"በዓለም አቀፍ ደረጃ 500,000 ሰዎች የፊስቱላ ተጠቂ ናቸው" - ተመድ
በተመድ የስነተዋልዶ ጤና ዳይሬክተር ሲማ ባሁስ፣ "ዝምተኛ ገዳይ" ሲሉ የጠሩት የፊስቱላ በሽታ በአሁኑ ወቅት ትልቅ የጤና ስጋት ሆኗል ብለዋል።
"በዓለም አቀፍ ደረጃ 500,000 ሰዎች የፊስቱላ ተጠቂ ናቸው" ነው ያሉት።
ባሁስ ከ2003 እስከ 2024 ባሉት 21 አመታት 150,000 ለሚሆኑ ሴቶች የፊስቱላ ህክምና መደረጉን ተናግረዋል። #peoplesgazette
@ThiqahEth
በተመድ የስነተዋልዶ ጤና ዳይሬክተር ሲማ ባሁስ፣ "ዝምተኛ ገዳይ" ሲሉ የጠሩት የፊስቱላ በሽታ በአሁኑ ወቅት ትልቅ የጤና ስጋት ሆኗል ብለዋል።
"በዓለም አቀፍ ደረጃ 500,000 ሰዎች የፊስቱላ ተጠቂ ናቸው" ነው ያሉት።
ባሁስ ከ2003 እስከ 2024 ባሉት 21 አመታት 150,000 ለሚሆኑ ሴቶች የፊስቱላ ህክምና መደረጉን ተናግረዋል። #peoplesgazette
@ThiqahEth
😭8👍3🥰2❤1😁1
ሩሲያ እና ዩክሬን ለሁለተኛ ጊዜ የእስረኞች ልውውጥ አደረጉ።
ዛሬ ብቻ 307 የሩሲያ ወታደሮች ከዩክሬን ተለቀው ወደ ሀገራቸው ገብተዋል ተብሏል።
ነገር ግን ሩሲያ በዛሬው እለት በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ጥቃት 15 ሰዎች መጎዳታቸውን የኪቭ ባለስልጣናት ገልጸዋል። #radiofreeeurope
@ThiqahEth
ዛሬ ብቻ 307 የሩሲያ ወታደሮች ከዩክሬን ተለቀው ወደ ሀገራቸው ገብተዋል ተብሏል።
ነገር ግን ሩሲያ በዛሬው እለት በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ጥቃት 15 ሰዎች መጎዳታቸውን የኪቭ ባለስልጣናት ገልጸዋል። #radiofreeeurope
@ThiqahEth
😁12👍5😡2🔥1
"ከአሜሪካ ሁሉን አቀፍ የንግድ ጦርነት ተከፍቶብናል" - የአውሮፓ ህብረት ንግድ ኮሚሽን
የአውሮፓ ህብረት የንግድ ኮሚሽን"አውሮፓን ለማዳን አራት ሳምንታት አሉን" ሲል ገለጸ።
የህብረቱ የንግድ ኮሚሽነር ማሮስ ሰቭኮቪች "ከአሜሪካ ሁሉን አቀፍ የንግድ ጦርነት ተከፍቶብናል" ሲሉ ተናግረዋል።
አሜሪካ በአውሮፓ ገበያ ላይ 50% ቀረጥ መጨመሯን ያስታወቁት ሰቭኮቪች "አውሮፓን የምናድንበት ወሳኝ ጊዜ ላይ እንገናኛለን"ብለዋል።
የትራምፕ አስተዳደር የጣለው ታሪፍ "ምክንያታዊ እና ግልጽነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተዋል። #independent
@ThiqahEth
የአውሮፓ ህብረት የንግድ ኮሚሽን"አውሮፓን ለማዳን አራት ሳምንታት አሉን" ሲል ገለጸ።
የህብረቱ የንግድ ኮሚሽነር ማሮስ ሰቭኮቪች "ከአሜሪካ ሁሉን አቀፍ የንግድ ጦርነት ተከፍቶብናል" ሲሉ ተናግረዋል።
አሜሪካ በአውሮፓ ገበያ ላይ 50% ቀረጥ መጨመሯን ያስታወቁት ሰቭኮቪች "አውሮፓን የምናድንበት ወሳኝ ጊዜ ላይ እንገናኛለን"ብለዋል።
የትራምፕ አስተዳደር የጣለው ታሪፍ "ምክንያታዊ እና ግልጽነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተዋል። #independent
@ThiqahEth
👍12🔥3🥰1🤔1
THIQAH
Photo
ሩሲያ እና ዩክሬን 1, 000 እስረኞችን ለመልቀቅ ያደረጉት ስምምነት ተጠናቀቀ።
በዛሬው እለት 303 የዩክሬን ወታደሮች ከሩሲያ እስር ቤት ተለቀው ወደ ሀገራቸው ገብተዋል።
ሰሞኑን በመጀመሪያው ዙር 390፣ ትላንት ደግሞ 307 እስረኞችን ተለዋውጠዋል።
በጦርነት ውስጥ የሚገኙት ሩሲያ እና ዩክሬን በቅርቡ በቱርክ ባደረጉት ስብሰባ 1000 እስረኞችን ለመለዋወጥ ተስማምተው ነበር። #kyivpost
ሁለቱ ሀገራት ከሳምንት በፊት አድርገውት የነበረው እስረኞችን የመለዋወጥ ስምምነት፥https://t.me/thiqahEth/3200
@ThiqahEth
በዛሬው እለት 303 የዩክሬን ወታደሮች ከሩሲያ እስር ቤት ተለቀው ወደ ሀገራቸው ገብተዋል።
ሰሞኑን በመጀመሪያው ዙር 390፣ ትላንት ደግሞ 307 እስረኞችን ተለዋውጠዋል።
በጦርነት ውስጥ የሚገኙት ሩሲያ እና ዩክሬን በቅርቡ በቱርክ ባደረጉት ስብሰባ 1000 እስረኞችን ለመለዋወጥ ተስማምተው ነበር። #kyivpost
ሁለቱ ሀገራት ከሳምንት በፊት አድርገውት የነበረው እስረኞችን የመለዋወጥ ስምምነት፥https://t.me/thiqahEth/3200
@ThiqahEth
👍9🤔2❤1🔥1
#Ethiopia #የዝንጀሮፈንጣጣ
“የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ በሕመማሙ መያዛቸው ከተጠረጠሩ ታማሚዎች በወሰደው ናሙና በMpox ቫይረስ የተያዘ ሰው ማግኘቱን አረጋግጧል” - ኢንስቲትዩቱና ሚኒስቴሩ
በኢትዮጵያ የዝንጀሮ ፈንጣጣ/Mpox የተያዘ ሰው መገኘቱን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና ጤና ሚኒስቴር የጋራ መግለጫቸው ዛሬ አስታውቀዋል።
በቫይረሱ የተጠቃው የ21 ቀን እድሜ ህፃን ሲሆን እናቱም ለቫይረሱ መጋለጣቸው በምርመራ መረጋገጡ ተነግሯል።
(የጋራ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@ThiqahEth
“የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ በሕመማሙ መያዛቸው ከተጠረጠሩ ታማሚዎች በወሰደው ናሙና በMpox ቫይረስ የተያዘ ሰው ማግኘቱን አረጋግጧል” - ኢንስቲትዩቱና ሚኒስቴሩ
በኢትዮጵያ የዝንጀሮ ፈንጣጣ/Mpox የተያዘ ሰው መገኘቱን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና ጤና ሚኒስቴር የጋራ መግለጫቸው ዛሬ አስታውቀዋል።
በቫይረሱ የተጠቃው የ21 ቀን እድሜ ህፃን ሲሆን እናቱም ለቫይረሱ መጋለጣቸው በምርመራ መረጋገጡ ተነግሯል።
(የጋራ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@ThiqahEth
😱5😢3👍1😁1😭1
THIQAH
Photo
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ቪዲዮ፦ ከእስር የተፈቱ የሩሲያ ወታደሮች ባንዲራቸውን በማውለብለብ ታሪክና ባህላቸውን ማክበራቸው ተሰማ።
ከእስር የተፈቱ የሩሲያ ወታደሮች የሩሲያ፣ የሶቪየት ኅብረት እና የሩሲያ ግዛት ባንዲራዎችን በመያዝ በሀገራቸው ታላቅ ታሪክ እንደሚኮሩ አሳይተዋል። #Sputnik
@ThiqahEth
ከእስር የተፈቱ የሩሲያ ወታደሮች የሩሲያ፣ የሶቪየት ኅብረት እና የሩሲያ ግዛት ባንዲራዎችን በመያዝ በሀገራቸው ታላቅ ታሪክ እንደሚኮሩ አሳይተዋል። #Sputnik
@ThiqahEth
👍21❤7🥰4😁2😢1
እስራኤል በዛሬው ዕለት በፈጸመችው ጥቃት 23 ሰዎች ተገደሉ።
ከሟቾቹ ውስጥ ጋዜጠኞችና የእርዳታ ጊዜ ሰራተኞች እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ጥቃቱ በካሃን የኑስ፣ በጃባሊያ እና ኑስራት ከተሞች ነው የተፈጸመው። #theindependent
@ThiqahEth
ከሟቾቹ ውስጥ ጋዜጠኞችና የእርዳታ ጊዜ ሰራተኞች እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ጥቃቱ በካሃን የኑስ፣ በጃባሊያ እና ኑስራት ከተሞች ነው የተፈጸመው። #theindependent
@ThiqahEth
😢35👍6😭4🔥3😡2🥰1😱1
ተ.መ.ድ በደቡብ ሱዳን የሰላምና ፀጥታ ሁኔታው አስጊ ደረጃ ላይ መድረሱን ገለጸ።
በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ቮልከር ተርክ፣ የፖለቲካ ውጥረት ከጀመረበት ከባለፈው የካቲት ጀምሮ የሰብዓዊ እርዳታ መቀነሱን አስታውቀዋል።
በቅርቡ በደቡብ ሱዳን ወታደሮችና በሪክ ማቻር ታማኝ ጦር መካከል ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ መደረጉን የተናገሩት ኮሚሽነሩ፣ ቢያንስ 75 ሰዎች መሞታቸውንና 78 የሚደርሱት መቁሰላቸውን አብራርተዋል።
ባለፉት አራት ወራት በሺዎች የሚቆጠሩ ደቡብ ሱዳናውያን መፈናቀላቸውንም ገልጸዋል።#jursit
@ThiqahEth
በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ቮልከር ተርክ፣ የፖለቲካ ውጥረት ከጀመረበት ከባለፈው የካቲት ጀምሮ የሰብዓዊ እርዳታ መቀነሱን አስታውቀዋል።
በቅርቡ በደቡብ ሱዳን ወታደሮችና በሪክ ማቻር ታማኝ ጦር መካከል ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ መደረጉን የተናገሩት ኮሚሽነሩ፣ ቢያንስ 75 ሰዎች መሞታቸውንና 78 የሚደርሱት መቁሰላቸውን አብራርተዋል።
ባለፉት አራት ወራት በሺዎች የሚቆጠሩ ደቡብ ሱዳናውያን መፈናቀላቸውንም ገልጸዋል።#jursit
@ThiqahEth
🔥4🤔2😭2❤1👍1😱1
ትራምፕ 60 ቢሊዮን ዶላር በማገዳቸው ከ150 ሺሕ በላይ የሄይቲ ዜጎች በኤችአይቪ ተጠቂ መሆናቸው ተሰማ።
የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት (USAID) በጀት መቋረጥን ተከትሎ በሄይቲ የኤችአይቪ መድኃኒት እጥረት አጋጥሟታል።
ትራምፕ አሜሪካ ለውጭ እርዳታ ከምትመድበው በጀት 90% የሚሆነውን የዩኤስኤይድ ድጎማ በማቋረጣቸው ለአለማቀፍ እርዳታ ሊለቀቅ የነበረ 60 ቢሊዮን ዶላር አግደዋል።
ይህን ተከትሎ የእረዳታው መቋረጥ ጫና ከፈጠረባቸው ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ሄይቲ በአሁኑ ወቅት ከ150,000 በላይ የሚሆኑት ዜጎቿ የበሽታው ተጠቂ መሆናቸው ተገልጿል።
ካረቢያኗ ሄይቲ ከ2023 ወዲህ "በወሮበላ" ቡድኖች እየታመሰች ትገኛለች። #africannews
@ThiqahEth
የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት (USAID) በጀት መቋረጥን ተከትሎ በሄይቲ የኤችአይቪ መድኃኒት እጥረት አጋጥሟታል።
ትራምፕ አሜሪካ ለውጭ እርዳታ ከምትመድበው በጀት 90% የሚሆነውን የዩኤስኤይድ ድጎማ በማቋረጣቸው ለአለማቀፍ እርዳታ ሊለቀቅ የነበረ 60 ቢሊዮን ዶላር አግደዋል።
ይህን ተከትሎ የእረዳታው መቋረጥ ጫና ከፈጠረባቸው ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ሄይቲ በአሁኑ ወቅት ከ150,000 በላይ የሚሆኑት ዜጎቿ የበሽታው ተጠቂ መሆናቸው ተገልጿል።
ካረቢያኗ ሄይቲ ከ2023 ወዲህ "በወሮበላ" ቡድኖች እየታመሰች ትገኛለች። #africannews
@ThiqahEth
👍10🤔9❤2🥰1😁1😭1
5000 ቶን የምትመዝነው የጦር መርከብ በመስጠሟ ሦስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ጉዳዩን "የወንጀል ድርጊት ነው" ሲሉ የሰሜን ኮሪያ ፕሬዝዳንት ጆንግ ኡን ተናግረዋል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት ቺፍ ሜካኒኩ፣ የግንባታ ወርክ ሾፕ ኃላፊ እና የአስተዳደር ጉዳዮች ምክትል ኃላፊ ናቸው።
ሰሜን ኮሪያ የባህር ላይ ጦር መርከብ መስጠሟን ተከትሎ ጥፋተኛ ያለቻቸውን ሦስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር አውላለች።
የጦር መርከቧ ፕሬዚደንት ኪም ጆንግ ኡን በተገኙበት ስራ ለመጀመር በሂደት ላይ በነበረችበት ወቅት ነው አደጋው የገጠማት ተብሏል።
5000 ቶን የምትመዝነው የጦር መርከብ በገጠማት አደጋ ዙሪያ ምርመራ መጀመሩን የሀገሪቱ ብሄራዊ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
#dailymirror #thestandard
@ThiqahEth
ጉዳዩን "የወንጀል ድርጊት ነው" ሲሉ የሰሜን ኮሪያ ፕሬዝዳንት ጆንግ ኡን ተናግረዋል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት ቺፍ ሜካኒኩ፣ የግንባታ ወርክ ሾፕ ኃላፊ እና የአስተዳደር ጉዳዮች ምክትል ኃላፊ ናቸው።
ሰሜን ኮሪያ የባህር ላይ ጦር መርከብ መስጠሟን ተከትሎ ጥፋተኛ ያለቻቸውን ሦስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር አውላለች።
የጦር መርከቧ ፕሬዚደንት ኪም ጆንግ ኡን በተገኙበት ስራ ለመጀመር በሂደት ላይ በነበረችበት ወቅት ነው አደጋው የገጠማት ተብሏል።
5000 ቶን የምትመዝነው የጦር መርከብ በገጠማት አደጋ ዙሪያ ምርመራ መጀመሩን የሀገሪቱ ብሄራዊ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
#dailymirror #thestandard
@ThiqahEth
😁20👍11😭2🥰1😱1