Forwarded from Spires and Gargoyles
There’s something frightening about her, some huge emptiness in the pit of her being. It’s like waiting for a lift to arrive and when the doors open nothing is there, just the terrible dark emptiness of the elevator shaft, on and on forever. She’s missing some primal instinct, self-defence or self-preservation, which makes other human beings comprehensible. You lean in expecting resistance, and everything just falls away in front of you.
- Sally Rooney, from Normal People: A Novel
- Sally Rooney, from Normal People: A Novel
Forwarded from Spires and Gargoyles
From a young age her life has been abnormal, she knows that. But so much is covered over in time now, the way leaves fall and cover a piece of earth, and eventually mingle with the soil. Things that happened to her then are buried in the earth of her body.
- Sally Rooney, from Normal People: A Novel
- Sally Rooney, from Normal People: A Novel
Forwarded from Debbie's Lens
ከቤተክርስትያን ደጅ ቁጭ ብዬ ቢሰማኝ ላልኩት ታቦት ተሳልኩ
እራሴ ካበጀሁት ወይህኒ አርነት አውጣኝ
ወድጄ ከነብሴ የነጠቅሁትን ብርሃን መልስልኝ
ምን ቀርቶኝ ምኔን እንደምሳል ግን እንጃ
እራሴ ካበጀሁት ወይህኒ አርነት አውጣኝ
ወድጄ ከነብሴ የነጠቅሁትን ብርሃን መልስልኝ
ምን ቀርቶኝ ምኔን እንደምሳል ግን እንጃ
"My wife used to fart when she was nervous. She had all sorts of idiosyncrasies. She used to fart in her sleep. Sorry I shared that with you. One night it was so loud it woke the dog up. She woke up and was like,"was that you?" I said "yeah" I didn't have the heart to tell her. "She woke herself up?" Yes.Ah but will she has been dead two years and thats the shit I remember. The wonderful stuff you know?, little things like that. Those are the things I miss the most. The little idiosyncrasies that only I know about. Thats what made her my wife. She had the goods on me too. She knew all my pecadilloes. People call this things imperfections but they arenot,oh that's the good stuff. And then we get to choose who we let into our weird little worlds."
Forwarded from Sost Kilo
ች ግ ራ ች ን ፡ ም ን ፡ ነ በ ር ?
[ ል ዑ ል ፡ ዘ ወ ል ደ ]
ሌላ ያልነገርኩሽ ፥ የልደትሽ ቀን አበባ ገዝቼ ነበር ። አዎ ! እኔ ። የሚገርምሽ ባገሩ እንደጠፋ ሁሉ የትናየት ሄጄ መሰለሽ ? መጨረሻ ላይ ወሰን ምናምን እሚሉት ሰፈር ትንሽዬ ኪዮስክ ውስጥ ትልቅ መቀስ የያዘች ሻጭ አየሁ ፤ ፈንታቸው መርገፍ የሆኑ ቅጠሎችን እየከረከመች።
እንዲሁ ልጅ ሳለሁ ፥ ከትምህርት መልስ ሙሽራ የሚሉትን አበባ ከሰው አፀድ ቀጥፌ ወደቤቴ እሮጥልሻለሁ ። ቤት ልደርስ 'ከባቢ እጄ ከአበባው ተሻሽቶ ኖሮ ፥ ወየበ ። ከቆረጡት ኋላ ቶሎ የሚሞት አይነት ዘር ሆኖም ይሆናል ። ብቻ እጄ ላይ ከስሞ ፥ ነደደኝ ።
የቀጠፍኩት እንዲያ እንዳማረበት ለ'ናቴ ልሰጣት ነበር ። ያም ሆኖ አልተውኩትም ። ከስራ መምጫዋን ጠብቄ (አስራ ሁለት ሰዓት እንደምንም ሞልቶልኝ) ሰጠኋት ። የኔ ንጉሥ ብላ አቀፈቺኝ ፥ ከመቀበል ያለፈ ቁብ ሳትሰጠው ። ጭራሽ ወርውራው መክሰስ መብላቴን እየጠየቀች ወደቤት ይዛኝ ገባች ። እጄን ይዛኝ ስትዘልቅ ፊቴ ወደወደቀው አባባ እንደዞረ ነበር ።
እናልሽ ቤሎንዥ...
ኪዮስኩ ውስጥ ያለችው ልጅ የሚቀባውን ነገር ቀብታ የሆነ የሚነፋ ነገር'ም ነፍታበት አጋጊጣ ምናምን ሰጠችኝ ። እንዴት እንዳማረበት ። ገዝቻት ስወጣ አመስግኜ ፥ መልካም በዓል ! አልኹ ። የምን በዓል ደሞ ? በሚል ግርምታ ታየሁ ፥ ሃሃ።
እዝነ ገመዴን ከጆሮዬ ስላልተነሳ ዘፈን እንደምሰማ ሁሉ ምንም ሳልል እግሬን አዙሬ መንገዴን ጀመርኩ ። ለካ ሌላ ሰው የአንቺን ልደት አይቀድስም ። የለም? ፥ ለካ የነሱ ካለንደር በንግስሽ ቀን አይዘጋም ።
ከናቴ ለጥቆ አበባ ልሰጠው የነበረው ላንቺ ነበር ። የገዛሁት አበባ በትራንስፖርት ግፍፊ እንዳይጎዳ ወክ ማድረግን መረጥኩ ። አበባውን እንደያዝኩ ይዤ በቀትር ስንከላወስ አላፊ መንገደኛ እያየኝ በልቡ የሆነ ነገር ይላል ። መቼም አበሻ "ምኗ እድለኛ ነች ፥ አበባ የሚሰጣት " ማለት አይቀናውም ። ...አ...ዬ ባህላችን.. ገለመሌ ...እያሉ ይሆናል ።
ሰባት ሰዓት ላይ የሜክሲኮው ቶታል (ቦንዡ ካፌ) ደረስኩ ። ተረከዜን ከማቃጠል ውጪ በጉዞው ብዙ አልተሰማኝም ። ትዝ ይልሽ ከሆነ አራቴ ስደውልና በአምስተኛው ጥሪውን ስትጠረቅሚው ፥ እዛ ቁጭ ብዬ ነው ። ከተቀመጥኩ ሰዓት ሊደፍን ምናምን ደቂቃ ሲቀረኝ ያ...!...ሜሴጅ ገባ።
- Sorry, Je ne peux pas venir.
መምጣት አልቻልኩም ። እንደው እንደቀላል ፤ የአንድ ግድንግድ መፅሀፍን ግፍ በአንድ ነጠላ መስመር ። አለ አደል ፥ ሲቻኮሉ ከሰው ተገጫጭተው ይቅርታ እንደመጠየቅ አይነት ያለ ።
እና አበባው ሳይደርስሽ ከእጄ ቀረ ። እናቴም ያኔ አበባውን ስሰጣት እንዴት ሆኜ እንዳመጣሁት አልጠየቀችም ። ማለት ፥ ስላልጠየቀች ለመቅጠፍ የከፈለኩትን መስዋዕትነት አልተረዳችም ። በልጅ ሩሄ አበባ ያህል ነገር ከሰው አጥር ላይ አርጄላት ፥ በቅጡ እንኳ አልባረከችኝም ። ከንቱ ድካም ነበር ። አበርክቶቴ መገፋት የጀመረው ከያኔ አንስቶ ነው ፤ እርኩስ እንደሚሠዋው በግ ፥ እሳት ከራማ ወርዶ እንደማይበላው ...።
የዛን ቀን እራሮቴ ተፈቅፍቆ ከልቤ አልወድቅ አለኝ ። የልደትሽ ቀን ባለፈ በሆነኛው ቀን ስልኬን አውጥቼ መርዕዩ ላይ Qu'est-ce qui ne va pas entre nous , bel ange? ብዬ ፃፍኩ ። ችግራችን ግን ምን ነበር ...?
ችግራችን ፥ የፍዮሪ በእጄ ላይ መሞት ሳይሆን ፥ ተቀባይ ማጣት ነው ። አንዳችኝ ጉም ሰንጠቀን አንዳችንን ከህዋ ስናስስ ሌላችን ጣርማበር ጓሣ ውስጥ ለሽ ብለን ነበር ። በተራሽ ደሞ አንዳችን ባነን ሌላችንን ስናስስ የሂማልያ ክምር ጋርዶን ለአይን እንሰወራለን ።
መልሱን እያወቅሁ ያረቀቅሁትን ጥያቄ ላንቺ መላክ አልፈለኩም ። ከደመና በታች እንደቀረ ፀሎት ፥ ካፍ እንዳልወጣ ቃል ፥ እንዳልተኖረ ምኞት ፥ ሲባኑ እንደረሱት ህልም ፥ ደርሰው እንዳልሰበኩት ወንጌል ...
በድህሪት መደለዣ የፃፍኩትን የቃላት ድርድር አንድ በአንድ ከስልኬ መርዕይ ሰረዝኩ ። ሰሌዳው እስኪራቆት ፤ የመተየቢያዋ ከርሰር ግራዋን ሄዳ ውልብ ውልብ እስክትል። ፥ እ ...ን...ዲ..ሁ •••|
------------------------------------------------------------
ያ ል ተ ላ ኩ ፡ አ ም ስ ት ፡ ቴ ክ ስ ቶ ች [ M e s s a g e -1 ]
[ ል ዑ ል ፡ ዘ ወ ል ደ ]
ሌላ ያልነገርኩሽ ፥ የልደትሽ ቀን አበባ ገዝቼ ነበር ። አዎ ! እኔ ። የሚገርምሽ ባገሩ እንደጠፋ ሁሉ የትናየት ሄጄ መሰለሽ ? መጨረሻ ላይ ወሰን ምናምን እሚሉት ሰፈር ትንሽዬ ኪዮስክ ውስጥ ትልቅ መቀስ የያዘች ሻጭ አየሁ ፤ ፈንታቸው መርገፍ የሆኑ ቅጠሎችን እየከረከመች።
እንዲሁ ልጅ ሳለሁ ፥ ከትምህርት መልስ ሙሽራ የሚሉትን አበባ ከሰው አፀድ ቀጥፌ ወደቤቴ እሮጥልሻለሁ ። ቤት ልደርስ 'ከባቢ እጄ ከአበባው ተሻሽቶ ኖሮ ፥ ወየበ ። ከቆረጡት ኋላ ቶሎ የሚሞት አይነት ዘር ሆኖም ይሆናል ። ብቻ እጄ ላይ ከስሞ ፥ ነደደኝ ።
የቀጠፍኩት እንዲያ እንዳማረበት ለ'ናቴ ልሰጣት ነበር ። ያም ሆኖ አልተውኩትም ። ከስራ መምጫዋን ጠብቄ (አስራ ሁለት ሰዓት እንደምንም ሞልቶልኝ) ሰጠኋት ። የኔ ንጉሥ ብላ አቀፈቺኝ ፥ ከመቀበል ያለፈ ቁብ ሳትሰጠው ። ጭራሽ ወርውራው መክሰስ መብላቴን እየጠየቀች ወደቤት ይዛኝ ገባች ። እጄን ይዛኝ ስትዘልቅ ፊቴ ወደወደቀው አባባ እንደዞረ ነበር ።
እናልሽ ቤሎንዥ...
ኪዮስኩ ውስጥ ያለችው ልጅ የሚቀባውን ነገር ቀብታ የሆነ የሚነፋ ነገር'ም ነፍታበት አጋጊጣ ምናምን ሰጠችኝ ። እንዴት እንዳማረበት ። ገዝቻት ስወጣ አመስግኜ ፥ መልካም በዓል ! አልኹ ። የምን በዓል ደሞ ? በሚል ግርምታ ታየሁ ፥ ሃሃ።
እዝነ ገመዴን ከጆሮዬ ስላልተነሳ ዘፈን እንደምሰማ ሁሉ ምንም ሳልል እግሬን አዙሬ መንገዴን ጀመርኩ ። ለካ ሌላ ሰው የአንቺን ልደት አይቀድስም ። የለም? ፥ ለካ የነሱ ካለንደር በንግስሽ ቀን አይዘጋም ።
ከናቴ ለጥቆ አበባ ልሰጠው የነበረው ላንቺ ነበር ። የገዛሁት አበባ በትራንስፖርት ግፍፊ እንዳይጎዳ ወክ ማድረግን መረጥኩ ። አበባውን እንደያዝኩ ይዤ በቀትር ስንከላወስ አላፊ መንገደኛ እያየኝ በልቡ የሆነ ነገር ይላል ። መቼም አበሻ "ምኗ እድለኛ ነች ፥ አበባ የሚሰጣት " ማለት አይቀናውም ። ...አ...ዬ ባህላችን.. ገለመሌ ...እያሉ ይሆናል ።
ሰባት ሰዓት ላይ የሜክሲኮው ቶታል (ቦንዡ ካፌ) ደረስኩ ። ተረከዜን ከማቃጠል ውጪ በጉዞው ብዙ አልተሰማኝም ። ትዝ ይልሽ ከሆነ አራቴ ስደውልና በአምስተኛው ጥሪውን ስትጠረቅሚው ፥ እዛ ቁጭ ብዬ ነው ። ከተቀመጥኩ ሰዓት ሊደፍን ምናምን ደቂቃ ሲቀረኝ ያ...!...ሜሴጅ ገባ።
- Sorry, Je ne peux pas venir.
መምጣት አልቻልኩም ። እንደው እንደቀላል ፤ የአንድ ግድንግድ መፅሀፍን ግፍ በአንድ ነጠላ መስመር ። አለ አደል ፥ ሲቻኮሉ ከሰው ተገጫጭተው ይቅርታ እንደመጠየቅ አይነት ያለ ።
እና አበባው ሳይደርስሽ ከእጄ ቀረ ። እናቴም ያኔ አበባውን ስሰጣት እንዴት ሆኜ እንዳመጣሁት አልጠየቀችም ። ማለት ፥ ስላልጠየቀች ለመቅጠፍ የከፈለኩትን መስዋዕትነት አልተረዳችም ። በልጅ ሩሄ አበባ ያህል ነገር ከሰው አጥር ላይ አርጄላት ፥ በቅጡ እንኳ አልባረከችኝም ። ከንቱ ድካም ነበር ። አበርክቶቴ መገፋት የጀመረው ከያኔ አንስቶ ነው ፤ እርኩስ እንደሚሠዋው በግ ፥ እሳት ከራማ ወርዶ እንደማይበላው ...።
የዛን ቀን እራሮቴ ተፈቅፍቆ ከልቤ አልወድቅ አለኝ ። የልደትሽ ቀን ባለፈ በሆነኛው ቀን ስልኬን አውጥቼ መርዕዩ ላይ Qu'est-ce qui ne va pas entre nous , bel ange? ብዬ ፃፍኩ ። ችግራችን ግን ምን ነበር ...?
ችግራችን ፥ የፍዮሪ በእጄ ላይ መሞት ሳይሆን ፥ ተቀባይ ማጣት ነው ። አንዳችኝ ጉም ሰንጠቀን አንዳችንን ከህዋ ስናስስ ሌላችን ጣርማበር ጓሣ ውስጥ ለሽ ብለን ነበር ። በተራሽ ደሞ አንዳችን ባነን ሌላችንን ስናስስ የሂማልያ ክምር ጋርዶን ለአይን እንሰወራለን ።
መልሱን እያወቅሁ ያረቀቅሁትን ጥያቄ ላንቺ መላክ አልፈለኩም ። ከደመና በታች እንደቀረ ፀሎት ፥ ካፍ እንዳልወጣ ቃል ፥ እንዳልተኖረ ምኞት ፥ ሲባኑ እንደረሱት ህልም ፥ ደርሰው እንዳልሰበኩት ወንጌል ...
በድህሪት መደለዣ የፃፍኩትን የቃላት ድርድር አንድ በአንድ ከስልኬ መርዕይ ሰረዝኩ ። ሰሌዳው እስኪራቆት ፤ የመተየቢያዋ ከርሰር ግራዋን ሄዳ ውልብ ውልብ እስክትል። ፥ እ ...ን...ዲ..ሁ •••|
------------------------------------------------------------
ያ ል ተ ላ ኩ ፡ አ ም ስ ት ፡ ቴ ክ ስ ቶ ች [ M e s s a g e -1 ]
❤1
Forwarded from The Sun & Her Flowers
•What is daydreaming?
(Trigger Warning ⚠️- Mention of mental illness and trauma)
-Daydreaming is a psychological phenomena where the mind makes up events or ideas from the past, present, future or complete imagination and pretends like it is experiencing it. Every human being daydreams to some extent. When you imagine yourself doing the tasks on your to-do list, when you wish you did something while replaying it in your head...all these are forms of daydreaming. They're a part of normal thinking. Some might even say they make us creative and help us think outside the box. But how far away from the box do you have to be for it to be an inconvenience, or even worse, an addiction?
-When an individual experiences things like trauma (especially from childhood), mental illness, stress, or something that the brain finds too much to handle, it escapes from reality by creating non-existent scenes that feel good and soothing. This helps the mind feel calmer and happier, but in the mean time the person gets heavily distracted from important or even vital things like school, work, taking care of oneself, etc.
-Boredom can also trigger daydreams. You ever noticed how your brain wanders when you are sitting in class and you feel bored? You'd rather think about what you will do later that afternoon or maybe even involve yourself in a scene that you watched on a movie.
*Summing it up, it's a mental activity that makes you deal with anything but reality. In severe situations, it can consume time, energy and interfere with day to day activities and social life.
@thesunandherflowerss
(Trigger Warning ⚠️- Mention of mental illness and trauma)
-Daydreaming is a psychological phenomena where the mind makes up events or ideas from the past, present, future or complete imagination and pretends like it is experiencing it. Every human being daydreams to some extent. When you imagine yourself doing the tasks on your to-do list, when you wish you did something while replaying it in your head...all these are forms of daydreaming. They're a part of normal thinking. Some might even say they make us creative and help us think outside the box. But how far away from the box do you have to be for it to be an inconvenience, or even worse, an addiction?
-When an individual experiences things like trauma (especially from childhood), mental illness, stress, or something that the brain finds too much to handle, it escapes from reality by creating non-existent scenes that feel good and soothing. This helps the mind feel calmer and happier, but in the mean time the person gets heavily distracted from important or even vital things like school, work, taking care of oneself, etc.
-Boredom can also trigger daydreams. You ever noticed how your brain wanders when you are sitting in class and you feel bored? You'd rather think about what you will do later that afternoon or maybe even involve yourself in a scene that you watched on a movie.
*Summing it up, it's a mental activity that makes you deal with anything but reality. In severe situations, it can consume time, energy and interfere with day to day activities and social life.
@thesunandherflowerss
Forwarded from Scribbles
የረገሙትን ጥጥ፣
እኔው እየፈተልኩ
ቀዳዳ አለበስኩ፣
እኔ እያፈሰስኩ
እኔ ጦም አዳሪ፣
እነሱን አስፈሰኩ
ለኔ ሳልሆን እኔ
አቅሜን ጨረስኩት
እራሴን ናፈቅኩት...
ይነጋልኝ ብየ
እራሴን ለማሞቅ
እራሴን ለማንሳት
በፈጠርኩት እሳት
በቀዱልኝ ነዳጅ
እራሴው ተቃጠልኩ
ig: @dagmawit_aemero
@resonantscribbles
እኔው እየፈተልኩ
ቀዳዳ አለበስኩ፣
እኔ እያፈሰስኩ
እኔ ጦም አዳሪ፣
እነሱን አስፈሰኩ
ለኔ ሳልሆን እኔ
አቅሜን ጨረስኩት
እራሴን ናፈቅኩት...
ይነጋልኝ ብየ
እራሴን ለማሞቅ
እራሴን ለማንሳት
በፈጠርኩት እሳት
በቀዱልኝ ነዳጅ
እራሴው ተቃጠልኩ
ig: @dagmawit_aemero
@resonantscribbles
Forwarded from Our Side of the Story (Debbie)
I really don’t find comfort in interacting with humans on a daily basis.
Interaction means communication and communication exposes you to the human mind which is a very scary place.
In rare blessed situations you get the chance of experiencing beautiful minds and actually learn from them but in some?
Holding yourself back from judging how people think becomes an exhausting job.
Half of my days are filled with prayers of asking God how he tolerates people with absurd perceptions or am I just too self righteous?
Interaction means communication and communication exposes you to the human mind which is a very scary place.
In rare blessed situations you get the chance of experiencing beautiful minds and actually learn from them but in some?
Holding yourself back from judging how people think becomes an exhausting job.
Half of my days are filled with prayers of asking God how he tolerates people with absurd perceptions or am I just too self righteous?