Architects Making Headlines!
Check these links for more.
“የሀገራችን ባለሙያዎች መከበር አለባቸው” አርክቴክት ዘለቀ በላይ
https://www.press.et/Ama/?p=37444
‹‹ሕንፃዎችን ለመቶ ዓመት እንጂ ለአስርና ሃያ ዓመት ብለህ አትገነባም››- አርክቴክት ራሔል ሻውል
https://www.press.et/Ama/?p=37041
«ኢትዮጵያ የጥንታዊ ኪነ ሕንፃ ሀገር ነች» አርክቴክት ፋሲል ጊዮርጊስ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)
https://www.press.et/Ama/?p=36568
አዲስ አበባ ከጎጆ ቤት እስከ ዘመናዊ ሕንጻ
https://www.press.et/Ama/?p=33550
ሕጉ ቢቀመጥም የአፈጻጸም ችግር አለ – አርክቴክት አርኪዮሎጂስት ታደሰ ግርማይ
https://www.press.et/Ama/?p=31254
የማስተር ፕላኑ ልዩ ጎኖች
https://www.press.et/Ama/?p=30787
የከተማዋ መለጠጥ ያስከተለው ቀውስ
https://www.press.et/Ama/?p=30317
የከተሞች መስፋፋትና መለጠጥ እስከየት?
https://www.press.et/Ama/?p=29929
via: @aeachannel
@unityarch
Check these links for more.
“የሀገራችን ባለሙያዎች መከበር አለባቸው” አርክቴክት ዘለቀ በላይ
https://www.press.et/Ama/?p=37444
‹‹ሕንፃዎችን ለመቶ ዓመት እንጂ ለአስርና ሃያ ዓመት ብለህ አትገነባም››- አርክቴክት ራሔል ሻውል
https://www.press.et/Ama/?p=37041
«ኢትዮጵያ የጥንታዊ ኪነ ሕንፃ ሀገር ነች» አርክቴክት ፋሲል ጊዮርጊስ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)
https://www.press.et/Ama/?p=36568
አዲስ አበባ ከጎጆ ቤት እስከ ዘመናዊ ሕንጻ
https://www.press.et/Ama/?p=33550
ሕጉ ቢቀመጥም የአፈጻጸም ችግር አለ – አርክቴክት አርኪዮሎጂስት ታደሰ ግርማይ
https://www.press.et/Ama/?p=31254
የማስተር ፕላኑ ልዩ ጎኖች
https://www.press.et/Ama/?p=30787
የከተማዋ መለጠጥ ያስከተለው ቀውስ
https://www.press.et/Ama/?p=30317
የከተሞች መስፋፋትና መለጠጥ እስከየት?
https://www.press.et/Ama/?p=29929
via: @aeachannel
@unityarch
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ገርጂ በሶስት ቢሊዮን ብር ለሚያስገነባው ዘመናዊ መንደር ከአገር ውስጥና ከውጭ ተቋራጮች ጋር በዛሬው ዕለት ስምምነት ፈፅሟል።
ኮርፖሬሽኑ ስምምነቱም ያደረገው ከኮሪያ ፣ ከህንድና ከኢትዮፕያዊያን የህንጻ ተቋራጮች ጋር ነው።ፕሮጀክቱን ይፋ ያደረጉት የጠቅላይ ሚኒስተሩ የካቢኔ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊና የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የቦርድ ኃላፊ ወ/ሮ ደሚቱ ሀምቢሳ ናቸው።በስምምነቱ መሰረት በገርጂ መኖሪያ መንደር በሚቀጥሉት 18 ወራት ውስጥ 510 መኖሪያ ቤቶች ይገነባሉ።የሚገነቡት መኖሪያ ቤቶች ባለ 10 ወለል የሚኖራቸው 16 ህንጻዎች ይኖሯቸዋል።የመኖረያ መንደሩ ሲጠናቀቅ በከተማዋ የሚታዩ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ችግርን በተወሰነ መልኩ የሚያቃልል መሆኑን ነው የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ረሻድ ከማል የገለጹት።ግንባታው በዘመናዊ መንገድ የሚገነባ በመሆኑ የግንባታ ወጪውንም ሆነ ጊዜውን የሚያቀላጥፍ መሆኑ ተመክቷል፤አንድ የህንጻ ወለልን በአምስት ቀናት ውስጥ ሰርቶ የሚያጠናቅቅ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ይውላል ተብሏል።ሲኤምሲ ከሚገኘው የኮርፖሬሽኑ የመኖሪያ መንደር ልምድ ተወስዶ ፣ በ3 ሺህ ሄክታር ላይ የሚገነባው ይህ መንደር ሲጠናቀቅ ዘመናዊነትን የተላበሰ ቅንጡ የመኖሪያ መንደር ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
[EBC]
ኮርፖሬሽኑ ስምምነቱም ያደረገው ከኮሪያ ፣ ከህንድና ከኢትዮፕያዊያን የህንጻ ተቋራጮች ጋር ነው።ፕሮጀክቱን ይፋ ያደረጉት የጠቅላይ ሚኒስተሩ የካቢኔ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊና የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የቦርድ ኃላፊ ወ/ሮ ደሚቱ ሀምቢሳ ናቸው።በስምምነቱ መሰረት በገርጂ መኖሪያ መንደር በሚቀጥሉት 18 ወራት ውስጥ 510 መኖሪያ ቤቶች ይገነባሉ።የሚገነቡት መኖሪያ ቤቶች ባለ 10 ወለል የሚኖራቸው 16 ህንጻዎች ይኖሯቸዋል።የመኖረያ መንደሩ ሲጠናቀቅ በከተማዋ የሚታዩ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ችግርን በተወሰነ መልኩ የሚያቃልል መሆኑን ነው የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ረሻድ ከማል የገለጹት።ግንባታው በዘመናዊ መንገድ የሚገነባ በመሆኑ የግንባታ ወጪውንም ሆነ ጊዜውን የሚያቀላጥፍ መሆኑ ተመክቷል፤አንድ የህንጻ ወለልን በአምስት ቀናት ውስጥ ሰርቶ የሚያጠናቅቅ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ይውላል ተብሏል።ሲኤምሲ ከሚገኘው የኮርፖሬሽኑ የመኖሪያ መንደር ልምድ ተወስዶ ፣ በ3 ሺህ ሄክታር ላይ የሚገነባው ይህ መንደር ሲጠናቀቅ ዘመናዊነትን የተላበሰ ቅንጡ የመኖሪያ መንደር ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
[EBC]
Paniz Villa in Nowshahr, #Iran by Zahra Fathi & Amir Abbas Habibi.
This project located in south edge of Caspian Sea in Iran. As the moisture of the region is
extremely high so that we tried to extend the plan in east and west direction. Also to make a natural draft and air circulation most of the rooms have openings in north and south direction. @unityarch
This project located in south edge of Caspian Sea in Iran. As the moisture of the region is
extremely high so that we tried to extend the plan in east and west direction. Also to make a natural draft and air circulation most of the rooms have openings in north and south direction. @unityarch