ጥቂት መረጃ ስለ አንድነት ፓርክ!
- አጠቃላይ የፓርኩ ስራ፣ የግቢው አጥር እና አዳዲስ ህንፃዎች ግንባታ፣ የድሮዎቹ ህንፃዎች እድሳት እና ጥገና በግምት 5 ቢልዮን ብር ገደማ ፈጅቷል
- ለፓርኪንግ የሚሆን ሌላ ሰፊ ግንባታ ከግቢው ውጪ ተጀምሯል። ይህም ተጨማሪ 1.5 ቢልዮን ብር ይፈጃል ተብሎ ተገምቷል
- ሙሉ ወጪውን የሸፈነው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት ነው
- ዘጠኝ ወር የፈጀው ግንባታ እየተከናወነ ባለበት የቁፋሮ ስራ ወቅት የሰው አፅምን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ተሽከርካሪዎች ተቀብረው ተገኝተዋል
- የቀድሞዎቹ ጠ/ሚሮች መለስ ዜናዊ እና ሀይለማርያም ደሳለኝ ይኖሩበት የነበረው ህንፃ የቤት እቃዎች ገብተውለት የእንግዳ መሪዎች ማረፊያ እንዲሆን ታስቧል።
- አንዳንድ ግንባታዎች ጥቃቅን ስራ ይቀራቸዋል፣ በተለይ የአንበሳ እና ሌሎች እንስሳት ማረፊያ ቦታ። የአንበሳ ስፍራው "ጥቁር አንበሳ" የተባለው ልዩ አንበሳ መኖርያ ይሆናል። በአጠቃላይ 300 ገደማ እንስሳቶች የፓርኩ የእንስሳት ክፍል ውስጥ ሆነው ለህዝብ እይታ ይውላሉ።
መልካም ምሽት!
Via Elias Meseret
- አጠቃላይ የፓርኩ ስራ፣ የግቢው አጥር እና አዳዲስ ህንፃዎች ግንባታ፣ የድሮዎቹ ህንፃዎች እድሳት እና ጥገና በግምት 5 ቢልዮን ብር ገደማ ፈጅቷል
- ለፓርኪንግ የሚሆን ሌላ ሰፊ ግንባታ ከግቢው ውጪ ተጀምሯል። ይህም ተጨማሪ 1.5 ቢልዮን ብር ይፈጃል ተብሎ ተገምቷል
- ሙሉ ወጪውን የሸፈነው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት ነው
- ዘጠኝ ወር የፈጀው ግንባታ እየተከናወነ ባለበት የቁፋሮ ስራ ወቅት የሰው አፅምን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ተሽከርካሪዎች ተቀብረው ተገኝተዋል
- የቀድሞዎቹ ጠ/ሚሮች መለስ ዜናዊ እና ሀይለማርያም ደሳለኝ ይኖሩበት የነበረው ህንፃ የቤት እቃዎች ገብተውለት የእንግዳ መሪዎች ማረፊያ እንዲሆን ታስቧል።
- አንዳንድ ግንባታዎች ጥቃቅን ስራ ይቀራቸዋል፣ በተለይ የአንበሳ እና ሌሎች እንስሳት ማረፊያ ቦታ። የአንበሳ ስፍራው "ጥቁር አንበሳ" የተባለው ልዩ አንበሳ መኖርያ ይሆናል። በአጠቃላይ 300 ገደማ እንስሳቶች የፓርኩ የእንስሳት ክፍል ውስጥ ሆነው ለህዝብ እይታ ይውላሉ።
መልካም ምሽት!
Via Elias Meseret
ሰበር ዜና።
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የ2019 የኖቬል የሰላም ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ደስ አለን።
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የ2019 የኖቬል የሰላም ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ደስ አለን።
ተጨማሪ መረጃ ስለ ፓርኩ
• በኢትዮጲያ ብቻ የሚገኙ 45 እፅዋት በጥቁር አንበሶች ዋሻ ዙሪያ ተተክለዋል።
• ግብር አዳራሽ የተሠራው በ 1890 ሃጅ ቀዋስ በተባለ ሰው ሲሆን ይህ አዳራሽም በሌላ ስሙ አላማጣ፣አስናቀ ግብር አዳራሽ በመባልም ይታወቃል።
• እንቁላል ቤት
- መግቢያዉ ላይ በኢትዮጵያ የመጀመርያ የሆነው መኪና በተሽከርካሪ መስታወት ዉስጥ ተቀምጦ ለእይታ ቀርቦዋል።
• ዙፋን ቤት
- ደርግ መሬት ላራሹ ሚለዉን ጥያቄ አዋጅ አውጆ መልስ የሰጠዉ በዚዉ ቤት ዉስጥ ነው።
- ደርግ የሃይለ ስላሴ ሚንስትሮችን አስሮ(ዙፋን ቤት underground) የነበሩትን እንዲረሸኑ ውሳኔ የተላለፈዉ በዚዉ ዙፋን ቤት ዉስጥ ነዉ።
- ፓርኩ እስከ 1500 ሰዉ በቀን ያስተናግዳል፣አጠቃላይ ሰዉ የመያዝ አቅሙ ደግሞ 4000 አንደሆነ ተነግሮዋል።
@UnityPark
• በኢትዮጲያ ብቻ የሚገኙ 45 እፅዋት በጥቁር አንበሶች ዋሻ ዙሪያ ተተክለዋል።
• ግብር አዳራሽ የተሠራው በ 1890 ሃጅ ቀዋስ በተባለ ሰው ሲሆን ይህ አዳራሽም በሌላ ስሙ አላማጣ፣አስናቀ ግብር አዳራሽ በመባልም ይታወቃል።
• እንቁላል ቤት
- መግቢያዉ ላይ በኢትዮጵያ የመጀመርያ የሆነው መኪና በተሽከርካሪ መስታወት ዉስጥ ተቀምጦ ለእይታ ቀርቦዋል።
• ዙፋን ቤት
- ደርግ መሬት ላራሹ ሚለዉን ጥያቄ አዋጅ አውጆ መልስ የሰጠዉ በዚዉ ቤት ዉስጥ ነው።
- ደርግ የሃይለ ስላሴ ሚንስትሮችን አስሮ(ዙፋን ቤት underground) የነበሩትን እንዲረሸኑ ውሳኔ የተላለፈዉ በዚዉ ዙፋን ቤት ዉስጥ ነዉ።
- ፓርኩ እስከ 1500 ሰዉ በቀን ያስተናግዳል፣አጠቃላይ ሰዉ የመያዝ አቅሙ ደግሞ 4000 አንደሆነ ተነግሮዋል።
@UnityPark
ወደ አንድነት ፓርክ ጎብኚዎች ይዘው መምጣት የሌለባቸው ነገሮች፦
-ስልኮች ታብሌቶች እና ማንቸውንም የምስልና ድምጽ መቅረጫ መሳሪያዎችን
- ስለት
- ተቀጣጣይ ቁሶች
- የጦር መሳሪያዎች
- ምግብ መጠጦች እና ጣፋጭ ነገሮች
- ማስቲካ
- የመዋቢያ ቁሶች
- የግል ካሜራዎች
- ሲጋራ እና አደንዛዥ ዕጾች
-ስልኮች ታብሌቶች እና ማንቸውንም የምስልና ድምጽ መቅረጫ መሳሪያዎችን
- ስለት
- ተቀጣጣይ ቁሶች
- የጦር መሳሪያዎች
- ምግብ መጠጦች እና ጣፋጭ ነገሮች
- ማስቲካ
- የመዋቢያ ቁሶች
- የግል ካሜራዎች
- ሲጋራ እና አደንዛዥ ዕጾች
ዛሬ አካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን እና የጎዳና ተዳዳሪዋች የአንድነት ፓርክን ተዟዙረው ሲጎበኙ ውለዋል፡፡
መደበኛ የክፍያ ጉብኝት ከሚጀምርበት ከመጪው ሰኞ በፊት ፓርኩን እንዲጎበኙ ከተመረጡት የህብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ በነገው ዕለትም ታዳጊ ህፃናት ፓርኩን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@UnityPark
መደበኛ የክፍያ ጉብኝት ከሚጀምርበት ከመጪው ሰኞ በፊት ፓርኩን እንዲጎበኙ ከተመረጡት የህብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ በነገው ዕለትም ታዳጊ ህፃናት ፓርኩን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@UnityPark
በቤተ መንግሥት ግቢ የተገነባው አንድነት ፓርክ በውስጡ ምን ይዟል?
•አንድነት ፓርክ በውስጡ ሦስት ዋነኛ የቱሪስት መስህቦች ይገኙበታል።
•የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ልጅ የተዳረችው በግብር አዳራሽ እንደሆነ ተነግሯል።
•እኚህ የታሪክ ቅርሶች ሦስት ጊዜ እድሳት እንደተደረገላቸው በገለፃው ወቅት መረዳት ተችሏል።
የመጀመሪያው በ1963 ዓ.ም በኃይለ ሥላሴ ሲሆን፣ ሁለተኛው ደርግ 10ኛ ዓመቱን ሲያከብር፣ ሶስተኛው ደግሞ ቫርኔሮ በሚባል የኮንስትራክሽን ድርጅት ነው።
•በዚህ ሥፍራ መጀመሪያ የምናገኘው የፊት አውራሪ ኃብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴን (አባ መላ) መኖሪያ ነው። አባ መላ የአጤ ሚኒሊክ የጦር ሚንስትር የነበሩ ሲሆን ይኖሩበት የነበረ ትንሽ የእንጨት ቤት ከአጤ ምኒሊክ መኖሪያ ቤት ጎን ላይ ይገኛል።
ጉብኝቱ ይቀጥላል...
@unitypark
•አንድነት ፓርክ በውስጡ ሦስት ዋነኛ የቱሪስት መስህቦች ይገኙበታል።
•የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ልጅ የተዳረችው በግብር አዳራሽ እንደሆነ ተነግሯል።
•እኚህ የታሪክ ቅርሶች ሦስት ጊዜ እድሳት እንደተደረገላቸው በገለፃው ወቅት መረዳት ተችሏል።
የመጀመሪያው በ1963 ዓ.ም በኃይለ ሥላሴ ሲሆን፣ ሁለተኛው ደርግ 10ኛ ዓመቱን ሲያከብር፣ ሶስተኛው ደግሞ ቫርኔሮ በሚባል የኮንስትራክሽን ድርጅት ነው።
•በዚህ ሥፍራ መጀመሪያ የምናገኘው የፊት አውራሪ ኃብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴን (አባ መላ) መኖሪያ ነው። አባ መላ የአጤ ሚኒሊክ የጦር ሚንስትር የነበሩ ሲሆን ይኖሩበት የነበረ ትንሽ የእንጨት ቤት ከአጤ ምኒሊክ መኖሪያ ቤት ጎን ላይ ይገኛል።
ጉብኝቱ ይቀጥላል...
@unitypark
•አጤ ሚኒሊክ ከዚህ ዓለም ከተለዩ በኋላም እንደ መኖሪያና ቢሮ አድርገው ሲጠቀሙበት ነበር። ቤቱ ፈርሶ የነበረ ሲሆን አሁን ሙሉ በሙሉ ታድሷል።
•ወደ አጤ ሚኒሊክ ባለ አንድ ፎቅ መኖሪያና ጽ/ቤት በሮች በእንጨት የተሠሩ ሲሆን በሚያምር መልኩ የአበባና የሐረግ ጌጥ የተፈለፈለበት ነው። ይህ ቤት ከሁለት ሌሎች ቦታዎች ጋር በድልድይ ይገናኛል። አንደኛው በሰሜናዊ አቅጣጫ የአጤ ምኒሊክ የፀሎት ቤትና የሥዕል ቤት ሲሆን እንቁላል ቤት በመባል ይጠራል። አንዳንዴም እንደ ጽ/ቤት ይጠቀሙበት ነበር።
•በሌላ በኩል አጤ ምንሊክ ከጦር መኮንኖቻቸው ጋር የሚገናኙበት ክፍል ይገኛል። በወቅቱ የጦር ሚኒስትር የነበሩት ፊት አውራሪ ኃብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ እንደ ቢሮ ይጠቀሙበት ነበር።
•ሌላኛው የዘውድ ቤት ነው። ይህ ህንፃ በአጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ነገሥታትንና ዲፕሎማቶችን የተለያዩ ሀገራት ተቀብለው ያስተናግዱበት ነበር።
•በዚህ ህንፃ ከተስተናገዱ የውጪ ሀገራት እንግዶች መካከል በ1965 ንግሥት ኤልሳቤጥ 2ኛ፣ በ1966 የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ቻርልስ ደጎል እንዲሁም በ1956 የዩጎዝላቪያው ፕሬዝደንት ቲቶ ይገኙበታል።
•ወደ አጤ ሚኒሊክ ባለ አንድ ፎቅ መኖሪያና ጽ/ቤት በሮች በእንጨት የተሠሩ ሲሆን በሚያምር መልኩ የአበባና የሐረግ ጌጥ የተፈለፈለበት ነው። ይህ ቤት ከሁለት ሌሎች ቦታዎች ጋር በድልድይ ይገናኛል። አንደኛው በሰሜናዊ አቅጣጫ የአጤ ምኒሊክ የፀሎት ቤትና የሥዕል ቤት ሲሆን እንቁላል ቤት በመባል ይጠራል። አንዳንዴም እንደ ጽ/ቤት ይጠቀሙበት ነበር።
•በሌላ በኩል አጤ ምንሊክ ከጦር መኮንኖቻቸው ጋር የሚገናኙበት ክፍል ይገኛል። በወቅቱ የጦር ሚኒስትር የነበሩት ፊት አውራሪ ኃብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ እንደ ቢሮ ይጠቀሙበት ነበር።
•ሌላኛው የዘውድ ቤት ነው። ይህ ህንፃ በአጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ነገሥታትንና ዲፕሎማቶችን የተለያዩ ሀገራት ተቀብለው ያስተናግዱበት ነበር።
•በዚህ ህንፃ ከተስተናገዱ የውጪ ሀገራት እንግዶች መካከል በ1965 ንግሥት ኤልሳቤጥ 2ኛ፣ በ1966 የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ቻርልስ ደጎል እንዲሁም በ1956 የዩጎዝላቪያው ፕሬዝደንት ቲቶ ይገኙበታል።
ወደ ምናባዊ ጉብኝት እንመለሳለን አሁን ስለ ፓርኩ ግንባታ ጥቂት መረጃ ላካፍላቹ...
•ከተለያዩ ምንጮች በአምስት ቢሊዮን ብር ወጪ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (የኖቤል ተሸላሚ) የተገነባው አንድነት ፓርክ በተለያዩ መስኮች የተሰማሩ 1,600 ሠራተኞችና ባለሙያዎች በግንባታዉ ተሳትፈዉበታል።
•የፓርኩ ግንባታ ካስፈለጉት ዋና ዋና ሥራዎች መካከል የመሬት አቀማመጥን ማስተካከል አንዱ ሲሆን ለፓርኩ 6000 ጊዜ የሚሆን በጭነት መኪናዎች ልዩ አፈር ወደ ፓርኩ አመላልሰዋል፡፡
•በተጨማሪም ፓርኩ በአገሪቱ ውስጥ ካሉ ቀደምት መኪኖች መካከል አንዱ አሁንም ድረስ ሊነዳ የሚችል በዉስጡ ያካተተ ሲሆን፣የታክሲ ሾፌሮች ማህበር አባላት ባቀረቡት አስተያየት ይህ መኪና ወደ ስፍራው እንዲገባ ተደርጓል።
•አይ.ሲ.ጂን ኢንጂነሪንግ እና ALEC ኮንትራክተር ከዱባይ ኩባንያ የመሬት አቀማመጡን ሰርተዋል፡፡
•ከተለያዩ ምንጮች በአምስት ቢሊዮን ብር ወጪ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (የኖቤል ተሸላሚ) የተገነባው አንድነት ፓርክ በተለያዩ መስኮች የተሰማሩ 1,600 ሠራተኞችና ባለሙያዎች በግንባታዉ ተሳትፈዉበታል።
•የፓርኩ ግንባታ ካስፈለጉት ዋና ዋና ሥራዎች መካከል የመሬት አቀማመጥን ማስተካከል አንዱ ሲሆን ለፓርኩ 6000 ጊዜ የሚሆን በጭነት መኪናዎች ልዩ አፈር ወደ ፓርኩ አመላልሰዋል፡፡
•በተጨማሪም ፓርኩ በአገሪቱ ውስጥ ካሉ ቀደምት መኪኖች መካከል አንዱ አሁንም ድረስ ሊነዳ የሚችል በዉስጡ ያካተተ ሲሆን፣የታክሲ ሾፌሮች ማህበር አባላት ባቀረቡት አስተያየት ይህ መኪና ወደ ስፍራው እንዲገባ ተደርጓል።
•አይ.ሲ.ጂን ኢንጂነሪንግ እና ALEC ኮንትራክተር ከዱባይ ኩባንያ የመሬት አቀማመጡን ሰርተዋል፡፡
ከዛሬ ጥቅምት 3 ጀምሮ አስቀድመው በኤሌክትሮኒክስ ሽያጭ ቲኬት የቆረጡ 1500 ጎብኚዎች በፓርኩ እንደሚገኙ ይጠበቃል።
አንድ ሰው ፓርኩን ለመጎብኘት ለመደበኛ ትኬት 200 ብር እና ለቪአይፒ ቲኬት 1000 ብር የሚከፍል ሲሆን የውጭ ዜጎች ለመደበኛ ጉብኝት 20 የአሜሪካ ዶላር የሚከፍሉ ሲሆን ለቪአይፒ መግቢያዎች ደግሞ 50 ዶላር ይከፍላሉ ፡፡
መልካም ቀን ይሁንልን።
አንድ ሰው ፓርኩን ለመጎብኘት ለመደበኛ ትኬት 200 ብር እና ለቪአይፒ ቲኬት 1000 ብር የሚከፍል ሲሆን የውጭ ዜጎች ለመደበኛ ጉብኝት 20 የአሜሪካ ዶላር የሚከፍሉ ሲሆን ለቪአይፒ መግቢያዎች ደግሞ 50 ዶላር ይከፍላሉ ፡፡
መልካም ቀን ይሁንልን።
ዘውድ ቤት
•ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም፣ የዚህን ህንፃ ምድር ቤት የአጼ ኃይለሥላሴን ባለስልጣናት አስሮ ለማሰቃየት ተጠቅመውበት እንደነበር ታሪክ ሰነዶች ያስረዳሉ።
•የፀሎት ቤቱና የሥዕል ቤቱ ባለ ሁለት ፎቅ ነው። ሁለተኛው ፎቅ ላይ ከፍ ብላ የተሠራች በመስታወት የተሸፈነች ቤት አለች፤ ይህች ቤት 'ቴሌስኮፕ' ያላት ሲሆን አዲስ አበባን በሁሉም አቅጣጫ ማየት ታስችላለች።
•በዚች እንቁላል ቤት መገናኛው ድልድይ ጋ የመጀመሪያው ስልክ የገባበት ቤት ይገኛል። ቤቱ ከድንጋይና ከእንጨት የተገነባ ነው።
•አርክቴክት ዮሐንስ የኪነ ህንፃውን ጥበብ ሲገምቱ ከአርመኖችና ኢትዮጵያውያን በተጨማሪ ሕንዶች ሳይሳተፉበት እንደማይቀሩ ይገምታሉ።
•ይህ ቤት በደርግ ጊዜ የውይይት ክበብ በመሆን አገልግሏል
•ሌላኛው ከአጤ ሚኒሊክ ቤት ጋር በድልድይ የሚገናኘው የእቴጌ ጣይቱ ቤት ነው። ይህ ቤት ከቤተ መንግሥቱ በምሥራቃዊ አቅጣጫ የሚገኝ ባለ አንድ ፎቅ ሕንፃ ነው።
•በምድር ቤት የዙፋን ግብር ቤት ይገኛል። የነገሥታቱ መመገቢያ አዳራሽ ሲሆን ንጉሣዊ ቤተሰቦች ምግብ የሚመገቡበት ክፍል ነበር፤ ይህ ቤት በደርግ ጊዜ የደርግ ምክር ቤት መሰብሰቢያ በመሆን አገልግሏል።
•ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም፣ የዚህን ህንፃ ምድር ቤት የአጼ ኃይለሥላሴን ባለስልጣናት አስሮ ለማሰቃየት ተጠቅመውበት እንደነበር ታሪክ ሰነዶች ያስረዳሉ።
•የፀሎት ቤቱና የሥዕል ቤቱ ባለ ሁለት ፎቅ ነው። ሁለተኛው ፎቅ ላይ ከፍ ብላ የተሠራች በመስታወት የተሸፈነች ቤት አለች፤ ይህች ቤት 'ቴሌስኮፕ' ያላት ሲሆን አዲስ አበባን በሁሉም አቅጣጫ ማየት ታስችላለች።
•በዚች እንቁላል ቤት መገናኛው ድልድይ ጋ የመጀመሪያው ስልክ የገባበት ቤት ይገኛል። ቤቱ ከድንጋይና ከእንጨት የተገነባ ነው።
•አርክቴክት ዮሐንስ የኪነ ህንፃውን ጥበብ ሲገምቱ ከአርመኖችና ኢትዮጵያውያን በተጨማሪ ሕንዶች ሳይሳተፉበት እንደማይቀሩ ይገምታሉ።
•ይህ ቤት በደርግ ጊዜ የውይይት ክበብ በመሆን አገልግሏል
•ሌላኛው ከአጤ ሚኒሊክ ቤት ጋር በድልድይ የሚገናኘው የእቴጌ ጣይቱ ቤት ነው። ይህ ቤት ከቤተ መንግሥቱ በምሥራቃዊ አቅጣጫ የሚገኝ ባለ አንድ ፎቅ ሕንፃ ነው።
•በምድር ቤት የዙፋን ግብር ቤት ይገኛል። የነገሥታቱ መመገቢያ አዳራሽ ሲሆን ንጉሣዊ ቤተሰቦች ምግብ የሚመገቡበት ክፍል ነበር፤ ይህ ቤት በደርግ ጊዜ የደርግ ምክር ቤት መሰብሰቢያ በመሆን አገልግሏል።