#ከሰለሞን #የሚበልጥ
ሁለት ሴቶች በንጉስ ሰለሞን ፊት ቀርበዉ መከራከር ይጀምራሉ ሁለቱም በአንድ ቤት ዉስጥ ነዉ የሚኖሩት። ሁለቱም በቅርቡ ነዉ የወለዱት። አንደኛዋ እናት ግን በልጇ ላይ ተኝታበት ገድላዉ ነበር። ደኅነኛውም ወስዳ ለራሷ አደረገችዉ የሞተዉን ደግሞ ከወሰደችበት የእናት እቅፍ ዉስጥ አኖረችዉ።እናትየዉም ስትነቃ የእርሷን አይደለም ያቀፈችዉ የኔ በህይወት ያለዉ እንጂ የሞተዉ አይደለም ይሄንንማ አልቀበልም ብላ ለመከራከር በንጉስ ሰለሞን ፊት ይዛት ቀረበች። ንጉስ ሰለሞንም ይህንን ታሪክ እንደሰማ ደኅነኛውን ሕፃን ለሁለት ከፍላችሁ ለአንዲቱ አንዱን ክፍል፥ ለሁለተኛይቱም ሁለተኛውን ክፍል ስጡ አለ።" በዚህም ጥበቡ በህይወት ያለዉ ህፃን የማን እንደሆነ አወቀ ለእናቱም ልጇን ሰጣት።
#ተወዳጆች #ኢየሱስ ከሰለሞን #ይበልጣል እርሱ ቢሆን የሞተዉ ህፃን የት አለ? ነበር የሚለዉ ምክንያቱም ህይወት መስጠት የሚችል ስለሆነ
#ኢየሱስ #ከሰለሞን #ይበልጣል
#ከፀደቀ #መንፈሰ
ሁለት ሴቶች በንጉስ ሰለሞን ፊት ቀርበዉ መከራከር ይጀምራሉ ሁለቱም በአንድ ቤት ዉስጥ ነዉ የሚኖሩት። ሁለቱም በቅርቡ ነዉ የወለዱት። አንደኛዋ እናት ግን በልጇ ላይ ተኝታበት ገድላዉ ነበር። ደኅነኛውም ወስዳ ለራሷ አደረገችዉ የሞተዉን ደግሞ ከወሰደችበት የእናት እቅፍ ዉስጥ አኖረችዉ።እናትየዉም ስትነቃ የእርሷን አይደለም ያቀፈችዉ የኔ በህይወት ያለዉ እንጂ የሞተዉ አይደለም ይሄንንማ አልቀበልም ብላ ለመከራከር በንጉስ ሰለሞን ፊት ይዛት ቀረበች። ንጉስ ሰለሞንም ይህንን ታሪክ እንደሰማ ደኅነኛውን ሕፃን ለሁለት ከፍላችሁ ለአንዲቱ አንዱን ክፍል፥ ለሁለተኛይቱም ሁለተኛውን ክፍል ስጡ አለ።" በዚህም ጥበቡ በህይወት ያለዉ ህፃን የማን እንደሆነ አወቀ ለእናቱም ልጇን ሰጣት።
#ተወዳጆች #ኢየሱስ ከሰለሞን #ይበልጣል እርሱ ቢሆን የሞተዉ ህፃን የት አለ? ነበር የሚለዉ ምክንያቱም ህይወት መስጠት የሚችል ስለሆነ
#ኢየሱስ #ከሰለሞን #ይበልጣል
#ከፀደቀ #መንፈሰ