TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.82K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ወ/ሮ ሙፈርያት በምርጫው አልተወዳደሩም – ከምርጫ ራሳቸውን #አላገለሉም። ሦስት ሰው ተጠቆመ።

በዚህም መሠረት፦
🔹ዶ/ር ዓቢይ አህመድ በአቶ ሚሊዮን ማቴዎስ
🔹አቶ ደመቀ መኮንን በአቶ ለማ መገርሳ፣
🔹ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው ለእጩነት ተጠቆሙ።

በዶ/ር ደብረጽዮን ጥቆማ የሕወሓት እጩነት ተቃውሞ አቅርበው ነበር። ይሁን እንጂ በእጩነት #ይወዳደሩ የሚል በርካታ አባል #የድጋፍ ድምጽ ሰጠ። በምስጢር በጽሁፍ ነው ድምጽ ተሰጠው።

ምንጭ፦ ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን
@tsegabwolde @tikvahethiopia