THIQAH
#DebubEthiopia #GamoZone “በዘይሴ ብሔረሰብ ላይ እየተፈጸሙ ያሉ በደሎች እጅግ በጣም ሰፊ ናቸው። አንዱ ህዝቡን አሳዶ በጦር መሳሪያ መግደል ነው” - የፓርላማ አባል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዘይሴ ማህበረሰብ ተወካይ አቶ አብርሃም አሞሸ፣ "በዘይሴ ብሔረሰብ ላይ እየተፈጸሙ ያሉ በደሎች እጅግ በጣም ሰፊ ናቸው። አንዱ ህዝቡን አሳዶ በጦር መሳሪያ መግደል ነው" አሉ። "ከዛ ባለፈ አሁን…
"እስካሁን ከ25 ሰዎች በላይ ተገድለዋል" - አቶ አብርሃም አሞሸ
በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ "የጸጥታ አካላት፤ በነዋሪዎች የሚያደርሱት ጥቃት" ትኩረት እንዲሰጠው በተወካዮች ምክር ቤት የዘይሴ ማህበረሰብ ተወካይ አቶ አብርሃም አሞሸ አሳስበዋል።
"ይህንን የልዩ ዞን ጥያቄ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሁለት ዙር ለጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥያቄ አቅርቤያለሁ ይህ አሁን የተጀመረ ሳይሆን ከምርጫ ማግስት ጀምሮ እየተደረገ ያለ ድርጊት ነው" ብለዋል።
ይሁን እንጂ መፍትሄ ባለመገኘቱ፣ "እስካሁን 25 ሰዎች በላይ ተገድለዋል። በየጊዜው ጥያቄዎችን እያነሳን እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎችና ያላግባብ የሚደረጉ እስሮችን ራሳቸው እየፈጸሙ በሕዝቡ ላይና በኢዜማ ፓርቲ እንደተፈጸመ የሚያሳስቡትን ጉዳይ ስናገር ኖሬያለሁ" ነው ያሉት።
"ለሰላም ሚኒስትርም ድረስ ጥያቄ አቅርቤያለሁ፣ አሁንም ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እያቀረብኩ ነው" ብለዋል።
@EyobTikuye @ThiqahEth
በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ "የጸጥታ አካላት፤ በነዋሪዎች የሚያደርሱት ጥቃት" ትኩረት እንዲሰጠው በተወካዮች ምክር ቤት የዘይሴ ማህበረሰብ ተወካይ አቶ አብርሃም አሞሸ አሳስበዋል።
"ይህንን የልዩ ዞን ጥያቄ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሁለት ዙር ለጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥያቄ አቅርቤያለሁ ይህ አሁን የተጀመረ ሳይሆን ከምርጫ ማግስት ጀምሮ እየተደረገ ያለ ድርጊት ነው" ብለዋል።
ይሁን እንጂ መፍትሄ ባለመገኘቱ፣ "እስካሁን 25 ሰዎች በላይ ተገድለዋል። በየጊዜው ጥያቄዎችን እያነሳን እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎችና ያላግባብ የሚደረጉ እስሮችን ራሳቸው እየፈጸሙ በሕዝቡ ላይና በኢዜማ ፓርቲ እንደተፈጸመ የሚያሳስቡትን ጉዳይ ስናገር ኖሬያለሁ" ነው ያሉት።
"ለሰላም ሚኒስትርም ድረስ ጥያቄ አቅርቤያለሁ፣ አሁንም ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እያቀረብኩ ነው" ብለዋል።
@EyobTikuye @ThiqahEth
👍6🔥2🥰1😭1
THIQAH
#EthiopianHealthProfessionals “በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለው የፈደራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ ዝምታ መርጧል እንጂ የስራ ማቆም አድማ አልከለከለም” - የጤና ባለሙያዎች ሕግ ክፍል የሥራ ማቆም አድማ እያደረጉ ያሉ ባለሙያዎች የሕግ ክፍል ዛሬ የፌደራል ፓሊስ 47 ባለሙያዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስመልክቶ ያወጣውን መግለጫ ተንተርሶ በሰጠው አስተያየት፣ " ፓሊስ የሕግ…
#EthiopianHealthProfessionals
"ሁሉም የጤና ተቋማት ላይ ሙሉ አገልግሎት እየተሰጠ ነው" - ጤና ሚኒስቴር
"በተለያዩ ክልሎች በተለይ በትግራይ ክልል በሁሉም ጤና ተቋማት በሚባል ደረጃ ሥራ ቆሟል" - ጤና ባለሙያዎች
ብሔራዊ ቴሌቪዥን በዘገባው ምን አለ?
"ባለፉት ቀናት አልፎ፣ አልፎ በአንዳንድ የሥራ ክፍሎች የነበሩ የሥራ መስተጓጎሎች አሁን በመላ ሀገሪቱ በሙሉ ወደ ሥራ መገባቱን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
ከሰሞኑ የተፈጠረውን ክስተት መነሻ በማድረግ ብቻ ሳይሆን በየጊዜው የሚኖሩ ችግሮችን ለመፍታት ሰፊ ውይይቶች እየተደረጉ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ተናግረዋል።
የህክምና ባልሞያዎች ያሏቸውን ጥያቄዎች ሁሉ ሥራቸውን በአግባቡ እያከናወኑ መጠየቅ እንዲችሉ ማድረግ ሊለመድ የሚገባ ነው ያሉት ዴዔታው መንግስትም ጥያቄዎችን ለመመለስ እየሰራ መሆኑ ተናግረዋል።
በሥራ ያሉትን ባለሞያዎች አመስግነናል ህብረተሰቡም በብዛት ወደ ህክምና ተቋማት መሄዱን ተመልክተናል። እንዲህ አይነት ክስተቶች በሴክተራችን በድጋሜ እንዳይመጣ በቀጣይነት መስራት እንደሚገባ ገልጸዋል" ብሏል።
የጤና ባለሙያዎች ደግሞ፣ "በተለያዩ ክልሎች በተለይ በትግራይ ክልል በሁሉም ጤና ተቋማት በሚባል ደረጃ ሥራ ቆሟል" ብለውናል።
@ThiqahEth
"ሁሉም የጤና ተቋማት ላይ ሙሉ አገልግሎት እየተሰጠ ነው" - ጤና ሚኒስቴር
"በተለያዩ ክልሎች በተለይ በትግራይ ክልል በሁሉም ጤና ተቋማት በሚባል ደረጃ ሥራ ቆሟል" - ጤና ባለሙያዎች
ብሔራዊ ቴሌቪዥን በዘገባው ምን አለ?
"ባለፉት ቀናት አልፎ፣ አልፎ በአንዳንድ የሥራ ክፍሎች የነበሩ የሥራ መስተጓጎሎች አሁን በመላ ሀገሪቱ በሙሉ ወደ ሥራ መገባቱን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
ከሰሞኑ የተፈጠረውን ክስተት መነሻ በማድረግ ብቻ ሳይሆን በየጊዜው የሚኖሩ ችግሮችን ለመፍታት ሰፊ ውይይቶች እየተደረጉ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ተናግረዋል።
የህክምና ባልሞያዎች ያሏቸውን ጥያቄዎች ሁሉ ሥራቸውን በአግባቡ እያከናወኑ መጠየቅ እንዲችሉ ማድረግ ሊለመድ የሚገባ ነው ያሉት ዴዔታው መንግስትም ጥያቄዎችን ለመመለስ እየሰራ መሆኑ ተናግረዋል።
በሥራ ያሉትን ባለሞያዎች አመስግነናል ህብረተሰቡም በብዛት ወደ ህክምና ተቋማት መሄዱን ተመልክተናል። እንዲህ አይነት ክስተቶች በሴክተራችን በድጋሜ እንዳይመጣ በቀጣይነት መስራት እንደሚገባ ገልጸዋል" ብሏል።
የጤና ባለሙያዎች ደግሞ፣ "በተለያዩ ክልሎች በተለይ በትግራይ ክልል በሁሉም ጤና ተቋማት በሚባል ደረጃ ሥራ ቆሟል" ብለውናል።
@ThiqahEth
😁14👍6❤2🔥1😡1
#Ethiopia #FnoteSelam
"የካሶኒና ኦባማ ሹፌሮች፣ በድምሩ 2 ታግተው ተወስደዋል" - የሹፌሮች አንደበት
"በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ዛሬ (15/09/2017 ዓ/ም) ከፍኖተ ሰላም ከተማ በ3 ኪሎ ሜትር እርቀት ከሆዳንሽ ፍኖተ ሰላም መሀል 10 ሰዓት 30 ላይ ካሶኒና ኦባማ ሹፌሮች፣ በድምሩ 2 ታግተው ተወስደዋል።
በሀገሪቱ በተለያዩ ቦታዎች የአሽከርካሪዎች፣ ረዳቶችና ተሳፋሪዎች እገታ በዝምታ መታየቱ፣ መንግስትም አጋችን ቴክኖሎጅ ተጠቅሞ አሳዶ ለመቅጣት ባለመንቀሳቀሱ፣ አሽከርካሪውም በሙያ አጋሩ የሚደርስን ግፍ አውግዞ መብቱን ለማስከበር ፍትህን ለመጠየቅ ባለመነሳቱ ምክንያት እገታ እንዳይቆም አድማሱን አስፍቶ በየቦታው ብዙዎች እገታን እንደ ክፍት የስራ መስክ ቆጥረው እንዳሻቸው እንዲሆኑ በርን ከፍቷል" ብሏል የሹፌሮችን ውሎ የሚከታተለው የሹፌሮች አንደበት።
@ThiqahEth
"የካሶኒና ኦባማ ሹፌሮች፣ በድምሩ 2 ታግተው ተወስደዋል" - የሹፌሮች አንደበት
"በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ዛሬ (15/09/2017 ዓ/ም) ከፍኖተ ሰላም ከተማ በ3 ኪሎ ሜትር እርቀት ከሆዳንሽ ፍኖተ ሰላም መሀል 10 ሰዓት 30 ላይ ካሶኒና ኦባማ ሹፌሮች፣ በድምሩ 2 ታግተው ተወስደዋል።
በሀገሪቱ በተለያዩ ቦታዎች የአሽከርካሪዎች፣ ረዳቶችና ተሳፋሪዎች እገታ በዝምታ መታየቱ፣ መንግስትም አጋችን ቴክኖሎጅ ተጠቅሞ አሳዶ ለመቅጣት ባለመንቀሳቀሱ፣ አሽከርካሪውም በሙያ አጋሩ የሚደርስን ግፍ አውግዞ መብቱን ለማስከበር ፍትህን ለመጠየቅ ባለመነሳቱ ምክንያት እገታ እንዳይቆም አድማሱን አስፍቶ በየቦታው ብዙዎች እገታን እንደ ክፍት የስራ መስክ ቆጥረው እንዳሻቸው እንዲሆኑ በርን ከፍቷል" ብሏል የሹፌሮችን ውሎ የሚከታተለው የሹፌሮች አንደበት።
@ThiqahEth
👍8🤔2😢2❤1
ትራምፕ በአውሮፓ ገበያ ላይ የ50% ታሪፍ እንደሚጥሉ አስታወቁ።
ካሁን በፊት ጥለውት ከነበረው 30% ወደ 50% ከፍ ለማድረግ መወሰናቸውን ገልጸዋል።
አዲሱ የታሪፍ ውሳኔ ከመጪው ሰኔ ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።#kyivpost
@ThiqahEth
ካሁን በፊት ጥለውት ከነበረው 30% ወደ 50% ከፍ ለማድረግ መወሰናቸውን ገልጸዋል።
አዲሱ የታሪፍ ውሳኔ ከመጪው ሰኔ ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።#kyivpost
@ThiqahEth
😁12🤔7🥰4👍3
ሁቲ በእስራኤል አየር መንገድ ላይ በ24 ሰዓት ውስጥ ሦስት ጥቃቶችን ፈጸመ።
ቡድኑ ሀይፐርሶኒክ ሚሳዔልን በመጠቀም የቤንጉሪን አየር መንገድን ኢላማ ማድረጉን አስታውቋል።
የሁቲ ቃል አቀባይ ያህያ ሳሬ፣ "የአየር መንገዱን ሥራ አስተጓጉለናል፤ ግባችንን በሚገባ አሳክተናል" ብሏል።
ስለአየር መንገዱ ጥቃት ከእስራኤል በኩል የተሰጠ ምላሽ የለም። #anadoluagency
@ThiqahEth
ቡድኑ ሀይፐርሶኒክ ሚሳዔልን በመጠቀም የቤንጉሪን አየር መንገድን ኢላማ ማድረጉን አስታውቋል።
የሁቲ ቃል አቀባይ ያህያ ሳሬ፣ "የአየር መንገዱን ሥራ አስተጓጉለናል፤ ግባችንን በሚገባ አሳክተናል" ብሏል።
ስለአየር መንገዱ ጥቃት ከእስራኤል በኩል የተሰጠ ምላሽ የለም። #anadoluagency
@ThiqahEth
👍29🤔5🥰3😁2😱2❤1🔥1
"በዓለም አቀፍ ደረጃ 500,000 ሰዎች የፊስቱላ ተጠቂ ናቸው" - ተመድ
በተመድ የስነተዋልዶ ጤና ዳይሬክተር ሲማ ባሁስ፣ "ዝምተኛ ገዳይ" ሲሉ የጠሩት የፊስቱላ በሽታ በአሁኑ ወቅት ትልቅ የጤና ስጋት ሆኗል ብለዋል።
"በዓለም አቀፍ ደረጃ 500,000 ሰዎች የፊስቱላ ተጠቂ ናቸው" ነው ያሉት።
ባሁስ ከ2003 እስከ 2024 ባሉት 21 አመታት 150,000 ለሚሆኑ ሴቶች የፊስቱላ ህክምና መደረጉን ተናግረዋል። #peoplesgazette
@ThiqahEth
በተመድ የስነተዋልዶ ጤና ዳይሬክተር ሲማ ባሁስ፣ "ዝምተኛ ገዳይ" ሲሉ የጠሩት የፊስቱላ በሽታ በአሁኑ ወቅት ትልቅ የጤና ስጋት ሆኗል ብለዋል።
"በዓለም አቀፍ ደረጃ 500,000 ሰዎች የፊስቱላ ተጠቂ ናቸው" ነው ያሉት።
ባሁስ ከ2003 እስከ 2024 ባሉት 21 አመታት 150,000 ለሚሆኑ ሴቶች የፊስቱላ ህክምና መደረጉን ተናግረዋል። #peoplesgazette
@ThiqahEth
😭8👍3🥰2❤1😁1
ሩሲያ እና ዩክሬን ለሁለተኛ ጊዜ የእስረኞች ልውውጥ አደረጉ።
ዛሬ ብቻ 307 የሩሲያ ወታደሮች ከዩክሬን ተለቀው ወደ ሀገራቸው ገብተዋል ተብሏል።
ነገር ግን ሩሲያ በዛሬው እለት በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ጥቃት 15 ሰዎች መጎዳታቸውን የኪቭ ባለስልጣናት ገልጸዋል። #radiofreeeurope
@ThiqahEth
ዛሬ ብቻ 307 የሩሲያ ወታደሮች ከዩክሬን ተለቀው ወደ ሀገራቸው ገብተዋል ተብሏል።
ነገር ግን ሩሲያ በዛሬው እለት በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ጥቃት 15 ሰዎች መጎዳታቸውን የኪቭ ባለስልጣናት ገልጸዋል። #radiofreeeurope
@ThiqahEth
😁12👍5😡2🔥1
"ከአሜሪካ ሁሉን አቀፍ የንግድ ጦርነት ተከፍቶብናል" - የአውሮፓ ህብረት ንግድ ኮሚሽን
የአውሮፓ ህብረት የንግድ ኮሚሽን"አውሮፓን ለማዳን አራት ሳምንታት አሉን" ሲል ገለጸ።
የህብረቱ የንግድ ኮሚሽነር ማሮስ ሰቭኮቪች "ከአሜሪካ ሁሉን አቀፍ የንግድ ጦርነት ተከፍቶብናል" ሲሉ ተናግረዋል።
አሜሪካ በአውሮፓ ገበያ ላይ 50% ቀረጥ መጨመሯን ያስታወቁት ሰቭኮቪች "አውሮፓን የምናድንበት ወሳኝ ጊዜ ላይ እንገናኛለን"ብለዋል።
የትራምፕ አስተዳደር የጣለው ታሪፍ "ምክንያታዊ እና ግልጽነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተዋል። #independent
@ThiqahEth
የአውሮፓ ህብረት የንግድ ኮሚሽን"አውሮፓን ለማዳን አራት ሳምንታት አሉን" ሲል ገለጸ።
የህብረቱ የንግድ ኮሚሽነር ማሮስ ሰቭኮቪች "ከአሜሪካ ሁሉን አቀፍ የንግድ ጦርነት ተከፍቶብናል" ሲሉ ተናግረዋል።
አሜሪካ በአውሮፓ ገበያ ላይ 50% ቀረጥ መጨመሯን ያስታወቁት ሰቭኮቪች "አውሮፓን የምናድንበት ወሳኝ ጊዜ ላይ እንገናኛለን"ብለዋል።
የትራምፕ አስተዳደር የጣለው ታሪፍ "ምክንያታዊ እና ግልጽነት የጎደለው ነው" ሲሉ ተችተዋል። #independent
@ThiqahEth
👍12🔥3🥰1🤔1
THIQAH
Photo
ሩሲያ እና ዩክሬን 1, 000 እስረኞችን ለመልቀቅ ያደረጉት ስምምነት ተጠናቀቀ።
በዛሬው እለት 303 የዩክሬን ወታደሮች ከሩሲያ እስር ቤት ተለቀው ወደ ሀገራቸው ገብተዋል።
ሰሞኑን በመጀመሪያው ዙር 390፣ ትላንት ደግሞ 307 እስረኞችን ተለዋውጠዋል።
በጦርነት ውስጥ የሚገኙት ሩሲያ እና ዩክሬን በቅርቡ በቱርክ ባደረጉት ስብሰባ 1000 እስረኞችን ለመለዋወጥ ተስማምተው ነበር። #kyivpost
ሁለቱ ሀገራት ከሳምንት በፊት አድርገውት የነበረው እስረኞችን የመለዋወጥ ስምምነት፥https://t.me/thiqahEth/3200
@ThiqahEth
በዛሬው እለት 303 የዩክሬን ወታደሮች ከሩሲያ እስር ቤት ተለቀው ወደ ሀገራቸው ገብተዋል።
ሰሞኑን በመጀመሪያው ዙር 390፣ ትላንት ደግሞ 307 እስረኞችን ተለዋውጠዋል።
በጦርነት ውስጥ የሚገኙት ሩሲያ እና ዩክሬን በቅርቡ በቱርክ ባደረጉት ስብሰባ 1000 እስረኞችን ለመለዋወጥ ተስማምተው ነበር። #kyivpost
ሁለቱ ሀገራት ከሳምንት በፊት አድርገውት የነበረው እስረኞችን የመለዋወጥ ስምምነት፥https://t.me/thiqahEth/3200
@ThiqahEth
👍9🤔2❤1🔥1
#Ethiopia #የዝንጀሮፈንጣጣ
“የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ በሕመማሙ መያዛቸው ከተጠረጠሩ ታማሚዎች በወሰደው ናሙና በMpox ቫይረስ የተያዘ ሰው ማግኘቱን አረጋግጧል” - ኢንስቲትዩቱና ሚኒስቴሩ
በኢትዮጵያ የዝንጀሮ ፈንጣጣ/Mpox የተያዘ ሰው መገኘቱን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና ጤና ሚኒስቴር የጋራ መግለጫቸው ዛሬ አስታውቀዋል።
በቫይረሱ የተጠቃው የ21 ቀን እድሜ ህፃን ሲሆን እናቱም ለቫይረሱ መጋለጣቸው በምርመራ መረጋገጡ ተነግሯል።
(የጋራ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@ThiqahEth
“የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ በሕመማሙ መያዛቸው ከተጠረጠሩ ታማሚዎች በወሰደው ናሙና በMpox ቫይረስ የተያዘ ሰው ማግኘቱን አረጋግጧል” - ኢንስቲትዩቱና ሚኒስቴሩ
በኢትዮጵያ የዝንጀሮ ፈንጣጣ/Mpox የተያዘ ሰው መገኘቱን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና ጤና ሚኒስቴር የጋራ መግለጫቸው ዛሬ አስታውቀዋል።
በቫይረሱ የተጠቃው የ21 ቀን እድሜ ህፃን ሲሆን እናቱም ለቫይረሱ መጋለጣቸው በምርመራ መረጋገጡ ተነግሯል።
(የጋራ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@ThiqahEth
😱5😢3👍1😁1😭1
THIQAH
Photo
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ቪዲዮ፦ ከእስር የተፈቱ የሩሲያ ወታደሮች ባንዲራቸውን በማውለብለብ ታሪክና ባህላቸውን ማክበራቸው ተሰማ።
ከእስር የተፈቱ የሩሲያ ወታደሮች የሩሲያ፣ የሶቪየት ኅብረት እና የሩሲያ ግዛት ባንዲራዎችን በመያዝ በሀገራቸው ታላቅ ታሪክ እንደሚኮሩ አሳይተዋል። #Sputnik
@ThiqahEth
ከእስር የተፈቱ የሩሲያ ወታደሮች የሩሲያ፣ የሶቪየት ኅብረት እና የሩሲያ ግዛት ባንዲራዎችን በመያዝ በሀገራቸው ታላቅ ታሪክ እንደሚኮሩ አሳይተዋል። #Sputnik
@ThiqahEth
👍21❤7🥰4😁2😢1
እስራኤል በዛሬው ዕለት በፈጸመችው ጥቃት 23 ሰዎች ተገደሉ።
ከሟቾቹ ውስጥ ጋዜጠኞችና የእርዳታ ጊዜ ሰራተኞች እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ጥቃቱ በካሃን የኑስ፣ በጃባሊያ እና ኑስራት ከተሞች ነው የተፈጸመው። #theindependent
@ThiqahEth
ከሟቾቹ ውስጥ ጋዜጠኞችና የእርዳታ ጊዜ ሰራተኞች እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ጥቃቱ በካሃን የኑስ፣ በጃባሊያ እና ኑስራት ከተሞች ነው የተፈጸመው። #theindependent
@ThiqahEth
😢35👍6😭4🔥3😡2🥰1😱1