"ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ መቼም፣ የትም፣ በምንም" በሚል መሪ ቃል፣ የብሔራዊ ቴአትር፣ የኦሮሞ የባህል ማዕከልና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች በወታደራዊ ማሠልጠኛዎች ተገኝተው ዝግጅቶችን አቅርበዋል። 1/2
ኪነ ጥበብ ምንጊዜም ከኢትዮጵያ ጀግንነት ጋር ናት። ዝግጅቶቹን ላቀረቡ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች ምስጋናዬን አቀርባለሁ። ሌሎችም ከያንያን አርአያነታችሁን እንደሚከተሉ ተስፋ አደርጋለሁ። 2/2
#Update
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ለሥራ ጉብኝት ቱርክ፣ አንካራ ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቆይታቸው ፕሬዚደንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋንን አግኝተው በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ የጋራ የትኩረት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ብሏል የጠ/ሚ ፅ/ቤት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ለሥራ ጉብኝት ቱርክ፣ አንካራ ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቆይታቸው ፕሬዚደንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋንን አግኝተው በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ የጋራ የትኩረት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ብሏል የጠ/ሚ ፅ/ቤት
The time for #Africa is now! Together we can climb faster out of the pit of poverty, insecurity & begging for dignity. Through economic integration, pooling our resources & knowledge, we can collectively realise Agenda 2063.
We launched #GreenLegacy in 2019 targeting 20bil seedlings in 4 yrs. Including 2021, our 3 yr total is 18bil. At each juncture we exceeded annual targets. #Ethiopia will continue on this success trajectory in other areas building on the unity & positive goodwill of its people!
Congratulations to all Ethiopians in all corners of the country for finalizing a successful #GreenLegacy season this year with 6.7bil seedlings planted, surpassing our set target.
ለኢትዮጵያዊነታችን ብዝኃነታችን ማገሩ፣ ጀግንነታችን አጥሩ፣ አንድነታችን ዓምዱ፣ ነጻነታችን መንገዱ ነው ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር። 2/2