Forwarded from Tikvah-University
#RevisedExitExamSchedule
የ2018 አጋማሽ ዓመት የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና መስጫ የተሻሻለው የጊዜ ሰሌዳ
በተሻሻለው መርሐግብር መሰረት ፈተናው ከየካቲት 18-27/2018 ዓ.ም ለስምንት ቀናት ይሰጣል።
@tikvahuniversity
የ2018 አጋማሽ ዓመት የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና መስጫ የተሻሻለው የጊዜ ሰሌዳ
በተሻሻለው መርሐግብር መሰረት ፈተናው ከየካቲት 18-27/2018 ዓ.ም ለስምንት ቀናት ይሰጣል።
@tikvahuniversity
❤7👍3👏1🤔1
#Urgent
#Notice
#Non_cafe
From Students Social Service Directorate
🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ
🗓 የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ.ም
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
===================
🔗 Telegram | https://t.me/WCUSU
📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com
📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et
📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026
---------------------------------------------------
ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ
https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA
#Notice
#Non_cafe
From Students Social Service Directorate
🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ
🗓 የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ.ም
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
===================
🔗 Telegram | https://t.me/WCUSU
📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com
📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et
📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026
---------------------------------------------------
ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ
https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA
❤16
Forwarded from UNA-ET WCU CHAPTER
📢 Announcement – Certificate Collection Notice
The UNA-ET WCU Chapter would like to sincerely thank all participants of the Youth Engagement in Global and National Affairs Conference for their active involvement and valuable contributions.
We are pleased to inform you that your certificates are now ready. We sincerely apologize for the delay and appreciate your patience and understanding throughout the process.
Participants can collect the hard copy of their certificates by contacting us at: 📞 0912213664
Please feel free to call to arrange the time and process for collection.
Thank you once again for being part of this important engagement.
UNA-ET WCU Chapter
The UNA-ET WCU Chapter would like to sincerely thank all participants of the Youth Engagement in Global and National Affairs Conference for their active involvement and valuable contributions.
We are pleased to inform you that your certificates are now ready. We sincerely apologize for the delay and appreciate your patience and understanding throughout the process.
Participants can collect the hard copy of their certificates by contacting us at: 📞 0912213664
Please feel free to call to arrange the time and process for collection.
Thank you once again for being part of this important engagement.
UNA-ET WCU Chapter
❤8🤔1
Forwarded from UNA-ET WCU CHAPTER
This are the names of the attendants. If you find your name here you have a certificate
❤3
Forwarded from UNA-ET WCU CHAPTER
Youth_Engagement_in_Global_&_National_Affairs_–_Registration_Responses.pdf
18.1 KB
Youth Engagement in Global & National Affairs – Registration (Responses) - Sheet2.pdf
❤2
Forwarded from Mikir Admasu
You can fetch you certificate today at Besegaw cafe 7:00-9:00
❤4
#Notice
#Exit_Exam
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል በነገው ዕለት ማለትም ሃሙስ ቀን 19/06/2018 ዓ.ም በሚሰጠው የመውጫ ፈተና ላይ፣ የተፈታኝ ተማሪዎች ዝርዝር እና የሚፈተኑበት የመማሪያ ክፍልን የያዘ መረጃ ከዚህ በላይ ከተቀመጠው ሰንጠረዥ ላይ ማየት ትችላላችሁ።
🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ
🗓 የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
===================
🔗 Telegram | https://t.me/WCUSU
📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com
📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et
📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026
---------------------------------------------------
ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ
https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA
#Exit_Exam
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል በነገው ዕለት ማለትም ሃሙስ ቀን 19/06/2018 ዓ.ም በሚሰጠው የመውጫ ፈተና ላይ፣ የተፈታኝ ተማሪዎች ዝርዝር እና የሚፈተኑበት የመማሪያ ክፍልን የያዘ መረጃ ከዚህ በላይ ከተቀመጠው ሰንጠረዥ ላይ ማየት ትችላላችሁ።
🇪🇹 ሆሳዕና፣ ኢትዮጵያ
🗓 የካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
===================
🔗 Telegram | https://t.me/WCUSU
📩 Email 1 | wachemosu@gmail.com
📩 Email 2 | wcusu@wcu.edu.et
📽️ YouTube | https://youtube.com/@wachemosu2026
---------------------------------------------------
ያጋጠመዎትን ችግር ሪፖርት ለማድረግ፣ ማሻሻያ ለመጠቆም ወይም አስተያየት ለመስጠት ይሄንን Google Form ይጠቀሙ
https://forms.gle/naYWGLaQwjf6K7VKA
❤19
Forwarded from Tikvah-University
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በመጪው ምርጫ ተሳተፍው ወደትምህርታቸው ይመለሳሉ፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች በመጪው አገር አቀፍ ምርጫ የሚሳተፉበትን አግባብ በማስመልከት ለሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስኩላር ልኳል (ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የደብዳቤውን ትክክለኛነት አረጋግጠጧል፡፡)
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሔደው አገር አቀፍ ምርጫ ላይ ተማሪዎች መምረጥ እንዲችሉ፣ የሚሰጠው ትምህርት ከምርጫው በፊት እንዲጠናቀቅና ተማሪዎች ወደ ቤታቸው እንዲሔዱ ታስቦ እንደነበር ሚኒስቴሩ አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ ይህ አካሔድ በትምህርት አሰጣጥና ጥራት እንዲሁም በተማሪዎች የፈተና ዝግጅትና ስኬታማነት ላይ በሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ ምክንያት አስቸጋሪ ሆኖ መገኘቱን ገልጿል፡፡
"ተማሪዎች ሔደው መርጠው ለመመለስ የሚያስፈልጋቸው ቀናት ብቻ ታስቦ እንዲፈቀድላቸውና መርጠው እንደተመለሱ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ" የትምህርት ሚኒስቴር እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራሮች ከመግባባት ላይ መድረሳቸውን ሰርኩላሩ ጠቁሟል፡፡
በመሆኑም ተማሪዎች በተፈቀደላቸው ቀናት ውስጥ ሔደው መርጠው መመለስ እንዲችሉ ፍቃድ እንዲሰጣቸው ሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱን አሳስቧል፡፡
@tikvahuniversity
ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች በመጪው አገር አቀፍ ምርጫ የሚሳተፉበትን አግባብ በማስመልከት ለሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስኩላር ልኳል (ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የደብዳቤውን ትክክለኛነት አረጋግጠጧል፡፡)
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሔደው አገር አቀፍ ምርጫ ላይ ተማሪዎች መምረጥ እንዲችሉ፣ የሚሰጠው ትምህርት ከምርጫው በፊት እንዲጠናቀቅና ተማሪዎች ወደ ቤታቸው እንዲሔዱ ታስቦ እንደነበር ሚኒስቴሩ አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ ይህ አካሔድ በትምህርት አሰጣጥና ጥራት እንዲሁም በተማሪዎች የፈተና ዝግጅትና ስኬታማነት ላይ በሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ ምክንያት አስቸጋሪ ሆኖ መገኘቱን ገልጿል፡፡
"ተማሪዎች ሔደው መርጠው ለመመለስ የሚያስፈልጋቸው ቀናት ብቻ ታስቦ እንዲፈቀድላቸውና መርጠው እንደተመለሱ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ" የትምህርት ሚኒስቴር እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራሮች ከመግባባት ላይ መድረሳቸውን ሰርኩላሩ ጠቁሟል፡፡
በመሆኑም ተማሪዎች በተፈቀደላቸው ቀናት ውስጥ ሔደው መርጠው መመለስ እንዲችሉ ፍቃድ እንዲሰጣቸው ሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱን አሳስቧል፡፡
@tikvahuniversity
❤9😁1
Forwarded from Tikvah-University
#Update
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
@tikvahuniversity
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
@tikvahuniversity
❤11👍1