Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel
2.76K subscribers
907 photos
5 videos
27 files
48 links
Official Telegram Channel

Send Messages @UMBC_Official
Download Telegram
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው ሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ን በድጋሜ ለሚወስዱ ተፈታኞች መልዕክት አስተላልፏል።

1ኛ. በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የነበረና አሁን በድጋሜ ለመፈተን ማመልከት ለሚፈልጉ፤

2ኛ. ከሰኔ 2015 ዓ.ም በፊት #የሕግ_መውጫ_ፈተና ወስደው የማለፍያ ነጥብ ያለገኙ አሁን በድጋሚ ለመውሰድ ለሚፈልጉ ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርስቲያቸው ለትምህርት ሚኒስቴር የተላከላቸው አመልካቾች፤

ምዝገባው እስከ ግንቦት 25/ 2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል።

ተፈታኞች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ብቻ ምዝገባውን እንዲያጠናቅቁ ተብሏል።

ሚኒስቴሩ ፦

➡️ ከላይ ከተገለጸው ጊዜ ውጭ የሚቀርቡ የምዝገባ ጥያቄዎች ተቀባይነት እንደማይኖራቸው አሳስቧል።

➡️ በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የማለፊያ ውጤት ያልመጡ አሁን በድጋሜ መፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች የሚጠበቅባቸውን የአገልግሎት ክፍያ በቴሌ ብር ብቻ መፈጸም አለባቸው ተብሏል።

➡️ ከሰኔ 2015 ዓ/ም በፊት ለሕግ መውጫ ፈተና ተቀምጠው በድጋሜ ለመፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርሲቲያቸው መላኩን በማረጋጥ የሚጠበቅባቸውን #የአገልግሎት_ክፍያ ለዚሁ ጉዳይ ብቻ በተከፈተው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር ➡️1000553176097 ገቢ በማድረግ ደረሰኙን በግልፅ በሚታይ #ስካን_ኮፒ በማድረግ በ seneexit2016@gmail.com ኢሜል አድራሻ እንዲልኩ ጥሪ ቀርቧል።
👍62
عيد الأضحى مبارك لك ولعائلتك! نتمنى أن تجلب لكم هذه المناسبة المباركة الفرح والسعادة والسلام والرخاء. عيد مبارك!


Notice

Due to the holiday, there will be no classes or office services provided at Universal Medical and Business College on Monday, June 17, 2024.

We wish our Muslim Students and Office Community a happy holiday.
12👍4
🩸🩸🩸TOMORROW: 18th June 2024 Starting from 3:00 Local Time

Join us in saving lives by donating blood at our upcoming blood donation!
Your donation could make a huge difference for someone in need of this life-saving gift.
👍21
Final Exit Exam Schedule.xls
196.5 KB
#ExitExam

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከአርብ ሰኔ 14/2016 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል።

በኦንላይን ለሦስተኛ ጊዜ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተናው፤ በድጋሜ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞችም ይሰጣል፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይመልከቱ ፦ ይህ የመውጫ ፈተና የተመለከተ አጭር ቪድዮ የይለፍ ቃል (Password) እንዴት መቀየር እንደሚቻል ፣ ተፈታኞች በፈተና ወቅት መከተል ስላለባቸው ጉዳዮች ያሳያል።
👍1👏1
Notice

For all students of Universal Medical and Business College

Since the annual accounts have been closed, we would like to inform you that students who have not submitted bank receipts should submit them by 20/10/2016 EC and complete the remaining payment due.

Reminder

● We would like to inform you that we will not accommodate any student who arrives after June 20/2016 EC.

● Students who paid before June 20/2016 EC, but did not change the receipt, are informed that we will not accept them after June 20/2016 EC.
👍51
Sene_19_Session 1 and 2.xlsx
111.4 KB
Dear Students, this is your exit exam hall and campus list. Please find your name and your sitting arrangements in the list.

GOOD LUCK!!!
👍2
To all students taking the exit exam,

On behalf of Universal Medical and Business College, I extend our warmest wishes to all students preparing for the upcoming exit exam.
Sincerely,
Dereje Negash
President, UMBC
👍7
#MoE

ትናንት የተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ተሰርዞ በድጋሚ ይሰጣል ተብሏል።

ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው " የቴክኒክ ችግር " አጋጥሞት እንደነበር ገልጿል።

ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው " የቴክኒክ ችግር " ስላጋጠመው ፈተናው  በድጋሜ ቅዳሜ ሰኔ 22/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ እና ከሰአት ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ ይሰጣል ብሏል።

ለፈተናው ተቀምጠው የነበሩ የፋርማሲ ተማሪዎች በየተፈተኑበት የፈተና ጣቢያ በሰዓቱ በመገኘት በድጋሜ የሚሰጠውን ፈተና እንዲወስዱ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
😢7🤔3👍2👏1
Notice to All Degree Students

This is to inform all degree students that the class schedule for 2016 academic year will end on August 6, 2024. Please be aware of the following important dates regarding the upcoming examinations:

🗓️ Class End Date: August 06, 2024
🗓️ Exams Start Date: August 12, 2024
🗓️ Exams End Date: August 30, 2024
👍6😢1
Exciting Promotion Opportunity for UMBC Students!
Dear UMBC Students,

We are Happy to announce an amazing opportunity for you to showcase your social media influence and win exciting prizes! As part of our latest promotion, we are looking for students with a strong online presence to participate and make this event a huge success.

This is a fantastic chance to leverage your social media platforms, engage with your followers, and represent UMBC in a fun and dynamic way. Whether you're a budding influencer or already have a significant following, this promotion is perfect for you!

Stay tuned for more details on how to participate, the amazing prizes up for grabs, and how you can make your mark. Don’t miss out on this incredible opportunity to shine and win big!
👍134
➡️ማስታወቂያ
የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ የሚካሄደው ከሐምሌ 24 - ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ የመመዝገቢያው ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት በ https://NGAT.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በአዲስ አበባ ከተማ 18 ኮሌጆች ታገዱ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ባደረገው ድንገተኛ ኢንስፔክሽን 44 ኮሌጆች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡

በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬክቶሬት በ2016 ዓ.ም ለ59 ኮሌጆች በተከናወነ ድንገተኛ ኢንስፔክሽን የተገኙ ግኝቶችን መሰረት በማድረግ ርምጃ መውሰዱን አስታውቃል።

የከፍተኛ የስርዓተ ስልጠና ፖሊሲ ጥሰት እና የስትራቴጂ ጥሰት የታየባቸው 18 ኮሌጆች መታገዳቸውን ያስታወቀው ባለስልጣኑ ኮሌጆቹንም ይፍ አድርጋል።

1. ብራይት ኮሌጅ ልደታ ካምፓስ
2. ብራይት ኮሌጅ ጀሞ ካምፓስ
3. ሸገር ኮሌጅ መገናኛ ካምፓስ
4. ልቀት ኮሌጅ አራት ኪሎ ካምፓስ
5. ልቀት ኮሌጅ መገናኛ ካምፓስ
6. ላየን ኮሌጅ መገናኛ ካምፓስ
7. ሀርመኒ ኮሌጅ ቂሊንጦ ካምፓስ
8. አልፋ ኮሌጅ ላንቻ ካምፓስ
9. አፍሪካ ቤዛ ኮሌጅ
10. አረና መልቲ ሚዲያ ኮሌጅ
11. ጌጅ ኮሌጅ ሾላ ካምፓስ
12. ሳትኮም ኮሌጅ
13. ኩዊንስ ኮሌጅ አምስት ኪሎ ካምፓስ
14. ሀርመኒ ኮሌጅ ሀና ማርያም ካምፓስ
15. ኩዊንስ ኮሌጅ መድሀኒዓለም ካምፓስ
16. ሀጌ ኮሌጅ
17. ኪያሜድ ኮሌጅ እንቁላል ፋብሪካ ካምፓስ
18. ኩዊንስ ኮሌጅ ዩሀንስ ካምፓስ

በሌላ በኩልም የስርዓተ ስልጠና ፖሊሲ ጥሰት የታየባቸው 18 ኮሌጆች የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ሲሆን ኮሌጆቹም ከታች ተዘርዝረዋል።

1. ግሬት ቡልቡላ ኮሌጅ
2. ቢኤስቲ ኮሌጅ
3. ክቡር ኮሌጅ
4. ፋርማ ኮሌጅ
5. ቅድስት ልደታ ኮሌጅ
6. ኤግል ኮሌጅ
7. አፍሪካ ጤና ኮሌጅ
8. ናሽናል ኮሌጅ
9. ሀርቫርድ ኮሌጅ
10. ሰቨን ስታር ኮሌጅ
11. ራዳ ኮሌጅ
12. ሬፍትቫሊይ ኮሌጅ ካራሎ ካምፓስ
13. ኬቢ ኮሌጅ
14. ያጨ ኮሌጅ
15. ኪያሜድ ኮሌጅ 22 ካምፓስ
16. ናይል ሳይድ ኮሌጅ
17. ኪያሜድ ኮሌጅ አየርጤና ካምፓስ
18. ዊልነስ ኮሌጅ

መለስተኛ የስርዓተ ስልጠና ፖሊሲ ጥሰት የታየባቸው 8 ኮሌጆች የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ኮሌጆች
1. ያኔት ኮሌጅ 6 ኪሎ ካምፓስ
2. ዳማት ኮሌጅ ጊወርጊስ ካምፓስ
3. ያኔት ኮሌጅ ሰፈረ ሰላም ካምፓስ
4. ኤክስፕረስ ኮሌጅ
5. ቅድስት ሃና ኮሌጅ
6. ግራንድ ማርክ ኮሌጅ
7. ኩዊንስ ኮሌጅ ሃና ማሪያም ካምፓስ
8. ሀራምቤ ኮሌጅ ሜክሲኮ ካምፓስ

በዚህም አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን ባለስልጣኑ ያሳወቀ ሲሆን ፤ ተቋማቱ እንደደረሳቸው አስተዳደራዊ እርምጃ መሰረት በአስር ቀናት ውስጥ እርምትና ማስተካከያ በማድረግ በጽሁፍና በአካል ሪፖርት በማድረግ ለባለስልጣኑ የማያሳውቁ ከሆነ እንደየደረጃው ቀጣይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ አሳውቋል፡፡
👍196
Exam Schedule With Exam Time 2016 EC FINAL Post.xlsx
57.6 KB
Dear Students, This is your Final Sitting Arrangement. Please Check and Confirm Your Class Room and Schedule.
🏢 Universal Medical & Business College Exam Rules and Guidelines

📢 To maintain the integrity of the exam process and ensure a fair environment for all students, the following rules must be strictly adhered to during the examination:

Arrive on Time: All students must arrive at the exam room at least 15 minutes before the scheduled start time. Late arrivals may not be permitted to enter the exam room after the exam has begun. Entering the exam room after 30 minutes from the start of the exam or leaving the exam room before 30 minutes have passed is not allowed.

👤 Identification: Students must bring and display a valid student ID or any other required identification upon request. This ID must be placed on your desk for the duration of the exam.

✏️🖋 Personal Belongings: Only essential items such as pens, pencils, erasers, and any materials specifically allowed by the exam instructor are permitted on your desk. All bags, books, notes, mobile phones, and electronic devices must be turned off and placed in the designated area.

📱⌚️Electronic Devices: Mobile phones, smartwatches, calculators (unless permitted), and other electronic devices are strictly prohibited. Any student found with such devices during the exam will face disciplinary action.

🤫 Silence and Focus: Absolute silence must be maintained during the exam. If you need to communicate with an invigilator, raise your hand and wait for assistance. Any form of communication with other students is strictly forbidden.

📝 Exam Materials: Do not start the exam until instructed to do so by the invigilator. You are not allowed to share or borrow materials from other students during the exam.

Academic Integrity: Cheating, plagiarism, or any form of dishonesty will not be tolerated. Any student caught engaging in such behavior will be immediately removed from the exam room, and the incident will be reported to the appropriate authorities.

Submission of Papers: At the end of the exam, stop writing immediately when instructed to do so. Ensure that your name and student ID are on all pages of your answer sheets. Remain seated until your paper is collected and you are dismissed by the invigilator.

Leaving the Exam Room: Once your exam has been submitted, you must leave the exam room quietly and promptly. Do not loiter near the exam room or engage in discussions with other students about the exam.

Special Accommodations: If you require any special accommodations, these must have been arranged and approved in advance. Notify the invigilator at the beginning of the exam if there are any specific needs.

📌 Failure to comply with these rules may result in penalties, including the invalidation of your exam. Your cooperation is essential to ensure a smooth and fair examination process for all students.
👍71