ሩዋንዳ ሁለት ተከታታይ የኢትዮጵያ ድራማዎችን በትርጉም በቴሌቪዥን ማሳየት ልትጀምር ነው!
ታዲያስ አዲስ እንደገለጸው በሩዋንዳ የሚገኘው የሀገሪቷ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ RTV ሁለት የኢትዮጵያ የቴሌቪዥን ድራማዎችን በትርጉም ለማስተላለፍ ከድራማው ባለቤቶች ጋር መስማማቱ ነው የተነገረው፡፡ እነዚህ ሁለት ድራማዎች 'ሰው ለሰው' እና 'ዘመን' መሆናቸውም ነው የተገለጸው፡፡ ይህም የዘርፉን ኢንደስትሪ አንድ እርምጃ ወደፊት የሚያራምድ ነው ተብሎለታል፡፡
ምንጭ ቲክቫህ ልዩ ልዩ
@UnityPark
ታዲያስ አዲስ እንደገለጸው በሩዋንዳ የሚገኘው የሀገሪቷ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ RTV ሁለት የኢትዮጵያ የቴሌቪዥን ድራማዎችን በትርጉም ለማስተላለፍ ከድራማው ባለቤቶች ጋር መስማማቱ ነው የተነገረው፡፡ እነዚህ ሁለት ድራማዎች 'ሰው ለሰው' እና 'ዘመን' መሆናቸውም ነው የተገለጸው፡፡ ይህም የዘርፉን ኢንደስትሪ አንድ እርምጃ ወደፊት የሚያራምድ ነው ተብሎለታል፡፡
ምንጭ ቲክቫህ ልዩ ልዩ
@UnityPark
የከፊል የጸሃይ ግርዶሽ በመላው ኢትዮጵያ
————————————
ሃሙስ ታህሳስ 16 2012 ዓ/ም
ከጠዋቱ 12:37 እስከ 1:26
**********
ማስጠንቀቂያ
ወደ ጸሃይ ያለ መከላከያ ፊልተር እንዳይመለከቱ
ምንጭ: Ethiopian Space Science Society
@UnityPark
————————————
ሃሙስ ታህሳስ 16 2012 ዓ/ም
ከጠዋቱ 12:37 እስከ 1:26
**********
ማስጠንቀቂያ
ወደ ጸሃይ ያለ መከላከያ ፊልተር እንዳይመለከቱ
ምንጭ: Ethiopian Space Science Society
@UnityPark
መጪውን የከፊል የጸሃይ ግርዶሽን ለመከታተል ይህን ቀላል ፒን ሆል ካሜራ በመኖሪያ ቤታችን በሚገኙ ቁሳቁሶች መስራት ይቻላል
—————————————————————-
In order to view the upcoming partial solar eclipse, we can construct a pin hole camera with materials that are easily available at home
——————————————————————
https://www.youtube.com/watch?v=PMPBWLSYKaw
@UnityPark
—————————————————————-
In order to view the upcoming partial solar eclipse, we can construct a pin hole camera with materials that are easily available at home
——————————————————————
https://www.youtube.com/watch?v=PMPBWLSYKaw
@UnityPark
በነገው ዕለት ከሰአት በኋላ በአንድነት ፓርክ "ህልሜ ለሃገሬ " በሚል ርዕስ የዝነኛው ኢትዮ ጃዝ ባንድ አባላት ጎብኚዎቻችንን በሙዚቃ ያዝናናሉ። በዝግጀቱም አበጋዝ ሺዎታ ክብረወረቅ ፣ ሄኖክ ተመስገን ፣ግሩም መዝሙር ፣አሸናፊ አሊ እና ያሬድ ተፈራ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ። ጎብኚዎቻችን ከትኬት ክፍያ ውጪ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ ይህንን የመዝናኛ ዝግጅት መታደም ይችላሉ።
Happening tomorrow afternoon at Unity Park with the Theme "My dream for my country", members of the famous Ethio Jazz band, Abegaz Shiota Kibrework, Henok Temesgen, Girum Mezmur, Ashenafi Ali and Yared Tefera will present their works to the park visitors.
Visitors can enjoy this entertainment without any extra payment other than entrance fee.
Buy your tickets now at www.unitypark.et
Happening tomorrow afternoon at Unity Park with the Theme "My dream for my country", members of the famous Ethio Jazz band, Abegaz Shiota Kibrework, Henok Temesgen, Girum Mezmur, Ashenafi Ali and Yared Tefera will present their works to the park visitors.
Visitors can enjoy this entertainment without any extra payment other than entrance fee.
Buy your tickets now at www.unitypark.et
''ጠጥታችሁ አታሽከርክሩ" ያሉት ፖለቲከኛ ጠጥተው ሲያሸከረክሩ ተጋጩ
አሜሪካዊው ፖለቲከኛ አምደኛ በሆኑበት ጋዜጣ ላይ ሰዎች ጠጥተው እንዳያሽከረክሩ ከጻፉ በኋላ፤ ጠጥተው ሲያሽከርክሩ ተይዘዋል። ብራይንል ኮለበ የተባሉት ሪፐብሊካን በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ጠጥተው ሲያሽከረክሩ ተጋጭተዋል ብሏል ፖሊስ።
ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሳምንት በፊት ፖለቲከኛው ብራይን፤ በጋዜጣ ላይ ባሳተሙት ጽሁፍ ሰዎች በምንም አይነት ጠጥተው ማሽከርከር እንደሌለባቸው ጽፈው ነበር። ከአንድ ሳምንት በኋላ እርሳቸው ጠጥተው ሲያሸከረክሩ ከግዑዝ ነገር ጋር ተጋጭተው በቁጥጥር ሥር ውለዋል። የ67 ዓመቱ ፖለቲከኛ በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በሰጡት ቃል "እጅግ በጣም ይቅርታ'' ብለዋል። "ማክሰኞ ምሽት ለተፈጸመው ነገር ምንም አይነት ማስተባበያ እና ምክንያት ላቀርብ አልችልም። የወሰደኩት እርምጃ ስህተት ነው። ለዚህም በጣም ተጸጽቻለሁ" ብለዋል ፖለቲከኛው። ፖሊስ እንዳለው ፖለቲከኛው መንግሥት የሰጣቸውን መኪና ከውሃ ማስወገጃ ቱቦ ጋር አጋጭተዋል። ፖለቲከኛው አደጋው በደረሰበት ወቅት እና ፖሊስ ጣቢያ ከደረሱ በኋላ የተደረገላቸውን የአልኮል ምርመራ ማለፍ አልቻሉም። ብራይን ኮለብ ሪፐብሊካኖችን ወክለው ከሚያደርጉትን ፖለቲካዊ ተሳትፎ ራሳቸውን እንዲያገሉ በተለያዩ አካላት እየተጠየቁ ነው።
@UnityPark
አሜሪካዊው ፖለቲከኛ አምደኛ በሆኑበት ጋዜጣ ላይ ሰዎች ጠጥተው እንዳያሽከረክሩ ከጻፉ በኋላ፤ ጠጥተው ሲያሽከርክሩ ተይዘዋል። ብራይንል ኮለበ የተባሉት ሪፐብሊካን በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ጠጥተው ሲያሽከረክሩ ተጋጭተዋል ብሏል ፖሊስ።
ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሳምንት በፊት ፖለቲከኛው ብራይን፤ በጋዜጣ ላይ ባሳተሙት ጽሁፍ ሰዎች በምንም አይነት ጠጥተው ማሽከርከር እንደሌለባቸው ጽፈው ነበር። ከአንድ ሳምንት በኋላ እርሳቸው ጠጥተው ሲያሸከረክሩ ከግዑዝ ነገር ጋር ተጋጭተው በቁጥጥር ሥር ውለዋል። የ67 ዓመቱ ፖለቲከኛ በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በሰጡት ቃል "እጅግ በጣም ይቅርታ'' ብለዋል። "ማክሰኞ ምሽት ለተፈጸመው ነገር ምንም አይነት ማስተባበያ እና ምክንያት ላቀርብ አልችልም። የወሰደኩት እርምጃ ስህተት ነው። ለዚህም በጣም ተጸጽቻለሁ" ብለዋል ፖለቲከኛው። ፖሊስ እንዳለው ፖለቲከኛው መንግሥት የሰጣቸውን መኪና ከውሃ ማስወገጃ ቱቦ ጋር አጋጭተዋል። ፖለቲከኛው አደጋው በደረሰበት ወቅት እና ፖሊስ ጣቢያ ከደረሱ በኋላ የተደረገላቸውን የአልኮል ምርመራ ማለፍ አልቻሉም። ብራይን ኮለብ ሪፐብሊካኖችን ወክለው ከሚያደርጉትን ፖለቲካዊ ተሳትፎ ራሳቸውን እንዲያገሉ በተለያዩ አካላት እየተጠየቁ ነው።
@UnityPark
በዛሬው ዕለት ከሰአት በኋላ በአንድነት ፓርክ "ህልሜ ለሃገሬ " በሚል ርዕስ የዝነኛው ኢትዮ ጃዝ ባንድ አባላት ጎብኚዎቻችንን በሙዚቃ ያዝናናሉ። በዝግጀቱም አበጋዝ ሺዎታ ክብረወረቅ ፣ ሄኖክ ተመስገን ፣ግሩም መዝሙር ፣አሸናፊ አሊ እና ያሬድ ተፈራ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ። ጎብኚዎቻችን ከትኬት ክፍያ ውጪ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ ይህንን የመዝናኛ ዝግጅት መታደም ይችላሉ።
በዛሬው ዕለት አረጋውያን፣ህፃናት እና አካል ጉዳተኞች የገና በዓልን ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጋር በአንድነት ፓርክ ያከበሩ ሲሆን በቆይታቸውም በፓርኩ ውስጥ የሚገኙ መስህቦችን ጎብኝተዋል።