎች ሆና ታውቅና!
የመጣውበትን የተፈጠረውን ሁሉንም አንድ በአድ አስረዳዋት
ግን ደሞዜን እንደምትልክልኝ ነገርኳት
ይሄማ አይሆንም ብላ ስልክ አንስታ ባዩሽ ጋ ደወለች
ሄሎ
የሳምሪን ደሞዝ ለምን አልሰጠሻትም?
ፊትዋ ሲቀያየር አየዋለው ምን እንዳለቻት ለማወቅ ጓጓው
ወድያው እንኪ አውሪያት ብላ ስልኩን ሰጠችኝ
ሄሎ አልኩ ምን እንደምትል ለመስማት ቸኩዬ
የምን ብር የምን ደሞዝ ነው ምትይው
እስከ ዛሬ ድረስ የበላሽውስ የጠጣሽውስ
እኔ ጋ ስመጪ እኮ አፈር ነበር ምትመስይው እኔ ነኝ ሰው ያረኩሽ ስለዚህ ሁለተኛ ደሞዝ አለኝ ብለሽ እንዳታስቢ ብላ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ዘጋችብኝ.......
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያታችሁ አይለየን
❤️❣
❤️
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
“ጤናማ” ስህተቶች!
በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1886 አንድን መድሃኒት ለመፈልሰፍ በሙከራ ላይ የነበረ ጆን (John Pemberton) የተሰኘ ሰው በሙከራ ምርምር ውስጥ ንጹህ ውኃ እጨምራሁ ብሎ በስህተት ጋዝ ያለው ውኃ (Carbonated water) ጨመረበት፡፡ መሳሳቱን ለማወቅ ብዙም ባይፈጅበትም በስህተቱ ምክንያት የተፈጠረውን ነገር ለማወቅ ፈልጎ ሲቀምሰው አስገራሚ ጣእም ያለውና አርኪ ስሜት ሰጪ መጠጥ ሆኖ አገኘው፡፡ ብዙም ሳይቆይ ኮካ ኮላ በመባል የታወቀ ዝነኛው መጠጥ ወደመሆን እንደመጣ ይነገራል፡፡ ስህተት ወደ ስኬት ሲለወጥ!
ከብዙ መቶ አመታት በፊት ሸን (Shen Nung) የተሰኘ የቻይና ገዢ ከቤቱ ወጣ ብሎ በግቢው ውስጥ ተቀምጦ ውኃ በማፍላት ላይ እያለ በአካባቢው ከነበሩ ዛፎች ከአንዱ ላይ የረገፈ ቅጠል በድንገት በሚያፈላው ውኃ ውስጥ ወድቆ ይገባበታል፡፡ ገጠመኙን ባይወደውም ውሃውን ሲቀምሰው ቅጠሉ ለውኃው የሰጠውን አዲስ ጣእም ወደደው፡፡ ሻይ የተሰኘው በአለማችን ተወዳጅ የሆነው መጠጥ የተጀመረው በዚያው እንደሆነ ይታመናል፡፡ አላስፈላጊ ገጠመኝ ወደ አስፈላጊ ግኝት ሲቀየር!
በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1928 አሌክሳንደር (Alexander Fleming) የተሰኘ አንድ ሰው ለብዙ ቀናት ከሄደበት የእረፍት ጉዞ ወደቤቱ ሲመለስ በወጥ ቤቱ ውስጥ አንድን የሻገተ ነገር ተመለከተ፡፡ ያንን ሻጋታ ለማስወገድ ከመቸኮል ይልቅ ቀረብ ብሎ ለማጥናት ፈለገ፡፡ ጊዜን ወስዶ ሲመራመር ዛሬ ፔኒሲሊን (Penicillin) በመባል የታወቀውን የብዙ በሽታ መድሃኒት የሆነውን ግኝት ደረሰበት፡፡ አላስፈላጊ የተፈጥሮ ክስተት ወደ ጥቅም ሲያድግ!
ከላይ ያነበብናቸው ሶስት አጫጭር ታሪኮች በየእለት ኑሯችን ከሚከሰቱ ድንገተኛ ሁኔታዎችና ስህተቶች፣ እንዲሁም ደግሞ አዳዲስ ነገሮች ውስጥ ለመግባት በምንወስዳቸው እርምጃዎች የሚገጥሙንን ገጠመኞች የሚጠቁሙ ናቸው፡፡ እነዚህን መሰል ስህተቶች ወይም ገጠመኞች “ጤናማ የስህተት ገጽታዎች” ብለን ልንሰይማቸው እንችላለን፡፡ እንደዚህ አይነት ሁኔታዎች እንዳይከሰቱ ሕይወትን መኖርና ማጣጣም ማቆም አለብን፤ የምንወደውን ነገር ከማድረግ ራሳችንን መግታት አለብን፤ ችግር እንዳይፈጠር በሚል ፍርሃት መንቀሳቀስን መተው አለብን፡፡
ስህተት እሰራለሁ ወይም ያልተጠበቀ ነገር ይፈጠራል በሚል ፍርሃት ኑሮን ከመኖርና አዳዲስ ነገሮችን ከመጀመር አትገታ፡፡ ተፈጥሯዊ ስህተቶች የአዳዲስ ምእራፍ ደጆች ናቸውና!
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1886 አንድን መድሃኒት ለመፈልሰፍ በሙከራ ላይ የነበረ ጆን (John Pemberton) የተሰኘ ሰው በሙከራ ምርምር ውስጥ ንጹህ ውኃ እጨምራሁ ብሎ በስህተት ጋዝ ያለው ውኃ (Carbonated water) ጨመረበት፡፡ መሳሳቱን ለማወቅ ብዙም ባይፈጅበትም በስህተቱ ምክንያት የተፈጠረውን ነገር ለማወቅ ፈልጎ ሲቀምሰው አስገራሚ ጣእም ያለውና አርኪ ስሜት ሰጪ መጠጥ ሆኖ አገኘው፡፡ ብዙም ሳይቆይ ኮካ ኮላ በመባል የታወቀ ዝነኛው መጠጥ ወደመሆን እንደመጣ ይነገራል፡፡ ስህተት ወደ ስኬት ሲለወጥ!
ከብዙ መቶ አመታት በፊት ሸን (Shen Nung) የተሰኘ የቻይና ገዢ ከቤቱ ወጣ ብሎ በግቢው ውስጥ ተቀምጦ ውኃ በማፍላት ላይ እያለ በአካባቢው ከነበሩ ዛፎች ከአንዱ ላይ የረገፈ ቅጠል በድንገት በሚያፈላው ውኃ ውስጥ ወድቆ ይገባበታል፡፡ ገጠመኙን ባይወደውም ውሃውን ሲቀምሰው ቅጠሉ ለውኃው የሰጠውን አዲስ ጣእም ወደደው፡፡ ሻይ የተሰኘው በአለማችን ተወዳጅ የሆነው መጠጥ የተጀመረው በዚያው እንደሆነ ይታመናል፡፡ አላስፈላጊ ገጠመኝ ወደ አስፈላጊ ግኝት ሲቀየር!
በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1928 አሌክሳንደር (Alexander Fleming) የተሰኘ አንድ ሰው ለብዙ ቀናት ከሄደበት የእረፍት ጉዞ ወደቤቱ ሲመለስ በወጥ ቤቱ ውስጥ አንድን የሻገተ ነገር ተመለከተ፡፡ ያንን ሻጋታ ለማስወገድ ከመቸኮል ይልቅ ቀረብ ብሎ ለማጥናት ፈለገ፡፡ ጊዜን ወስዶ ሲመራመር ዛሬ ፔኒሲሊን (Penicillin) በመባል የታወቀውን የብዙ በሽታ መድሃኒት የሆነውን ግኝት ደረሰበት፡፡ አላስፈላጊ የተፈጥሮ ክስተት ወደ ጥቅም ሲያድግ!
ከላይ ያነበብናቸው ሶስት አጫጭር ታሪኮች በየእለት ኑሯችን ከሚከሰቱ ድንገተኛ ሁኔታዎችና ስህተቶች፣ እንዲሁም ደግሞ አዳዲስ ነገሮች ውስጥ ለመግባት በምንወስዳቸው እርምጃዎች የሚገጥሙንን ገጠመኞች የሚጠቁሙ ናቸው፡፡ እነዚህን መሰል ስህተቶች ወይም ገጠመኞች “ጤናማ የስህተት ገጽታዎች” ብለን ልንሰይማቸው እንችላለን፡፡ እንደዚህ አይነት ሁኔታዎች እንዳይከሰቱ ሕይወትን መኖርና ማጣጣም ማቆም አለብን፤ የምንወደውን ነገር ከማድረግ ራሳችንን መግታት አለብን፤ ችግር እንዳይፈጠር በሚል ፍርሃት መንቀሳቀስን መተው አለብን፡፡
ስህተት እሰራለሁ ወይም ያልተጠበቀ ነገር ይፈጠራል በሚል ፍርሃት ኑሮን ከመኖርና አዳዲስ ነገሮችን ከመጀመር አትገታ፡፡ ተፈጥሯዊ ስህተቶች የአዳዲስ ምእራፍ ደጆች ናቸውና!
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የአሁን ተማሪ #አንበሳ ምንድን ነው ስትለው ቢራ #ዋሊያ ምንድን ነው ስትለው ቢራ #ዳሸን ምንድን ነው ስትለው ቢራ #ኒያላ ምንድን ነው ስትለው ሲጋራ ይልሃል🙈🙊🙉
#ኧረ_አንዱን_ቅርስ_እንኳን_ተውልን
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
#ኧረ_አንዱን_ቅርስ_እንኳን_ተውልን
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የቃልኪዳን ገጾች:
ተማሪ እያላችሁ እወድሻለው ብለሀት በጓደኞቿ ፊት አልፈልግህም ያለችህ ቸከስ Pharmacist ሆነህ የራስ ምታት ኪኒን አለህ? ስትልህ
.
.
.
.
ጮክ ብለህ "ኮንዶም አልቋል"😂😂😂
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ተማሪ እያላችሁ እወድሻለው ብለሀት በጓደኞቿ ፊት አልፈልግህም ያለችህ ቸከስ Pharmacist ሆነህ የራስ ምታት ኪኒን አለህ? ስትልህ
.
.
.
.
ጮክ ብለህ "ኮንዶም አልቋል"😂😂😂
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️ የቃልኪዳን ገፅ❤️❣
🌹🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
#የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል 5
ስልኩን ጆሮዬ ላይ ስዘጋብኝ በጣም ተናደድኩ ምክንያቱም ሁለት አመታትን እሷ ቤት ስኖር ይህን ያክል መጥፎነቷ ታይቶኝ አያውቅም ነበር ምክንያቱም እኔ በጉልበቴ የማድር ሰው ለዛውም ምንም ነገር ሊያደርግ በማይችል ገንዘብ እራሷን ዝቅ አረገች
ግን ፈጣሪ ስለ ሁሉ አዋቂ ነው
ትግስት መልካምነትዋ ነው እኔን ያስጠጋችኝ
ባሏ ከሞተ በኃላ በህብረተሰቡ የሚደርስባትን መገለል ተቋቁማ ሁለት ልጆቿን ታሳድጋለች
በዚህ ችግር ላይ እኔ ተደርቤባት እንኳን ተከፍታ አታቅም ከማመስገን በቀር
ያለው የሌለውን እየገፋ በድሎ ሜዳ ላይ ሲጥል የሌለው ግን ቁስሉን ያውቀዋልና ከተጣለበት ያነሳዋል
ቆይ ግን የኔ አፈር መምሰልስ ምን ይገርማል የሰው ልጅ ከአፈር ተፈጥሯል ወደ አፈርም ይመለሳል ታድያ አፈር የሆነውን ማንነቱን ማን ሊቀይረው ይችላል
ይህስ እንዴት ሊያስመካ ይችላል?
ትላንት አፈር መስዬ እቤቷ ብገባ አፈርነቴን ሳይሆን የለወጠችው ከለሬን ነበር ለዛውም ንክር ከለሬን
አላወቀችም በምድር ሁሉ ከንቱ እንደሆን?
ዛሬ ያገኘ ያጣል ያጣም ያገኛል የሰውን ልጅ ሊያኖር የሚችል አንድ አምላክ ብቻ እና ብቻ ነው።
ትግስት ቤት ሆኜ በልጅነት አእምሮዬ ብዙ ነገሮችን አወጣው አወርድኩ ጥገኛ ሆኜ መኖርንም አልመረጥኩም ነገር ግን ከነ ባዩሽ ቤት ሆኜ ከሀገሬ ከወጣው በኃላ ስለ ወንድሜ ምንም ሰምቼ አላቅም ነበር እና በትግስት የተነሳ አፈላልገው አገናኝተውኝ ነበር ከዛ በኃላ ድጋሚ ወንድሜን ማግኘት አለብኝ አልኩ ግን ለኔ ከባድ መርዶ የሆነ ዱብ እዳ ነገር ተፈጠረ
ወንድሜ ለኔ ሂወቱን የሚሰጥልኝ ብርቅዬ አለም ላይ ያለኝ ብቸኛ ሰው ነው
ስለ እኔ መከራ አይቷል ዛርም ስቃይ ላይ አለ
ልጅነቱን ወጣትነቱን ስለ እኔና እኔ ሲል የተወ ወንድሜ ሆስፒታል ታሞ እንደገባ ሰማው
ዛሬ እጄ ላይ አምስት ሳንቲም የለም ሁለት አመታትን የተሰቃየውበትን ገንዘቤን በከሀዲዋ ባዩሽ ተበልቻለው ያለውባት ትግስት ችግረኛ ናት
ምን እንደማደርግ ግራ ገባኝ ዳግም ስልክ አንስቼ ለባዩሽ ደወልኩ ግን ምላሽዋ አንድና አንድ ብቻ ሆነ ቢሆንም ቢያንስ ወንድሜን ላሳክም እባክሽ ትንሽ ብቻ ሁሉንም አትስጭኝ ግን ትንሽ ገንዘብ ብቻ ብዬ ተማፅንኳት
እሷ ግን ምንም አይነት ገንዘብ እንደማሰጠኝና አፈር መሆኔን ደጋግማ ነገረችኝ
እኔስ አፈር እሷስ ? አለቀስኩ ለወንድሜ መድረስ መርዳት ባለመቻሌ አዘንኩ
ትግስት ብር ተበዳድራልኝ ቢያንስ አይኑን ለማየት ተወልጄ ወዳላደኩባት መንደር አመራው
ነቀምት ስደርስ ግን ሌላ ታሪክ አጋጠመኝ
ይሄ እንኳን እኔ ማንም ሰው ሊቀበለው አይችልም
ሳስበው እየቃዥው ምን አልባትም ድራማ
ወንድሜ ወዳለበት ክፍል ሳመራ አንዲት ሴት አብራው አለች
ልክ እንዳየችኝ እጇን ዘርግታ ልታቅፈኝ ተንደረደረች እኔ ግን ስለማላውቃት ቀዝቀዝ ብዬ ሰላምታ ሰጥቻት ወንድሜ ላይ ተጠመጠምኩ
ወንድሜ ምን እንዳጋጠመው ጠየኩት
ስኳር በሽተኛ እንደሆነና ያለ መዳኒት ካሁን በኃላ መኖር እንደማይችል ነገረኝ
በተፈጠረው ነገር እጅግ አዘንኩ
አምላኬ ምን ያህል በደል ሰርተን ይሁን ብዬ አምላኬን አማረርኩት ስቅስቅ ብዬም አለቀስኩ
እራሴን ካረጋጋው በኃላ ወንድሜን ከ 6 አመታት በኃላ ስለነበር ያገኘውት ናፍቆቴን ለመወጣት ሂወቱ ምን እንደ ነበር ከኔ ከተለየ በኃላ ጠየኩት
እሱም እኔን ማግኘት ባለመቻሉ ሲጠይቅ ሞታለች ተብሎ መጀመርያ ወደ አዲስ አበባ የወሰደችኝ ባልዋን አጊንቶ ሊገለው እንደነበር ሁላ አጫወተኝ ከዛ በኃላ ግን በህመም መሰቃየቱን አጫወተኝ
ወንድሜ ያሳዝናል አይን አይኑን እያየው ያልጠገብኩትን የቤተሰቦቼን ፍቅር ውስጡ እያየው አነባው
ወንድሜ ለኔ ቤተሰቤ ነበር ሁሉ ነገሬ በኔ የተነሳ ለዛሬው ማንነቱ ምክንያት ሆንኩ
ውስጤ አነባ እጅግ አዘንኩ ዘመድ አልባ ወገን አልባ ደሀ በመሆናችን ሀዘኔ በረታ ስቃዬን ወደ ኃላ እያሰብኩ ወንድሜን እያየው ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ ግን አሎጣልሽ አለኝ
ይህ ሁላ ሲሆን ያቺ ሴት እዛው ክፍል ውስጥ ነበረች
ስለ ማንነቷ ወንድሜን ጠየኩት
እናታችን ናት አለኝ
ይህ አናቴን ለሁለት ከፈለው
ይምን እናት ?ልጅ ሆኜ እናቴ ስላት የነበረችው እንጀራ እናቴን ስለነበር
እናታችንማ ልጆችዋ ጋ ናት አልኩ
አይ ያቺ እንጀራ እናታችን ናት እቺ እናታችን አለኝ
አይሆንም በፍፁም ይህ ህልም እንጂ እውን አደለም
ለዛሬው ለደረስክበት ደረጃ ለኔ የልጅነት ህልሜን የተነጠኩበት ሰበብ ማን ሆነና
እንደ ማንኛውም ሰው በቤተሰብ እቅፍ ማደግ ሲገባን መቦረቅ ሲገባን ግን በተቃራኒው ስቃይ ውስጥ ገባን ልጅነት ምን እንደሆነ ሳናቅ በስቃይ እዚህ ደረጃ አለን ስለዚህ የት ነበረች ?እንዴትስ እናታችን ልትሆን ትችላለች?
አዎ አንተ ታውቃት ነበር እኔ ግን ገና 2 ወር ህፃን ሆኜ አጥቻታለው ታድያ ዛሬ ከዚሁሉ አመታት ስቃይ በኃላ እናቴ ብዬ እንዴት ልቀበላት እችላለው ?
እናቴ ታለቅሳለች ለምን እንደተወችን ልታስረዳን ፈለገች ግን አልቻለችም ብቻ አለችኝ
አንቺን አምላክ እንዲያስረሳኝ ድንጋይ ዋጥኩ ልቤን ድንጋይ እንዲያረገው አለችኝ
ያ ለኔ ትርጉም የለውም
አባታችን ሲሞት
በምድር የሰጠውሽን በሰማይ እቀበልሻለው ያላት እናት እንኳን የት እንደወደቅን አታቅም ዛሬ አንቺ ድንጋይ መዋጥሽ ለኔ አይገባኝም አልኩ እየጮኩ
ወንድሜን አብሬው ውዬ አድራለው ያልኩ ልጅ በእናቴ የተነሳ ግን አደለም ማደር መዋል አልቻልኩም
እናቴን እያየው ቂም ላተርፍ አልያም ያለፉትን ስቃዬች ከአሁን በኃላ ስለሚሆነው እያሰብኩ መቀመጥ አልፈለኩም
እያለቀስኩ ወንድሜን ባለበት ጥዬው ወደ መጣውበት አዲስ አበባ ተመለስኩ
አዲስ አበባ እስክደርስ አለቅስ ነበር የሆነውን ሁላ መርሳት አልቻልኩም ልጅነቴን እናቴን ወንድሜን ስቃዬን ሁላ እያገለባበጥኩ አነባለው
ትግስት ጋ ደርሼ ምን ማድረግ እንዳለብኝ ተመካክረን በውበት ሳሎን ስልጠና እንድጀምርና ካሁን በኃላ የሰው ቤት ድርሽ እንዳልል ተነጋግረን ስልጠናውን ጀመርኩ......
ይቀጥላል ♥️
━━━━━✦🌺✦━━━━━
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
❣❤️ የቃልኪዳን ገፅ❤️❣
🌹🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
#የማይሽር ጠባሳ💔
ክፍል 5
ስልኩን ጆሮዬ ላይ ስዘጋብኝ በጣም ተናደድኩ ምክንያቱም ሁለት አመታትን እሷ ቤት ስኖር ይህን ያክል መጥፎነቷ ታይቶኝ አያውቅም ነበር ምክንያቱም እኔ በጉልበቴ የማድር ሰው ለዛውም ምንም ነገር ሊያደርግ በማይችል ገንዘብ እራሷን ዝቅ አረገች
ግን ፈጣሪ ስለ ሁሉ አዋቂ ነው
ትግስት መልካምነትዋ ነው እኔን ያስጠጋችኝ
ባሏ ከሞተ በኃላ በህብረተሰቡ የሚደርስባትን መገለል ተቋቁማ ሁለት ልጆቿን ታሳድጋለች
በዚህ ችግር ላይ እኔ ተደርቤባት እንኳን ተከፍታ አታቅም ከማመስገን በቀር
ያለው የሌለውን እየገፋ በድሎ ሜዳ ላይ ሲጥል የሌለው ግን ቁስሉን ያውቀዋልና ከተጣለበት ያነሳዋል
ቆይ ግን የኔ አፈር መምሰልስ ምን ይገርማል የሰው ልጅ ከአፈር ተፈጥሯል ወደ አፈርም ይመለሳል ታድያ አፈር የሆነውን ማንነቱን ማን ሊቀይረው ይችላል
ይህስ እንዴት ሊያስመካ ይችላል?
ትላንት አፈር መስዬ እቤቷ ብገባ አፈርነቴን ሳይሆን የለወጠችው ከለሬን ነበር ለዛውም ንክር ከለሬን
አላወቀችም በምድር ሁሉ ከንቱ እንደሆን?
ዛሬ ያገኘ ያጣል ያጣም ያገኛል የሰውን ልጅ ሊያኖር የሚችል አንድ አምላክ ብቻ እና ብቻ ነው።
ትግስት ቤት ሆኜ በልጅነት አእምሮዬ ብዙ ነገሮችን አወጣው አወርድኩ ጥገኛ ሆኜ መኖርንም አልመረጥኩም ነገር ግን ከነ ባዩሽ ቤት ሆኜ ከሀገሬ ከወጣው በኃላ ስለ ወንድሜ ምንም ሰምቼ አላቅም ነበር እና በትግስት የተነሳ አፈላልገው አገናኝተውኝ ነበር ከዛ በኃላ ድጋሚ ወንድሜን ማግኘት አለብኝ አልኩ ግን ለኔ ከባድ መርዶ የሆነ ዱብ እዳ ነገር ተፈጠረ
ወንድሜ ለኔ ሂወቱን የሚሰጥልኝ ብርቅዬ አለም ላይ ያለኝ ብቸኛ ሰው ነው
ስለ እኔ መከራ አይቷል ዛርም ስቃይ ላይ አለ
ልጅነቱን ወጣትነቱን ስለ እኔና እኔ ሲል የተወ ወንድሜ ሆስፒታል ታሞ እንደገባ ሰማው
ዛሬ እጄ ላይ አምስት ሳንቲም የለም ሁለት አመታትን የተሰቃየውበትን ገንዘቤን በከሀዲዋ ባዩሽ ተበልቻለው ያለውባት ትግስት ችግረኛ ናት
ምን እንደማደርግ ግራ ገባኝ ዳግም ስልክ አንስቼ ለባዩሽ ደወልኩ ግን ምላሽዋ አንድና አንድ ብቻ ሆነ ቢሆንም ቢያንስ ወንድሜን ላሳክም እባክሽ ትንሽ ብቻ ሁሉንም አትስጭኝ ግን ትንሽ ገንዘብ ብቻ ብዬ ተማፅንኳት
እሷ ግን ምንም አይነት ገንዘብ እንደማሰጠኝና አፈር መሆኔን ደጋግማ ነገረችኝ
እኔስ አፈር እሷስ ? አለቀስኩ ለወንድሜ መድረስ መርዳት ባለመቻሌ አዘንኩ
ትግስት ብር ተበዳድራልኝ ቢያንስ አይኑን ለማየት ተወልጄ ወዳላደኩባት መንደር አመራው
ነቀምት ስደርስ ግን ሌላ ታሪክ አጋጠመኝ
ይሄ እንኳን እኔ ማንም ሰው ሊቀበለው አይችልም
ሳስበው እየቃዥው ምን አልባትም ድራማ
ወንድሜ ወዳለበት ክፍል ሳመራ አንዲት ሴት አብራው አለች
ልክ እንዳየችኝ እጇን ዘርግታ ልታቅፈኝ ተንደረደረች እኔ ግን ስለማላውቃት ቀዝቀዝ ብዬ ሰላምታ ሰጥቻት ወንድሜ ላይ ተጠመጠምኩ
ወንድሜ ምን እንዳጋጠመው ጠየኩት
ስኳር በሽተኛ እንደሆነና ያለ መዳኒት ካሁን በኃላ መኖር እንደማይችል ነገረኝ
በተፈጠረው ነገር እጅግ አዘንኩ
አምላኬ ምን ያህል በደል ሰርተን ይሁን ብዬ አምላኬን አማረርኩት ስቅስቅ ብዬም አለቀስኩ
እራሴን ካረጋጋው በኃላ ወንድሜን ከ 6 አመታት በኃላ ስለነበር ያገኘውት ናፍቆቴን ለመወጣት ሂወቱ ምን እንደ ነበር ከኔ ከተለየ በኃላ ጠየኩት
እሱም እኔን ማግኘት ባለመቻሉ ሲጠይቅ ሞታለች ተብሎ መጀመርያ ወደ አዲስ አበባ የወሰደችኝ ባልዋን አጊንቶ ሊገለው እንደነበር ሁላ አጫወተኝ ከዛ በኃላ ግን በህመም መሰቃየቱን አጫወተኝ
ወንድሜ ያሳዝናል አይን አይኑን እያየው ያልጠገብኩትን የቤተሰቦቼን ፍቅር ውስጡ እያየው አነባው
ወንድሜ ለኔ ቤተሰቤ ነበር ሁሉ ነገሬ በኔ የተነሳ ለዛሬው ማንነቱ ምክንያት ሆንኩ
ውስጤ አነባ እጅግ አዘንኩ ዘመድ አልባ ወገን አልባ ደሀ በመሆናችን ሀዘኔ በረታ ስቃዬን ወደ ኃላ እያሰብኩ ወንድሜን እያየው ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ ግን አሎጣልሽ አለኝ
ይህ ሁላ ሲሆን ያቺ ሴት እዛው ክፍል ውስጥ ነበረች
ስለ ማንነቷ ወንድሜን ጠየኩት
እናታችን ናት አለኝ
ይህ አናቴን ለሁለት ከፈለው
ይምን እናት ?ልጅ ሆኜ እናቴ ስላት የነበረችው እንጀራ እናቴን ስለነበር
እናታችንማ ልጆችዋ ጋ ናት አልኩ
አይ ያቺ እንጀራ እናታችን ናት እቺ እናታችን አለኝ
አይሆንም በፍፁም ይህ ህልም እንጂ እውን አደለም
ለዛሬው ለደረስክበት ደረጃ ለኔ የልጅነት ህልሜን የተነጠኩበት ሰበብ ማን ሆነና
እንደ ማንኛውም ሰው በቤተሰብ እቅፍ ማደግ ሲገባን መቦረቅ ሲገባን ግን በተቃራኒው ስቃይ ውስጥ ገባን ልጅነት ምን እንደሆነ ሳናቅ በስቃይ እዚህ ደረጃ አለን ስለዚህ የት ነበረች ?እንዴትስ እናታችን ልትሆን ትችላለች?
አዎ አንተ ታውቃት ነበር እኔ ግን ገና 2 ወር ህፃን ሆኜ አጥቻታለው ታድያ ዛሬ ከዚሁሉ አመታት ስቃይ በኃላ እናቴ ብዬ እንዴት ልቀበላት እችላለው ?
እናቴ ታለቅሳለች ለምን እንደተወችን ልታስረዳን ፈለገች ግን አልቻለችም ብቻ አለችኝ
አንቺን አምላክ እንዲያስረሳኝ ድንጋይ ዋጥኩ ልቤን ድንጋይ እንዲያረገው አለችኝ
ያ ለኔ ትርጉም የለውም
አባታችን ሲሞት
በምድር የሰጠውሽን በሰማይ እቀበልሻለው ያላት እናት እንኳን የት እንደወደቅን አታቅም ዛሬ አንቺ ድንጋይ መዋጥሽ ለኔ አይገባኝም አልኩ እየጮኩ
ወንድሜን አብሬው ውዬ አድራለው ያልኩ ልጅ በእናቴ የተነሳ ግን አደለም ማደር መዋል አልቻልኩም
እናቴን እያየው ቂም ላተርፍ አልያም ያለፉትን ስቃዬች ከአሁን በኃላ ስለሚሆነው እያሰብኩ መቀመጥ አልፈለኩም
እያለቀስኩ ወንድሜን ባለበት ጥዬው ወደ መጣውበት አዲስ አበባ ተመለስኩ
አዲስ አበባ እስክደርስ አለቅስ ነበር የሆነውን ሁላ መርሳት አልቻልኩም ልጅነቴን እናቴን ወንድሜን ስቃዬን ሁላ እያገለባበጥኩ አነባለው
ትግስት ጋ ደርሼ ምን ማድረግ እንዳለብኝ ተመካክረን በውበት ሳሎን ስልጠና እንድጀምርና ካሁን በኃላ የሰው ቤት ድርሽ እንዳልል ተነጋግረን ስልጠናውን ጀመርኩ......
ይቀጥላል ♥️
━━━━━✦🌺✦━━━━━
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
የዕውቀት መጀመሪያው መጠራጠር መሠለኝ። መብሰል የምንጀምረው እውነት ተብሎ የሚሠጠኝን ( በወንድምነትና መጓደኝነት፣ በ አብሮ አደግነት፣ በገርል ፍሬንድነት ና በ ተጨቋኝነት በመሣሠሉት ተሸፍኖ የሚመጣውን እውነት ተብሎ የተሠየመውን መረጃ በጥንቃቄ በመፍታት ነው.....!
....... ሲመስለኝ ዘመናዊነቴ የሚለካው በዚህ ሣይናሣዊ በሆነ አቅሜ በለበስኩት ልብስ አይነት ወይም በምነዳው መኪና በምኖርበት ፈረንጃዊ አይነት ምቾት አይደለም።
በደራሲ አዳም ረታ ከተፃፈው የስንብት ቀለማት የተቀነጨበ
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌😀
....... ሲመስለኝ ዘመናዊነቴ የሚለካው በዚህ ሣይናሣዊ በሆነ አቅሜ በለበስኩት ልብስ አይነት ወይም በምነዳው መኪና በምኖርበት ፈረንጃዊ አይነት ምቾት አይደለም።
በደራሲ አዳም ረታ ከተፃፈው የስንብት ቀለማት የተቀነጨበ
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌😀
━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️ የቃልኪዳን ገፅ❤️❣
🌹🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
#የማይሽር ጠባሳ 💔
ክፍል 6
የውበት ስልጠናውን ጀምሬ እግረ መንገዴን ግን ስራ አንድም ታማሚ ወንድሜን መዳኒት መግዣ መርዳት ስላለብኝ በሌላ በኩል አስጠግታኝ ያለችው ትጊ ከልጆቿ ልሻማት አልወደድኩም እና ከስልጠናው ጎን ለጎን ማንኛውንም ስራ ለመስራት ቆርጬ ያገኘውትን መስራት ጀመርኩ
ስልጠናውን በምወስድበት ስአት ጎበዝ ስለነበርኩ አሰልጣኜ ይወደኛል ችግሬንም ነግሬው ስለነበር በሚችለው ይረዳኝ ነበር
እንዲ እንዲ እያልኩ ስልጠናውን ጨርሼ በሞያዬ ጥሩ ስራ አገኘው ግን ህሊናዬ እረፍት አልነበረውም ምክንያቱም ወንድሜ እኔን ለማኖር ሳይበላ ሳይጠጣ ዛሬ ለዚህ ደረጃ ለስቃይ በቃ
በሌላ በኩል ደግሞ የማላቃት እናቴ መታለች
ታድያ እንዴት ሰላም ይኖረኛል እንዴትስ ደስታ ላገኝ
ቢያንስ ዛሬ ላይ በትምህርት ደረጃ ከ 3ኛ ክፍል አላለፍኩ እንደ ማንኛውም ልጅ ደብተር አንግቤ ወደ ትምህርት ገበታ አልተሰማራውም ታድያ እንዴት ደስ ይበለኝ ?እንዴትስ ህሊናዬ ሰላም ይኑረው?
ባለ መማሬ ከሰው በታች ዝቅ አልኩ ወኔ አጣው የበታችነት በመሀል ከተማ ተሰማኝ
ብቻ ለዚህ ሁላ ማን ይሁን ተወቃሽ?
ብቻ የሆነው ሆኖ ስራዬን እየሰራው ወንድሜን ማስታመም ጀመርኩ
አሁን በቂ ባይባልም ደሞዝ አለኝ በክፉ ቀን ለችግሬ መጠግያ የሆነችኝን ትግስትን ላስቸግራት ስለማልፈልግ አነስ ያለ ያለች ቤት በስልጠና ወቅት ከተዋወኩት ልጅ ሚሚ ጋ ቤት ተከራየን
ስራዬ ከተከራየውበት ትንስራፓርት የሚያሲዝ ነበር ቢሆንም ውስጤ ጠንካራ ነበር ግን አንዳንዴ ከምችለው በላይ እራሴን ባዶ ሆኖ አገኘዋለው
ወንድሜ ከሆስፒታል እስኪወጣ እናቴ ስታስታምመው እንደቆየች አሁን ግን ከኛ አባት በኃላ ካገባችው ሰው ጋ አብራ እንደምትኖር ወንድሜ ነገረኝ
እናት እናትነት እኮ መስዋትነት የሚያስከፍል ነው በዚህ ምድር አለም ያለ እናት ጨለማ ባዶ ናት ።አዎ ባዶ ለእንደ እኔ አይነቱ ደግሞ ጥቅጥቅ ጨለማ የሞላባት ባዶ ናት
ብቻ እናቴ ለምን እኔን ወንድሜን ጥላን እንደሄደች የዘውትር ሀሳቤ ሆነ አልፎ አልፎ ስራ ቦታ ስለ እናት ሲያወሩ ስሰማ ያመኛል አለቅሳለው ቁስሌ ህመሜ ይበረታል
ለምን ?ለምን ?እላለው እናቴ ይቅርታ እንዳደርግላት ስለምን ሚስጥር አረገችው ?ስለምንስ አትነግረኝም?ስለምን እፎይ አልልም ?እቅፏ ውስጥ ገብቼ ልጅነቴን ባልመልሰውም ግን በደረሰብኝ መከራ ስቃይ በእሷ እረሳው እሽረው ነበር ግን እናቴ ሚስጥር ሆነችብኝ እፎይ እንዳልል እናት አለኝ ብዬ ኩራት እንዳይሰማኝ አረገችኝ
ከእለት ወደ እለት ኑሮዬ ሀዘን የተሰማው ባዶ ነበር
ታድያ ሚሚ ጥሩ እህቴ ናት ትመክረኛለች ስቸገር ትቸገራለች ሲከፋኝ ይከፋታል
ይህን ሁላ አብረን አሳለፍን
አንድ ቀን ግን ከስራ አምሽቼ ወደ 4 ሰአት አከባቢ ወጣው በወቅቱ ሙሽራ ማሰናዳት ስለነብር ነው ያመሸውት
ወደ እቤት መሄጃ ታክሲ የሚባል አንድም አልነበረም በኮንትራት እንዳልሄድ በቂ ገንዘብ የለኝም እና በቃ ብዬ የእግር ጉዞ አረኩ
ሰፈሩ ጭር ያለ ነበር መኪኖችም አልፎ አልፎ ካልሆነ እንቅስቃሴ አይታይም እና ፈጣሪ ሆይ ልጅህን ተከተላት ብዬ ወደ ፊቴ ጎዞዬን አቀናው
እቤት ቢያንስ ከ1ሰአት ያላነሰ በእግሬ ሊያስኬድ ይችላል እናም መሀል መንገድ ላይ ግን ስደረስ ያልጠበኩት ነገር ሆነ.....
.....
━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
❣❤️ የቃልኪዳን ገፅ❤️❣
🌹🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌹┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
#የማይሽር ጠባሳ 💔
ክፍል 6
የውበት ስልጠናውን ጀምሬ እግረ መንገዴን ግን ስራ አንድም ታማሚ ወንድሜን መዳኒት መግዣ መርዳት ስላለብኝ በሌላ በኩል አስጠግታኝ ያለችው ትጊ ከልጆቿ ልሻማት አልወደድኩም እና ከስልጠናው ጎን ለጎን ማንኛውንም ስራ ለመስራት ቆርጬ ያገኘውትን መስራት ጀመርኩ
ስልጠናውን በምወስድበት ስአት ጎበዝ ስለነበርኩ አሰልጣኜ ይወደኛል ችግሬንም ነግሬው ስለነበር በሚችለው ይረዳኝ ነበር
እንዲ እንዲ እያልኩ ስልጠናውን ጨርሼ በሞያዬ ጥሩ ስራ አገኘው ግን ህሊናዬ እረፍት አልነበረውም ምክንያቱም ወንድሜ እኔን ለማኖር ሳይበላ ሳይጠጣ ዛሬ ለዚህ ደረጃ ለስቃይ በቃ
በሌላ በኩል ደግሞ የማላቃት እናቴ መታለች
ታድያ እንዴት ሰላም ይኖረኛል እንዴትስ ደስታ ላገኝ
ቢያንስ ዛሬ ላይ በትምህርት ደረጃ ከ 3ኛ ክፍል አላለፍኩ እንደ ማንኛውም ልጅ ደብተር አንግቤ ወደ ትምህርት ገበታ አልተሰማራውም ታድያ እንዴት ደስ ይበለኝ ?እንዴትስ ህሊናዬ ሰላም ይኑረው?
ባለ መማሬ ከሰው በታች ዝቅ አልኩ ወኔ አጣው የበታችነት በመሀል ከተማ ተሰማኝ
ብቻ ለዚህ ሁላ ማን ይሁን ተወቃሽ?
ብቻ የሆነው ሆኖ ስራዬን እየሰራው ወንድሜን ማስታመም ጀመርኩ
አሁን በቂ ባይባልም ደሞዝ አለኝ በክፉ ቀን ለችግሬ መጠግያ የሆነችኝን ትግስትን ላስቸግራት ስለማልፈልግ አነስ ያለ ያለች ቤት በስልጠና ወቅት ከተዋወኩት ልጅ ሚሚ ጋ ቤት ተከራየን
ስራዬ ከተከራየውበት ትንስራፓርት የሚያሲዝ ነበር ቢሆንም ውስጤ ጠንካራ ነበር ግን አንዳንዴ ከምችለው በላይ እራሴን ባዶ ሆኖ አገኘዋለው
ወንድሜ ከሆስፒታል እስኪወጣ እናቴ ስታስታምመው እንደቆየች አሁን ግን ከኛ አባት በኃላ ካገባችው ሰው ጋ አብራ እንደምትኖር ወንድሜ ነገረኝ
እናት እናትነት እኮ መስዋትነት የሚያስከፍል ነው በዚህ ምድር አለም ያለ እናት ጨለማ ባዶ ናት ።አዎ ባዶ ለእንደ እኔ አይነቱ ደግሞ ጥቅጥቅ ጨለማ የሞላባት ባዶ ናት
ብቻ እናቴ ለምን እኔን ወንድሜን ጥላን እንደሄደች የዘውትር ሀሳቤ ሆነ አልፎ አልፎ ስራ ቦታ ስለ እናት ሲያወሩ ስሰማ ያመኛል አለቅሳለው ቁስሌ ህመሜ ይበረታል
ለምን ?ለምን ?እላለው እናቴ ይቅርታ እንዳደርግላት ስለምን ሚስጥር አረገችው ?ስለምንስ አትነግረኝም?ስለምን እፎይ አልልም ?እቅፏ ውስጥ ገብቼ ልጅነቴን ባልመልሰውም ግን በደረሰብኝ መከራ ስቃይ በእሷ እረሳው እሽረው ነበር ግን እናቴ ሚስጥር ሆነችብኝ እፎይ እንዳልል እናት አለኝ ብዬ ኩራት እንዳይሰማኝ አረገችኝ
ከእለት ወደ እለት ኑሮዬ ሀዘን የተሰማው ባዶ ነበር
ታድያ ሚሚ ጥሩ እህቴ ናት ትመክረኛለች ስቸገር ትቸገራለች ሲከፋኝ ይከፋታል
ይህን ሁላ አብረን አሳለፍን
አንድ ቀን ግን ከስራ አምሽቼ ወደ 4 ሰአት አከባቢ ወጣው በወቅቱ ሙሽራ ማሰናዳት ስለነብር ነው ያመሸውት
ወደ እቤት መሄጃ ታክሲ የሚባል አንድም አልነበረም በኮንትራት እንዳልሄድ በቂ ገንዘብ የለኝም እና በቃ ብዬ የእግር ጉዞ አረኩ
ሰፈሩ ጭር ያለ ነበር መኪኖችም አልፎ አልፎ ካልሆነ እንቅስቃሴ አይታይም እና ፈጣሪ ሆይ ልጅህን ተከተላት ብዬ ወደ ፊቴ ጎዞዬን አቀናው
እቤት ቢያንስ ከ1ሰአት ያላነሰ በእግሬ ሊያስኬድ ይችላል እናም መሀል መንገድ ላይ ግን ስደረስ ያልጠበኩት ነገር ሆነ.....
.....
━━━━━✦🌺✦━━━━━
❣❤️
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
❣❤️ ❤️❣
❤️ ❤️
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
ከላይ ሸክሙ
የሃሳብ ጥለት
ከታች ምልጥልጥ
ግሽልጥ ሰውነት
ኦና ተጓዥ
እንዲሁ ብክነት
ማደሪያ ቢስ
ዝብርቅርቅ ስሜት
ወድሻለሁ እንዴ? ምን አውቃለሁ
እፈልግሽ ይሁን? እጠራጠራለሁ
ትንሽ ፍላጎት
ደብዛዛ ስሜት
የነጠፈ ምኞት
ጭፍንፍን ንጋት
በሃሳብ መንገድ ስጓዝ በጥሞና
ጭልታ አካፍየሽ በዓይነ ህሊና
ጎልተሽ ከከርሞ ደምቀሽ ትገዝፍና
ይሻክራል ቃልሽ በልቤ ጎዳና
አጋፋሪውን ሰምተሽ ያውም አሉባልታ
የልብሽ ፅናት ከልቤ ቢረታም በአፍታ
ጥልም ያጠላበት ቅረታየ ሲፈታ
በእርግጥ ሙሉነሽ ስመለከት በትውስታ
በተገመተ ዕለት ገና ሳይታለም
ንፋስ አገልድሞ የጨነገፈ ህልም
አዝዬ በአዕምሮ እዳክራለሁ ዛሬም
ከራስ ለመታረቅ በራሴ ዓለም
ጭልታ ፦የሃሳብ ጭላንጭል
ቃልኪዳን (አዮነት)❤
ቡሌ ሆራ-ጦብያ
የሃሳብ ጥለት
ከታች ምልጥልጥ
ግሽልጥ ሰውነት
ኦና ተጓዥ
እንዲሁ ብክነት
ማደሪያ ቢስ
ዝብርቅርቅ ስሜት
ወድሻለሁ እንዴ? ምን አውቃለሁ
እፈልግሽ ይሁን? እጠራጠራለሁ
ትንሽ ፍላጎት
ደብዛዛ ስሜት
የነጠፈ ምኞት
ጭፍንፍን ንጋት
በሃሳብ መንገድ ስጓዝ በጥሞና
ጭልታ አካፍየሽ በዓይነ ህሊና
ጎልተሽ ከከርሞ ደምቀሽ ትገዝፍና
ይሻክራል ቃልሽ በልቤ ጎዳና
አጋፋሪውን ሰምተሽ ያውም አሉባልታ
የልብሽ ፅናት ከልቤ ቢረታም በአፍታ
ጥልም ያጠላበት ቅረታየ ሲፈታ
በእርግጥ ሙሉነሽ ስመለከት በትውስታ
በተገመተ ዕለት ገና ሳይታለም
ንፋስ አገልድሞ የጨነገፈ ህልም
አዝዬ በአዕምሮ እዳክራለሁ ዛሬም
ከራስ ለመታረቅ በራሴ ዓለም
ጭልታ ፦የሃሳብ ጭላንጭል
ቃልኪዳን (አዮነት)❤
ቡሌ ሆራ-ጦብያ
ድንቅ ንግግር
ኔልሰን ማንዴላ በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የህግ ትምህርት በሚማሩበት ጊዜ ነጭ
ፕሮፌሰር አስተማሪ ነበራቸው። ስሙም ፒተር
•
አንድ ቀን ፕሮፌሰር ፒተር በአንድ ምግብ ቤት ምግባቸውን እየበሉ ሳለ
ማንዴላ
በአጋጣሚ ምግብ ይዘው ከአጠገባቸው ይቀመጣሉ። ዘረኛው ፒተርም "አቶ
ማንዴላ! አሳማና 'ርግብ ለመብል አብረው አይቀመጡም!" ሲላቸው ብልሁ
ማንዴላም
"አይጨነቁ ፕሮፌሰር በርሬ እሄዳለሁ" ብሏቸው ሌላ ወንበር ላይ ይቀመጣሉ።
•
በዚህ የተናደደው ፒተር በሌላ ቀን ቂሙን ሊወጣበት ያስባል። አንድ ቀንም
ፕሮፌሰሩ ክላስ ውስጥ እያስተማሩ
•
" ማንዴላ በመንገድ ላይ እየሄድክ ሁለት ቦርሳዎችን ብታገኝና በአንደኛው
ቦርሳ
'ገንዘብ' በሌላኛው ቦርሳ ደግሞ 'ጥበብ' ቢኖር የትኛውን ትወስዳለህ?" ብሎ
ማንዴላን ሲጠይቀው
•
ማንዴላም"ገንዘቡን እወስደዋለሁ" …ብሎ መለሰለት። ፕሮፌሰሩም በድል
አድራጊነት
"አንተ ሞኝ ነህ እኔ አንተን ብሆን ኖሮ ጥበብ ያለበትን ቦርሳ እወስድ ነበር"
ሲለው ማንዴላ ፈገግ እያለ
"ልክ ነህ ማንም የሌለውን ነው የሚወስደው" አለው።
በዚህ ሁሉ ነገር የተበሳጨው ፕሮፌሰር ፒተር የማንዴላ የፈተና ወረቀት ላይ
'ደደብ' ብሎ ይፅፋል። ሌሎች ተማሪዎች የታረመላቸውን የፈተና ወረቀት
ሲያዩ
ማንዴላ ደደብ
የሚለውን ፅሁፍ ከወረቀቱ ላይ አየና ተገረመ ከዛም ወደ ፕሮፌሰሩ ሄዶ
•
"ይቅርታ ቲቸር ፊርማህን ብቻ ነው ያስቀመጥክልኝ ውጤቴን ረስተኸዋል"
ብሎት እርፍ ፡፡
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌😀
ኔልሰን ማንዴላ በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የህግ ትምህርት በሚማሩበት ጊዜ ነጭ
ፕሮፌሰር አስተማሪ ነበራቸው። ስሙም ፒተር
•
አንድ ቀን ፕሮፌሰር ፒተር በአንድ ምግብ ቤት ምግባቸውን እየበሉ ሳለ
ማንዴላ
በአጋጣሚ ምግብ ይዘው ከአጠገባቸው ይቀመጣሉ። ዘረኛው ፒተርም "አቶ
ማንዴላ! አሳማና 'ርግብ ለመብል አብረው አይቀመጡም!" ሲላቸው ብልሁ
ማንዴላም
"አይጨነቁ ፕሮፌሰር በርሬ እሄዳለሁ" ብሏቸው ሌላ ወንበር ላይ ይቀመጣሉ።
•
በዚህ የተናደደው ፒተር በሌላ ቀን ቂሙን ሊወጣበት ያስባል። አንድ ቀንም
ፕሮፌሰሩ ክላስ ውስጥ እያስተማሩ
•
" ማንዴላ በመንገድ ላይ እየሄድክ ሁለት ቦርሳዎችን ብታገኝና በአንደኛው
ቦርሳ
'ገንዘብ' በሌላኛው ቦርሳ ደግሞ 'ጥበብ' ቢኖር የትኛውን ትወስዳለህ?" ብሎ
ማንዴላን ሲጠይቀው
•
ማንዴላም"ገንዘቡን እወስደዋለሁ" …ብሎ መለሰለት። ፕሮፌሰሩም በድል
አድራጊነት
"አንተ ሞኝ ነህ እኔ አንተን ብሆን ኖሮ ጥበብ ያለበትን ቦርሳ እወስድ ነበር"
ሲለው ማንዴላ ፈገግ እያለ
"ልክ ነህ ማንም የሌለውን ነው የሚወስደው" አለው።
በዚህ ሁሉ ነገር የተበሳጨው ፕሮፌሰር ፒተር የማንዴላ የፈተና ወረቀት ላይ
'ደደብ' ብሎ ይፅፋል። ሌሎች ተማሪዎች የታረመላቸውን የፈተና ወረቀት
ሲያዩ
ማንዴላ ደደብ
የሚለውን ፅሁፍ ከወረቀቱ ላይ አየና ተገረመ ከዛም ወደ ፕሮፌሰሩ ሄዶ
•
"ይቅርታ ቲቸር ፊርማህን ብቻ ነው ያስቀመጥክልኝ ውጤቴን ረስተኸዋል"
ብሎት እርፍ ፡፡
🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
♻〰〰🀄️〰〰♻
🕊 ቸር ያሰማን 🕊
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
◈◈Join us n share◈◈
◌◉◎ ⬇⬇ ◎◉◌
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
➠ @Write_Event
◌◉◎◦◈◦◎◉◌
comment
➫ @kaliye06
◌◉◎◦◈◦◎◉◌😀