Happening Now...
2nd Annual Research Conference
2nd Annual Research Conference
👍7👏2❤1
Universal Medical and Business College had a wonderful annual research conference today . The event was vibrant and full of engaging academic debates.
👍8👏1
Universal Medical and Business College (UMBC) is thrilled to announce the successful conclusion of our highly anticipated research conference, "Advancing Research for Global Well-being," held on May 23, 2024, at the esteemed Panorama Hotel. This conference focused on the critical nexus of Nutrition and Public Health, bringing together leading experts, researchers, and practitioners from around the Country.
The event featured a series of enlightening presentations, thought-provoking discussions, and collaborative workshops aimed at advancing our understanding of how nutrition impacts public health on a global scale. Attendees had the opportunity to explore innovative research findings, share best practices, and network with peers dedicated to improving health outcomes in Ethiopia.
UMBC extends heartfelt gratitude to all participants, speakers, and organizers for their contributions to making this conference a resounding success.
The event featured a series of enlightening presentations, thought-provoking discussions, and collaborative workshops aimed at advancing our understanding of how nutrition impacts public health on a global scale. Attendees had the opportunity to explore innovative research findings, share best practices, and network with peers dedicated to improving health outcomes in Ethiopia.
UMBC extends heartfelt gratitude to all participants, speakers, and organizers for their contributions to making this conference a resounding success.
👍12❤2
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው ሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ን በድጋሜ ለሚወስዱ ተፈታኞች መልዕክት አስተላልፏል።
1ኛ. በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የነበረና አሁን በድጋሜ ለመፈተን ማመልከት ለሚፈልጉ፤
2ኛ. ከሰኔ 2015 ዓ.ም በፊት #የሕግ_መውጫ_ፈተና ወስደው የማለፍያ ነጥብ ያለገኙ አሁን በድጋሚ ለመውሰድ ለሚፈልጉ ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርስቲያቸው ለትምህርት ሚኒስቴር የተላከላቸው አመልካቾች፤
ምዝገባው እስከ ግንቦት 25/ 2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል።
ተፈታኞች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ብቻ ምዝገባውን እንዲያጠናቅቁ ተብሏል።
ሚኒስቴሩ ፦
➡️ ከላይ ከተገለጸው ጊዜ ውጭ የሚቀርቡ የምዝገባ ጥያቄዎች ተቀባይነት እንደማይኖራቸው አሳስቧል።
➡️ በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የማለፊያ ውጤት ያልመጡ አሁን በድጋሜ መፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች የሚጠበቅባቸውን የአገልግሎት ክፍያ በቴሌ ብር ብቻ መፈጸም አለባቸው ተብሏል።
➡️ ከሰኔ 2015 ዓ/ም በፊት ለሕግ መውጫ ፈተና ተቀምጠው በድጋሜ ለመፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርሲቲያቸው መላኩን በማረጋጥ የሚጠበቅባቸውን #የአገልግሎት_ክፍያ ለዚሁ ጉዳይ ብቻ በተከፈተው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር ➡️1000553176097 ገቢ በማድረግ ደረሰኙን በግልፅ በሚታይ #ስካን_ኮፒ በማድረግ በ seneexit2016@gmail.com ኢሜል አድራሻ እንዲልኩ ጥሪ ቀርቧል።
ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው ሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ን በድጋሜ ለሚወስዱ ተፈታኞች መልዕክት አስተላልፏል።
1ኛ. በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የነበረና አሁን በድጋሜ ለመፈተን ማመልከት ለሚፈልጉ፤
2ኛ. ከሰኔ 2015 ዓ.ም በፊት #የሕግ_መውጫ_ፈተና ወስደው የማለፍያ ነጥብ ያለገኙ አሁን በድጋሚ ለመውሰድ ለሚፈልጉ ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርስቲያቸው ለትምህርት ሚኒስቴር የተላከላቸው አመልካቾች፤
ምዝገባው እስከ ግንቦት 25/ 2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል።
ተፈታኞች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ብቻ ምዝገባውን እንዲያጠናቅቁ ተብሏል።
ሚኒስቴሩ ፦
➡️ ከላይ ከተገለጸው ጊዜ ውጭ የሚቀርቡ የምዝገባ ጥያቄዎች ተቀባይነት እንደማይኖራቸው አሳስቧል።
➡️ በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የማለፊያ ውጤት ያልመጡ አሁን በድጋሜ መፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች የሚጠበቅባቸውን የአገልግሎት ክፍያ በቴሌ ብር ብቻ መፈጸም አለባቸው ተብሏል።
➡️ ከሰኔ 2015 ዓ/ም በፊት ለሕግ መውጫ ፈተና ተቀምጠው በድጋሜ ለመፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርሲቲያቸው መላኩን በማረጋጥ የሚጠበቅባቸውን #የአገልግሎት_ክፍያ ለዚሁ ጉዳይ ብቻ በተከፈተው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር ➡️1000553176097 ገቢ በማድረግ ደረሰኙን በግልፅ በሚታይ #ስካን_ኮፒ በማድረግ በ seneexit2016@gmail.com ኢሜል አድራሻ እንዲልኩ ጥሪ ቀርቧል።
👍6❤2
عيد الأضحى مبارك لك ولعائلتك! نتمنى أن تجلب لكم هذه المناسبة المباركة الفرح والسعادة والسلام والرخاء. عيد مبارك!
Notice
Due to the holiday, there will be no classes or office services provided at Universal Medical and Business College on Monday, June 17, 2024.
We wish our Muslim Students and Office Community a happy holiday.
Notice
Due to the holiday, there will be no classes or office services provided at Universal Medical and Business College on Monday, June 17, 2024.
We wish our Muslim Students and Office Community a happy holiday.
❤12👍4
Final Exit Exam Schedule.xls
196.5 KB
#ExitExam
ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከአርብ ሰኔ 14/2016 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል።
በኦንላይን ለሦስተኛ ጊዜ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተናው፤ በድጋሜ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞችም ይሰጣል፡፡
ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከአርብ ሰኔ 14/2016 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል።
በኦንላይን ለሦስተኛ ጊዜ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተናው፤ በድጋሜ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞችም ይሰጣል፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይመልከቱ ፦ ይህ የመውጫ ፈተና የተመለከተ አጭር ቪድዮ የይለፍ ቃል (Password) እንዴት መቀየር እንደሚቻል ፣ ተፈታኞች በፈተና ወቅት መከተል ስላለባቸው ጉዳዮች ያሳያል።
👍1👏1
Notice
For all students of Universal Medical and Business College
Since the annual accounts have been closed, we would like to inform you that students who have not submitted bank receipts should submit them by 20/10/2016 EC and complete the remaining payment due.
Reminder
● We would like to inform you that we will not accommodate any student who arrives after June 20/2016 EC.
● Students who paid before June 20/2016 EC, but did not change the receipt, are informed that we will not accept them after June 20/2016 EC.
For all students of Universal Medical and Business College
Since the annual accounts have been closed, we would like to inform you that students who have not submitted bank receipts should submit them by 20/10/2016 EC and complete the remaining payment due.
Reminder
● We would like to inform you that we will not accommodate any student who arrives after June 20/2016 EC.
● Students who paid before June 20/2016 EC, but did not change the receipt, are informed that we will not accept them after June 20/2016 EC.
👍5❤1
Sene_19_Session 1 and 2.xlsx
111.4 KB
Dear Students, this is your exit exam hall and campus list. Please find your name and your sitting arrangements in the list.
GOOD LUCK!!!
GOOD LUCK!!!
👍2
To all students taking the exit exam,
On behalf of Universal Medical and Business College, I extend our warmest wishes to all students preparing for the upcoming exit exam.
Sincerely,
Dereje Negash
President, UMBC
On behalf of Universal Medical and Business College, I extend our warmest wishes to all students preparing for the upcoming exit exam.
Sincerely,
Dereje Negash
President, UMBC
👍7
#MoE
ትናንት የተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ተሰርዞ በድጋሚ ይሰጣል ተብሏል።
ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው " የቴክኒክ ችግር " አጋጥሞት እንደነበር ገልጿል።
ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው " የቴክኒክ ችግር " ስላጋጠመው ፈተናው በድጋሜ ቅዳሜ ሰኔ 22/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ እና ከሰአት ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ ይሰጣል ብሏል።
ለፈተናው ተቀምጠው የነበሩ የፋርማሲ ተማሪዎች በየተፈተኑበት የፈተና ጣቢያ በሰዓቱ በመገኘት በድጋሜ የሚሰጠውን ፈተና እንዲወስዱ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
ትናንት የተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ተሰርዞ በድጋሚ ይሰጣል ተብሏል።
ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው " የቴክኒክ ችግር " አጋጥሞት እንደነበር ገልጿል።
ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው " የቴክኒክ ችግር " ስላጋጠመው ፈተናው በድጋሜ ቅዳሜ ሰኔ 22/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ3:00 ሰዓት ጀምሮ እና ከሰአት ከ8:00 ሰዓት ጀምሮ ይሰጣል ብሏል።
ለፈተናው ተቀምጠው የነበሩ የፋርማሲ ተማሪዎች በየተፈተኑበት የፈተና ጣቢያ በሰዓቱ በመገኘት በድጋሜ የሚሰጠውን ፈተና እንዲወስዱ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
😢7🤔3👍2👏1