በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዶ አምላክ አሜን"
*ስለ ፃድቃን ክብርና አማላጅነት*
የፃድቃን ክብር
↪ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን ? 《ቆሮ 6 ፡ 2》
↪በድፍረትና በትዕቢት በመናቅም በጻድቅ ላይ የሚናገሩ የሽንገላ ከንፈሮች ድዳ ይሁኑ ። 《መዝ 31 ፡ 18》
↪የጻድቅ ሰው ጸሎት በስራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች ። 《ያዕቆብ 5 ፡ 16》
↪የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው ። ምሳ 10 ፡ 7
↘የቅዱሳን አማላጅነት በዘመነ ኦሪት↙
አሁንም የሰውዬውን ሚስት መለስ ነቢይ ነውና ስለአንተም ይጸልያል ትድናለህም ። ባትመልሳት ግን አንተ እንድትሞት ለአንተ የሆነውም ሁሉ እንዲሞት በእርግጥ እወቅ ። 《ዘፍ 20 ፡ 7》 ሌሎች የአብርሐም አማላጅነት የሚገልጹ ጥቅሶች 《ዘፍ 20 ፡ 17》 《ዘፍ 18 ፡ 23 - 33》
እስራኤላውያን ከግብጽ ከወጡ በኃላ ሙሴ በተራራው ሳለ ጥዖት ሲያመልኩ እግዚአብሔር ሕዝቡን ሊያጠፋ ሲል ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለዮ ሲያድናቸው እናያለን ። 《ዘጸ 32 ፡ 1 - 14》 ሌሎች የሙሴ አማላጅነት የሚገልጹ ጥቅሶች 《ዘጸ 8 ፡ 8 - 15》 《ዘጸ 8 ፡ 25 - 31》 《ዘኁል 12 ፡ 1 - 7》
ለሞተው ልጅ ስለ እናቱ ነቢዩ ኤልያስ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ የልጁም ነፍስ ተመለሰች ልጁም ከሞት ተነሳ 《1ኛ ነገ 17 ፡ 17 - 24》 የነቢዩ ኤልያስ አማላጅነት የሚገልጽ ጥቅስ 《1ኛ ነገ 18 ፡ 30 - 46》
ኤልሳዕ የሞተውን የመበለቱዋን ልጅ ወደ እግዚአብሔር ጸልዮ አስነሳው 《2ኛ ነገ 4 ፡ 18 - 37》
ኢዮብም እንደ እግዚአብሔር ትዕዛዝ ለወዳጆቹ ጸለየ እግዚአብሔርም የኢዮብን ጸሎት ተቀበለ 《ኢዮ 42 ፡ 7 - 10》
↘የቅዱሳን አማላጅነት በዘመነ ሀዲስ↙
ነብይን በነብይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቅን ዋጋ ይወስዳል ። 《ማቴ 10 ፡ 41》
ማንም ከነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋላው ዋጋው አይጠፋበትም ። 《ማቴ 10 ፡ 42》
እስቲፋኖስም ። ጌታ ኢየሱስ ሆይ ነፍሴን ተቀበል ብሎ ሲጠራ ይወግሩት ነበር ተብበርክኮም ። ጌታ ሆይ ይህን ኃጢያት አትቁጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምጽ ጮኸ ። 《ሐዋ 7 ፡ 59 - 60》
ሲሞንም መልሶ ካላችሁት አንዳች እንዳይደርስብኝ እናንተው ወደ ጌታ ለምኑልኝ አላቸው ።《ሐዋ 8 ፡ 14 - 25》
እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና በደላችውንም አይቆጥርባቸውም ነበር በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ ። 《2ኛ ቆሮ 5 ፡ 19》
እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለሰዎች ሁሉ ስለ ነገስታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለው ። 《1ኛ ጢሞ 2 ፡ 1》
ጳውሎስ የጌታን ደቀ መዛሙርት በሚያሳድዳቸው ጊዜ አምላካችን ተገለጾ ለምን ታሳድደኛለህ 《ሐዋ 9 ፡ 1 - 6》 ያለው ቅዱሳኑን ማሳደድ አምላካችንን ማሳደድ ቅዱሳኑን ማቃለል አምላካችንን ማቃለል መሆኑን ሲገልጽ ነው እንጂ እሱን አለመሆኑ ግልጽ ነው ።
↘ጻድቃን ከሞቱ በኋላ አያማልዱም ለሚሉት መልስ↙
⬇⬇⬇⬇⬇
ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱት የሰዎች ነፍሳት ከመሰዊያ በታች አየሁ ። በታላቅ ድምጽም እየጮኹ ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ እስከመቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከመቼ አትበቀልም ? አሉ ። 《ራዕ 6 ፡ 9 - 10》የኤልሳ አጽም ሞት እንዳስነሳ 《2ኛ ነገ 13 ፡ 20 - 21》
↘ሌላው መናፍቃን የሚያነሱት ጥያቄ↙
⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇
ቤተ ክርስቲያናችን ጠበሎች ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም መሆን ሲገባቸው ለምን የድንግል ማርያም ፣ የሚካኤል ፣ የገብረ መንፈስ ቅዱስ ወዘተ ተባለ? ለሚሉ መልሱ አጭር ነው ቅዱሳኑ እንዲታሰቡበት ነው ። በ 《ኢሳ 56 ፡ 4 - 6》 ባለው ምንባብ ውስጥ
ድስ የሚያሰኘኝ ነገር ለመረጡ ቃል ኪዳኔንም ለጠበቁ ጃንደረቦቼ ከሴቶች ልጆችና ከወንዶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ በቤቴና በቅጥሬ መታሰቢያቸውን አደርጋለው የማይጠፋ የዘላለም ስም እሰጣቸዋለው ባለው ቃል መሰረት ነው ።
እዚህ ላይ ጃንደረባ የሚለው ቃል 《ማቴ 19 ፡ 12》 ስለ መንግስተ ሰማያት ራሳቸውን ጃንደረቦች ያደራጉ አሉ ። በማለት የዝህ አለም ሁሉን ነገር ትተው መስቀሉን ተሸክመው በብቸኝነት ራሳቸውን ያሳለፉትን ቅዱሳኑን መሆኑን ያረጋግጣል
↪እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው የሚኮንንስ ማነው ? 《ሮሜ 8 ፡ 33》
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
*ስለ ፃድቃን ክብርና አማላጅነት*
የፃድቃን ክብር
↪ቅዱሳን በአለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን ? 《ቆሮ 6 ፡ 2》
↪በድፍረትና በትዕቢት በመናቅም በጻድቅ ላይ የሚናገሩ የሽንገላ ከንፈሮች ድዳ ይሁኑ ። 《መዝ 31 ፡ 18》
↪የጻድቅ ሰው ጸሎት በስራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች ። 《ያዕቆብ 5 ፡ 16》
↪የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው ። ምሳ 10 ፡ 7
↘የቅዱሳን አማላጅነት በዘመነ ኦሪት↙
አሁንም የሰውዬውን ሚስት መለስ ነቢይ ነውና ስለአንተም ይጸልያል ትድናለህም ። ባትመልሳት ግን አንተ እንድትሞት ለአንተ የሆነውም ሁሉ እንዲሞት በእርግጥ እወቅ ። 《ዘፍ 20 ፡ 7》 ሌሎች የአብርሐም አማላጅነት የሚገልጹ ጥቅሶች 《ዘፍ 20 ፡ 17》 《ዘፍ 18 ፡ 23 - 33》
እስራኤላውያን ከግብጽ ከወጡ በኃላ ሙሴ በተራራው ሳለ ጥዖት ሲያመልኩ እግዚአብሔር ሕዝቡን ሊያጠፋ ሲል ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለዮ ሲያድናቸው እናያለን ። 《ዘጸ 32 ፡ 1 - 14》 ሌሎች የሙሴ አማላጅነት የሚገልጹ ጥቅሶች 《ዘጸ 8 ፡ 8 - 15》 《ዘጸ 8 ፡ 25 - 31》 《ዘኁል 12 ፡ 1 - 7》
ለሞተው ልጅ ስለ እናቱ ነቢዩ ኤልያስ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ የልጁም ነፍስ ተመለሰች ልጁም ከሞት ተነሳ 《1ኛ ነገ 17 ፡ 17 - 24》 የነቢዩ ኤልያስ አማላጅነት የሚገልጽ ጥቅስ 《1ኛ ነገ 18 ፡ 30 - 46》
ኤልሳዕ የሞተውን የመበለቱዋን ልጅ ወደ እግዚአብሔር ጸልዮ አስነሳው 《2ኛ ነገ 4 ፡ 18 - 37》
ኢዮብም እንደ እግዚአብሔር ትዕዛዝ ለወዳጆቹ ጸለየ እግዚአብሔርም የኢዮብን ጸሎት ተቀበለ 《ኢዮ 42 ፡ 7 - 10》
↘የቅዱሳን አማላጅነት በዘመነ ሀዲስ↙
ነብይን በነብይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቅን ዋጋ ይወስዳል ። 《ማቴ 10 ፡ 41》
ማንም ከነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላችኋላው ዋጋው አይጠፋበትም ። 《ማቴ 10 ፡ 42》
እስቲፋኖስም ። ጌታ ኢየሱስ ሆይ ነፍሴን ተቀበል ብሎ ሲጠራ ይወግሩት ነበር ተብበርክኮም ። ጌታ ሆይ ይህን ኃጢያት አትቁጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምጽ ጮኸ ። 《ሐዋ 7 ፡ 59 - 60》
ሲሞንም መልሶ ካላችሁት አንዳች እንዳይደርስብኝ እናንተው ወደ ጌታ ለምኑልኝ አላቸው ።《ሐዋ 8 ፡ 14 - 25》
እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና በደላችውንም አይቆጥርባቸውም ነበር በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ ። 《2ኛ ቆሮ 5 ፡ 19》
እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለሰዎች ሁሉ ስለ ነገስታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለው ። 《1ኛ ጢሞ 2 ፡ 1》
ጳውሎስ የጌታን ደቀ መዛሙርት በሚያሳድዳቸው ጊዜ አምላካችን ተገለጾ ለምን ታሳድደኛለህ 《ሐዋ 9 ፡ 1 - 6》 ያለው ቅዱሳኑን ማሳደድ አምላካችንን ማሳደድ ቅዱሳኑን ማቃለል አምላካችንን ማቃለል መሆኑን ሲገልጽ ነው እንጂ እሱን አለመሆኑ ግልጽ ነው ።
↘ጻድቃን ከሞቱ በኋላ አያማልዱም ለሚሉት መልስ↙
⬇⬇⬇⬇⬇
ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱት የሰዎች ነፍሳት ከመሰዊያ በታች አየሁ ። በታላቅ ድምጽም እየጮኹ ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ እስከመቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከመቼ አትበቀልም ? አሉ ። 《ራዕ 6 ፡ 9 - 10》የኤልሳ አጽም ሞት እንዳስነሳ 《2ኛ ነገ 13 ፡ 20 - 21》
↘ሌላው መናፍቃን የሚያነሱት ጥያቄ↙
⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇
ቤተ ክርስቲያናችን ጠበሎች ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም መሆን ሲገባቸው ለምን የድንግል ማርያም ፣ የሚካኤል ፣ የገብረ መንፈስ ቅዱስ ወዘተ ተባለ? ለሚሉ መልሱ አጭር ነው ቅዱሳኑ እንዲታሰቡበት ነው ። በ 《ኢሳ 56 ፡ 4 - 6》 ባለው ምንባብ ውስጥ
ድስ የሚያሰኘኝ ነገር ለመረጡ ቃል ኪዳኔንም ለጠበቁ ጃንደረቦቼ ከሴቶች ልጆችና ከወንዶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ በቤቴና በቅጥሬ መታሰቢያቸውን አደርጋለው የማይጠፋ የዘላለም ስም እሰጣቸዋለው ባለው ቃል መሰረት ነው ።
እዚህ ላይ ጃንደረባ የሚለው ቃል 《ማቴ 19 ፡ 12》 ስለ መንግስተ ሰማያት ራሳቸውን ጃንደረቦች ያደራጉ አሉ ። በማለት የዝህ አለም ሁሉን ነገር ትተው መስቀሉን ተሸክመው በብቸኝነት ራሳቸውን ያሳለፉትን ቅዱሳኑን መሆኑን ያረጋግጣል
↪እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው የሚኮንንስ ማነው ? 《ሮሜ 8 ፡ 33》
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
Muslims let me disprove your belief in Allah this way!
@Tewahdo_Haymanote
ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ አይደለም የምትሉ ሙስሊሞች በአጭሩ አላህ አምላክ አይደለም እያላችሁ ነው። ሂሳቡን አብረን እናስላው። በእስልምና ትምህርት አላህ 99 ስሞች እንዳለው ይነገራል። እነዚህ 99 ስሞችን የማያምን ሁሉ ከሐዲ ይባላል። ከነዚህ 99 የአላህ ስሞች መካከል ለጊዜው ስድስቱን እንመለከታለን። ታድያ ይህንን ስንናገር መፅሐፍ ቅዱስ ቁራንን በ600 ዓመት እንደሚበልጠውና ቁራን ከመፅሐፍ ቅዱስ የተኮረጀ መሆኑንም ግንዛቤ ውስጥ እናስገባ።
(1) አል-ሓቅ ( the truth) የሚል ነው። አላህ ስሙ አል ሐቅ ወይም በአማርኛ እውነት ማለት ከሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ እኔ እውነት ነኝ አላለም ወይ??? ብሏል። ዮሀ 14:6 እኔ እውነት ነኝ ታዲያ ለምን አላህን ትክዳላችሁ???
(2) አል-ባዐት (resurrection) በአማርኛ ትንሳኤ የሚል ነው። ታዲያ ኢየሱስ እኔ ትንሳኤ ነኝ አላለም??? ብሏል። ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ። ዮሀ 11:25-26
(3) አል-አዋል ወአል-አዀር ( the beginning and the end) በግሪክኛ አልፋና ኦሜጋ በአማርኛ የመጀመሪያውና የመጨረሻው የሚል ነው። ታዲያ ኢየሱስ እኔ አልፋና ኦሜጋ ወይም የመጀመሪያና የመጨረሻ ነኝ አላለም???? ብሏል። ራእ 1:7-8 22:13 አልፋና ኦሜጋ ፊተኛውና ኋለኛው መጀመርያው እና መጨረሻው እኔ ነኝ
(4) አል-ማሊክ ( king of kings) ወይም በአማርኛ የነገሥታት ንጉሥ የሚል ነው። ታዲያ ኢየሱስ የነገሥታት ንጉሥ አይደለም??? ነው። ራእ 17:14 በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለሆነ....
(5) አል-ሀዲ ( guide) በአማርኛ መግቢያ በር ወይም መሪ የሚል ነው።ታዲያ ኢየሱስ በሩ እኔ ነኝ አላለም??? ብሏል። ዮሐ 10:9 >
(6) አል-ኑር ( the light) በአማርኛ ብርሃን የሚል ነው። ታዲያ ኢየሱስ እኔ ብርሃን ነኝ አላለም???? ብሏል። ዮሀ 8:12 እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ ማን ነው ከሐዲ? ክርስቲያኖች ወይስ እስላሞች? ሙስሊሞች በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ካላችሁበት ጨለማ ተላቅቃችሁ ወደ አምላካችሁ ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ እንድትመለሱ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በማታምኑበት እምነት የዘመድ የጓደኛ ይሉኝታ ይዟችሁ ከአምላካችሁ እርቃችሁ እስከመቼ? ውጡ ከዚህ ድቅድቅ ጨለማ! ክብር ሁሉ ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለፈጣሪያችን ለድንግል ማርያም ልጅ ለወረደው ለተወለደው ኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን። አሜን!
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት የሲኦል ደጆች አይችሏትም ቤተክርስቲያን አትታደስም! የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ሚስጢር) ለሌሎች እንዲዳረስ SHARE እና LIKE እንዲያደርጉ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን! ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን-ይቆየን።
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ አይደለም የምትሉ ሙስሊሞች በአጭሩ አላህ አምላክ አይደለም እያላችሁ ነው። ሂሳቡን አብረን እናስላው። በእስልምና ትምህርት አላህ 99 ስሞች እንዳለው ይነገራል። እነዚህ 99 ስሞችን የማያምን ሁሉ ከሐዲ ይባላል። ከነዚህ 99 የአላህ ስሞች መካከል ለጊዜው ስድስቱን እንመለከታለን። ታድያ ይህንን ስንናገር መፅሐፍ ቅዱስ ቁራንን በ600 ዓመት እንደሚበልጠውና ቁራን ከመፅሐፍ ቅዱስ የተኮረጀ መሆኑንም ግንዛቤ ውስጥ እናስገባ።
(1) አል-ሓቅ ( the truth) የሚል ነው። አላህ ስሙ አል ሐቅ ወይም በአማርኛ እውነት ማለት ከሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ እኔ እውነት ነኝ አላለም ወይ??? ብሏል። ዮሀ 14:6 እኔ እውነት ነኝ ታዲያ ለምን አላህን ትክዳላችሁ???
(2) አል-ባዐት (resurrection) በአማርኛ ትንሳኤ የሚል ነው። ታዲያ ኢየሱስ እኔ ትንሳኤ ነኝ አላለም??? ብሏል። ትንሳኤና ሕይወት እኔ ነኝ። ዮሀ 11:25-26
(3) አል-አዋል ወአል-አዀር ( the beginning and the end) በግሪክኛ አልፋና ኦሜጋ በአማርኛ የመጀመሪያውና የመጨረሻው የሚል ነው። ታዲያ ኢየሱስ እኔ አልፋና ኦሜጋ ወይም የመጀመሪያና የመጨረሻ ነኝ አላለም???? ብሏል። ራእ 1:7-8 22:13 አልፋና ኦሜጋ ፊተኛውና ኋለኛው መጀመርያው እና መጨረሻው እኔ ነኝ
(4) አል-ማሊክ ( king of kings) ወይም በአማርኛ የነገሥታት ንጉሥ የሚል ነው። ታዲያ ኢየሱስ የነገሥታት ንጉሥ አይደለም??? ነው። ራእ 17:14 በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለሆነ....
(5) አል-ሀዲ ( guide) በአማርኛ መግቢያ በር ወይም መሪ የሚል ነው።ታዲያ ኢየሱስ በሩ እኔ ነኝ አላለም??? ብሏል። ዮሐ 10:9 >
(6) አል-ኑር ( the light) በአማርኛ ብርሃን የሚል ነው። ታዲያ ኢየሱስ እኔ ብርሃን ነኝ አላለም???? ብሏል። ዮሀ 8:12 እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ ማን ነው ከሐዲ? ክርስቲያኖች ወይስ እስላሞች? ሙስሊሞች በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ካላችሁበት ጨለማ ተላቅቃችሁ ወደ አምላካችሁ ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ እንድትመለሱ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በማታምኑበት እምነት የዘመድ የጓደኛ ይሉኝታ ይዟችሁ ከአምላካችሁ እርቃችሁ እስከመቼ? ውጡ ከዚህ ድቅድቅ ጨለማ! ክብር ሁሉ ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለፈጣሪያችን ለድንግል ማርያም ልጅ ለወረደው ለተወለደው ኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን። አሜን!
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት የሲኦል ደጆች አይችሏትም ቤተክርስቲያን አትታደስም! የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ሚስጢር) ለሌሎች እንዲዳረስ SHARE እና LIKE እንዲያደርጉ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን! ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን-ይቆየን።
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
video-2018-02-02-07-40
*⛪እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ*
*❌ለተሃድሶአውያን የተሠጠ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምላሽ*
💕በዲያቆን ቴዎድሮስ
*"በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።"*
(ወደ ሮሜ ሰዎች 3:24)
@And_Haymanot
*👉ጸጋ ምንድን ነው?
👉 ስንት አይነት ጸጋ አለ?*
@And_Haymanot
*❌ለተሃድሶአውያን የተሠጠ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምላሽ*
💕በዲያቆን ቴዎድሮስ
*"በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።"*
(ወደ ሮሜ ሰዎች 3:24)
@And_Haymanot
*👉ጸጋ ምንድን ነው?
👉 ስንት አይነት ጸጋ አለ?*
@And_Haymanot
12 ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስና በአንተ እግዝእትነ ማርያም
@Tewahdo_Haymanote
በቤተክርስቲያናችን ሥርዓት ሁል ጊዜ ካህኑ አግዚአብሔር ከታሰራችሁበት የኃጢአት ማሰሪያ ይፍታችሁ ሲል 12 ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስና 12 ጊዜ ደግሞ በእንተ እግዝእትነ ማርያመ መሐረነ ክርስቶስ ያስብላል፡፡ ካህናትና ምእምናን በሙሉ በጣቶቻችን እየቆጠርን ይህንኑ 12 ጊዜ እንላለን፡፡
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ ማለት አቤቱ ክርስቶስ ማረን ሲሆን በእንተ እግክእትነ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ ደግመ ስለ እመቤታችን ማረያም ብለህ ክርስቶስ ሆይ ማረን ማለት ነው ፡፡
እስራ ሁለት ጊዜ እግዚኦ መሐረነ መባሉ ለቀኑ 12 ሰዓት ፣ በእንተ እግዝእትነ ማርያም ደግሞ ለሌሉቱ 12 ሰዓት ሲሆን በአጠቃላይ በየሰዓቱ ለሰራነው ኃጢአት በሃያአራቱ 24ቱ ሰዓት ምሕረትን እናገኝ ዘንድ ነው፡፡
ሌላው አሥራ ሁለት ጊዜ የሆነበት ምክንያት
1. በስመ ሥላሴ ነው ፡፡ በእያንዳንዱ ፊደል
አ ብ ወ ል ድ መ ን ፈ ስ ቅ ዱ ስ
፩ ፪ ፫ ፬ ፭ ፮ ፯ ፰ ፱ ፲ ፲፩ ፲፪
2. የድህነታችን ምክንያት በሆነችው በእመቤታችን ስም ፈደል
ቅ ድ ስ ት ድ ን ግ ል ማ ር ያ ም
፩ ፪ ፫ ፬ ፭ ፮ ፯ ፰ ፱ ፲ ፲፩ ፲፪
አቆጣጠሩም እግዚኦ መሐረነ ሲባል በአውራጣት እየቆጠሩ ከጠቋሚ ጣት ወደታች ፣ ቀጥሎ በመሐል ጣት ወደ ላይ ከዚያም በቀለበት ጣት ወደ ታች ተደርጎ በማርያም ጣት / በትንሿ/ ጣት ወደ ላይ ነው ፡፡
ከጠቋሚ ጣት ወደታች ፡- አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማዳን ከሰማየ ሰማያት መውረዱን በዚህ ምድር መመላለሱን ሕማሙንና ሞቱን እናስባለን ፡፡
መሐል ጣት ወደላይ ፡- ማረጉን ወደ ሰማይ መውጣቱን በቀለበት ጣት ወደታች ስንቆጥር እንደሚያወጣን መምጣቱን፣
በትንሿ ጣት ወደላይ ስንወጣ ፡- ደግሞ ሁላችንን በትንሳኤ ዘጉባኤ ይዞን ወደሰማይ እንደሚያወጣን እያሰብን ነው ፡፡ @Tewahdo_Haymanote
በእንተ እግዝእትነ ማርያም ስንል አቆጣጠሩ፡- ከትንሽ ጣት ወደታች ይጀመርና በጠቋሚ ጣት ወደ ላይ ይፈጸማል ይህም እመቤታችን ድንግል ማርያም ከትሕትና ወደ ልዕልና ከፍ ማለቷን የሚያሳይ ምሥጢር ነው፡፡
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
በቤተክርስቲያናችን ሥርዓት ሁል ጊዜ ካህኑ አግዚአብሔር ከታሰራችሁበት የኃጢአት ማሰሪያ ይፍታችሁ ሲል 12 ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስና 12 ጊዜ ደግሞ በእንተ እግዝእትነ ማርያመ መሐረነ ክርስቶስ ያስብላል፡፡ ካህናትና ምእምናን በሙሉ በጣቶቻችን እየቆጠርን ይህንኑ 12 ጊዜ እንላለን፡፡
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ ማለት አቤቱ ክርስቶስ ማረን ሲሆን በእንተ እግክእትነ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ ደግመ ስለ እመቤታችን ማረያም ብለህ ክርስቶስ ሆይ ማረን ማለት ነው ፡፡
እስራ ሁለት ጊዜ እግዚኦ መሐረነ መባሉ ለቀኑ 12 ሰዓት ፣ በእንተ እግዝእትነ ማርያም ደግሞ ለሌሉቱ 12 ሰዓት ሲሆን በአጠቃላይ በየሰዓቱ ለሰራነው ኃጢአት በሃያአራቱ 24ቱ ሰዓት ምሕረትን እናገኝ ዘንድ ነው፡፡
ሌላው አሥራ ሁለት ጊዜ የሆነበት ምክንያት
1. በስመ ሥላሴ ነው ፡፡ በእያንዳንዱ ፊደል
አ ብ ወ ል ድ መ ን ፈ ስ ቅ ዱ ስ
፩ ፪ ፫ ፬ ፭ ፮ ፯ ፰ ፱ ፲ ፲፩ ፲፪
2. የድህነታችን ምክንያት በሆነችው በእመቤታችን ስም ፈደል
ቅ ድ ስ ት ድ ን ግ ል ማ ር ያ ም
፩ ፪ ፫ ፬ ፭ ፮ ፯ ፰ ፱ ፲ ፲፩ ፲፪
አቆጣጠሩም እግዚኦ መሐረነ ሲባል በአውራጣት እየቆጠሩ ከጠቋሚ ጣት ወደታች ፣ ቀጥሎ በመሐል ጣት ወደ ላይ ከዚያም በቀለበት ጣት ወደ ታች ተደርጎ በማርያም ጣት / በትንሿ/ ጣት ወደ ላይ ነው ፡፡
ከጠቋሚ ጣት ወደታች ፡- አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማዳን ከሰማየ ሰማያት መውረዱን በዚህ ምድር መመላለሱን ሕማሙንና ሞቱን እናስባለን ፡፡
መሐል ጣት ወደላይ ፡- ማረጉን ወደ ሰማይ መውጣቱን በቀለበት ጣት ወደታች ስንቆጥር እንደሚያወጣን መምጣቱን፣
በትንሿ ጣት ወደላይ ስንወጣ ፡- ደግሞ ሁላችንን በትንሳኤ ዘጉባኤ ይዞን ወደሰማይ እንደሚያወጣን እያሰብን ነው ፡፡ @Tewahdo_Haymanote
በእንተ እግዝእትነ ማርያም ስንል አቆጣጠሩ፡- ከትንሽ ጣት ወደታች ይጀመርና በጠቋሚ ጣት ወደ ላይ ይፈጸማል ይህም እመቤታችን ድንግል ማርያም ከትሕትና ወደ ልዕልና ከፍ ማለቷን የሚያሳይ ምሥጢር ነው፡፡
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
✞ ✞ ✞ ✞ ፩ ጌታ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
✞ ✞ ✞ ፩ ሃይማኖት ✞ ✞ ✞ ✞
✞ ✞ ፩ ጥምቀት ኤፌ4:5 ✞ ✞ ✞
✞ ✞ @And_Haymanot ✞ ✞ ✞
{{{{{J}{{{{O}}}}}{I}}}}}}{N}}}}}}
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ምስጢር)
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ሃይማኖት"👈
ይህን ለሌሎች በማጋራት የቤተክርስቲያናችንን ትምህርት የማዳረስ ሃላፊነታችንን እንወጣ
👉 @And_Haymanot 👈
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን ✞
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
✞✞ @And_Haymanot ✞ ✞
✞✞ @And_Haymanot ✞ ✞
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
✞ ✞ ✞ ፩ ሃይማኖት ✞ ✞ ✞ ✞
✞ ✞ ፩ ጥምቀት ኤፌ4:5 ✞ ✞ ✞
✞ ✞ @And_Haymanot ✞ ✞ ✞
{{{{{J}{{{{O}}}}}{I}}}}}}{N}}}}}}
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ምስጢር)
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ሃይማኖት"👈
ይህን ለሌሎች በማጋራት የቤተክርስቲያናችንን ትምህርት የማዳረስ ሃላፊነታችንን እንወጣ
👉 @And_Haymanot 👈
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን ✞
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
✞✞ @And_Haymanot ✞ ✞
✞✞ @And_Haymanot ✞ ✞
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ጥበብን ለጥበበኛው:
@Tewahdo_Haymanote
እንዳይፈረ ድብህ በባልንጀራህ ላይ አትፍረድ በአንድ ወቅት በግብጽ ገዳማት አንድ ወጣኒ መነኩሴ “ጥፋት አጠፋ፣ ሥርዓተ ገዳም አፋለሰ” ተብሎ መናንያኑ ጉዳዩን እንዲያዩና እንዲወስኑበት ከየበአታቸው ተጠሩ፡፡ ከተጠሩት መነኮሳት መካከል አንዱ ኢትዮጵያዊው ሙሴ ጸሊም ነበር፡፡ እርሱም ሁሉም ከተሰበሰቡ በኋላ ዘግይቶ በተቀደደ ከረጢት አሸዋ በጀርባው አዝሎ አሸዋውን ከኋላው እያፈሰሰ መጥቶ በመሃላቸው ተገኘ፡፡ የተሰበሰቡት መነኮሳትም አባ ሙሴን ይህን ስለምን አደረግከው ብለው በጠየቁት ጊዜ በሀዘን ተውጦ “በጀርባዬ የማላያቸውን ስፍር ቁጥር የሌላቸው ኃጢአቶቼን ተሸክሜ ሳለሁ በወንድሜ ለመፍረድ መጥቻለሁ” አላቸው፡፡ መነኮሳቱም እጅግ ተጸጸቱ፡፡ ጉባኤውም ፍርዱን ትቶ ተበተነ፡፡ “እንዳይፈረድብህ በባልንጀራህ አትፍረድ” የሚለውን የወንጌል ቃልም በተግባር አስተማራቸው፡፡ ልብን በሚነካ በዚህ በጎ ትምህርቱም መነኮሳቱን ከመፍረድ ሃጢአት ታደጋቸው።
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
እንዳይፈረ ድብህ በባልንጀራህ ላይ አትፍረድ በአንድ ወቅት በግብጽ ገዳማት አንድ ወጣኒ መነኩሴ “ጥፋት አጠፋ፣ ሥርዓተ ገዳም አፋለሰ” ተብሎ መናንያኑ ጉዳዩን እንዲያዩና እንዲወስኑበት ከየበአታቸው ተጠሩ፡፡ ከተጠሩት መነኮሳት መካከል አንዱ ኢትዮጵያዊው ሙሴ ጸሊም ነበር፡፡ እርሱም ሁሉም ከተሰበሰቡ በኋላ ዘግይቶ በተቀደደ ከረጢት አሸዋ በጀርባው አዝሎ አሸዋውን ከኋላው እያፈሰሰ መጥቶ በመሃላቸው ተገኘ፡፡ የተሰበሰቡት መነኮሳትም አባ ሙሴን ይህን ስለምን አደረግከው ብለው በጠየቁት ጊዜ በሀዘን ተውጦ “በጀርባዬ የማላያቸውን ስፍር ቁጥር የሌላቸው ኃጢአቶቼን ተሸክሜ ሳለሁ በወንድሜ ለመፍረድ መጥቻለሁ” አላቸው፡፡ መነኮሳቱም እጅግ ተጸጸቱ፡፡ ጉባኤውም ፍርዱን ትቶ ተበተነ፡፡ “እንዳይፈረድብህ በባልንጀራህ አትፍረድ” የሚለውን የወንጌል ቃልም በተግባር አስተማራቸው፡፡ ልብን በሚነካ በዚህ በጎ ትምህርቱም መነኮሳቱን ከመፍረድ ሃጢአት ታደጋቸው።
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
በመጀመርያ ጊዜውን ባርኮና ቀድሶ ለዚህ ያደረሰን ለልዑል
እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን እንዲሁም የፅድቃችን ምክንያት
ለሆነችው ቅድስት ድንግል ማርያም ክብርና ምስጋና ይድረሳት
አሜን
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ
።።። \\\ ።።። \\\
አዳኙ ለምን ተገለጠ ???
።።። \\\ ።።። \\\
1ኛ የሰይጣንን ስራ ሊያፈርስ ተገለጠ 1ኛዩሐ ምዕራፍ 3፥8
2ኛ የጠፋውን ሊፈልግ የተጎዳውን ሊፈውስ ተገለጠ ሉቃ
ምዕራፍ 19፥10
3ኛ ሕይወት እንዲበዛልን ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 10፥10
4ኛ ዲያቢሎስን ከስልጣኑ ሊሽር ዕብ ምዕራፍ 2፥14-18
5ኛ ሐጢያተኞችን ሊያድን 1ኛጢሞ ምዕራፍ 1፥15
6ኛ ስለ እውነት ሊመሰክር ዩሐ ምዕራፍ 18፥37
7ኛ በሕግ፣ በነበያት፣ በመዝሙራት ስለራሱ የተፃፈውን ሊፈፅም
ሉቃ ምዕራፍ 24፥44, ዩሐ.ወ ምዕራፍ 5፥46 & ዩሐ.ወ ምዕራፍ
19፥30
8ኛ ለድሆች ወንጌልን ሊሰብክ ፦ ለታሰሩት መፈታትን፣ ለዕውሮች
ማየትን፣ ለተጠቁት ነፃነትን የጌታን አመት ሊሰብክ ተገለጠ ሉቃ
ምዕራፍ 4፥17-20 & 43-44
9ኛ የዘላለም ሕይወትን ሊሰጠን ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 3፥16
10ኛ ፅድቅ ሊሆነን ተገለጠ ሮሜ ምዕራፍ 8፥2
።።። \\\ ።።። \\\ ።።።
አዳኙ ምን ሆኖ ተገለጠ ???
።።። \\\ ።።። \\\ ።።።
1ኛ ሰው ሆኖ ተገለጠ ዕብ ምዕራፍ 4፥15
2ኛ የሕይወት ረሐብ ላጠቃቸው የሕይወት እንጀራ ሆኖ ተገለጠ
ዩሐ.ወ 6፥35-39
3ኛ በሐጢያት ገለማ ለሚመላለሱት ከመሰናክል ሊያድናቸው «
ብርሐን » ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 8፥12
4ኛ እረኛ ላጡ በጎች ሕይወቱን አሳልፎ የሚሰጥ መልካም እረኛ
ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ10፥11 & ሕዝ ምዕራፍ 34፥ 1-30
5ኛ ሞት ላጠቃቸው ሞት ተስፋ ላስቆረጣቸው ትንሣኤና ሕይወት
ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ 11፥25
6ኛ ወደ እግዚአብሔር መድረስ ላልሆናለቸው መንገድ
ለጠፋባቸው « መንገድ » ይሆን ዘንድ ተገለጠ ዩሐ.ወ 14፥6
7ኛ እውነትን በሐሰት ለሚለውጡ « እውነት » ጎስቇላ ሰው ነኝ
ማን ያድነኛል ለሚሉ «ሕይወት» ሆኖ ተገለጠ ሮሜ 7፥24-25
& ሮሜ 11፥18
8ኛ የአንድነት የሶስትነት ምሥጢር ላልተገለፀላቸው ከሳቴ
ኀቡዓት ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 14፥8
9ኛ በእርሱ የሚገባ ሁሉ ይድን ዘንድ በር ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ
ምዕራፍ 10፥8
10ኛ ጣፋጪ የወይን ግንድ ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 15፥1
በሐዲስ ተፈጥሮ ይፈጥረን ዘንድ ፍጡር ስጋን ለበሰ
በአምሣያው ሁለተኛ ይወልደን ዘንድ በአምሳያችን ተወለደ ስለ
ሐጢያታችንም ከጎለጎታ እስከ ቀራንዩ አደባባይ የተንገላታው
መከራ፣ ጨርቅ መታጠቁ መስቀል መሸከሙ የአይሁዳውያንን
ስድብ መታገሱ አይኑን ሸፍነው ሲዘብቱበት መታገሱ ሁሉ እኛን
ነፃ ለማውጣት ነው እስኪ ለአብነት እነዚህን ጥቅሶች
እንመልከት፦
ቆላሲስ 1፥19-20 እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥
በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም
በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።
ማርቆስ 15፥29 የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት
ነበርና። ዋ፥ ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም
የምትሠራ፥
30 ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን አሉ።
ዕብ 12፥1-2 እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ
ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም
የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና
ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ
በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ
በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።
በመጨረሻም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ
ሆኖ “አምላኬ አምላኬ ስለምን ተውከኝ” ባለው ጊዜ ዲያቢሎስ
ሩቅ ብእሲ(ሰው) መስሎት በሌሎች እንደለመደ ነፍሱን ከስጋው
ለይቶ ስጋውን በመቃብር ነፍሱን በሲኦል ሊቆራኝ ቀረበ፡፡በዚህ
ጊዜ ምስጢረ መለኮቱን ብልጭ ቢያደርግበት መላእክት
በመስቀሉ ዙርያ ወድቀው ክርስቶስን ሲያመሰግኑት አይቶ ፈራ
ደነገጠ ጌታም በነፋስ አውታር በእሳት ዛንጅር አሰረው፡፡በዚህ
ጊዜ ሰው ሆኖ ስጋ ለብሶ ድል ነሳው። ነፍሳትን ከእጁ ማረከ
እንደ ሃጢአተኛ በመስቀል ተሰቅሎ ያለሃጢአት ሞቶ
የዲያቢሎስን ምርኮ በዝብዞ ነፃ አወጣ ትንሣኤውን ለማየት
ያበቃን ዘንድ መልካም ፍቃዱ አይለየን አሜን።
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር ባይነት
የእናታችን የድንግል ማርያም አማላጂነት የቅዱሳን ፀሎት
የመልዐክት ፈጣን ተራዳኢነት ከምናምነው ጋር ይሁንልን አሜን
Posted by wendye ze tewahdo
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን እንዲሁም የፅድቃችን ምክንያት
ለሆነችው ቅድስት ድንግል ማርያም ክብርና ምስጋና ይድረሳት
አሜን
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ
።።። \\\ ።።። \\\
አዳኙ ለምን ተገለጠ ???
።።። \\\ ።።። \\\
1ኛ የሰይጣንን ስራ ሊያፈርስ ተገለጠ 1ኛዩሐ ምዕራፍ 3፥8
2ኛ የጠፋውን ሊፈልግ የተጎዳውን ሊፈውስ ተገለጠ ሉቃ
ምዕራፍ 19፥10
3ኛ ሕይወት እንዲበዛልን ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 10፥10
4ኛ ዲያቢሎስን ከስልጣኑ ሊሽር ዕብ ምዕራፍ 2፥14-18
5ኛ ሐጢያተኞችን ሊያድን 1ኛጢሞ ምዕራፍ 1፥15
6ኛ ስለ እውነት ሊመሰክር ዩሐ ምዕራፍ 18፥37
7ኛ በሕግ፣ በነበያት፣ በመዝሙራት ስለራሱ የተፃፈውን ሊፈፅም
ሉቃ ምዕራፍ 24፥44, ዩሐ.ወ ምዕራፍ 5፥46 & ዩሐ.ወ ምዕራፍ
19፥30
8ኛ ለድሆች ወንጌልን ሊሰብክ ፦ ለታሰሩት መፈታትን፣ ለዕውሮች
ማየትን፣ ለተጠቁት ነፃነትን የጌታን አመት ሊሰብክ ተገለጠ ሉቃ
ምዕራፍ 4፥17-20 & 43-44
9ኛ የዘላለም ሕይወትን ሊሰጠን ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 3፥16
10ኛ ፅድቅ ሊሆነን ተገለጠ ሮሜ ምዕራፍ 8፥2
።።። \\\ ።።። \\\ ።።።
አዳኙ ምን ሆኖ ተገለጠ ???
።።። \\\ ።።። \\\ ።።።
1ኛ ሰው ሆኖ ተገለጠ ዕብ ምዕራፍ 4፥15
2ኛ የሕይወት ረሐብ ላጠቃቸው የሕይወት እንጀራ ሆኖ ተገለጠ
ዩሐ.ወ 6፥35-39
3ኛ በሐጢያት ገለማ ለሚመላለሱት ከመሰናክል ሊያድናቸው «
ብርሐን » ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 8፥12
4ኛ እረኛ ላጡ በጎች ሕይወቱን አሳልፎ የሚሰጥ መልካም እረኛ
ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ10፥11 & ሕዝ ምዕራፍ 34፥ 1-30
5ኛ ሞት ላጠቃቸው ሞት ተስፋ ላስቆረጣቸው ትንሣኤና ሕይወት
ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ 11፥25
6ኛ ወደ እግዚአብሔር መድረስ ላልሆናለቸው መንገድ
ለጠፋባቸው « መንገድ » ይሆን ዘንድ ተገለጠ ዩሐ.ወ 14፥6
7ኛ እውነትን በሐሰት ለሚለውጡ « እውነት » ጎስቇላ ሰው ነኝ
ማን ያድነኛል ለሚሉ «ሕይወት» ሆኖ ተገለጠ ሮሜ 7፥24-25
& ሮሜ 11፥18
8ኛ የአንድነት የሶስትነት ምሥጢር ላልተገለፀላቸው ከሳቴ
ኀቡዓት ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 14፥8
9ኛ በእርሱ የሚገባ ሁሉ ይድን ዘንድ በር ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ
ምዕራፍ 10፥8
10ኛ ጣፋጪ የወይን ግንድ ሆኖ ተገለጠ ዩሐ.ወ ምዕራፍ 15፥1
በሐዲስ ተፈጥሮ ይፈጥረን ዘንድ ፍጡር ስጋን ለበሰ
በአምሣያው ሁለተኛ ይወልደን ዘንድ በአምሳያችን ተወለደ ስለ
ሐጢያታችንም ከጎለጎታ እስከ ቀራንዩ አደባባይ የተንገላታው
መከራ፣ ጨርቅ መታጠቁ መስቀል መሸከሙ የአይሁዳውያንን
ስድብ መታገሱ አይኑን ሸፍነው ሲዘብቱበት መታገሱ ሁሉ እኛን
ነፃ ለማውጣት ነው እስኪ ለአብነት እነዚህን ጥቅሶች
እንመልከት፦
ቆላሲስ 1፥19-20 እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥
በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም
በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።
ማርቆስ 15፥29 የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት
ነበርና። ዋ፥ ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም
የምትሠራ፥
30 ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን አሉ።
ዕብ 12፥1-2 እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ
ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም
የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና
ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ
በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ
በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።
በመጨረሻም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ
ሆኖ “አምላኬ አምላኬ ስለምን ተውከኝ” ባለው ጊዜ ዲያቢሎስ
ሩቅ ብእሲ(ሰው) መስሎት በሌሎች እንደለመደ ነፍሱን ከስጋው
ለይቶ ስጋውን በመቃብር ነፍሱን በሲኦል ሊቆራኝ ቀረበ፡፡በዚህ
ጊዜ ምስጢረ መለኮቱን ብልጭ ቢያደርግበት መላእክት
በመስቀሉ ዙርያ ወድቀው ክርስቶስን ሲያመሰግኑት አይቶ ፈራ
ደነገጠ ጌታም በነፋስ አውታር በእሳት ዛንጅር አሰረው፡፡በዚህ
ጊዜ ሰው ሆኖ ስጋ ለብሶ ድል ነሳው። ነፍሳትን ከእጁ ማረከ
እንደ ሃጢአተኛ በመስቀል ተሰቅሎ ያለሃጢአት ሞቶ
የዲያቢሎስን ምርኮ በዝብዞ ነፃ አወጣ ትንሣኤውን ለማየት
ያበቃን ዘንድ መልካም ፍቃዱ አይለየን አሜን።
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ይቅር ባይነት
የእናታችን የድንግል ማርያም አማላጂነት የቅዱሳን ፀሎት
የመልዐክት ፈጣን ተራዳኢነት ከምናምነው ጋር ይሁንልን አሜን
Posted by wendye ze tewahdo
@Tewahdo_Haymanote
@Tewahdo_Haymanote
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለዘማሪ ትዝታው ሳሙኤል የተሰጠ ምላሽ
@Konobyos
በዲ/ን ቴዎድሮስ ዘለቀ
👉ፋሲካ ማለት ምን ማለት ነው?
👉ድንግል ማርያም የአዳም ፋሲካው ለምን ተባለች?
👉የአዳም ደስታው ድንግል ማርያም
👉 መገዛትና ማምለክ ያለው ልዩነት
ሌሎች ምላሾችን ለማግኘት
@Konobyos
@And_Haymanot
@Konobyos
በዲ/ን ቴዎድሮስ ዘለቀ
👉ፋሲካ ማለት ምን ማለት ነው?
👉ድንግል ማርያም የአዳም ፋሲካው ለምን ተባለች?
👉የአዳም ደስታው ድንግል ማርያም
👉 መገዛትና ማምለክ ያለው ልዩነት
ሌሎች ምላሾችን ለማግኘት
@Konobyos
@And_Haymanot
"ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ "1 ጴጥ 3:16
መምህር ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ቤተክርስቲያንን እናድሳለን ብለው ወገባቸውን ታጥቀው ከተነሱ ሰዎች ለሚነሱ የማደናገርያ ጥያቄዎች ከሰጡት አርኪ መልስ በጥቂቱ
@Tewahdo_Haymanote
ጥያቄ
ከዚህም በኋላ እርሱም ፀሐየ ጽድቅ ጌታችን እግዚእነ እየሱስ ክርስቶስ እመቤታችንን እግዝእትነ ማርያም በግዜ ሞቷ ከመከራ ወደ ዕረፍት ከኀዘን ወደ ትፍሥሕት ትሔጂ ዘንድ ዘንድ ሙቺ አላት እርሷም እግዝእትነ ማርያም "ልጄ ሆይ ወዳጄ ሆይ አንተን ወልጄ የአንተ እናት ሆኜ እኔ እንዴት ልሙት? " አለችው በሚለው አነጋገር ውስጥ የጌታ ከተባለው ንግግር ይልቅ የማርያም የተባለው ምላሽ በመጽሐፍ ቅዱስ የምናውቃት የጌታ እናት ማርያም ምላሽ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም ጌታ ተናገረ ለተባለው እርሷ በሰጠችው ምላሽ ይህን ኃላፊና ጠፊ ዓለም ከወዲያኛው ዘለአለማዊ ዓለም አስበልጣለች። ይህ ደግሞ የጌታ የሆኑ ሰዎች የማይመኙት ነው። ቅዱሳን የሚመጣውን ዓለም የሚናፍቁ እንጂ በዚህ ላይ ተስፋቸውን የሚጥሉ አይደሉም ሐዋርያው ጳውሎስ በዚህ አለም እያገለገለ ልሄድ ከክርስቶስ ጋር መኖር እናፍቃለው ከሁሉ ይልቅ እጅግ የሚሻል ነውና እንዲል
መልስ
እመቤታችን ሞትን መፍረቷ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጫል ጳውሎስ እንኳን ልሔድ እሻለው ብሏል የሚለው ጥያቄ ፈገግ ቢያሰኝም የድንግል ማርያምን ጠባይ ከሌሎች ሕይወት አንጻር justify ማድረግ መጀመሩ ግን በጣም ጥሩ ነው ጳውሎስ ሞትን ስላልፈራ እርሷም አትፈራም ያሉ ሰዎች ጳውሎስ እስጀሦስተኛ ሰማይመነጠቁን እያወቁ እርሷ አረገች ሲባል እደእብድ ሲያደርጋቸው ይታያል ።
ወደጉዳዪ ስንመጣ ሞትን መፍራትዋ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጫል የቅዱሳን ጠባይ አይደለም ላሉት !!
ከመሞቱ በፊት ስለፈራው የሞትን ጽዋ ከእኔ ውሰድልኝ ብሎ ስለተጨነቀው ጌታ ልናስታውሳቸው እንወዳለን ሉቃ 22:42 "በፍርሃትም ሲጣጣር አጽንቶ ይጸልይ ነበር ወዙም በምድር ላይ እንደሚወርድ እንደደም ነጠብጣብ ነበር "ሉቃ 22:44
"ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው "ሉቃ 22:43 የሚለውን ቃልስ ምን ሊሉት ነው? ክብር ይግባውና ጌታችን ሞትን የፈራው ከቅዱሳኑ አንሶ ነውን?? ኃላፊ ጠፊ የሆነውን አለም ከዘላለማዊ ሕይወት አስበልጦ ነውን ? በአጭሩ አይደለም። ለምን እንደፈራ እራሱ ተናግሯል " ስጋ ደካማ ነው"
ማቴ 26:41 ጌታ የፈራው በአምላክነቱ ሳይሆን በለበሰው ስጋ ነው። ሰው ሆኖ ሞትን መፍራት ከመንፈሳዊ ሕይወት ጉድለት ሳይሆን ከተፈጥሮ ነው።መለኮት የተዋሐደውን ሥጋ ለብሶ ከፈራ መለኮትነት የሌላት ድንግል ማርያም ብትፈራ ምን ያስደንቃል ።ጳውሎስስ " እናፍቃለው " አለ እንጂ አልፈራም አላለም የሞትን ፍርሃት አሸንፎ ሰማዕት ሆነጂ ፈርቷል " ብዙ ግዜ በመንገድ ሄድሁ በወንዝ ፍርሃት በወንበዴዎች ፍርሃት በወገኔ በኩል ፍርሃት በአሕዛብ በኩል ፍርሃት በከተማ ፍርሃት በምድረ በዳ ፍርሃት በባሕር ፍርሃት በውሸተኞች ወንድሞች በኩል ፍርሃት ነበረብኝ "2 ቆሮ 11:26 "እኔም በድካምና በፍርሃት በመንቀጥቀጥም በእናተ ዘንድ ነበርሁ "1 ቂሮ 2:3 "በቅጥሩም ባለ መስኮት በቅርጫት አወረዱኝና ከእጁ አመለጥኩ "2 ቆሮ 11:33 በቅርጫት ያመለጠው አለም በልጦበት ነበርን?? አይደለም ።ስለዚህ ሞትን መፍራት የተፈጥሮ የማይለመድ ነገርም ነው
ጥያቄ
ማርያም ከ3 አመቷ ጀምሮበስእለት ለቤተክርስቲያን እንደተጠች ይነገራል ።እንኳን በብሉይ ጊዜ በአዲስ ኪዳንእንኳ ሴቶች ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብተው እንደአገልጋይ ማደግ አይችሉም ።
፨ ከአጭሩ እንጀምር መቅደስ የሚባለው በብሉይ ኪዳን ሌዋውያን ብቻ ይቀርቡበት የነበረው ከመገናኛው ድንኳን እስከ ቅድስተ ቅዱሳኑ ድረስ ያለው ክፍል ነው በሐዲስ ኪዳንም ቅኔ ማኅሌት ቅድስትና መቅደስ ተብለው በሦስት ይከፈላሉ ።ስለዚህ ለፈለጉት ድምዳሜ እንዲያመች የሚደረግ የውሸት መነሻ ፈጥረው መጀመር የለባቸውም ።በሐዲስ ኪዳን ሴቶች ቤቶች ቤተመቅደስ ገብተው ማገልገል አይችሉም ከሚለው ተናጋሪው አገልግሎትን የተረዳበትን ጠባብ መንገድ የሚያሳይ ሲሆን በጸሎት በጾም እየተጉ በቅዳሴ ጊዜ ተሰጥኦ መመለስ ተዘጋጅቶ ሥጋ ወደሙን መቀበል ራሱም አገልግሎት ነው ።
"የመታጠብያውን ናስና መቀመጫውንም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ከሚያገለግሉ ከሴቶች መስተዋት ከናስ አደረገ " ዘጸ 38:8 "ኤሊም አረጅግ አረጀ ልጆቹም በእስራኤል ሁሉ ላይ ያደረጉትን ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ደጅ ከሚያገለግሉት ሴቶች ጋር እንደተኙ ሰማ " 1ሳሙ2:22 የሚሉ ጥቅሶች በኦሪትም መጠኑ ያነሰ ካልሆነ በቀር በቤተ መቅደስ አገልግሎት እንደነበራቸው ያስረዳል " እርሷም ሰማንያ አራት ዓመተረ ያህል መበለት ሆና በጣም አርጅታ ነበር በጾምና በፀሎትም ሌሊትና ቀን እያገለገለች ከመቅደስ አትለይም ነበር " ሉቃ 2:37 የሚለው ስለ ሀና ወለተ ፋኑኤል የተነገረው ሌሎችም ሴቶች እንደሷ መኖራቸው እንደማያሰደንቅ ያሳያል ።የነብዩ ሳሙኤልን የሀናን ሚና ከድንግል ማርያም አስበልጦ ለሚያይ ካልሆነ በቀር የእርሷ በቤተ መቅደስ ማደግ አከራካሪ አይሆንም ኦርቶዶክስ ነን እያሉ scripture alone ( መጽሐፍ ቅዱስ ላይ በተፃፈው ብቻ) የሚለውን የሉተር ትምህርት መነሻ ስላደረጉ እንጂ ድንግሊቱ በቤተ መቅደስ ማደጓም ሆነ ሌሎች ታሪኮችን የሚያሳዩ በቂ መዛግብት አሉ ።እርሱን እናቆየው
ጥያቄ
ክርስቶስ ከሙታንመካከል ሲነሳና እንዲሁም ሲያርግ መግነዙን እዛው መቃብር ነበር የተወው ማርያም ግን ስታርግ መግነዟን ይዛ ነበር ለምንድነው?? ለቶማስ ልትሰጠው ነወ ከሚለው ሌላ የተሻለ መልስ አላችሁ
መልስ
እመቤታችን ለቶማስ ልትሰጠው ሳይሆን መታጠቅያዋ ስለሆነ ነው ከነ መታጠቅያዋ ስለተነጠቀች ነው (Ascention በራስ ወደላይ መውጣት ሲሆን Assumption መወሰድ መነጠቅ ነው ።)
ለቶማስ መሥጠቷ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው ኤልያስ ሲያርግ መጎናፀፍያውን ትቶለት ሄዷል ለኤልሳ በዚህም መጎናፀፍያ ባሕር ከፍሎበታል ።2 ነገ 2:12
የእርሷ ልብስ ምን ያደርጋል? ቢሉ ከላይ እነሱ በሰጡን ፎርሙላ ተጠቅመን " እግዚአብሔርም በጳውሎስ እጅ የሚያስገርም ተአምራት ያደርግ ነበር ስለዚህም ከአካሉ ጨርቅ ወይም ልብስ ወደ ድውዮች ይወስዱ ነበር ደዌያቸውም ይለቃቸው ነበር ክፉዎችም መናፍስት ይወጡ ነበር ።" ሐዋ 19: 22 ። ይህን ያሰነበበ የእመቤታችን ልብስ ምን እንደሚያደርግ አየይጠፋውም።ጌታ መግነዙን የተወው ትንሣኤውን የማያምኑ ሰዎች አውሬ በላው ሌባ ሰረቀው ብለው ያሶሩትን ወሬ ከንቱ ለማድረግ ነው አውሬ መግነዝ ፈቶ አይበላም ሌባም ውድ በፍታ ትቶ ሥጋ ብቻ አይሰርቅም በዚህ ጉዳይ የዲያቆን ኅብረት የሺጥላን "መግነዙን ትቶ ለምን ተነሣ? " የሚል ትምህርት google አድርጎ መመልከት ይቻላል ይህ መግነዝዋ ነው carbon dating አርኪዮሎጂስቶችም ለሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘመኑን አረጋግጠው የምስክር ወረቀት ሰጥተዋታል
ጥያቄ
ነገረ ማርያም ላይ ነፍሳት እንዲድኑ አንቺ ሙቺ ሲላት እንኳን አንዴ ሰባት ጊዜም ቢሆን ልሙት አለችው በምልጃዋ ሲገርመን እንዴት በሞቷ ልታድን ትችላለች??
መልስ
ሰባት ጊዜ ልሙት ማለቷ በምልጃዋ እንጂ በሞቷ ታድናለች
መምህር ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ቤተክርስቲያንን እናድሳለን ብለው ወገባቸውን ታጥቀው ከተነሱ ሰዎች ለሚነሱ የማደናገርያ ጥያቄዎች ከሰጡት አርኪ መልስ በጥቂቱ
@Tewahdo_Haymanote
ጥያቄ
ከዚህም በኋላ እርሱም ፀሐየ ጽድቅ ጌታችን እግዚእነ እየሱስ ክርስቶስ እመቤታችንን እግዝእትነ ማርያም በግዜ ሞቷ ከመከራ ወደ ዕረፍት ከኀዘን ወደ ትፍሥሕት ትሔጂ ዘንድ ዘንድ ሙቺ አላት እርሷም እግዝእትነ ማርያም "ልጄ ሆይ ወዳጄ ሆይ አንተን ወልጄ የአንተ እናት ሆኜ እኔ እንዴት ልሙት? " አለችው በሚለው አነጋገር ውስጥ የጌታ ከተባለው ንግግር ይልቅ የማርያም የተባለው ምላሽ በመጽሐፍ ቅዱስ የምናውቃት የጌታ እናት ማርያም ምላሽ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም ጌታ ተናገረ ለተባለው እርሷ በሰጠችው ምላሽ ይህን ኃላፊና ጠፊ ዓለም ከወዲያኛው ዘለአለማዊ ዓለም አስበልጣለች። ይህ ደግሞ የጌታ የሆኑ ሰዎች የማይመኙት ነው። ቅዱሳን የሚመጣውን ዓለም የሚናፍቁ እንጂ በዚህ ላይ ተስፋቸውን የሚጥሉ አይደሉም ሐዋርያው ጳውሎስ በዚህ አለም እያገለገለ ልሄድ ከክርስቶስ ጋር መኖር እናፍቃለው ከሁሉ ይልቅ እጅግ የሚሻል ነውና እንዲል
መልስ
እመቤታችን ሞትን መፍረቷ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጫል ጳውሎስ እንኳን ልሔድ እሻለው ብሏል የሚለው ጥያቄ ፈገግ ቢያሰኝም የድንግል ማርያምን ጠባይ ከሌሎች ሕይወት አንጻር justify ማድረግ መጀመሩ ግን በጣም ጥሩ ነው ጳውሎስ ሞትን ስላልፈራ እርሷም አትፈራም ያሉ ሰዎች ጳውሎስ እስጀሦስተኛ ሰማይመነጠቁን እያወቁ እርሷ አረገች ሲባል እደእብድ ሲያደርጋቸው ይታያል ።
ወደጉዳዪ ስንመጣ ሞትን መፍራትዋ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጫል የቅዱሳን ጠባይ አይደለም ላሉት !!
ከመሞቱ በፊት ስለፈራው የሞትን ጽዋ ከእኔ ውሰድልኝ ብሎ ስለተጨነቀው ጌታ ልናስታውሳቸው እንወዳለን ሉቃ 22:42 "በፍርሃትም ሲጣጣር አጽንቶ ይጸልይ ነበር ወዙም በምድር ላይ እንደሚወርድ እንደደም ነጠብጣብ ነበር "ሉቃ 22:44
"ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው "ሉቃ 22:43 የሚለውን ቃልስ ምን ሊሉት ነው? ክብር ይግባውና ጌታችን ሞትን የፈራው ከቅዱሳኑ አንሶ ነውን?? ኃላፊ ጠፊ የሆነውን አለም ከዘላለማዊ ሕይወት አስበልጦ ነውን ? በአጭሩ አይደለም። ለምን እንደፈራ እራሱ ተናግሯል " ስጋ ደካማ ነው"
ማቴ 26:41 ጌታ የፈራው በአምላክነቱ ሳይሆን በለበሰው ስጋ ነው። ሰው ሆኖ ሞትን መፍራት ከመንፈሳዊ ሕይወት ጉድለት ሳይሆን ከተፈጥሮ ነው።መለኮት የተዋሐደውን ሥጋ ለብሶ ከፈራ መለኮትነት የሌላት ድንግል ማርያም ብትፈራ ምን ያስደንቃል ።ጳውሎስስ " እናፍቃለው " አለ እንጂ አልፈራም አላለም የሞትን ፍርሃት አሸንፎ ሰማዕት ሆነጂ ፈርቷል " ብዙ ግዜ በመንገድ ሄድሁ በወንዝ ፍርሃት በወንበዴዎች ፍርሃት በወገኔ በኩል ፍርሃት በአሕዛብ በኩል ፍርሃት በከተማ ፍርሃት በምድረ በዳ ፍርሃት በባሕር ፍርሃት በውሸተኞች ወንድሞች በኩል ፍርሃት ነበረብኝ "2 ቆሮ 11:26 "እኔም በድካምና በፍርሃት በመንቀጥቀጥም በእናተ ዘንድ ነበርሁ "1 ቂሮ 2:3 "በቅጥሩም ባለ መስኮት በቅርጫት አወረዱኝና ከእጁ አመለጥኩ "2 ቆሮ 11:33 በቅርጫት ያመለጠው አለም በልጦበት ነበርን?? አይደለም ።ስለዚህ ሞትን መፍራት የተፈጥሮ የማይለመድ ነገርም ነው
ጥያቄ
ማርያም ከ3 አመቷ ጀምሮበስእለት ለቤተክርስቲያን እንደተጠች ይነገራል ።እንኳን በብሉይ ጊዜ በአዲስ ኪዳንእንኳ ሴቶች ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብተው እንደአገልጋይ ማደግ አይችሉም ።
፨ ከአጭሩ እንጀምር መቅደስ የሚባለው በብሉይ ኪዳን ሌዋውያን ብቻ ይቀርቡበት የነበረው ከመገናኛው ድንኳን እስከ ቅድስተ ቅዱሳኑ ድረስ ያለው ክፍል ነው በሐዲስ ኪዳንም ቅኔ ማኅሌት ቅድስትና መቅደስ ተብለው በሦስት ይከፈላሉ ።ስለዚህ ለፈለጉት ድምዳሜ እንዲያመች የሚደረግ የውሸት መነሻ ፈጥረው መጀመር የለባቸውም ።በሐዲስ ኪዳን ሴቶች ቤቶች ቤተመቅደስ ገብተው ማገልገል አይችሉም ከሚለው ተናጋሪው አገልግሎትን የተረዳበትን ጠባብ መንገድ የሚያሳይ ሲሆን በጸሎት በጾም እየተጉ በቅዳሴ ጊዜ ተሰጥኦ መመለስ ተዘጋጅቶ ሥጋ ወደሙን መቀበል ራሱም አገልግሎት ነው ።
"የመታጠብያውን ናስና መቀመጫውንም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ከሚያገለግሉ ከሴቶች መስተዋት ከናስ አደረገ " ዘጸ 38:8 "ኤሊም አረጅግ አረጀ ልጆቹም በእስራኤል ሁሉ ላይ ያደረጉትን ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ደጅ ከሚያገለግሉት ሴቶች ጋር እንደተኙ ሰማ " 1ሳሙ2:22 የሚሉ ጥቅሶች በኦሪትም መጠኑ ያነሰ ካልሆነ በቀር በቤተ መቅደስ አገልግሎት እንደነበራቸው ያስረዳል " እርሷም ሰማንያ አራት ዓመተረ ያህል መበለት ሆና በጣም አርጅታ ነበር በጾምና በፀሎትም ሌሊትና ቀን እያገለገለች ከመቅደስ አትለይም ነበር " ሉቃ 2:37 የሚለው ስለ ሀና ወለተ ፋኑኤል የተነገረው ሌሎችም ሴቶች እንደሷ መኖራቸው እንደማያሰደንቅ ያሳያል ።የነብዩ ሳሙኤልን የሀናን ሚና ከድንግል ማርያም አስበልጦ ለሚያይ ካልሆነ በቀር የእርሷ በቤተ መቅደስ ማደግ አከራካሪ አይሆንም ኦርቶዶክስ ነን እያሉ scripture alone ( መጽሐፍ ቅዱስ ላይ በተፃፈው ብቻ) የሚለውን የሉተር ትምህርት መነሻ ስላደረጉ እንጂ ድንግሊቱ በቤተ መቅደስ ማደጓም ሆነ ሌሎች ታሪኮችን የሚያሳዩ በቂ መዛግብት አሉ ።እርሱን እናቆየው
ጥያቄ
ክርስቶስ ከሙታንመካከል ሲነሳና እንዲሁም ሲያርግ መግነዙን እዛው መቃብር ነበር የተወው ማርያም ግን ስታርግ መግነዟን ይዛ ነበር ለምንድነው?? ለቶማስ ልትሰጠው ነወ ከሚለው ሌላ የተሻለ መልስ አላችሁ
መልስ
እመቤታችን ለቶማስ ልትሰጠው ሳይሆን መታጠቅያዋ ስለሆነ ነው ከነ መታጠቅያዋ ስለተነጠቀች ነው (Ascention በራስ ወደላይ መውጣት ሲሆን Assumption መወሰድ መነጠቅ ነው ።)
ለቶማስ መሥጠቷ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው ኤልያስ ሲያርግ መጎናፀፍያውን ትቶለት ሄዷል ለኤልሳ በዚህም መጎናፀፍያ ባሕር ከፍሎበታል ።2 ነገ 2:12
የእርሷ ልብስ ምን ያደርጋል? ቢሉ ከላይ እነሱ በሰጡን ፎርሙላ ተጠቅመን " እግዚአብሔርም በጳውሎስ እጅ የሚያስገርም ተአምራት ያደርግ ነበር ስለዚህም ከአካሉ ጨርቅ ወይም ልብስ ወደ ድውዮች ይወስዱ ነበር ደዌያቸውም ይለቃቸው ነበር ክፉዎችም መናፍስት ይወጡ ነበር ።" ሐዋ 19: 22 ። ይህን ያሰነበበ የእመቤታችን ልብስ ምን እንደሚያደርግ አየይጠፋውም።ጌታ መግነዙን የተወው ትንሣኤውን የማያምኑ ሰዎች አውሬ በላው ሌባ ሰረቀው ብለው ያሶሩትን ወሬ ከንቱ ለማድረግ ነው አውሬ መግነዝ ፈቶ አይበላም ሌባም ውድ በፍታ ትቶ ሥጋ ብቻ አይሰርቅም በዚህ ጉዳይ የዲያቆን ኅብረት የሺጥላን "መግነዙን ትቶ ለምን ተነሣ? " የሚል ትምህርት google አድርጎ መመልከት ይቻላል ይህ መግነዝዋ ነው carbon dating አርኪዮሎጂስቶችም ለሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘመኑን አረጋግጠው የምስክር ወረቀት ሰጥተዋታል
ጥያቄ
ነገረ ማርያም ላይ ነፍሳት እንዲድኑ አንቺ ሙቺ ሲላት እንኳን አንዴ ሰባት ጊዜም ቢሆን ልሙት አለችው በምልጃዋ ሲገርመን እንዴት በሞቷ ልታድን ትችላለች??
መልስ
ሰባት ጊዜ ልሙት ማለቷ በምልጃዋ እንጂ በሞቷ ታድናለች
? ለሚለው ሞትዋን የምልጃእጅ መንሻ አድርጋ ነው ያማለደችው እኛ እንዲህ ካደረክልን ብለን የምንሳለው ስእለት አይነትይህ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው " አሁን ይህን ኃጥያታቸው ይቅር በላቸው ያለዚያ ግን ከጻፍከው መፅሐፍህ እባክህ ደምስሰኝ "ዘፀ 32:32 እመቤታችን ከተቀስናቸው ቅዱሳን ሁሉ ብትበልጥ እንጂ አታንስምና አምነን እንቀበላለን!!
⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇
👉@Tewahdo_Haymanote👈
👉@Tewahdo_Haymanote👈
⬆⬆⬆⬆⬆⬆⬆⬆
⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇
👉@Tewahdo_Haymanote👈
👉@Tewahdo_Haymanote👈
⬆⬆⬆⬆⬆⬆⬆⬆
ተዋህዶ ሃይማኖቴ via @like
የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል! መዝ 33(34)÷7
መላዕክት እጅ እግር የላቸው በእግዚአብሔር ሀምሳል ያልተፈጠሩ ረቂቃን መናፍስት ናቸው!ታድያ ማልአኩ በእግዚአብሔር ፊት #የምቆመው ማለቱ ለምን ይሆን?እኛስ ለምልጃ ብለን እናምናለን መዝ 105(106)÷23
እንኳን ለመልዐክት አለቃ አብሳሪ ትስብዕት ቅዱስ ገብርኤል መታሰቢያ እለት አደረሳችሁ!
@Tewahdo_Haymanote
መላዕክት እጅ እግር የላቸው በእግዚአብሔር ሀምሳል ያልተፈጠሩ ረቂቃን መናፍስት ናቸው!ታድያ ማልአኩ በእግዚአብሔር ፊት #የምቆመው ማለቱ ለምን ይሆን?እኛስ ለምልጃ ብለን እናምናለን መዝ 105(106)÷23
እንኳን ለመልዐክት አለቃ አብሳሪ ትስብዕት ቅዱስ ገብርኤል መታሰቢያ እለት አደረሳችሁ!
@Tewahdo_Haymanote
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
የኦርቶዶክሳዊ እና የፕሮቴስታንታዊ
የመዳን ትምህርት ልዩነት ላይ
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ
ውይይት…ሰው ሲያምን ‹‹ይድናል››
ወይስ ‹‹ድኗል››ይባላል? ክፍል 01/ስለ ነገረ እምነት/ July 16, 2014 at 3:57am የዚህ ጽሁፍ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች በየመንገዱና በየቤቱ በየመስሪያ ቤቱ እና በየትምህረት ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚነሱት የፕሮቴስታንት ጥያቄዎች ቀድመው በማወቅ መልስ ለመስጠት እንዲችሉ ማድረግ ነው፡፡ የጽሁፉ መነሻ የሶሪያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የማስተማር መንገድ ሲሆን በውርስ ትርጉም አቀራረብ ለእኛ እንዲስማማ አድርጌ ለማቅረብ ሞክሪያለው
@Tewahdo_Haymanote
ሃና፡-ፓስተር እንዴት አለህ... ና ተቀመጥ መቼም ሰላም ነህ
ብዬ አስባለው
ፓስተር፡-እኔ በክርስቶስ ቡራኬ በጣሙን
ሰላም ነኝ ጌታ ይመስገን
ሃና፡-ዛሬ ምን እግር ጣለህ በሰላም ነው
ፓስተር፡- ሁሉም በእግዚአብሔር ጸጋ
ጥሩ እሄደ ነው፡፡ ነገር ግን እኔ ዛሬ የመጣሁት ጌታን እንደግል አዳኝ በመቀበል ድነሸ በስሙ በመጠመቅ
የመንፈስ ቅዱስን ቅባት እንድተቀቢ ነው
ሃና፡-እኔ ጌታዬን አምኜ በስሙ
ከተጠምኩ የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ
ከተቀበልኩ በጣም ቆይቻለው ፓስተር፡-ጌታ ይመስገን….. ያ ግን በሕጻንነትሽ የተጠመቅሽው ነው፡፡እሱ በቂ አይደለም፡፡የእግዚአብሔር ልጅ
ለመሆን ደግሞ መጀመሪያ ካመነሽ በኋላ ነው መጠመቅ ያለብሽ በሕጻናነት
እድሜሽ ደግሞ እምነት ሊኖርሽ አይችልም…ጌታን እንደግል
አዳኝ አድርገሽ መቀበል አለብሽ ይሄ ደግሞ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምሮ ነው
ሃና፡-መልካም……ለመነጋገር
እንዲያመቸን ቅደም ተከተል ብናስይዘው
ይሻላል ምክንያቱም አንተ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምሮ ነው እያልክ የምትለውን አሳብ እኔ በግሌ የምትናገረው አሳብ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አለመሆኑን አሳይሃለው
ፓስተር፡- ይቻላል እሺ እንነጋገር
ሃና፡-መጀመሪያ ስለመዳን ትርጋሜ እንስጥ… ፓስተር ለአንተ መዳን ምን ማለት ነው እንዴትስ ነው የሚገኘው?
ፓስተር፡-መዳን ማለት የዘላለም
ሕይወት ማግኘት ማለት ሲሆን..ጌታ
ኢየሱስን እንደግል አዳኝ አድርጎ
የተቀበለ ሁሉ..ባመነ ጊዜ ያገኘዋል ሃና፡-መዳን ማለት የዘላለም
ሕይወት ማግኘት…. መንግስተ ሰማያትን
ለመውረስ መብቃት..መጽደቅ … ማለት
ነው ፡፡በዚህ ልዩነት የለኝንም ግን ፓስተር ሰው ስላመነ ብቻ ድኗል እንላለን ወይስ ከመዳን መንገድ ውስጥ ገብታል…ማለቴ እምነት የመዳን መንገድ ነው ወይስ የመጨረሻው የመዳን ማረጋገጫ… በሌላ መልኩ እስቲ እንየው ….ለምሳሌ አንተ ለምን መልዕክት እኔ ጋር መጣህ?
ፓስተር፡-ጌታን እንደግል አዳኝ አድርገሽ አምነሽ እንድትድኚ ነዋ
ሃና፡- አንተስ ፓስተር ድነኋል?
ፓስተር፡-ሃሌ ሉያ ጌታ ይመስገን እኔ
ድኛለው
ሃና፡- እንዴት አድረገህ?
ፓስተር፡ይሄ ይጠየቃል…ጌታን እንደግል አዳኝ አድርጌ በማንኩ ቀን ጊዜ እና ሰዓት ነዋ
ሃና፡-አንዱ ልዩነታችን ከዚህ ይጀምራል… መጽሐፍ ቅዱስ አንተ ከምትለው አሳብ የተለየ ነው
ፓስተር፡- እንዴት? ..እስቲ አስረጂኝ ሃና፡- መልካም..ይሔውልህ
መጽሐፍ ቅዱስ…ሰው ሲያምን ዳነ አይልም…
ፓስተር፡ታዲያ ምንድነው የሚለው?
ሃና፡- ይድናል ነው የሚለው
ፓስተር- ታዲያ ‹‹ዳነ›› በሚለውና
‹‹በይድናል›› መካከል ምንድነው ልዩነቱ?
ሃና፡-‹‹ዳነ›› ማለት የተጠናቀቀ ነገርን
ሲያመለክት ‹‹ይድናል›› ግን ሂደትን
ይወክላል በመሆኑም መዳን በእምነት
ቅጽበት ሳይሆን በሂደት የሚገኝ እንደሆነ
ያረጋግጣል ለማንኛውም ጥቅሶችን እንያቸው….
ፓስተር ፡- መልካም ይቻላል..ሃሌ ሉያ
ሃና፡- ‹‹ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥
ያላመነ ግን ይፈረድበታል።››በማር16፡
16 ጌታ ‹‹ይድናል›› ነው ያለው ‹‹ድናል›› አላለም… በሐዋርያት
ዘመን ወደ ክርስትና እምነት የሚገቡትን ሰዎች እንዲህ ነው መጽሐፍ
ቅዱስ የሚገልጠው ‹‹ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር››ነው የሚለው ሐዋ2፡47 ‹‹የሚድኑትን›› ነው የሚለው
‹‹‹የዳኑት›› አይልም
ፓስታር፡- የዳኑትን ነው የሚለው የእኔ
መጽሐፍ ቅዱስ
ሃና፡-ፓስተር አስጨርሰኝ..የእኔ መጽሐፍ
ቅዱስ ነው ያልከው? ፓስተር፡- አዎ
ሃና፡-ፓስተር ሲጀመር መጽሐፍ ቅዱስ
ያንተ አይደለም
ፓስተር፡-ማለት የፈለኩትን አልገባሽም
ሃና ፡-አሁን እኔ ልናገር ኋላ ታስረዳኛለህ….. ጊዜ አለን… በደንብ በሁሉም ነገር ላይ እንነጋገራለን…ምንም
የምናስቀረው ነገር አይኖርም …ዋናው
ትልቁ ነገር አንተ በእጅ ያለውን መጽሐፍ
ቅዱስ ነው…‹‹የእኔ›› እንዳልከው..ብዙ
‹‹የእኔ›› የሚባሉ ‹‹የግለሰቦች
ትርጓሜ›› የአዛነፏቸው ብዙ አይነት መጽሐፍ ቅዱሳት ተፈጥረዋል..
በእርግጠኝነት አንተ የያዝከው…
በ1927 የታተመውን GOOD NEWS BIBLE ነው አይደል
ፓስተር ፡- አዎ
ሃና - አንተ የያዝከው GOOD NEWS BIBLE were being saved >> እና
አዲሱ ዓለም አቀፍ ትርጋሜ/ New
International Version/
‹‹ who were being saved›› ቢልም
በአስራ 16ኛው ክፍለ ዘመን
የታተመውን የመጀመሪያውን ጥንታዊውን ‹‹KING JAMES
VERSION ››ብናይ እንዲህ ነው
የሚለው ‹‹ should be saved ››
ሌላም ልጨምር ሐዋርያው ቅ/ጳውሎስ
‹‹የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥
ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።››1ኛ ቆሮ 1፡18 ለእኛ ‹‹ለምንድን›› ነው ብሎ የገለጠው
‹‹ለዳንን›› አላለም በዚህ ጥቅስ ቅዱስ
ጳውሎስ ራሱን ከሚድን እንጂ ከዳነ
ወገን አድርጎ አለመግለጡን ያሳውቃል
የሚገርመው ልክ እንደቅድሙ የመጀመሪያውን‹‹KING JAMES
VERSION ››ብናይ እንዲህ ነው
የሚለው ‹‹ Who are saved›› ነገር ግን አንተ የያዝከው በ1927 የታተመውን
GOOD NEWS BIBLE ‹‹Who are
being saved›› ሲለው New International Version
ላይም በድጋሚ ‹‹who are being saved ›› ብሎ ቀይሮታል አየህ ፓስተር የእናንተ የፕሮቴስታንቱ ዓለም መጽሐፍ ቅዱስን በአዲስ ትርጋሜ ስም ለአስተምሮታችሁ ደጋፊ እንዲሆን እየበረዛችሁት ነው
ፓስተር፡-ጌታ ይገስጽሽ…. እኛ እንደዚህ
አይደለም ያደረግነው…..ሰው
እንዲረዳው በቀላል ቋንቋ ነው ትርጋሜ
የሰጠነው…. ለጌታ ክብር ይሁን
ሃና፡- መልካም ….ቀላል ትርጋሜ ማለት ‹‹ይድናል›› የሚለውን ‹‹ድናል››
በማለት በመቀየር ነው ?አየህ መጽሐፍ
ቅዱስ ሰው ሲያምን ይድናል ማለቱ
ለመዳን እምነት መጀመሪያ እንጂ
መደምደሚያ አለመሆኑን ሰው የሚድነው በሂደት እንጂ በቅጽበት ባመነ ጊዜ አለመሆኑን ያረጋግጣል…እናንተ
ግን በእምነት ብቻ የመዳን መንገድ
ይገኛል ለማለት እና እምነት የመዳን
ፍጻሜ በማስመሰል..ቅዱስ ቃሉን
‹‹ድኗል›› እያላችሁ ቀይራችሁታል
በዚህ አሳባቹ ሰው ለመዳን ማመን ብቻ በቂ ነው....ቤ/ክ በመዳን አስተዋጽኦ
ማለት….ምስጢራተ ቤ/ክ ለመዳን
ድርሻ አልባ አድርጋችሁታል
ለምሳሌ ቅዱስ ጴጥሮስ በመጀመሪያው
ቀን ስብከቱ << የጌታን ስም የሚጠራም ሁሉ ይድናል።>>የሐዋ 2:21 ነው
ያለው.. ‹‹ድናል›› አይልም…ስለሆነም መዳን ሂደት እንጂ ቅጽበታዊ ድርጊት
አይደለም….
ፓስተር፡-በወኅኒ ቤት ውስጥ ጠባቂው
ለጳውሎስና እና ሲላስ ‹‹እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል?›› ብሎ ለጠየቀው ‹‹በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ›› ሐዋ16፡30 አይደል ያለው
ሃና፡-መልካም ጥሩ ጥያቄ ነው…ነገር ግን ‹‹እመን…..ትድናላችሁ›› ማለት ውጤትን እንጂ ጊዜን ይገልጣል
እንዴ….ለምሳሌ አንተ ልጆችህ መዝናኛ
ው
የመዳን ትምህርት ልዩነት ላይ
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ
ውይይት…ሰው ሲያምን ‹‹ይድናል››
ወይስ ‹‹ድኗል››ይባላል? ክፍል 01/ስለ ነገረ እምነት/ July 16, 2014 at 3:57am የዚህ ጽሁፍ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች በየመንገዱና በየቤቱ በየመስሪያ ቤቱ እና በየትምህረት ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚነሱት የፕሮቴስታንት ጥያቄዎች ቀድመው በማወቅ መልስ ለመስጠት እንዲችሉ ማድረግ ነው፡፡ የጽሁፉ መነሻ የሶሪያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የማስተማር መንገድ ሲሆን በውርስ ትርጉም አቀራረብ ለእኛ እንዲስማማ አድርጌ ለማቅረብ ሞክሪያለው
@Tewahdo_Haymanote
ሃና፡-ፓስተር እንዴት አለህ... ና ተቀመጥ መቼም ሰላም ነህ
ብዬ አስባለው
ፓስተር፡-እኔ በክርስቶስ ቡራኬ በጣሙን
ሰላም ነኝ ጌታ ይመስገን
ሃና፡-ዛሬ ምን እግር ጣለህ በሰላም ነው
ፓስተር፡- ሁሉም በእግዚአብሔር ጸጋ
ጥሩ እሄደ ነው፡፡ ነገር ግን እኔ ዛሬ የመጣሁት ጌታን እንደግል አዳኝ በመቀበል ድነሸ በስሙ በመጠመቅ
የመንፈስ ቅዱስን ቅባት እንድተቀቢ ነው
ሃና፡-እኔ ጌታዬን አምኜ በስሙ
ከተጠምኩ የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ
ከተቀበልኩ በጣም ቆይቻለው ፓስተር፡-ጌታ ይመስገን….. ያ ግን በሕጻንነትሽ የተጠመቅሽው ነው፡፡እሱ በቂ አይደለም፡፡የእግዚአብሔር ልጅ
ለመሆን ደግሞ መጀመሪያ ካመነሽ በኋላ ነው መጠመቅ ያለብሽ በሕጻናነት
እድሜሽ ደግሞ እምነት ሊኖርሽ አይችልም…ጌታን እንደግል
አዳኝ አድርገሽ መቀበል አለብሽ ይሄ ደግሞ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምሮ ነው
ሃና፡-መልካም……ለመነጋገር
እንዲያመቸን ቅደም ተከተል ብናስይዘው
ይሻላል ምክንያቱም አንተ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምሮ ነው እያልክ የምትለውን አሳብ እኔ በግሌ የምትናገረው አሳብ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አለመሆኑን አሳይሃለው
ፓስተር፡- ይቻላል እሺ እንነጋገር
ሃና፡-መጀመሪያ ስለመዳን ትርጋሜ እንስጥ… ፓስተር ለአንተ መዳን ምን ማለት ነው እንዴትስ ነው የሚገኘው?
ፓስተር፡-መዳን ማለት የዘላለም
ሕይወት ማግኘት ማለት ሲሆን..ጌታ
ኢየሱስን እንደግል አዳኝ አድርጎ
የተቀበለ ሁሉ..ባመነ ጊዜ ያገኘዋል ሃና፡-መዳን ማለት የዘላለም
ሕይወት ማግኘት…. መንግስተ ሰማያትን
ለመውረስ መብቃት..መጽደቅ … ማለት
ነው ፡፡በዚህ ልዩነት የለኝንም ግን ፓስተር ሰው ስላመነ ብቻ ድኗል እንላለን ወይስ ከመዳን መንገድ ውስጥ ገብታል…ማለቴ እምነት የመዳን መንገድ ነው ወይስ የመጨረሻው የመዳን ማረጋገጫ… በሌላ መልኩ እስቲ እንየው ….ለምሳሌ አንተ ለምን መልዕክት እኔ ጋር መጣህ?
ፓስተር፡-ጌታን እንደግል አዳኝ አድርገሽ አምነሽ እንድትድኚ ነዋ
ሃና፡- አንተስ ፓስተር ድነኋል?
ፓስተር፡-ሃሌ ሉያ ጌታ ይመስገን እኔ
ድኛለው
ሃና፡- እንዴት አድረገህ?
ፓስተር፡ይሄ ይጠየቃል…ጌታን እንደግል አዳኝ አድርጌ በማንኩ ቀን ጊዜ እና ሰዓት ነዋ
ሃና፡-አንዱ ልዩነታችን ከዚህ ይጀምራል… መጽሐፍ ቅዱስ አንተ ከምትለው አሳብ የተለየ ነው
ፓስተር፡- እንዴት? ..እስቲ አስረጂኝ ሃና፡- መልካም..ይሔውልህ
መጽሐፍ ቅዱስ…ሰው ሲያምን ዳነ አይልም…
ፓስተር፡ታዲያ ምንድነው የሚለው?
ሃና፡- ይድናል ነው የሚለው
ፓስተር- ታዲያ ‹‹ዳነ›› በሚለውና
‹‹በይድናል›› መካከል ምንድነው ልዩነቱ?
ሃና፡-‹‹ዳነ›› ማለት የተጠናቀቀ ነገርን
ሲያመለክት ‹‹ይድናል›› ግን ሂደትን
ይወክላል በመሆኑም መዳን በእምነት
ቅጽበት ሳይሆን በሂደት የሚገኝ እንደሆነ
ያረጋግጣል ለማንኛውም ጥቅሶችን እንያቸው….
ፓስተር ፡- መልካም ይቻላል..ሃሌ ሉያ
ሃና፡- ‹‹ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥
ያላመነ ግን ይፈረድበታል።››በማር16፡
16 ጌታ ‹‹ይድናል›› ነው ያለው ‹‹ድናል›› አላለም… በሐዋርያት
ዘመን ወደ ክርስትና እምነት የሚገቡትን ሰዎች እንዲህ ነው መጽሐፍ
ቅዱስ የሚገልጠው ‹‹ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር››ነው የሚለው ሐዋ2፡47 ‹‹የሚድኑትን›› ነው የሚለው
‹‹‹የዳኑት›› አይልም
ፓስታር፡- የዳኑትን ነው የሚለው የእኔ
መጽሐፍ ቅዱስ
ሃና፡-ፓስተር አስጨርሰኝ..የእኔ መጽሐፍ
ቅዱስ ነው ያልከው? ፓስተር፡- አዎ
ሃና፡-ፓስተር ሲጀመር መጽሐፍ ቅዱስ
ያንተ አይደለም
ፓስተር፡-ማለት የፈለኩትን አልገባሽም
ሃና ፡-አሁን እኔ ልናገር ኋላ ታስረዳኛለህ….. ጊዜ አለን… በደንብ በሁሉም ነገር ላይ እንነጋገራለን…ምንም
የምናስቀረው ነገር አይኖርም …ዋናው
ትልቁ ነገር አንተ በእጅ ያለውን መጽሐፍ
ቅዱስ ነው…‹‹የእኔ›› እንዳልከው..ብዙ
‹‹የእኔ›› የሚባሉ ‹‹የግለሰቦች
ትርጓሜ›› የአዛነፏቸው ብዙ አይነት መጽሐፍ ቅዱሳት ተፈጥረዋል..
በእርግጠኝነት አንተ የያዝከው…
በ1927 የታተመውን GOOD NEWS BIBLE ነው አይደል
ፓስተር ፡- አዎ
ሃና - አንተ የያዝከው GOOD NEWS BIBLE were being saved >> እና
አዲሱ ዓለም አቀፍ ትርጋሜ/ New
International Version/
‹‹ who were being saved›› ቢልም
በአስራ 16ኛው ክፍለ ዘመን
የታተመውን የመጀመሪያውን ጥንታዊውን ‹‹KING JAMES
VERSION ››ብናይ እንዲህ ነው
የሚለው ‹‹ should be saved ››
ሌላም ልጨምር ሐዋርያው ቅ/ጳውሎስ
‹‹የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥
ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።››1ኛ ቆሮ 1፡18 ለእኛ ‹‹ለምንድን›› ነው ብሎ የገለጠው
‹‹ለዳንን›› አላለም በዚህ ጥቅስ ቅዱስ
ጳውሎስ ራሱን ከሚድን እንጂ ከዳነ
ወገን አድርጎ አለመግለጡን ያሳውቃል
የሚገርመው ልክ እንደቅድሙ የመጀመሪያውን‹‹KING JAMES
VERSION ››ብናይ እንዲህ ነው
የሚለው ‹‹ Who are saved›› ነገር ግን አንተ የያዝከው በ1927 የታተመውን
GOOD NEWS BIBLE ‹‹Who are
being saved›› ሲለው New International Version
ላይም በድጋሚ ‹‹who are being saved ›› ብሎ ቀይሮታል አየህ ፓስተር የእናንተ የፕሮቴስታንቱ ዓለም መጽሐፍ ቅዱስን በአዲስ ትርጋሜ ስም ለአስተምሮታችሁ ደጋፊ እንዲሆን እየበረዛችሁት ነው
ፓስተር፡-ጌታ ይገስጽሽ…. እኛ እንደዚህ
አይደለም ያደረግነው…..ሰው
እንዲረዳው በቀላል ቋንቋ ነው ትርጋሜ
የሰጠነው…. ለጌታ ክብር ይሁን
ሃና፡- መልካም ….ቀላል ትርጋሜ ማለት ‹‹ይድናል›› የሚለውን ‹‹ድናል››
በማለት በመቀየር ነው ?አየህ መጽሐፍ
ቅዱስ ሰው ሲያምን ይድናል ማለቱ
ለመዳን እምነት መጀመሪያ እንጂ
መደምደሚያ አለመሆኑን ሰው የሚድነው በሂደት እንጂ በቅጽበት ባመነ ጊዜ አለመሆኑን ያረጋግጣል…እናንተ
ግን በእምነት ብቻ የመዳን መንገድ
ይገኛል ለማለት እና እምነት የመዳን
ፍጻሜ በማስመሰል..ቅዱስ ቃሉን
‹‹ድኗል›› እያላችሁ ቀይራችሁታል
በዚህ አሳባቹ ሰው ለመዳን ማመን ብቻ በቂ ነው....ቤ/ክ በመዳን አስተዋጽኦ
ማለት….ምስጢራተ ቤ/ክ ለመዳን
ድርሻ አልባ አድርጋችሁታል
ለምሳሌ ቅዱስ ጴጥሮስ በመጀመሪያው
ቀን ስብከቱ << የጌታን ስም የሚጠራም ሁሉ ይድናል።>>የሐዋ 2:21 ነው
ያለው.. ‹‹ድናል›› አይልም…ስለሆነም መዳን ሂደት እንጂ ቅጽበታዊ ድርጊት
አይደለም….
ፓስተር፡-በወኅኒ ቤት ውስጥ ጠባቂው
ለጳውሎስና እና ሲላስ ‹‹እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል?›› ብሎ ለጠየቀው ‹‹በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ›› ሐዋ16፡30 አይደል ያለው
ሃና፡-መልካም ጥሩ ጥያቄ ነው…ነገር ግን ‹‹እመን…..ትድናላችሁ›› ማለት ውጤትን እንጂ ጊዜን ይገልጣል
እንዴ….ለምሳሌ አንተ ልጆችህ መዝናኛ
ው
ሰዱኝ ብለው ቢጠይቁ…እሺ ትሄዳላችሁ ብለህ ብትመልስ…..ቀጣዩ
የልጆችህ ጥያቄ ምን ይሆናል ብለህ
ታስባለህ
ፓስተር፡- ወደ ሽርሽር መቼ ነው
የምትወስደን ብለው ይጠይቁኛል
ሃና፡- እግዚአብሔር ይስጥልኝ….. ‹‹በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ›› ሐዋ16፡30 ማለት ‹‹ትድናላችሁ›› የሚለው ቃል በማመን መዳን የሚገኝበትን መንገድ ያመለክታል እንጂ ማመን የመዳን ጉዞ ፍጻሜን አያመለክትም፡፡
ፓስተር፡-እኔ እዚህ ላይ ጥያቄ አለኝ
ሃና፡- ጥያቄህን ቀጥል…….እኔም መልሳለው ፓስተሩ መጠየቁን ቀጥሏል እኛም ክፍል ሁለትን ማቅረባችንን እንቀጥላለን
Share ማድረግ እንዳይረሳ
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
የልጆችህ ጥያቄ ምን ይሆናል ብለህ
ታስባለህ
ፓስተር፡- ወደ ሽርሽር መቼ ነው
የምትወስደን ብለው ይጠይቁኛል
ሃና፡- እግዚአብሔር ይስጥልኝ….. ‹‹በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ›› ሐዋ16፡30 ማለት ‹‹ትድናላችሁ›› የሚለው ቃል በማመን መዳን የሚገኝበትን መንገድ ያመለክታል እንጂ ማመን የመዳን ጉዞ ፍጻሜን አያመለክትም፡፡
ፓስተር፡-እኔ እዚህ ላይ ጥያቄ አለኝ
ሃና፡- ጥያቄህን ቀጥል…….እኔም መልሳለው ፓስተሩ መጠየቁን ቀጥሏል እኛም ክፍል ሁለትን ማቅረባችንን እንቀጥላለን
Share ማድረግ እንዳይረሳ
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
ሐና ፡-የጌታ ፍቃድ እንዲህ እንዲሆን
እንጸልያለን…ይሄውልህ አንደኛው
ዋነኛው መልሴ ቃሉን የቀየራችሁት ቃሉ
አስተምሮታችሁን ስላልገለጠው ነው
ሁለተኛው መዳን በማመን ብቻ
እንደማይጠናቀቅ ተጨማሪ በቂ ማስረጃ ልስጥህ…. በ2ኛ ቆሮ 7፡10 ‹‹እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ኀዘን ጸጸት የሌለበትን፥ ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ ያደርጋልና፤ የዓለም ኀዘን ግን ሞትን ያመጣል›› ይህ መልዕክት የተጻፈው ለቆሮቶስ ክርስቲያኖች በክርስቶስ ወደሚያምኑ ሕዝቦች ነው ሀሳቡን ለመረዳት ከላይ ጀምረን እንየው ከቁጥር 8 ጀምሮ ‹‹በመልእክቴ ያሳዘንኋችሁ ብሆን እንኳ አልጸጸትም፤ ……ለንስሐ ስላዘናችሁ ደስ ብሎኛል እንጂ ስላዘናችሁ አይደለም፤ በምንም ከእኛ የተነሣ እንዳትጎዱ እንደ
እግዚአብሔር ፈቃድ አዝናችኋልና።›› በማለት ስለ ሐጢያታቸው ንስሀ በመግባት ወደ መዳን እንደደረሱ ገልጧል በሌሎችም ትርጉማት ላይ ልዩ አሳብ የለም በኪንግ ጀምስ ‹‹ For godly sorrow worketh repentance to salvation››ሲለው አደሱ አለም አቀፍ ትርጉምም ‹‹Godly sorrow brings repentance that leads to salvation›› ይላል፡፡ እና ፓስተር እምነት ብቻውን ለመዳን በቂ ቢሆን ኖሮ..እንዴት ቅ/ጳውሎስ ‹‹ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ›› በማለት ንስሐ ለመዳን ያለውን ቦታ ይገልጻል ??
ፓስተር፡- እነሱማ በእምነት ከዳኑ በኋላ
ኃጢዓት በመስራታቸው መዳንን ስላጡ
በንስሐ እንዲመለሱ ነዋ ‹‹ወደ መዳንም
የሚያደርሰውን ንስሐ›› የተባለላቸው
ከዚህ በተረፈ ሊታወቅ የሚገባው ሰው
የሚድነው በቅጽበት ቢሆንም፤ አመንኩ እያለ ኃጢዓትን ከሰራ ያ ሰው አላመነም
ሲጀመር፡፡
ሐና ፡-በጣም ጥሩ ..አሁንም ሁለት እርስ
በእርሳቸው የሚጋጩ አሳቦችን እየተናገርክ ነው
ፓስተር ፡-አልገባኝም
ሐና፡-ቆይ ታገሰኝ ላስረዳህ እኮ ነው…
እምነት ብቻውን የመጨረሻው የመዳን
ማረጋገጫ ነው አልክ
ፓስተር ፡- አዎ
ሐና፡- መልሰህ ደግሞ ኃጢዓት ሲሰሩ ሰዎች መዳንን ስለሚያጡ ንስሀ ይገባሉ
አልክ
ፓስተር፡-አዎ
ሐና፡- ስለሆነም መዳን የሚገኘው
በእምነት ብቻ ሳይሆን ….እምነት
ሲደመር ኃጢዓት ባለመስራት ነዋ
ወይም…… ኃጢዓት ከተሰራ ደግሞ
……እምነት ሲደመር ንሰሀ በመግባት ነዋ
አይደል ፓስተር
@Tewahdo_Haymanote
ፓስተር፡-እእእእ ሰው ኃጢዓት ከሰራ
እንዳመነ አይቆጠረም….. አዎ እንዳመነ
አይቆጠርም
ሐና፡-ምንም አይነት ኃጢዓት ቢሰራ ፓስተር፡- እእእ
አው አው
ሐና፡- ጥሩ….አናንተ ጋ አንድ ሰው
ሲያምን ምንድነው የሚያደርገው ወይም
የምትፈጽሙለት…… በመጀመሪያ
ደረጃ…መዳን የሚችለው ምን አድርጎ
ነው
ፓስተር፡-ወደ አማኝ የጌታ ማኅበር
የሚገባው ከተማረ በኋላ…በአደባባይ
ሁለት እጁን አንስቶ ጌታ ኢየሱስን
እንደግል አዳኝ በመቀበል ነዋ
ሐና፡-መልካም ይሄ የግል አዳኝ
የሚለው ላይ የሚነሳውን ውይይት
ለጊዜው ላቆየውና…አንድ ሰው ጌታን
እንደ ግል አዳኝ አድርጎ ከተቀበለ /ካመነ/ እንደዳነ ይቆጠራል ነው የምትለው ፓስተር ፡-ለጌታ ክብር ይሁን
በደንብ ነዋ…..
ሐና፡-ቅድም እንደተነጋገርነው ኃጢዓት
ከሰራ እንዳመነ አይቆጠረም አይደል
ፓስተር፡-እእእ አዎ
ሐና፡- እንደ አመነ አይቆጠርም ማለት
እነደካደ ይቆጠራል ማለት ነው አይደል
ፓስተር፡-አዎ አልኩ
ሐና፡-ንሰሀ ሊገባ ሲመጣ /እዚህ ላይ ሌላ ጊዜ….ስለንስሀ ብዙ የምንወያይበት
ርዕስ ይኖረናል…/ ግን ንስሀ ሲገባ
በድጋሚ ‹‹በአደባባይ ሁለት እጁን
አንስቶ ጌታ ኢየሱስን እንደግል አዳኝ››
እንዲቀበል ታደርጉታላችሁ
ፓስተር፡-ለምን?
ሐና፡-እንድ ሰው ኃጢዓት ከሰራ እንዳመነ አይቆጠርም ብለህ የለ?
ፓስተር ፡-ታዲያሳ?
ሐና፡- ድጋሚ አንዲያምን አድርጉቷ
ፓስተር፡- አይ እንዲህ ሊሆንማ አይችልም …የሰራውን ኃጢዓት ብቻ
ነው የሚናዘዘው ሐና ፡- እንዲህ ከሆነ ....ኃጢዓት የሰራ ሰው እንደአማኝ አይቆጠርም ብላችሁ ትናገራላችሁ እንጂ ……. እናንተ ራሳችሁ አትፈጽሙትም ..ይልቁን አማኝ ሆኖ ኃጢዓት የተገኘበት አድርጋችሁ ነው የምትቀበሉት ስለሆነም እንዳላመነ ይቆጠራል ምትሉት ለቃል ብቻ ነው አይደል…ፓስተር…
ፓስተር፡- እእእ
ሐና፡- ፓስተር ኃጢዓት
ሰርተህ ታውቃለህ ፓስተሩ ምን አይነት መልስ ይሠጥ ይሆን በክፍል ሶስት ከሰሞኑ እመለሳለው በክፍል ሶስት እንገናኝ!!
ርትዕት ሐይማኖቶሙ ለቅዱሳን አበዊነ!!
Share ማድረግ እንዳይረሳ
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
እንጸልያለን…ይሄውልህ አንደኛው
ዋነኛው መልሴ ቃሉን የቀየራችሁት ቃሉ
አስተምሮታችሁን ስላልገለጠው ነው
ሁለተኛው መዳን በማመን ብቻ
እንደማይጠናቀቅ ተጨማሪ በቂ ማስረጃ ልስጥህ…. በ2ኛ ቆሮ 7፡10 ‹‹እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ኀዘን ጸጸት የሌለበትን፥ ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ ያደርጋልና፤ የዓለም ኀዘን ግን ሞትን ያመጣል›› ይህ መልዕክት የተጻፈው ለቆሮቶስ ክርስቲያኖች በክርስቶስ ወደሚያምኑ ሕዝቦች ነው ሀሳቡን ለመረዳት ከላይ ጀምረን እንየው ከቁጥር 8 ጀምሮ ‹‹በመልእክቴ ያሳዘንኋችሁ ብሆን እንኳ አልጸጸትም፤ ……ለንስሐ ስላዘናችሁ ደስ ብሎኛል እንጂ ስላዘናችሁ አይደለም፤ በምንም ከእኛ የተነሣ እንዳትጎዱ እንደ
እግዚአብሔር ፈቃድ አዝናችኋልና።›› በማለት ስለ ሐጢያታቸው ንስሀ በመግባት ወደ መዳን እንደደረሱ ገልጧል በሌሎችም ትርጉማት ላይ ልዩ አሳብ የለም በኪንግ ጀምስ ‹‹ For godly sorrow worketh repentance to salvation››ሲለው አደሱ አለም አቀፍ ትርጉምም ‹‹Godly sorrow brings repentance that leads to salvation›› ይላል፡፡ እና ፓስተር እምነት ብቻውን ለመዳን በቂ ቢሆን ኖሮ..እንዴት ቅ/ጳውሎስ ‹‹ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ›› በማለት ንስሐ ለመዳን ያለውን ቦታ ይገልጻል ??
ፓስተር፡- እነሱማ በእምነት ከዳኑ በኋላ
ኃጢዓት በመስራታቸው መዳንን ስላጡ
በንስሐ እንዲመለሱ ነዋ ‹‹ወደ መዳንም
የሚያደርሰውን ንስሐ›› የተባለላቸው
ከዚህ በተረፈ ሊታወቅ የሚገባው ሰው
የሚድነው በቅጽበት ቢሆንም፤ አመንኩ እያለ ኃጢዓትን ከሰራ ያ ሰው አላመነም
ሲጀመር፡፡
ሐና ፡-በጣም ጥሩ ..አሁንም ሁለት እርስ
በእርሳቸው የሚጋጩ አሳቦችን እየተናገርክ ነው
ፓስተር ፡-አልገባኝም
ሐና፡-ቆይ ታገሰኝ ላስረዳህ እኮ ነው…
እምነት ብቻውን የመጨረሻው የመዳን
ማረጋገጫ ነው አልክ
ፓስተር ፡- አዎ
ሐና፡- መልሰህ ደግሞ ኃጢዓት ሲሰሩ ሰዎች መዳንን ስለሚያጡ ንስሀ ይገባሉ
አልክ
ፓስተር፡-አዎ
ሐና፡- ስለሆነም መዳን የሚገኘው
በእምነት ብቻ ሳይሆን ….እምነት
ሲደመር ኃጢዓት ባለመስራት ነዋ
ወይም…… ኃጢዓት ከተሰራ ደግሞ
……እምነት ሲደመር ንሰሀ በመግባት ነዋ
አይደል ፓስተር
@Tewahdo_Haymanote
ፓስተር፡-እእእእ ሰው ኃጢዓት ከሰራ
እንዳመነ አይቆጠረም….. አዎ እንዳመነ
አይቆጠርም
ሐና፡-ምንም አይነት ኃጢዓት ቢሰራ ፓስተር፡- እእእ
አው አው
ሐና፡- ጥሩ….አናንተ ጋ አንድ ሰው
ሲያምን ምንድነው የሚያደርገው ወይም
የምትፈጽሙለት…… በመጀመሪያ
ደረጃ…መዳን የሚችለው ምን አድርጎ
ነው
ፓስተር፡-ወደ አማኝ የጌታ ማኅበር
የሚገባው ከተማረ በኋላ…በአደባባይ
ሁለት እጁን አንስቶ ጌታ ኢየሱስን
እንደግል አዳኝ በመቀበል ነዋ
ሐና፡-መልካም ይሄ የግል አዳኝ
የሚለው ላይ የሚነሳውን ውይይት
ለጊዜው ላቆየውና…አንድ ሰው ጌታን
እንደ ግል አዳኝ አድርጎ ከተቀበለ /ካመነ/ እንደዳነ ይቆጠራል ነው የምትለው ፓስተር ፡-ለጌታ ክብር ይሁን
በደንብ ነዋ…..
ሐና፡-ቅድም እንደተነጋገርነው ኃጢዓት
ከሰራ እንዳመነ አይቆጠረም አይደል
ፓስተር፡-እእእ አዎ
ሐና፡- እንደ አመነ አይቆጠርም ማለት
እነደካደ ይቆጠራል ማለት ነው አይደል
ፓስተር፡-አዎ አልኩ
ሐና፡-ንሰሀ ሊገባ ሲመጣ /እዚህ ላይ ሌላ ጊዜ….ስለንስሀ ብዙ የምንወያይበት
ርዕስ ይኖረናል…/ ግን ንስሀ ሲገባ
በድጋሚ ‹‹በአደባባይ ሁለት እጁን
አንስቶ ጌታ ኢየሱስን እንደግል አዳኝ››
እንዲቀበል ታደርጉታላችሁ
ፓስተር፡-ለምን?
ሐና፡-እንድ ሰው ኃጢዓት ከሰራ እንዳመነ አይቆጠርም ብለህ የለ?
ፓስተር ፡-ታዲያሳ?
ሐና፡- ድጋሚ አንዲያምን አድርጉቷ
ፓስተር፡- አይ እንዲህ ሊሆንማ አይችልም …የሰራውን ኃጢዓት ብቻ
ነው የሚናዘዘው ሐና ፡- እንዲህ ከሆነ ....ኃጢዓት የሰራ ሰው እንደአማኝ አይቆጠርም ብላችሁ ትናገራላችሁ እንጂ ……. እናንተ ራሳችሁ አትፈጽሙትም ..ይልቁን አማኝ ሆኖ ኃጢዓት የተገኘበት አድርጋችሁ ነው የምትቀበሉት ስለሆነም እንዳላመነ ይቆጠራል ምትሉት ለቃል ብቻ ነው አይደል…ፓስተር…
ፓስተር፡- እእእ
ሐና፡- ፓስተር ኃጢዓት
ሰርተህ ታውቃለህ ፓስተሩ ምን አይነት መልስ ይሠጥ ይሆን በክፍል ሶስት ከሰሞኑ እመለሳለው በክፍል ሶስት እንገናኝ!!
ርትዕት ሐይማኖቶሙ ለቅዱሳን አበዊነ!!
Share ማድረግ እንዳይረሳ
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
ክፍል 02 የኦርቶዶክስ እና ፕሮቴስታት
የመዳን ትምህርት ላይ ከፕሮቴስታንት
ፓስተር ጋር ውይይት፡፡ ጳውሎስ ‹‹ወደ
መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ›› እየመሰከረ በማመን ቅጽበት መዳን
ተፈጸመእንዴት ትላላችሁ?
@Tewahdo_Haymanote
ይህ ጽሁፍ ከከፍል አንድ የቀጠለ ሲሆን
በባለፈው ውይይት ሐና የምትባለው
ኦርቶዶክሳዊ እህታችን ቤታ ድረስ
ከመጣው የፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር
ስለእመነት ያደርጉትን ውይይት አይተን
ነበር ቀጣዩን እነሆ…..በነራችን ላይ የዛሬ ጽሁፍ ሀሳቡን ላለመቆራረጥ ስል ትንሽ
ረዘም አድርጌ አቅርቤዋለውና በትዕግስት አንድትፈጽሙት እጠይቃለው……… የጽሁፉ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች በየመንገዱና በየቤቱ በየመስሪያ ቤቱ እና በየትምህረት ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚነሱት
የፕሮቴስታንት ጥያቄዎች ቀድመው
በማወቅ መልስ ለመስጠት እንዲችሉ
ማድረግ ነው፡፡የጽሁፉ የመነሻ አካሄድ የሶሪያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የማስተማር
መንገድ ነው….
ፓስተር ፡-በማር16:16 ያመነ
የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን
ይፈረድበታል›› የሚለውን ትክክል
አይደለም የተረጎምሽው በሐዋርያት
ሥራ 2፡-47 ‹‹ጌታም የሚድኑትን ዕለት
ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር።›› የሚለውም ሐዋርያው ‹‹የሚድኑት››
አለ እንጂ ‹‹የዳኑትን›› አላለም ያልሽው
ትክክል አይደለም፡፡በሐዋ 2፡21 ‹‹የጌታን ስም የሚጠራም ሁሉ ይድናል።›› ሐዋርያው ‹‹ይድናል››
እንጂ ‹‹ድኗል›› አላለንም ያልሽውም እንደዛው ነው.. አንቺ ያላስተዋልሽው
ነገር ቢኖር ይህ ቃል ገና ያላመኑትን
ሰዎች ነገር ግን የጌታን ስም አምነው
ሲመጡ እንደሚድኑ የሚናገር ነው እንጂ
መዳን በእምነት ብቻ እንዳልሆነ ሁሉ
የሚናገር ቃል አይደለም፡፡በተጨማሪም ሐዋርያት….
ሐና፡-ተራ በተራ ብንነጋገር አይሻልም ፓስተር፡-አይደለም ላጠናቅ ሐና፡-
ለመነጋገር የሚያመችው በእያንዳንዱ ሐሳብ ላይ ተራ ተራ ይሻላል ብዬ እኮ ነው
ፓስተር፡-ንግግሬን አታቋርጪኝ ሐሳቤን
ጠቅልዬ ልጨርስ….. ታጠፊብኛለሽ
ሐና፡- መልካም ቀጥል
ፓስተር፡-‹‹እድን ዘንድ ምን ማድረግ
ይገባኛል?›› ብሎ ላቀረበላቸው ግልጽ
ጥያቄ የመለሰለት ‹‹በጌታ በኢየሱስ
ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ
ትድናላችሁ አሉት።››እንጂ ካመንክ
በኃላ በሂደት ነው የምትድኑት አላለም፡፡
ሐና፡- መልካም ጨረስክ
ፓስተር፡-ለጊዜው
ሐና፡- ወደዋናው መልሴ ከመግባቴ በፊት በመጨረሻ ከተናገርከው ከ ቅዱስ ጳውሎስ ለወህኒው ጠባቂ ከተናገረው ልነሳ ..አንድ ሰው ሲያምን ራሱን ነው የሚያድነው ወይስ ዘመድ ወዳጆቸሁን
ሁሉ….??
ፓስተር፡-ይሄ ምን ይጠየቃል……ራሱን
ነዋ
ሐና፡- ታዲያ እንዲህ ከሆነ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ…‹‹በጌታ በኢየሱስ
ክርስቶስ አንተ እና ቤተሰቦችህ እመኑ
አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ ።››
ማለት ሲገባው ‹‹‹‹በጌታ በኢየሱስ
ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ›› ለምን አሉት? እንዴት ነው በእሱ እምነት ቤተሰቦቹ የሚድኑት
…አየህ ይሄ ሂደታዊ ነገሮች እንዳሉት
ያሳያል….እሱ ካመነ በኋላ ቤተሰቦቹ
ያምናሉ…ሌላም ለመዳን አስፈላጊ
የሆኑትን ..ምስጢራት ይፈጽማሉ… ማለት ጥምቀት…እና ሌሎችም..
ፓስተር፡-በጥምቀት በኩል…
ሐና፡-ሰለእምነት አልጨረስኩም
ስለጥምቀት በራሱ ጊዜ እናነሳለን..
ፓስተር ፡-መልካም አንቺ
ስላነሳሽው ነበር
ሐና፡- ቅድም የተናገርከውን …አንድ
በአንድ ተራ በተራ እንየው …… በመጀመሪያ ደረጃ በዚህ አነጋገርህ
ሁለት የአሳብ ግጭት እንዳለብህ
ማረጋገጥ ይቻላል
ፓስተር፡-ማለት
ሐና ፡-ታገሰኝ አስረዳሃለው… አንደኛ በዚህ ትርጋሜህ ‹‹የሚድኑት›› አለ እንጂ ‹‹የዳኑትን›› አላለም ያልሽው ትክክል አይደለም አልክ በተጨማሪም
በሐዋርያት ሥራ 2፡21 ‹‹ይድናል››
እንጂ ‹‹ድኗል›› አላለንም ብለህ ጀምረሃል ስለሆነም በዚህ
አባባልህ ቃሉን ራሱ ያልተቀበልክ ትመስላለህ ቀጠልክና ደግሞ ጥቅሱ ‹‹መዳን በቅጽበት መሆኑን አይቃወም›› ብለህ ማስረዳት ጀመርክ ስለሆነም ከነዚህ ከሁለቱ አሳቦችህ አንዱን ምረጥ
ፓስተር :-ከምን እና ከምን
ሐና፡-ቢያንስ በተወሰነ ደረጃ ልንነጋገር
የምንችለው የጋራ መነሻ ሲኖረን ነው
ፓስተር:-መጽሐፍ ቅዱስ
አለን አይደል
ሐና፡-ጥሩ ግን ….. የትኛውን መጽሐፍ
ቅዱስ ለምሳሌ በእጅህ የያዝከው ‹‹በGOOD NEWS BIBLE
›› እና ‹‹ በNEW INTERNATIONAL
VERSION›› በፍጹም ሊያግባባን
አይችልም ቃለ እግዚአብሔርን በፍጹም ቀይራችሁታል…… ወደራሳችሁ
አስተምሮ ለማምጣት አጣማችሁታል
ፓስተር፡-ጌታ ይገስጽሽ እኛ
ሰው በቀላሉ እንዲረዳው ነው ይሄንን ትርጋሜ ያዘጋጀነው
ሐና፡-ጌታ ይገስጽሽ ነው ያልከው
መልካም በጌታ መገሰጽ ለጥቅም ነውና
እቀበላዋለው…በዕብ 12፡5<< ልጄ
ሆይ፥ የጌታን ቅጣት አታቅልል፥ በሚገሥጽህም ጊዜ አትድከም፤ ጌታ
የሚወደውን ይቀጣዋልና፥ የሚቀበለውንም ልጅ ሁሉ ይገርፈዋል>>
አይደል የሚለው ለግሳጼው ችግር
የለም……….. ወደ ዋናው አሳብ
ስንመጣ በአዲስ ትርጋሜ ስም ብዙ
የእግዚአብሔር ቃልን መቀየራችሁ
ወደፊት ምን ጭምር አስባችሁ እንደቀየራችሁ ስለመጽሐፍ
ቅዱስ በምንነጋገርበት ጊዜ አነሳዋለው
ፓስተር፡-መልካም በ‹‹ KING
JAMES VERSION›› እንጠቀማ
ሐና፡- በራሱ የተወሰነ የትርጉም
ችግሮች ቢኖሩበትም በእንግሊዘኛ ከታተሙት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመጀመሪያውና የተሻለው እሱ ስለሆነ በእሱ እስማማለው
ፓስተር፡-ቀጥይ
ሐና፡-አንተ እንግዲህ ይሄ
ያነሳኋቸው ጥቅሶች ‹‹መዳን በቅጽበት›› መሆኑን አይቃወም ብለህ ታምናለህ ማለት ነው …ግን የአንተ የፕሮቴስታንት ተቋም እና የያዝከው መጽሐፍ ቅዱስ በቀላል ቋንቋ ተርጋሚዎች እንዳአንተ አያምኑም
ፓስተር፡-ምን እያልሽ ነው
ሐና፡-አንተ ጥቅሱ በራሱ ከእኛ የእምነት
አስተሳሰብ ጋር ችግር የለውም እያልክ
ነው ብዬ ልውሰድና ከሁለተኛው
አማራጭ….. ነገር ግን እነሱ እንዳንተ
ስለማያምኑ ቃሉን ቀይረውታል ልክ
ቀድምን እንዳየነው…‹‹ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ
ላይ ይጨምር ነበር››ነው የሚለው ሐዋ2፡47 ቃልን.በ‹‹KING JAMES VERSION›› ብናይ በትክክልኛው አተረጓጓም እንዲህ ሲል ‹‹ should be saved ››እያለ አንተ የያዝከው በ1927 የታተመውን GOOD NEWS
BIBLE ‹‹who were being saved ሲለው NEW INTERNATIONAL
VERSION ላይም በድጋሚ‹‹who are
being saved ›› ብሎ ቀይሮታል፡፡ነገር
ግን ‹‹የሚድኑትን›› የሚለው አሳብ ከፕሮቴስታንታዊ አስተምሮታችሁ ጋር
ግጭት ባይፈጥር ኖሮ ‹‹የዳኑት›› ብሎ
በGOOD NEWS BIBLE ሆነ በNEW
INTERNATIONAL VERSION ጋር
መቀየር ባላስፈለገ ነበር፡፡ ስለሆነም
ከጥቅሱ ጋር የፕሮቴስታንቱ ተቋም ለሚነሳበት ጥያቄ አስቀድሞ
ቃሉን በመቀየር መልስ እየሰጠ ነው ፡፡
ፓስተር፡-እኔ ይሄንን አይነት
አተረጓገም ለጊዜው ትቼ በ‹‹KING JAMES VERSION›› ላይ ሆነን እንነጋገር ተባባልን አይደል እንዴ ?
ሐና፡-ለጊዜው አይደለም ለዘላቂው
እንድትተወው አደርግኋለው
ፓስተር፡-ጌታ የፈቀደው ይሆናል፡፡
...... ✍✍👇👇👇
የመዳን ትምህርት ላይ ከፕሮቴስታንት
ፓስተር ጋር ውይይት፡፡ ጳውሎስ ‹‹ወደ
መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ›› እየመሰከረ በማመን ቅጽበት መዳን
ተፈጸመእንዴት ትላላችሁ?
@Tewahdo_Haymanote
ይህ ጽሁፍ ከከፍል አንድ የቀጠለ ሲሆን
በባለፈው ውይይት ሐና የምትባለው
ኦርቶዶክሳዊ እህታችን ቤታ ድረስ
ከመጣው የፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር
ስለእመነት ያደርጉትን ውይይት አይተን
ነበር ቀጣዩን እነሆ…..በነራችን ላይ የዛሬ ጽሁፍ ሀሳቡን ላለመቆራረጥ ስል ትንሽ
ረዘም አድርጌ አቅርቤዋለውና በትዕግስት አንድትፈጽሙት እጠይቃለው……… የጽሁፉ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች በየመንገዱና በየቤቱ በየመስሪያ ቤቱ እና በየትምህረት ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚነሱት
የፕሮቴስታንት ጥያቄዎች ቀድመው
በማወቅ መልስ ለመስጠት እንዲችሉ
ማድረግ ነው፡፡የጽሁፉ የመነሻ አካሄድ የሶሪያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የማስተማር
መንገድ ነው….
ፓስተር ፡-በማር16:16 ያመነ
የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን
ይፈረድበታል›› የሚለውን ትክክል
አይደለም የተረጎምሽው በሐዋርያት
ሥራ 2፡-47 ‹‹ጌታም የሚድኑትን ዕለት
ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር።›› የሚለውም ሐዋርያው ‹‹የሚድኑት››
አለ እንጂ ‹‹የዳኑትን›› አላለም ያልሽው
ትክክል አይደለም፡፡በሐዋ 2፡21 ‹‹የጌታን ስም የሚጠራም ሁሉ ይድናል።›› ሐዋርያው ‹‹ይድናል››
እንጂ ‹‹ድኗል›› አላለንም ያልሽውም እንደዛው ነው.. አንቺ ያላስተዋልሽው
ነገር ቢኖር ይህ ቃል ገና ያላመኑትን
ሰዎች ነገር ግን የጌታን ስም አምነው
ሲመጡ እንደሚድኑ የሚናገር ነው እንጂ
መዳን በእምነት ብቻ እንዳልሆነ ሁሉ
የሚናገር ቃል አይደለም፡፡በተጨማሪም ሐዋርያት….
ሐና፡-ተራ በተራ ብንነጋገር አይሻልም ፓስተር፡-አይደለም ላጠናቅ ሐና፡-
ለመነጋገር የሚያመችው በእያንዳንዱ ሐሳብ ላይ ተራ ተራ ይሻላል ብዬ እኮ ነው
ፓስተር፡-ንግግሬን አታቋርጪኝ ሐሳቤን
ጠቅልዬ ልጨርስ….. ታጠፊብኛለሽ
ሐና፡- መልካም ቀጥል
ፓስተር፡-‹‹እድን ዘንድ ምን ማድረግ
ይገባኛል?›› ብሎ ላቀረበላቸው ግልጽ
ጥያቄ የመለሰለት ‹‹በጌታ በኢየሱስ
ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ
ትድናላችሁ አሉት።››እንጂ ካመንክ
በኃላ በሂደት ነው የምትድኑት አላለም፡፡
ሐና፡- መልካም ጨረስክ
ፓስተር፡-ለጊዜው
ሐና፡- ወደዋናው መልሴ ከመግባቴ በፊት በመጨረሻ ከተናገርከው ከ ቅዱስ ጳውሎስ ለወህኒው ጠባቂ ከተናገረው ልነሳ ..አንድ ሰው ሲያምን ራሱን ነው የሚያድነው ወይስ ዘመድ ወዳጆቸሁን
ሁሉ….??
ፓስተር፡-ይሄ ምን ይጠየቃል……ራሱን
ነዋ
ሐና፡- ታዲያ እንዲህ ከሆነ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ…‹‹በጌታ በኢየሱስ
ክርስቶስ አንተ እና ቤተሰቦችህ እመኑ
አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ ።››
ማለት ሲገባው ‹‹‹‹በጌታ በኢየሱስ
ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ›› ለምን አሉት? እንዴት ነው በእሱ እምነት ቤተሰቦቹ የሚድኑት
…አየህ ይሄ ሂደታዊ ነገሮች እንዳሉት
ያሳያል….እሱ ካመነ በኋላ ቤተሰቦቹ
ያምናሉ…ሌላም ለመዳን አስፈላጊ
የሆኑትን ..ምስጢራት ይፈጽማሉ… ማለት ጥምቀት…እና ሌሎችም..
ፓስተር፡-በጥምቀት በኩል…
ሐና፡-ሰለእምነት አልጨረስኩም
ስለጥምቀት በራሱ ጊዜ እናነሳለን..
ፓስተር ፡-መልካም አንቺ
ስላነሳሽው ነበር
ሐና፡- ቅድም የተናገርከውን …አንድ
በአንድ ተራ በተራ እንየው …… በመጀመሪያ ደረጃ በዚህ አነጋገርህ
ሁለት የአሳብ ግጭት እንዳለብህ
ማረጋገጥ ይቻላል
ፓስተር፡-ማለት
ሐና ፡-ታገሰኝ አስረዳሃለው… አንደኛ በዚህ ትርጋሜህ ‹‹የሚድኑት›› አለ እንጂ ‹‹የዳኑትን›› አላለም ያልሽው ትክክል አይደለም አልክ በተጨማሪም
በሐዋርያት ሥራ 2፡21 ‹‹ይድናል››
እንጂ ‹‹ድኗል›› አላለንም ብለህ ጀምረሃል ስለሆነም በዚህ
አባባልህ ቃሉን ራሱ ያልተቀበልክ ትመስላለህ ቀጠልክና ደግሞ ጥቅሱ ‹‹መዳን በቅጽበት መሆኑን አይቃወም›› ብለህ ማስረዳት ጀመርክ ስለሆነም ከነዚህ ከሁለቱ አሳቦችህ አንዱን ምረጥ
ፓስተር :-ከምን እና ከምን
ሐና፡-ቢያንስ በተወሰነ ደረጃ ልንነጋገር
የምንችለው የጋራ መነሻ ሲኖረን ነው
ፓስተር:-መጽሐፍ ቅዱስ
አለን አይደል
ሐና፡-ጥሩ ግን ….. የትኛውን መጽሐፍ
ቅዱስ ለምሳሌ በእጅህ የያዝከው ‹‹በGOOD NEWS BIBLE
›› እና ‹‹ በNEW INTERNATIONAL
VERSION›› በፍጹም ሊያግባባን
አይችልም ቃለ እግዚአብሔርን በፍጹም ቀይራችሁታል…… ወደራሳችሁ
አስተምሮ ለማምጣት አጣማችሁታል
ፓስተር፡-ጌታ ይገስጽሽ እኛ
ሰው በቀላሉ እንዲረዳው ነው ይሄንን ትርጋሜ ያዘጋጀነው
ሐና፡-ጌታ ይገስጽሽ ነው ያልከው
መልካም በጌታ መገሰጽ ለጥቅም ነውና
እቀበላዋለው…በዕብ 12፡5<< ልጄ
ሆይ፥ የጌታን ቅጣት አታቅልል፥ በሚገሥጽህም ጊዜ አትድከም፤ ጌታ
የሚወደውን ይቀጣዋልና፥ የሚቀበለውንም ልጅ ሁሉ ይገርፈዋል>>
አይደል የሚለው ለግሳጼው ችግር
የለም……….. ወደ ዋናው አሳብ
ስንመጣ በአዲስ ትርጋሜ ስም ብዙ
የእግዚአብሔር ቃልን መቀየራችሁ
ወደፊት ምን ጭምር አስባችሁ እንደቀየራችሁ ስለመጽሐፍ
ቅዱስ በምንነጋገርበት ጊዜ አነሳዋለው
ፓስተር፡-መልካም በ‹‹ KING
JAMES VERSION›› እንጠቀማ
ሐና፡- በራሱ የተወሰነ የትርጉም
ችግሮች ቢኖሩበትም በእንግሊዘኛ ከታተሙት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመጀመሪያውና የተሻለው እሱ ስለሆነ በእሱ እስማማለው
ፓስተር፡-ቀጥይ
ሐና፡-አንተ እንግዲህ ይሄ
ያነሳኋቸው ጥቅሶች ‹‹መዳን በቅጽበት›› መሆኑን አይቃወም ብለህ ታምናለህ ማለት ነው …ግን የአንተ የፕሮቴስታንት ተቋም እና የያዝከው መጽሐፍ ቅዱስ በቀላል ቋንቋ ተርጋሚዎች እንዳአንተ አያምኑም
ፓስተር፡-ምን እያልሽ ነው
ሐና፡-አንተ ጥቅሱ በራሱ ከእኛ የእምነት
አስተሳሰብ ጋር ችግር የለውም እያልክ
ነው ብዬ ልውሰድና ከሁለተኛው
አማራጭ….. ነገር ግን እነሱ እንዳንተ
ስለማያምኑ ቃሉን ቀይረውታል ልክ
ቀድምን እንዳየነው…‹‹ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ
ላይ ይጨምር ነበር››ነው የሚለው ሐዋ2፡47 ቃልን.በ‹‹KING JAMES VERSION›› ብናይ በትክክልኛው አተረጓጓም እንዲህ ሲል ‹‹ should be saved ››እያለ አንተ የያዝከው በ1927 የታተመውን GOOD NEWS
BIBLE ‹‹who were being saved ሲለው NEW INTERNATIONAL
VERSION ላይም በድጋሚ‹‹who are
being saved ›› ብሎ ቀይሮታል፡፡ነገር
ግን ‹‹የሚድኑትን›› የሚለው አሳብ ከፕሮቴስታንታዊ አስተምሮታችሁ ጋር
ግጭት ባይፈጥር ኖሮ ‹‹የዳኑት›› ብሎ
በGOOD NEWS BIBLE ሆነ በNEW
INTERNATIONAL VERSION ጋር
መቀየር ባላስፈለገ ነበር፡፡ ስለሆነም
ከጥቅሱ ጋር የፕሮቴስታንቱ ተቋም ለሚነሳበት ጥያቄ አስቀድሞ
ቃሉን በመቀየር መልስ እየሰጠ ነው ፡፡
ፓስተር፡-እኔ ይሄንን አይነት
አተረጓገም ለጊዜው ትቼ በ‹‹KING JAMES VERSION›› ላይ ሆነን እንነጋገር ተባባልን አይደል እንዴ ?
ሐና፡-ለጊዜው አይደለም ለዘላቂው
እንድትተወው አደርግኋለው
ፓስተር፡-ጌታ የፈቀደው ይሆናል፡፡
...... ✍✍👇👇👇
ሐና ፡-የጌታ ፍቃድ እንዲህ እንዲሆን
እንጸልያለን…ይሄውልህ አንደኛው
ዋነኛው መልሴ ቃሉን የቀየራችሁት ቃሉ
አስተምሮታችሁን ስላልገለጠው ነው
ሁለተኛው መዳን በማመን ብቻ
እንደማይጠናቀቅ ተጨማሪ በቂ ማስረጃ ልስጥህ…. በ2ኛ ቆሮ 7፡10 ‹‹እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ኀዘን ጸጸት የሌለበትን፥ ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ ያደርጋልና፤ የዓለም ኀዘን ግን ሞትን ያመጣል›› ይህ መልዕክት የተጻፈው ለቆሮቶስ ክርስቲያኖች በክርስቶስ ወደሚያምኑ ሕዝቦች ነው ሀሳቡን ለመረዳት ከላይ ጀምረን እንየው ከቁጥር 8 ጀምሮ ‹‹በመልእክቴ ያሳዘንኋችሁ ብሆን እንኳ አልጸጸትም፤ ……ለንስሐ ስላዘናችሁ ደስ ብሎኛል እንጂ ስላዘናችሁ አይደለም፤ በምንም ከእኛ የተነሣ እንዳትጎዱ እንደ
እግዚአብሔር ፈቃድ አዝናችኋልና።›› በማለት ስለ ሐጢያታቸው ንስሀ በመግባት ወደ መዳን እንደደረሱ ገልጧል በሌሎችም ትርጉማት ላይ ልዩ አሳብ የለም በኪንግ ጀምስ ‹‹ For godly sorrow worketh repentance to salvation››ሲለው አደሱ አለም አቀፍ ትርጉምም ‹‹Godly sorrow brings repentance that leads to salvation›› ይላል፡፡ እና ፓስተር እምነት ብቻውን ለመዳን በቂ ቢሆን ኖሮ..እንዴት ቅ/ጳውሎስ ‹‹ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ›› በማለት ንስሐ ለመዳን ያለውን ቦታ ይገልጻል ??
ፓስተር፡- እነሱማ በእምነት ከዳኑ በኋላ
ኃጢዓት በመስራታቸው መዳንን ስላጡ
በንስሐ እንዲመለሱ ነዋ ‹‹ወደ መዳንም
የሚያደርሰውን ንስሐ›› የተባለላቸው
ከዚህ በተረፈ ሊታወቅ የሚገባው ሰው
የሚድነው በቅጽበት ቢሆንም፤ አመንኩ እያለ ኃጢዓትን ከሰራ ያ ሰው አላመነም
ሲጀመር፡፡
ሐና ፡-በጣም ጥሩ ..አሁንም ሁለት እርስ
በእርሳቸው የሚጋጩ አሳቦችን እየተናገርክ ነው
ፓስተር ፡-አልገባኝም
ሐና፡-ቆይ ታገሰኝ ላስረዳህ እኮ ነው…
እምነት ብቻውን የመጨረሻው የመዳን
ማረጋገጫ ነው አልክ
ፓስተር ፡- አዎ
ሐና፡- መልሰህ ደግሞ ኃጢዓት ሲሰሩ ሰዎች መዳንን ስለሚያጡ ንስሀ ይገባሉ
አልክ
ፓስተር፡-አዎ
ሐና፡- ስለሆነም መዳን የሚገኘው
በእምነት ብቻ ሳይሆን ….እምነት
ሲደመር ኃጢዓት ባለመስራት ነዋ
ወይም…… ኃጢዓት ከተሰራ ደግሞ
……እምነት ሲደመር ንሰሀ በመግባት ነዋ
አይደል ፓስተር
@Tewahdo_Haymanote
ፓስተር፡-እእእእ ሰው ኃጢዓት ከሰራ
እንዳመነ አይቆጠረም….. አዎ እንዳመነ
አይቆጠርም
ሐና፡-ምንም አይነት ኃጢዓት ቢሰራ ፓስተር፡- እእእ
አው አው
ሐና፡- ጥሩ….አናንተ ጋ አንድ ሰው
ሲያምን ምንድነው የሚያደርገው ወይም
የምትፈጽሙለት…… በመጀመሪያ
ደረጃ…መዳን የሚችለው ምን አድርጎ
ነው
ፓስተር፡-ወደ አማኝ የጌታ ማኅበር
የሚገባው ከተማረ በኋላ…በአደባባይ
ሁለት እጁን አንስቶ ጌታ ኢየሱስን
እንደግል አዳኝ በመቀበል ነዋ
ሐና፡-መልካም ይሄ የግል አዳኝ
የሚለው ላይ የሚነሳውን ውይይት
ለጊዜው ላቆየውና…አንድ ሰው ጌታን
እንደ ግል አዳኝ አድርጎ ከተቀበለ /ካመነ/ እንደዳነ ይቆጠራል ነው የምትለው ፓስተር ፡-ለጌታ ክብር ይሁን
በደንብ ነዋ…..
ሐና፡-ቅድም እንደተነጋገርነው ኃጢዓት
ከሰራ እንዳመነ አይቆጠረም አይደል
ፓስተር፡-እእእ አዎ
ሐና፡- እንደ አመነ አይቆጠርም ማለት
እነደካደ ይቆጠራል ማለት ነው አይደል
ፓስተር፡-አዎ አልኩ
ሐና፡-ንሰሀ ሊገባ ሲመጣ /እዚህ ላይ ሌላ ጊዜ….ስለንስሀ ብዙ የምንወያይበት
ርዕስ ይኖረናል…/ ግን ንስሀ ሲገባ
በድጋሚ ‹‹በአደባባይ ሁለት እጁን
አንስቶ ጌታ ኢየሱስን እንደግል አዳኝ››
እንዲቀበል ታደርጉታላችሁ
ፓስተር፡-ለምን?
ሐና፡-እንድ ሰው ኃጢዓት ከሰራ እንዳመነ አይቆጠርም ብለህ የለ?
ፓስተር ፡-ታዲያሳ?
ሐና፡- ድጋሚ አንዲያምን አድርጉቷ
ፓስተር፡- አይ እንዲህ ሊሆንማ አይችልም …የሰራውን ኃጢዓት ብቻ
ነው የሚናዘዘው ሐና ፡- እንዲህ ከሆነ ....ኃጢዓት የሰራ ሰው እንደአማኝ አይቆጠርም ብላችሁ ትናገራላችሁ እንጂ ……. እናንተ ራሳችሁ አትፈጽሙትም ..ይልቁን አማኝ ሆኖ ኃጢዓት የተገኘበት አድርጋችሁ ነው የምትቀበሉት ስለሆነም እንዳላመነ ይቆጠራል ምትሉት ለቃል ብቻ ነው አይደል…ፓስተር…
ፓስተር፡- እእእ
ሐና፡- ፓስተር ኃጢዓት
ሰርተህ ታውቃለህ ፓስተሩ ምን አይነት መልስ ይሠጥ ይሆን በክፍል ሶስት ከሰሞኑ እመለሳለው በክፍል ሶስት እንገናኝ!!
ርትዕት ሐይማኖቶሙ ለቅዱሳን አበዊነ!!
Share ማድረግ እንዳይረሳ
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
እንጸልያለን…ይሄውልህ አንደኛው
ዋነኛው መልሴ ቃሉን የቀየራችሁት ቃሉ
አስተምሮታችሁን ስላልገለጠው ነው
ሁለተኛው መዳን በማመን ብቻ
እንደማይጠናቀቅ ተጨማሪ በቂ ማስረጃ ልስጥህ…. በ2ኛ ቆሮ 7፡10 ‹‹እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ኀዘን ጸጸት የሌለበትን፥ ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ ያደርጋልና፤ የዓለም ኀዘን ግን ሞትን ያመጣል›› ይህ መልዕክት የተጻፈው ለቆሮቶስ ክርስቲያኖች በክርስቶስ ወደሚያምኑ ሕዝቦች ነው ሀሳቡን ለመረዳት ከላይ ጀምረን እንየው ከቁጥር 8 ጀምሮ ‹‹በመልእክቴ ያሳዘንኋችሁ ብሆን እንኳ አልጸጸትም፤ ……ለንስሐ ስላዘናችሁ ደስ ብሎኛል እንጂ ስላዘናችሁ አይደለም፤ በምንም ከእኛ የተነሣ እንዳትጎዱ እንደ
እግዚአብሔር ፈቃድ አዝናችኋልና።›› በማለት ስለ ሐጢያታቸው ንስሀ በመግባት ወደ መዳን እንደደረሱ ገልጧል በሌሎችም ትርጉማት ላይ ልዩ አሳብ የለም በኪንግ ጀምስ ‹‹ For godly sorrow worketh repentance to salvation››ሲለው አደሱ አለም አቀፍ ትርጉምም ‹‹Godly sorrow brings repentance that leads to salvation›› ይላል፡፡ እና ፓስተር እምነት ብቻውን ለመዳን በቂ ቢሆን ኖሮ..እንዴት ቅ/ጳውሎስ ‹‹ወደ መዳንም የሚያደርሰውን ንስሐ›› በማለት ንስሐ ለመዳን ያለውን ቦታ ይገልጻል ??
ፓስተር፡- እነሱማ በእምነት ከዳኑ በኋላ
ኃጢዓት በመስራታቸው መዳንን ስላጡ
በንስሐ እንዲመለሱ ነዋ ‹‹ወደ መዳንም
የሚያደርሰውን ንስሐ›› የተባለላቸው
ከዚህ በተረፈ ሊታወቅ የሚገባው ሰው
የሚድነው በቅጽበት ቢሆንም፤ አመንኩ እያለ ኃጢዓትን ከሰራ ያ ሰው አላመነም
ሲጀመር፡፡
ሐና ፡-በጣም ጥሩ ..አሁንም ሁለት እርስ
በእርሳቸው የሚጋጩ አሳቦችን እየተናገርክ ነው
ፓስተር ፡-አልገባኝም
ሐና፡-ቆይ ታገሰኝ ላስረዳህ እኮ ነው…
እምነት ብቻውን የመጨረሻው የመዳን
ማረጋገጫ ነው አልክ
ፓስተር ፡- አዎ
ሐና፡- መልሰህ ደግሞ ኃጢዓት ሲሰሩ ሰዎች መዳንን ስለሚያጡ ንስሀ ይገባሉ
አልክ
ፓስተር፡-አዎ
ሐና፡- ስለሆነም መዳን የሚገኘው
በእምነት ብቻ ሳይሆን ….እምነት
ሲደመር ኃጢዓት ባለመስራት ነዋ
ወይም…… ኃጢዓት ከተሰራ ደግሞ
……እምነት ሲደመር ንሰሀ በመግባት ነዋ
አይደል ፓስተር
@Tewahdo_Haymanote
ፓስተር፡-እእእእ ሰው ኃጢዓት ከሰራ
እንዳመነ አይቆጠረም….. አዎ እንዳመነ
አይቆጠርም
ሐና፡-ምንም አይነት ኃጢዓት ቢሰራ ፓስተር፡- እእእ
አው አው
ሐና፡- ጥሩ….አናንተ ጋ አንድ ሰው
ሲያምን ምንድነው የሚያደርገው ወይም
የምትፈጽሙለት…… በመጀመሪያ
ደረጃ…መዳን የሚችለው ምን አድርጎ
ነው
ፓስተር፡-ወደ አማኝ የጌታ ማኅበር
የሚገባው ከተማረ በኋላ…በአደባባይ
ሁለት እጁን አንስቶ ጌታ ኢየሱስን
እንደግል አዳኝ በመቀበል ነዋ
ሐና፡-መልካም ይሄ የግል አዳኝ
የሚለው ላይ የሚነሳውን ውይይት
ለጊዜው ላቆየውና…አንድ ሰው ጌታን
እንደ ግል አዳኝ አድርጎ ከተቀበለ /ካመነ/ እንደዳነ ይቆጠራል ነው የምትለው ፓስተር ፡-ለጌታ ክብር ይሁን
በደንብ ነዋ…..
ሐና፡-ቅድም እንደተነጋገርነው ኃጢዓት
ከሰራ እንዳመነ አይቆጠረም አይደል
ፓስተር፡-እእእ አዎ
ሐና፡- እንደ አመነ አይቆጠርም ማለት
እነደካደ ይቆጠራል ማለት ነው አይደል
ፓስተር፡-አዎ አልኩ
ሐና፡-ንሰሀ ሊገባ ሲመጣ /እዚህ ላይ ሌላ ጊዜ….ስለንስሀ ብዙ የምንወያይበት
ርዕስ ይኖረናል…/ ግን ንስሀ ሲገባ
በድጋሚ ‹‹በአደባባይ ሁለት እጁን
አንስቶ ጌታ ኢየሱስን እንደግል አዳኝ››
እንዲቀበል ታደርጉታላችሁ
ፓስተር፡-ለምን?
ሐና፡-እንድ ሰው ኃጢዓት ከሰራ እንዳመነ አይቆጠርም ብለህ የለ?
ፓስተር ፡-ታዲያሳ?
ሐና፡- ድጋሚ አንዲያምን አድርጉቷ
ፓስተር፡- አይ እንዲህ ሊሆንማ አይችልም …የሰራውን ኃጢዓት ብቻ
ነው የሚናዘዘው ሐና ፡- እንዲህ ከሆነ ....ኃጢዓት የሰራ ሰው እንደአማኝ አይቆጠርም ብላችሁ ትናገራላችሁ እንጂ ……. እናንተ ራሳችሁ አትፈጽሙትም ..ይልቁን አማኝ ሆኖ ኃጢዓት የተገኘበት አድርጋችሁ ነው የምትቀበሉት ስለሆነም እንዳላመነ ይቆጠራል ምትሉት ለቃል ብቻ ነው አይደል…ፓስተር…
ፓስተር፡- እእእ
ሐና፡- ፓስተር ኃጢዓት
ሰርተህ ታውቃለህ ፓስተሩ ምን አይነት መልስ ይሠጥ ይሆን በክፍል ሶስት ከሰሞኑ እመለሳለው በክፍል ሶስት እንገናኝ!!
ርትዕት ሐይማኖቶሙ ለቅዱሳን አበዊነ!!
Share ማድረግ እንዳይረሳ
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
@And_Haymanot
@Tewahdo_Haymanote
ክፍል ሶስት የኦርቶዶክስ እና
የፕሮቴስታንት የመዳን ትምህርት ልዩነት ላይ ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት..ሰው በሂደት ‹‹ይድናል›› ወይስ በእምነት ቅጽበት ‹‹ድኗል›› ይባላል? / ስለ ነገረ እምነት/ የጽሁፉ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች በየመንገዱና በየቤቱ በየመስሪያ ቤቱ እና
በየትምህረት ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚነሱት የፕሮቴስታንት ጥያቄዎች ቀድመው በማወቅ መልስ ለመስጠት እንዲችሉ ማድረግ ነው፡፡የጽሁፉ የመነሻ አካሄድ የሶሪያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የማስተማር መንገድ ነው…. ከዚህ በፊት በነበርን ሁለት ተከታታይ ውይይት..ሐና የምትባለዋ ኦርቶዶክሳዊት
እህታችን..እቤቷ ድረስ ከመጣው የፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር ያደረጉትን ውይይት አይተናል.. እሱም በክፍል አንድ፡- ፕሮቴስታንቶች በእመነት ብቻ መዳን ተጠናቋል ለማለት ምን ያህል መጽሐፍ ቅዱስን መቀየራቸው በክፍል ሁለትም፡-መዳን በእመነት ቅጽበት የሚገኝ ብቻ ሳይሆን..በሂደት ተግባራት
የሚፈጸም መሆኑን እንዳየን ሁሉ…. በክፍል ሶስትም በዚህ መልኩ እንቀጥላለን… የባለፈው ውይይትን ያቆምነው… ፓስተሩ ‹‹ሰው በእመነት ድህነት አግኝቷል…. ነገር ግን ኃጢዓት
ከሰራ እንደ አማኝ አይቆጠርም›› ብሎ
ነበርና… ሐና..ፓስተርን ‹‹ኃጢዓት ሰርተህ ታውቃልህ ??›› ብላ
እንደጠየቀችው ነበር..የፓስተሩ መልስ ምን ይሆን?? ….መልካም ንባብ..
@And_Haymanot
ያመለጣችሁን ክፍላት ለማግኘት
👉 @Tewahdo_Haymanote
ሐና፡- ፓስተር ኃጢዓት ሰርተህ
ታውቃለህ
ፓስተር፡-እኔ?
ሐና ፡-አዎ አንተ ኃጢዓት ሰርተህ ታውቃለህ?
ፓስተር ፡-ምን እያልሽ ነው ሆሆሆሆሆ ጉድ እኮ ነው
ሐና ፡-ከባድ ጥያቄ ጥያቄ ጠየኩህ
ፓስተር ፡- አይ ሁኔታሽ ገርሞኝ ነው
ሐና ፡-መልካም …..መልሱን መመለስ ከከበደህ ….በሌላ መልኩ እንየው…..አባታችን ሆይ ጸሎት ትጸልያለህ…
ፓስተር ፡- አዎ በተለይ በጸሎት ቤት..
ሐና፡- መልካም..የአባታችን ሆይ ጸሎትን ለምን በጸሎት ቤት ብቻ ብዬ ዛሬ መጠየቅ አልፈልግም ….ነገር ግን ወደ ዋናውን….ነገር ልምጣ እና…እዚህ
ፊቴ ልትጸልይ ትችላለህ
ፓስተር ፡- ይቻላል..
ሐና፡-ቀጥል ፓስተር ፡-
አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር……………….………እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል በደላችንን ይቅርበለን...
ሐና፡- ፓስተር እዚህ ላይ አቁምልኝና
ጥያቄ አለኝ…..በደላችንን ይቅር በለን
ስትል የትኛውን በደልህን ነው
ፓስተር ፡- እእእእ….. መቼስ ሰው ሆኖ የማይሳሳት …
ሐና፡- …..መቼም….በደል ማለት
ኃጢዓት ነው አይደል…
ፓስተር ፡- እሱማ…
ሐና፡-..እንደዚህ ከሆነ…ቅድም
ስንነጋገር….በእምነት ድኖ ኃጢዓት
የሚሰራ ሰው እንደካደ ይቆጠራል ብለህ ነበር
ፓስተር ፡-…እ…አዎ
ሐና፡-እና አንተም ፓስተሩ እንደራስህ ንግግር እንደካደ ሰው ትቆጠራለህ ማለት ነዋ…
ፓስተር ፡-ደሞ ወደ እኔ መጣሽ….
ሐና፡-ምነው ጥቅሱ እና
መመሪያው..ለአማኞች እንጂ ለፓስተሮች አይሰራም እንዴ?
ፓስተር ፡- አልወጣንም….ጌታ ምስክሬ ነው እንዲህ የሚል መመሪያ የለንም…
ሐና፡- ተወው እስቲ አሁንም በሌላ
መልኩ እንየዋ….አባታችን ሆይ ጸሎት የማይጸልይ ይኖራል …ወይም አትጸልዩ የሚባሉ ይኖራሉ…
ፓስተር ፡-እንዴት ይኖራል?…. የጌታ
ጸሎት አይደል ከነስሙ የሚባለውስ?
ሐና፡-እንዲህ ከሆነ ታዲያ ሁሉ ሲጸልይ
በደሉን እምኖ በደላችንን ይቅር በለን የሚል ከሆነ..በደል ድግሞ እንደተስማማነው….ኃጢዓት ነው ..ታዲያ እንደእናንተ ትርጋሜ ደግሞአማኝ
ኃጢዓት ከሰራ እንደ አማኝ አይቆጠርም ካላችሁ…ይሄ ጸሎት… ለአማኞች አይደለም የተዘጋጀው ማለት ነው??…
ማለቴ በደላችንን ይቅርበለን ብለው
ሁሉም ሰው ስለሚጸልየው…ወይስ
ጸሎቱን ያስተማራቸው ….ሐዋርያትም…. አማኞች አልነበሩም??.......በነገራችን ላይ ይሄንን ጸሎት ቅዱሳንንም እንደሚጸልዩት አትርሳ… ጻዲቅ ነኝ ብለው በፈጣሪ ፊት ስለማይቆሙ.. በነገራችን ላይ
ፓስተር…ሰው አማኝ ሆኖ የስጋ ድካም
ሊኖርበት ይችላል…. ኃጢዓት ሲሰራ ደግሞ..በንስሀ ይመለሳል እንጂ…በኃጢዓቱ ሁሌ እንደካደ አይቆጠረም ..እንዲህ ከሆነ..ወንጌል
የሐዋርያት መልዕክታት ሁሉ…ለካህዲያን…. የተጻፈ ያስመስልባችኋል….. ሁሉ ስለ ንስሀ
ይሰብካልና.. ኃጢዓትን ስለመተው ይናገራልና … በጠቅላላው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያረጋግጠው..እምነት
ብቻውን በቂ አይደለም……ይሄ ደግሞ
አንተንም እኔንም ይጨምራል… እስቲ መጽሐፍ ቅዱስ የሚለውን እንይ
‹‹ፍርድ ክግዚአብሔር ቤት ተነስቶ የሚጀምርበት ጊዜ ደርሶአልና ፤አስቀድሞም በእኛ የሚጀምር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ
መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅ በጭንቅ የሚድን ከሆነ ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው?››1ኛጴጥ 4፡18 ጻዲቅ በጭንቅ የሚድን ማለቱን እዚህ ላይ ያስተውሏል ፓስተር አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ
ፓስተር ፡-ይቻላል
ሐና፡-ሰዎች ‹‹ፈጽሙ›› ተብለው
የሚታዘዙት ‹‹ፈጽመው አጠናቀው
ለያዙት›› ነገር ነው….. ወይስ በቀጣይ
ለሚያከናውኑት ወይም ለሚፈጽሙት ነገር ነው …….‹‹ፈጽሙ›› የሚባሉት?
ፓስተር፡-ቀላል ጥያቄ ጠየቅሽኝ
ሐና፡-ፓስተር ቀላል ጥያቄም ቢሆን
ለመግባባት ስለሚጠቅመኝ መልስልኝ
ፓስተር፡-ይሄማ ግልጽ
አይደል….ፈጽሙ
የሚባለው… ላልተፈጸመ…ወደፊት
በሂደት ለሚፈጸም ነው
ሐና ፡-ፓስተር አግዚአብሔር ይስጥልኝ..አንዴ ደግሞ ላስቸግርህ መጽሐፍ ቅዱስህን ክፈትና ፊልጵ2:12 ላይ የተጻፈውን አንብብልኝ
ፓስተር፡-ለጌታ ክብር ይሁን ቃሉን
በደስታ ነው የማነበው
ሐና፡-መልካም ቀጥል
ፓስተር፡-ቆይ…..እእእ…… እዚህ…ላይ
አገኘሁት…‹‹ ስለዚህ ወዳጆቼ ሆይ ሁል
ጊዜ እንደታዘዛችሁ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ ራሳችሁን መዳን ……… እእእ………………….››
ሐና፡-ፓስተር ጨርሰዋ…ምነው
አቆምክ….
ፓስተር፡-ፈ..ጽ…ሙ …..
ሐና፡-አዎ ፓስተር አንተው ራስህ አንዳነበብከው…….ቅዱስ ጳውሎስ
ለፊልጵስዮስ ሰዎች በላከው መልዕክቱ ‹‹የራሳችሁን መዳን በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ ፈጽሙ›› ብሎአል… መቼም ቅድም ‹‹ፈጽሙ የሚባለው… ላልተፈጸመ… ወደፊት በሂደት ለሚፈጸም
ነው›› ብለህ የለ
ፓስተር፡-እእእ…
ሐና፡-አላልክም አንዴ..
ፓስተር፡-አረ…ብያለው…ብያለው…
ሐና፡-እና ልክ አንተ ፓስተር… እንዳልከው.. በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ ‹‹የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ›› ብሎ ቅዱስ ጳውሎስ የተናገረው ላልተፈጸመ እምነት ነው ….ታዲያ እንዲህ ከሆነ….. እንዴት ነው በማመን ቅጽበት መዳን ‹‹ተፈጸመ›› የምትሉት… መቼም ፈጽሙ የሚባለው ላልተፈጸመ ነው…..እንደ እናንተ መዳን በማመን ብቻ የሚገኝ ብቻ ከሆነ እንዴት ነው በመንቀጥቀጥ በመፍራት …የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ ለምን ተባለ ?? ለማመን መንቀጥቀጥና
መፍራት ያስፈልጋል አንዴ ??
ፓስተር፡-ጥያቄ አለኝ
ሐና፡-ቀጥል ይቻላል
ፓስተር፡- 1ኛዮሐ 5፡12 ላይ‹‹ልጁ
ያለው ሕይወት አለው፤የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም፡፡ የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ
ዘንድ በእግዚአብሔርልጅ ስም ለምታምኑ ይሄን ጽፌላችኋለው…›› በማለት በእምነት የዘላለም ሕይወት እንደሚገኝ ተናግሮ የለ…. ታዲያ አንቺ እንዴት ነው በእምነት መዳን አይገኝም
የምትይው ? .....ቀጥሏል 👇👇👇
https://t.me/Tewahdo_Haymanote/100
የፕሮቴስታንት የመዳን ትምህርት ልዩነት ላይ ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት..ሰው በሂደት ‹‹ይድናል›› ወይስ በእምነት ቅጽበት ‹‹ድኗል›› ይባላል? / ስለ ነገረ እምነት/ የጽሁፉ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች በየመንገዱና በየቤቱ በየመስሪያ ቤቱ እና
በየትምህረት ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚነሱት የፕሮቴስታንት ጥያቄዎች ቀድመው በማወቅ መልስ ለመስጠት እንዲችሉ ማድረግ ነው፡፡የጽሁፉ የመነሻ አካሄድ የሶሪያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የማስተማር መንገድ ነው…. ከዚህ በፊት በነበርን ሁለት ተከታታይ ውይይት..ሐና የምትባለዋ ኦርቶዶክሳዊት
እህታችን..እቤቷ ድረስ ከመጣው የፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር ያደረጉትን ውይይት አይተናል.. እሱም በክፍል አንድ፡- ፕሮቴስታንቶች በእመነት ብቻ መዳን ተጠናቋል ለማለት ምን ያህል መጽሐፍ ቅዱስን መቀየራቸው በክፍል ሁለትም፡-መዳን በእመነት ቅጽበት የሚገኝ ብቻ ሳይሆን..በሂደት ተግባራት
የሚፈጸም መሆኑን እንዳየን ሁሉ…. በክፍል ሶስትም በዚህ መልኩ እንቀጥላለን… የባለፈው ውይይትን ያቆምነው… ፓስተሩ ‹‹ሰው በእመነት ድህነት አግኝቷል…. ነገር ግን ኃጢዓት
ከሰራ እንደ አማኝ አይቆጠርም›› ብሎ
ነበርና… ሐና..ፓስተርን ‹‹ኃጢዓት ሰርተህ ታውቃልህ ??›› ብላ
እንደጠየቀችው ነበር..የፓስተሩ መልስ ምን ይሆን?? ….መልካም ንባብ..
@And_Haymanot
ያመለጣችሁን ክፍላት ለማግኘት
👉 @Tewahdo_Haymanote
ሐና፡- ፓስተር ኃጢዓት ሰርተህ
ታውቃለህ
ፓስተር፡-እኔ?
ሐና ፡-አዎ አንተ ኃጢዓት ሰርተህ ታውቃለህ?
ፓስተር ፡-ምን እያልሽ ነው ሆሆሆሆሆ ጉድ እኮ ነው
ሐና ፡-ከባድ ጥያቄ ጥያቄ ጠየኩህ
ፓስተር ፡- አይ ሁኔታሽ ገርሞኝ ነው
ሐና ፡-መልካም …..መልሱን መመለስ ከከበደህ ….በሌላ መልኩ እንየው…..አባታችን ሆይ ጸሎት ትጸልያለህ…
ፓስተር ፡- አዎ በተለይ በጸሎት ቤት..
ሐና፡- መልካም..የአባታችን ሆይ ጸሎትን ለምን በጸሎት ቤት ብቻ ብዬ ዛሬ መጠየቅ አልፈልግም ….ነገር ግን ወደ ዋናውን….ነገር ልምጣ እና…እዚህ
ፊቴ ልትጸልይ ትችላለህ
ፓስተር ፡- ይቻላል..
ሐና፡-ቀጥል ፓስተር ፡-
አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር……………….………እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል በደላችንን ይቅርበለን...
ሐና፡- ፓስተር እዚህ ላይ አቁምልኝና
ጥያቄ አለኝ…..በደላችንን ይቅር በለን
ስትል የትኛውን በደልህን ነው
ፓስተር ፡- እእእእ….. መቼስ ሰው ሆኖ የማይሳሳት …
ሐና፡- …..መቼም….በደል ማለት
ኃጢዓት ነው አይደል…
ፓስተር ፡- እሱማ…
ሐና፡-..እንደዚህ ከሆነ…ቅድም
ስንነጋገር….በእምነት ድኖ ኃጢዓት
የሚሰራ ሰው እንደካደ ይቆጠራል ብለህ ነበር
ፓስተር ፡-…እ…አዎ
ሐና፡-እና አንተም ፓስተሩ እንደራስህ ንግግር እንደካደ ሰው ትቆጠራለህ ማለት ነዋ…
ፓስተር ፡-ደሞ ወደ እኔ መጣሽ….
ሐና፡-ምነው ጥቅሱ እና
መመሪያው..ለአማኞች እንጂ ለፓስተሮች አይሰራም እንዴ?
ፓስተር ፡- አልወጣንም….ጌታ ምስክሬ ነው እንዲህ የሚል መመሪያ የለንም…
ሐና፡- ተወው እስቲ አሁንም በሌላ
መልኩ እንየዋ….አባታችን ሆይ ጸሎት የማይጸልይ ይኖራል …ወይም አትጸልዩ የሚባሉ ይኖራሉ…
ፓስተር ፡-እንዴት ይኖራል?…. የጌታ
ጸሎት አይደል ከነስሙ የሚባለውስ?
ሐና፡-እንዲህ ከሆነ ታዲያ ሁሉ ሲጸልይ
በደሉን እምኖ በደላችንን ይቅር በለን የሚል ከሆነ..በደል ድግሞ እንደተስማማነው….ኃጢዓት ነው ..ታዲያ እንደእናንተ ትርጋሜ ደግሞአማኝ
ኃጢዓት ከሰራ እንደ አማኝ አይቆጠርም ካላችሁ…ይሄ ጸሎት… ለአማኞች አይደለም የተዘጋጀው ማለት ነው??…
ማለቴ በደላችንን ይቅርበለን ብለው
ሁሉም ሰው ስለሚጸልየው…ወይስ
ጸሎቱን ያስተማራቸው ….ሐዋርያትም…. አማኞች አልነበሩም??.......በነገራችን ላይ ይሄንን ጸሎት ቅዱሳንንም እንደሚጸልዩት አትርሳ… ጻዲቅ ነኝ ብለው በፈጣሪ ፊት ስለማይቆሙ.. በነገራችን ላይ
ፓስተር…ሰው አማኝ ሆኖ የስጋ ድካም
ሊኖርበት ይችላል…. ኃጢዓት ሲሰራ ደግሞ..በንስሀ ይመለሳል እንጂ…በኃጢዓቱ ሁሌ እንደካደ አይቆጠረም ..እንዲህ ከሆነ..ወንጌል
የሐዋርያት መልዕክታት ሁሉ…ለካህዲያን…. የተጻፈ ያስመስልባችኋል….. ሁሉ ስለ ንስሀ
ይሰብካልና.. ኃጢዓትን ስለመተው ይናገራልና … በጠቅላላው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያረጋግጠው..እምነት
ብቻውን በቂ አይደለም……ይሄ ደግሞ
አንተንም እኔንም ይጨምራል… እስቲ መጽሐፍ ቅዱስ የሚለውን እንይ
‹‹ፍርድ ክግዚአብሔር ቤት ተነስቶ የሚጀምርበት ጊዜ ደርሶአልና ፤አስቀድሞም በእኛ የሚጀምር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ
መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅ በጭንቅ የሚድን ከሆነ ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው?››1ኛጴጥ 4፡18 ጻዲቅ በጭንቅ የሚድን ማለቱን እዚህ ላይ ያስተውሏል ፓስተር አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ
ፓስተር ፡-ይቻላል
ሐና፡-ሰዎች ‹‹ፈጽሙ›› ተብለው
የሚታዘዙት ‹‹ፈጽመው አጠናቀው
ለያዙት›› ነገር ነው….. ወይስ በቀጣይ
ለሚያከናውኑት ወይም ለሚፈጽሙት ነገር ነው …….‹‹ፈጽሙ›› የሚባሉት?
ፓስተር፡-ቀላል ጥያቄ ጠየቅሽኝ
ሐና፡-ፓስተር ቀላል ጥያቄም ቢሆን
ለመግባባት ስለሚጠቅመኝ መልስልኝ
ፓስተር፡-ይሄማ ግልጽ
አይደል….ፈጽሙ
የሚባለው… ላልተፈጸመ…ወደፊት
በሂደት ለሚፈጸም ነው
ሐና ፡-ፓስተር አግዚአብሔር ይስጥልኝ..አንዴ ደግሞ ላስቸግርህ መጽሐፍ ቅዱስህን ክፈትና ፊልጵ2:12 ላይ የተጻፈውን አንብብልኝ
ፓስተር፡-ለጌታ ክብር ይሁን ቃሉን
በደስታ ነው የማነበው
ሐና፡-መልካም ቀጥል
ፓስተር፡-ቆይ…..እእእ…… እዚህ…ላይ
አገኘሁት…‹‹ ስለዚህ ወዳጆቼ ሆይ ሁል
ጊዜ እንደታዘዛችሁ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ ራሳችሁን መዳን ……… እእእ………………….››
ሐና፡-ፓስተር ጨርሰዋ…ምነው
አቆምክ….
ፓስተር፡-ፈ..ጽ…ሙ …..
ሐና፡-አዎ ፓስተር አንተው ራስህ አንዳነበብከው…….ቅዱስ ጳውሎስ
ለፊልጵስዮስ ሰዎች በላከው መልዕክቱ ‹‹የራሳችሁን መዳን በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ ፈጽሙ›› ብሎአል… መቼም ቅድም ‹‹ፈጽሙ የሚባለው… ላልተፈጸመ… ወደፊት በሂደት ለሚፈጸም
ነው›› ብለህ የለ
ፓስተር፡-እእእ…
ሐና፡-አላልክም አንዴ..
ፓስተር፡-አረ…ብያለው…ብያለው…
ሐና፡-እና ልክ አንተ ፓስተር… እንዳልከው.. በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ ‹‹የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ›› ብሎ ቅዱስ ጳውሎስ የተናገረው ላልተፈጸመ እምነት ነው ….ታዲያ እንዲህ ከሆነ….. እንዴት ነው በማመን ቅጽበት መዳን ‹‹ተፈጸመ›› የምትሉት… መቼም ፈጽሙ የሚባለው ላልተፈጸመ ነው…..እንደ እናንተ መዳን በማመን ብቻ የሚገኝ ብቻ ከሆነ እንዴት ነው በመንቀጥቀጥ በመፍራት …የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ ለምን ተባለ ?? ለማመን መንቀጥቀጥና
መፍራት ያስፈልጋል አንዴ ??
ፓስተር፡-ጥያቄ አለኝ
ሐና፡-ቀጥል ይቻላል
ፓስተር፡- 1ኛዮሐ 5፡12 ላይ‹‹ልጁ
ያለው ሕይወት አለው፤የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም፡፡ የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ
ዘንድ በእግዚአብሔርልጅ ስም ለምታምኑ ይሄን ጽፌላችኋለው…›› በማለት በእምነት የዘላለም ሕይወት እንደሚገኝ ተናግሮ የለ…. ታዲያ አንቺ እንዴት ነው በእምነት መዳን አይገኝም
የምትይው ? .....ቀጥሏል 👇👇👇
https://t.me/Tewahdo_Haymanote/100
Telegram
ተዋህዶ ሃይማኖቴ
ሐና፡-እንዴ ፓስተር ወዴት ወዴት እኔ..በእምነት መዳን አይገኝም አላልኩም..ያነሳሀው ጥቅስ….ከኔ ሐሳብ ጋር አንድ ነው….እኔ ያልኩት ለመዳን እመነት ብቻውን አይበቃም..በእመነት ቅጽበት ውስጥ መዳን አይጠናቀቅም ስለሆነም መዳን ሂደት ነው …ለመዳን እምነት መጀመሪያ ነው እንጂ መጨረሻ አይደለም ነው…. ያልኩት… እንደውም
ፓስተር..ጥሩ ምሳሌ አነሳህ… ይሄ …ያነሳሀው ጥቅስ ብቻ አይደለም ...የዘላለም ሕይወት..…
ፓስተር..ጥሩ ምሳሌ አነሳህ… ይሄ …ያነሳሀው ጥቅስ ብቻ አይደለም ...የዘላለም ሕይወት..…
ሐና፡-እንዴ ፓስተር ወዴት ወዴት እኔ..በእምነት መዳን አይገኝም አላልኩም..ያነሳሀው ጥቅስ….ከኔ ሐሳብ ጋር አንድ ነው….እኔ ያልኩት ለመዳን እመነት ብቻውን አይበቃም..በእመነት ቅጽበት ውስጥ መዳን አይጠናቀቅም ስለሆነም መዳን ሂደት ነው …ለመዳን እምነት መጀመሪያ ነው እንጂ መጨረሻ አይደለም ነው…. ያልኩት… እንደውም
ፓስተር..ጥሩ ምሳሌ አነሳህ… ይሄ …ያነሳሀው ጥቅስ ብቻ አይደለም ...የዘላለም ሕይወት.. ስለሚገኝበት መንገድ የሚያወራው…. ብዙ ጥቅሶችን
ማየት ቢቻልም ከጊዜ አንጻር አንዱን ላንሳልህ……..በማቴ 19፡16 ላይ የተጻፈ
‹‹እነሆም አንድ ሰው ቀርቦ ፡፡መምህር
ሆይ የዘላለምን ሕይወት አንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላደርግ አለው፡፡እርሱም፡-ስለ መልካም ነገር ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም ሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው፡፡ እርሱም፡-የትኞቹን? አለው፡፡ ኢየሱስም፡ አትግደል፣አታመንዘር፣በሐሰት
አትመስክር፤አባትህንና እናትህን
አክብር…››እዚህ ጥቅስ ላይ ስናይ…ጌታ..የዘላለም ሕይወት ለማገኝት ለጠየቀው ሰው እመን ሳይሆን ትዕዛዛትን ጠብቅ ማለቱ ምን የሚያስተምርን ይመስልሃል…
ፓስተር፡- እህቴ ሐና….እምነት ለዘላለም
ሕይወት / ለመዳን/ አይጠቅምም ብለሽ ነው እንዴ ይሄን ጥቅስ
ያመጣሽው??
ሐና፡- ፓስተር…ከዋናው ሀሳብ
ወጥተህ…የኔንን ሐሳብ ለመገመት አትሂድ…አሁን ያነበብኩት አንተ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የለም…
ፓስተር፡-እሱማ…ይኖራል…አለ..
ሐና፡-መልካም አንግዲህ የያዝከው
መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ካለ....ለምን ጌታ እመን ሳይሆን…. ትዕዛዛትን ጠብቅ ብሎ የትኞቹን ብሎ ማብራሪያ ሲጠይቅ….. ከነማብራሪያው ….አትግደል… አታመንዝር ብሎ ነገረው
ፓስተር፡-ያኔ ጌታ ስላልሞተ ይሆናል..ልበል
ሐና፡-ይሄማ አይሆንም…እንዲህማ ከሆነ..በወንጌል ላይ የምናገኛቸውን ትምህርቶች ሁሉ ጌታ ከሞቱ በኋላ ማስተማር ነበረበት እንደማለት ነው…ቅዱስ ቁርባኑን ከስቅለቱ በፊት ፍጹም አማናው አድርጎ መስጠቱን አትርሳ
ፓስተር፡-እሺ….ምናልባት አማኝ
ስለነበር ይሆን
ሐና፡-እግዚአብሔር ይስጥልኝ…ፓስተር ..አሁን… ትክክል ብለሃል….ይሄ ባለጸጋ
አማኝ መሆኑን የምናረጋግጠው..ዝቅ ብለን ስናይ ነው.. ለጌታ ትእዛዛትን ጠብቅ…የሚል መመሪያ ሲመልስ…..እነዚህንማ ከልጅነቴ ጀምሮ ጠብቄአለው ማለቱ..ከልጅነቱ ጀምሮ…
በኦሪቱ እምነት ውስጥ..እነደነበር
ያስተውቃል …አማኝ ስለነበረም ጌታ…. ከእመነት ቀጥሎ..የዘላለም ሕይወትን /መዳንን/ ከሚያስገኙት መካከል አንዱ
ትዕዛዛትን መጠበቅ ስለሆነ… ወደ
ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው ።/ በእርግጥ
እሱ የጌታን የፍጽምና ህግ መፈጸም
ከብዶት ወደ ኋላ..ተመልሷል/
በአጠቃላይ ፓስተር.. እስካሁን ባየነው መሰረት ሰው በእመነት ቅጽበት ሳይሆን..በሂደት ..መዳን እንደሚያገኝ…
መዳን የአንድ ጊዜ ድርጊት ሳይሆን..የህይወት ዘመን ሁሉ ጉዞ ውጤት መሆኑን ካየን..እናንተ እምነት ስለምትሉት እና እኛ እመነት ስለምንለው በስፋት እንይ
ፓስተር ፡-በቃ ቸኩላለው አገልግሎት አለብኝ ልሂድ…
ሐና፡-ይቺን ብቻ መልስልኝ ፓስተር…. የእናንተ…. የፕሮቴስታንት ክፍሎች ውስጥ መዳን የሚገኘው ጌታን እንደግል አዳኝ በመቀበል ነው ትሉ
የለ?
ፓስተር፡-በደንብ ነዋ..ለጌታ ክብር
ይሁን.. ሐና፡-መልካም…ጌታን እንደግል አዳኝ
አድርጋችሁ ተቀበሉ ብሎ ያሰተማረ
ሐዋርያ…..ማነው…መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የት ላይ ይገኛኛል..?? ፓስተር፡-ሰላም ሁኚ ጌታ ይባርክሽ ባይ
ባይ ቸኩላለው
ሐና፡-ፓስተር…በቅርቡ…… የትኛው የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍል ላይ..የትኛው ሐዋርያ እንዳስተማረ….ጥቅሱን ይዘህ እንደምትመጣ ተስፋ አድርጋለው…ገና ስለእምነት ብዙ የምናነሳው ሀሳብ
አለኝ… ሰላም ሁን..ባይ/ድምጿን ቀንሳ/…..በቀላሉ አንላቀቅም……እስቲ ከየትኛው መጽሐፍ ቅዱስ እንደምጠቅስ
አያለው…… ፓስተሩ ሄዳል……
እንግዲህ ሲመለስ በክፍል አራት
እንገናኝ!!
ርትዕት ሐይማኖቶሙ ለቅዱሳን አበዊነ!!
@Tewahdo_Haymanote
ፓስተር..ጥሩ ምሳሌ አነሳህ… ይሄ …ያነሳሀው ጥቅስ ብቻ አይደለም ...የዘላለም ሕይወት.. ስለሚገኝበት መንገድ የሚያወራው…. ብዙ ጥቅሶችን
ማየት ቢቻልም ከጊዜ አንጻር አንዱን ላንሳልህ……..በማቴ 19፡16 ላይ የተጻፈ
‹‹እነሆም አንድ ሰው ቀርቦ ፡፡መምህር
ሆይ የዘላለምን ሕይወት አንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላደርግ አለው፡፡እርሱም፡-ስለ መልካም ነገር ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም ሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው፡፡ እርሱም፡-የትኞቹን? አለው፡፡ ኢየሱስም፡ አትግደል፣አታመንዘር፣በሐሰት
አትመስክር፤አባትህንና እናትህን
አክብር…››እዚህ ጥቅስ ላይ ስናይ…ጌታ..የዘላለም ሕይወት ለማገኝት ለጠየቀው ሰው እመን ሳይሆን ትዕዛዛትን ጠብቅ ማለቱ ምን የሚያስተምርን ይመስልሃል…
ፓስተር፡- እህቴ ሐና….እምነት ለዘላለም
ሕይወት / ለመዳን/ አይጠቅምም ብለሽ ነው እንዴ ይሄን ጥቅስ
ያመጣሽው??
ሐና፡- ፓስተር…ከዋናው ሀሳብ
ወጥተህ…የኔንን ሐሳብ ለመገመት አትሂድ…አሁን ያነበብኩት አንተ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የለም…
ፓስተር፡-እሱማ…ይኖራል…አለ..
ሐና፡-መልካም አንግዲህ የያዝከው
መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ካለ....ለምን ጌታ እመን ሳይሆን…. ትዕዛዛትን ጠብቅ ብሎ የትኞቹን ብሎ ማብራሪያ ሲጠይቅ….. ከነማብራሪያው ….አትግደል… አታመንዝር ብሎ ነገረው
ፓስተር፡-ያኔ ጌታ ስላልሞተ ይሆናል..ልበል
ሐና፡-ይሄማ አይሆንም…እንዲህማ ከሆነ..በወንጌል ላይ የምናገኛቸውን ትምህርቶች ሁሉ ጌታ ከሞቱ በኋላ ማስተማር ነበረበት እንደማለት ነው…ቅዱስ ቁርባኑን ከስቅለቱ በፊት ፍጹም አማናው አድርጎ መስጠቱን አትርሳ
ፓስተር፡-እሺ….ምናልባት አማኝ
ስለነበር ይሆን
ሐና፡-እግዚአብሔር ይስጥልኝ…ፓስተር ..አሁን… ትክክል ብለሃል….ይሄ ባለጸጋ
አማኝ መሆኑን የምናረጋግጠው..ዝቅ ብለን ስናይ ነው.. ለጌታ ትእዛዛትን ጠብቅ…የሚል መመሪያ ሲመልስ…..እነዚህንማ ከልጅነቴ ጀምሮ ጠብቄአለው ማለቱ..ከልጅነቱ ጀምሮ…
በኦሪቱ እምነት ውስጥ..እነደነበር
ያስተውቃል …አማኝ ስለነበረም ጌታ…. ከእመነት ቀጥሎ..የዘላለም ሕይወትን /መዳንን/ ከሚያስገኙት መካከል አንዱ
ትዕዛዛትን መጠበቅ ስለሆነ… ወደ
ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው ።/ በእርግጥ
እሱ የጌታን የፍጽምና ህግ መፈጸም
ከብዶት ወደ ኋላ..ተመልሷል/
በአጠቃላይ ፓስተር.. እስካሁን ባየነው መሰረት ሰው በእመነት ቅጽበት ሳይሆን..በሂደት ..መዳን እንደሚያገኝ…
መዳን የአንድ ጊዜ ድርጊት ሳይሆን..የህይወት ዘመን ሁሉ ጉዞ ውጤት መሆኑን ካየን..እናንተ እምነት ስለምትሉት እና እኛ እመነት ስለምንለው በስፋት እንይ
ፓስተር ፡-በቃ ቸኩላለው አገልግሎት አለብኝ ልሂድ…
ሐና፡-ይቺን ብቻ መልስልኝ ፓስተር…. የእናንተ…. የፕሮቴስታንት ክፍሎች ውስጥ መዳን የሚገኘው ጌታን እንደግል አዳኝ በመቀበል ነው ትሉ
የለ?
ፓስተር፡-በደንብ ነዋ..ለጌታ ክብር
ይሁን.. ሐና፡-መልካም…ጌታን እንደግል አዳኝ
አድርጋችሁ ተቀበሉ ብሎ ያሰተማረ
ሐዋርያ…..ማነው…መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የት ላይ ይገኛኛል..?? ፓስተር፡-ሰላም ሁኚ ጌታ ይባርክሽ ባይ
ባይ ቸኩላለው
ሐና፡-ፓስተር…በቅርቡ…… የትኛው የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍል ላይ..የትኛው ሐዋርያ እንዳስተማረ….ጥቅሱን ይዘህ እንደምትመጣ ተስፋ አድርጋለው…ገና ስለእምነት ብዙ የምናነሳው ሀሳብ
አለኝ… ሰላም ሁን..ባይ/ድምጿን ቀንሳ/…..በቀላሉ አንላቀቅም……እስቲ ከየትኛው መጽሐፍ ቅዱስ እንደምጠቅስ
አያለው…… ፓስተሩ ሄዳል……
እንግዲህ ሲመለስ በክፍል አራት
እንገናኝ!!
ርትዕት ሐይማኖቶሙ ለቅዱሳን አበዊነ!!
@Tewahdo_Haymanote
ክፍል04 ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር
የተደረገ ውይይት/ስለ ነገረ እምነት /ይህ የኦርቶዶክስ እና የፕሮቴስታንት የመዳን ትምህርት ልዩነት ላይ ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት በሚል ርዕስ በተከታታይ ከሚቀርቡት የዛሬ አራተኛው ነው…
የዛሬው እና የቀጣዩ ክፍሎች….ያልታሰቡ
ታዳሚያንን ያሳትፋል…..ከመድረክ ጀርባ ውይይቱን የሚከታተሉ ሰንበት ት/ቤቶች
የሚያደርጉት ንግግሮች ሌላው የመማሪያ መድረክ ሆኖ ይቀጥል……
የጽሁፉ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች
በየመንገዱና በየቤቱ በየመስሪያ ቤቱ እና በየትምህረት ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚነሱት
የፕሮቴስታንት ጥያቄዎች ቀድመው
በማወቅ መልስ ለመስጠት እንዲችሉ ማድረግ ነው፡፡ የጽሁፉ የመነሻ አካሄድ የሶሪያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የማስተማር መንገድ ነው….
ያመለጣችሁን ክፍል ለማግኘት
👉 @Tewahdo_Haymanote
ፓስተር - ሰላም ለአንቺ ይሁን እንደምን ቆየሽኝ እህቴ
ሃና፡-እግዚአብሔር ይመስገን በሱ ቸርነት
አለው ….እናንተ እንዴት ናችሁ ዛሬ ደግሞ እንግዳ ይዘህልኝ መጥተሃል
ፓስተር-በጌታ ፀጋ በጣሙን ሰላም አለን
ተዋዋቂው ሐዋርያ ሳሙኤል ይባላል
ሃና፡-ማን (ሃና በድንጋጤ ድምጻን ከፍ አድርጋ ጠይቃለች)ማን ነው ያልከኝ
ሳሙኤል፡- ምነው ደነገጠሽ ሐዋርያ
ሳሙኤል እባላለው በታላቅ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ሕዝቡን እንዳገልግል ጌታ ቀብቶኛል ክብር ለጌታ ይሁን … (ሐና እጃን አፏ ላይ ጭና በአግራሞት ትሰማቸዋለች)
ፓስተር፡-አሜን ሃሌ ሉያ…..ሐዋርያ
ሳሙኤል ማለት በዘመናችን ከተነሱ ታላላቅ አገልጋዮች መካከል አንዱ እና….ቀዳሚው ነው….ለጌታ
ምርኮ ለመሰብሰብ በታላቅ የመንፈስ ቅዱስ መነቃቃት … ለእግዚአብሔር ሕዝብ የሚሰራ አገልጋይ ነው…..ካለው የተጣበበ የአገልግሎት ሰዓት አንድ
ሁሌ የማናግራት እህት አለችኝ አብረን
እንሂድ ብዬ ሳስቸግረው ነበር ዛሬ ያው እቤትሽ ተገኝቷል.. እድለኛ ነሽ ቤትሽ ተባርኳል ማለት ነው
ሳሙኤል፡-ስላንቺ ከሰማው ጀምሮ በጌታ መንፈስ ሆኜ ስለመዳንሽ…እጸልይ ነበር..ዛሬ ግን ጌታ ኢየሱስ ራሱ ተገልጾ ልክ እንደ ጳውሎስ ምርጥ እቃ ሊያደርግሽ ጊዜው መሆኑን ነገሮኝ ነው
የመጣሁት..ክብር ለጌታ ይሁን ሃሌ
ሉያ.. .......ፓስተር፡-በኢየሱስ ስም አሜን…ለጌታ
ቀን አለው…… /ድምጻቸውን ከፍ አድርገው አይናቸውን ጨፍነው ጀመሩ/
ሳሙኤል፡- ዛሬ ለዚህ ቤት መዳንን
ስላመጣህ ጌታ ሆይ እናመሰግንሃለን….. የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ቅባት እየወረደ ነው..እሳት እሳት… እሳት…
የጌታ እሳት ኃጢዓትን የሚያቃጥል
ምድረበዳን የሚያረሰርስ እሳት ..በዚህ ቤት እየወረደ ነው የጌታ እሳት እወረደ ነው..ቅባት ቅባት የመንፈስ ቅዱስ
ቅባት ይታየኛል ሃሌ ሉያ..
ፓስተር ፡-አሜን ሃሌ ሉያ በኢየሱስ
ስም…(ሐና ተገርማ በትዕግስት እያየቻቸው በልቧ አቡነዘበሰማያት እየደገመች እያለ... ሁኔታውን የሰሙ
ጎረቤቶቻ ያለመዱት ስለነበረ ምን ተፈጠረ ብለው ደንግጠው ተሰበሰቡ…
ከጎረቤቶቻ መካከል የነበሩ አንዲት እናት መነኩሲት ከሰዎች መካከል ገፍተው ወደ ፊት ለፊት መጡ..በልባቸው እንዲህ
አሉ ሐና ሐይማኖታን ቀይራ አይሆንም
በተዓምር ሊሆን አይችልም…ቀና ብለው
ሲመለከቱ ቤት ውስጥ የተለመደው ስዕላቱ የስቅለቱ፣ምስለ ፍቁር
ወልዳ ፣የቅዱሳኑ ስዕል እንዳለ አለ…
መስቀሉም በቦታው ነው ..ያኔ እማሆይ አንድ እርምጃ ለመውሰድ ጉልበት አገኙ) እማሆይ ወደ ፊት ለፊት ተንደርድረው
መጡ)
እማሆይ ፡- ምንድነው እዚህ ቤት
እየተሰራ ያለው አስቁሚያቸው አስቁሚያቸው(ወደ ፓስተር የሚባለው ተንደረደሩ) ሐና በፍጥነት መኃል በመግባት አስቆመቻቸውና..እማሆይንም
ሌሎችንም ሰዎች ገፋፍታ ከቤት አስወጣቻቸው…..
ሐና፡-እማሆይ….. እዚህ የተሰበሰባችሁ
ሁላችሁም ጎረቤቶቼ…በሐይማኖት የምትመስሉኝ ወዳጆቼ በሙሉ ላረጋግጥላችሁ የምፈልገው አትደንግጡ
ሁሌም በቤ/ክ እንደተማርነው አባቶቻችን እንደነገሩን ‹‹ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው፡፡ልዩ ልዩ አይነት በሆነ እንግዳ ትምህርት አትወሰዱ›› ዕብ 13፡8 እንደተባለ…. አዲስ የሚሆን የሚቀየር ጌታ የለም ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስም በድጋሚ በአፌ መልዕክቱ ምዕራፍ 4ቁጥር 5 ላይ እንዳለው ስንት
ጌታ አለን?
ጎረቤቶቻ፡-አንድ
ሐና፡-ስንት ሐይማኖት አለን?
ጎረቤቶቻ፡-አንድ
@And_Haymanot
ሐና፡-ስንት ጥምቀት አለን? ጎረቤቶቻ፡- አንድ (የነፓስተር ጸሎት ከውስጥህ ቀጥላል… ያለወቀህ ሕዝብ ከዚህ መንጋ ያልሆነ ብዙ አለና ጌታ ሆይ እባክህ በመንፈስህ ሰብስበው) (ሐናም ህዝቡን ማረጋጋቷን ቀጥላለች)
ሐና፡-ስንት አምላክ አለን ? ሕዝቡ፡
አንድ ሐና ፡- እውነታው ይሄ ነው..እነዚህ
ሰዎች እቤቴ የመጡት ፓስተር ከሚባለው ጋር የጀመርነው ተከታታይ ውይይት ነበረኝ ….የዛሬው አራተኛ
ክፍል ነበር
እማሆይ፡-የምን ውይይት (እማሆይ
ድምጻቸውን ስበው ጠየቁ) ሐና፡-ፓስተሩ እኔን ለመስበክ ቤቴ ከመጣበት ቀን
ጀምሮ ይሄው አራተኛ ዙር ላይ ደርሰናል
….እስከዛሬ ድረስ በነበረን ውይይት
በዋናነት ሰው ሲያምን ድኗል ይባላል ወይስ ይድናል ….በሚለውና እና እምነት የመዳን መጀመሪያ ነው ወይስ…ፍጻሜ በሚል ርዕስ ተነጋግረን ዛሬ ..ደግሞ
ጌታ የግል አደኝ ይባላል ወይስ አይባልም..በሚለው ዙሪያ ለመነጋገር ቀጠሮ ይዘን ነበር የተለያየነው…
በሚያስገርም መልኩ አዲሱ እንግዳ
እንደገባ..ጸሎት ብሎ ጀመረ..ያውም እናንተም ሰምታችሁ ተሰበሰባቹ
እማሆይ፡-እግዚአብሔር ይመስገን ውይ
ድንግል ማርያም…ቀላል ሰው ያገኘ
መስሎታላ… (ሐና ሰንበት ት/ቤት ከምታስተምራቸው ሕጻናት መካከል አንዱ ተናገረ)
ሕጻን ናትናኤል ፡-ሐኒ ልክ እኛ አንዳስተማርሽን ልክ ልኩን ንገሪው
ሐና፡-ሰንበት ት/ቤት ያልኩህን ታስታውሳልህ አይደል ሐዋርያው ቅዱስ
ጴጥሮስ 1ኛ ጴጥ 3፡15 ላይ ምንድነው ያለው…
ሕጻን ናትናኤል፡- ‹‹በእናንተ ስላለ
ተስፋ ምክንያት ለሚጠይቁዋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ››
ሐና፡-ጨርሰው
ሕጻን ናትናኤል፡-‹‹ነገር ግን በየዋህነትና በፍርሐት ይሁን››
ሐና፡-አየህ ማሙሽ አባቶቻችን እኛን
ያስተማሩን በየዋህነት እንድንመልስ ነው እንጂ ልክ ልኩን ነገርኩት በሚል መንፈስ አይደለም… ስለዚህ ማንም እንዲህ ሲል እንዳይናገር ይሄ ኦርቶዶክሳዊ አስተምሮ አይደለም… የእኛ የመናገር አሳብ መሰረቱ ለመመለስ ነው እንጂ ተናጋሪ ለመባል አይደለም…
በቃ አሁን ድምጻቸው ስለጠፋ ጸሎታቸውን ጨርሰዋል መሰለኝ ...ወደውስጥ መግባት የምትፈልጉ ገብታችሁ መከታተል ትችላላችሁ በሉ
እንግባ… (አብዛኛው ሰው አስቦበት ስላልመጣ የጀመረውን ስራ እያስታወሰ
ተመለሰ..አንዳንዶቸም እንዲህ አሉ… እኛ ድሮም…ሐና ቤት ምን ተፈጠረ ብለን
መጣን እንጂ ሐይማኖታን ትቀይራለች
ብለን አላሰብንም …እማሆይ ግን የሚገርም አሳብ አመጡ)
እማሆይ፡-እኔ ግን በእነዚህ ሰዎች መአከል ትቼሽ አልሄድምም ውይይቱንም አልካፈልም (ሐና በመገረም)
ሐና፡ ታዲያ እማሆይ የት ሊሆኑ ነው?
እማሆይ፡- እኔ ጸሎት ቤትሽ ገብቼ አንቺ
ከነዚህ ሰዎች ጋር ስትነጋገሪ….ዳዊቴን
እየደገመኩ…ሰላም ለኪ አደርስልሻለው…ተገኝቼ በመልስ
ባልረዳሽ በመቁጠሪያ ጸሎቴ እንኳ ላግዝሽ … እንኳን አንቺ ቀርቶ.. ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስስ በቆላ 4፡3 መልዕክቱ ‹‹የክርስቶስን ምስጢር እንድንነግር
እግዚአብሔር የቃሉን ደጅ ይከፍትልኝ
ዘንድ ስለ እኛ ደግሞ ጸልዩ ፡፡ልናገር እንደሚገባኝ ያህል እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ፡፡›› አይደል
ያለው ..... ቀጥሏል 👇 👇
የተደረገ ውይይት/ስለ ነገረ እምነት /ይህ የኦርቶዶክስ እና የፕሮቴስታንት የመዳን ትምህርት ልዩነት ላይ ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት በሚል ርዕስ በተከታታይ ከሚቀርቡት የዛሬ አራተኛው ነው…
የዛሬው እና የቀጣዩ ክፍሎች….ያልታሰቡ
ታዳሚያንን ያሳትፋል…..ከመድረክ ጀርባ ውይይቱን የሚከታተሉ ሰንበት ት/ቤቶች
የሚያደርጉት ንግግሮች ሌላው የመማሪያ መድረክ ሆኖ ይቀጥል……
የጽሁፉ ዓላማ ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያኖች
በየመንገዱና በየቤቱ በየመስሪያ ቤቱ እና በየትምህረት ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚነሱት
የፕሮቴስታንት ጥያቄዎች ቀድመው
በማወቅ መልስ ለመስጠት እንዲችሉ ማድረግ ነው፡፡ የጽሁፉ የመነሻ አካሄድ የሶሪያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የማስተማር መንገድ ነው….
ያመለጣችሁን ክፍል ለማግኘት
👉 @Tewahdo_Haymanote
ፓስተር - ሰላም ለአንቺ ይሁን እንደምን ቆየሽኝ እህቴ
ሃና፡-እግዚአብሔር ይመስገን በሱ ቸርነት
አለው ….እናንተ እንዴት ናችሁ ዛሬ ደግሞ እንግዳ ይዘህልኝ መጥተሃል
ፓስተር-በጌታ ፀጋ በጣሙን ሰላም አለን
ተዋዋቂው ሐዋርያ ሳሙኤል ይባላል
ሃና፡-ማን (ሃና በድንጋጤ ድምጻን ከፍ አድርጋ ጠይቃለች)ማን ነው ያልከኝ
ሳሙኤል፡- ምነው ደነገጠሽ ሐዋርያ
ሳሙኤል እባላለው በታላቅ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ሕዝቡን እንዳገልግል ጌታ ቀብቶኛል ክብር ለጌታ ይሁን … (ሐና እጃን አፏ ላይ ጭና በአግራሞት ትሰማቸዋለች)
ፓስተር፡-አሜን ሃሌ ሉያ…..ሐዋርያ
ሳሙኤል ማለት በዘመናችን ከተነሱ ታላላቅ አገልጋዮች መካከል አንዱ እና….ቀዳሚው ነው….ለጌታ
ምርኮ ለመሰብሰብ በታላቅ የመንፈስ ቅዱስ መነቃቃት … ለእግዚአብሔር ሕዝብ የሚሰራ አገልጋይ ነው…..ካለው የተጣበበ የአገልግሎት ሰዓት አንድ
ሁሌ የማናግራት እህት አለችኝ አብረን
እንሂድ ብዬ ሳስቸግረው ነበር ዛሬ ያው እቤትሽ ተገኝቷል.. እድለኛ ነሽ ቤትሽ ተባርኳል ማለት ነው
ሳሙኤል፡-ስላንቺ ከሰማው ጀምሮ በጌታ መንፈስ ሆኜ ስለመዳንሽ…እጸልይ ነበር..ዛሬ ግን ጌታ ኢየሱስ ራሱ ተገልጾ ልክ እንደ ጳውሎስ ምርጥ እቃ ሊያደርግሽ ጊዜው መሆኑን ነገሮኝ ነው
የመጣሁት..ክብር ለጌታ ይሁን ሃሌ
ሉያ.. .......ፓስተር፡-በኢየሱስ ስም አሜን…ለጌታ
ቀን አለው…… /ድምጻቸውን ከፍ አድርገው አይናቸውን ጨፍነው ጀመሩ/
ሳሙኤል፡- ዛሬ ለዚህ ቤት መዳንን
ስላመጣህ ጌታ ሆይ እናመሰግንሃለን….. የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ቅባት እየወረደ ነው..እሳት እሳት… እሳት…
የጌታ እሳት ኃጢዓትን የሚያቃጥል
ምድረበዳን የሚያረሰርስ እሳት ..በዚህ ቤት እየወረደ ነው የጌታ እሳት እወረደ ነው..ቅባት ቅባት የመንፈስ ቅዱስ
ቅባት ይታየኛል ሃሌ ሉያ..
ፓስተር ፡-አሜን ሃሌ ሉያ በኢየሱስ
ስም…(ሐና ተገርማ በትዕግስት እያየቻቸው በልቧ አቡነዘበሰማያት እየደገመች እያለ... ሁኔታውን የሰሙ
ጎረቤቶቻ ያለመዱት ስለነበረ ምን ተፈጠረ ብለው ደንግጠው ተሰበሰቡ…
ከጎረቤቶቻ መካከል የነበሩ አንዲት እናት መነኩሲት ከሰዎች መካከል ገፍተው ወደ ፊት ለፊት መጡ..በልባቸው እንዲህ
አሉ ሐና ሐይማኖታን ቀይራ አይሆንም
በተዓምር ሊሆን አይችልም…ቀና ብለው
ሲመለከቱ ቤት ውስጥ የተለመደው ስዕላቱ የስቅለቱ፣ምስለ ፍቁር
ወልዳ ፣የቅዱሳኑ ስዕል እንዳለ አለ…
መስቀሉም በቦታው ነው ..ያኔ እማሆይ አንድ እርምጃ ለመውሰድ ጉልበት አገኙ) እማሆይ ወደ ፊት ለፊት ተንደርድረው
መጡ)
እማሆይ ፡- ምንድነው እዚህ ቤት
እየተሰራ ያለው አስቁሚያቸው አስቁሚያቸው(ወደ ፓስተር የሚባለው ተንደረደሩ) ሐና በፍጥነት መኃል በመግባት አስቆመቻቸውና..እማሆይንም
ሌሎችንም ሰዎች ገፋፍታ ከቤት አስወጣቻቸው…..
ሐና፡-እማሆይ….. እዚህ የተሰበሰባችሁ
ሁላችሁም ጎረቤቶቼ…በሐይማኖት የምትመስሉኝ ወዳጆቼ በሙሉ ላረጋግጥላችሁ የምፈልገው አትደንግጡ
ሁሌም በቤ/ክ እንደተማርነው አባቶቻችን እንደነገሩን ‹‹ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው፡፡ልዩ ልዩ አይነት በሆነ እንግዳ ትምህርት አትወሰዱ›› ዕብ 13፡8 እንደተባለ…. አዲስ የሚሆን የሚቀየር ጌታ የለም ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስም በድጋሚ በአፌ መልዕክቱ ምዕራፍ 4ቁጥር 5 ላይ እንዳለው ስንት
ጌታ አለን?
ጎረቤቶቻ፡-አንድ
ሐና፡-ስንት ሐይማኖት አለን?
ጎረቤቶቻ፡-አንድ
@And_Haymanot
ሐና፡-ስንት ጥምቀት አለን? ጎረቤቶቻ፡- አንድ (የነፓስተር ጸሎት ከውስጥህ ቀጥላል… ያለወቀህ ሕዝብ ከዚህ መንጋ ያልሆነ ብዙ አለና ጌታ ሆይ እባክህ በመንፈስህ ሰብስበው) (ሐናም ህዝቡን ማረጋጋቷን ቀጥላለች)
ሐና፡-ስንት አምላክ አለን ? ሕዝቡ፡
አንድ ሐና ፡- እውነታው ይሄ ነው..እነዚህ
ሰዎች እቤቴ የመጡት ፓስተር ከሚባለው ጋር የጀመርነው ተከታታይ ውይይት ነበረኝ ….የዛሬው አራተኛ
ክፍል ነበር
እማሆይ፡-የምን ውይይት (እማሆይ
ድምጻቸውን ስበው ጠየቁ) ሐና፡-ፓስተሩ እኔን ለመስበክ ቤቴ ከመጣበት ቀን
ጀምሮ ይሄው አራተኛ ዙር ላይ ደርሰናል
….እስከዛሬ ድረስ በነበረን ውይይት
በዋናነት ሰው ሲያምን ድኗል ይባላል ወይስ ይድናል ….በሚለውና እና እምነት የመዳን መጀመሪያ ነው ወይስ…ፍጻሜ በሚል ርዕስ ተነጋግረን ዛሬ ..ደግሞ
ጌታ የግል አደኝ ይባላል ወይስ አይባልም..በሚለው ዙሪያ ለመነጋገር ቀጠሮ ይዘን ነበር የተለያየነው…
በሚያስገርም መልኩ አዲሱ እንግዳ
እንደገባ..ጸሎት ብሎ ጀመረ..ያውም እናንተም ሰምታችሁ ተሰበሰባቹ
እማሆይ፡-እግዚአብሔር ይመስገን ውይ
ድንግል ማርያም…ቀላል ሰው ያገኘ
መስሎታላ… (ሐና ሰንበት ት/ቤት ከምታስተምራቸው ሕጻናት መካከል አንዱ ተናገረ)
ሕጻን ናትናኤል ፡-ሐኒ ልክ እኛ አንዳስተማርሽን ልክ ልኩን ንገሪው
ሐና፡-ሰንበት ት/ቤት ያልኩህን ታስታውሳልህ አይደል ሐዋርያው ቅዱስ
ጴጥሮስ 1ኛ ጴጥ 3፡15 ላይ ምንድነው ያለው…
ሕጻን ናትናኤል፡- ‹‹በእናንተ ስላለ
ተስፋ ምክንያት ለሚጠይቁዋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ››
ሐና፡-ጨርሰው
ሕጻን ናትናኤል፡-‹‹ነገር ግን በየዋህነትና በፍርሐት ይሁን››
ሐና፡-አየህ ማሙሽ አባቶቻችን እኛን
ያስተማሩን በየዋህነት እንድንመልስ ነው እንጂ ልክ ልኩን ነገርኩት በሚል መንፈስ አይደለም… ስለዚህ ማንም እንዲህ ሲል እንዳይናገር ይሄ ኦርቶዶክሳዊ አስተምሮ አይደለም… የእኛ የመናገር አሳብ መሰረቱ ለመመለስ ነው እንጂ ተናጋሪ ለመባል አይደለም…
በቃ አሁን ድምጻቸው ስለጠፋ ጸሎታቸውን ጨርሰዋል መሰለኝ ...ወደውስጥ መግባት የምትፈልጉ ገብታችሁ መከታተል ትችላላችሁ በሉ
እንግባ… (አብዛኛው ሰው አስቦበት ስላልመጣ የጀመረውን ስራ እያስታወሰ
ተመለሰ..አንዳንዶቸም እንዲህ አሉ… እኛ ድሮም…ሐና ቤት ምን ተፈጠረ ብለን
መጣን እንጂ ሐይማኖታን ትቀይራለች
ብለን አላሰብንም …እማሆይ ግን የሚገርም አሳብ አመጡ)
እማሆይ፡-እኔ ግን በእነዚህ ሰዎች መአከል ትቼሽ አልሄድምም ውይይቱንም አልካፈልም (ሐና በመገረም)
ሐና፡ ታዲያ እማሆይ የት ሊሆኑ ነው?
እማሆይ፡- እኔ ጸሎት ቤትሽ ገብቼ አንቺ
ከነዚህ ሰዎች ጋር ስትነጋገሪ….ዳዊቴን
እየደገመኩ…ሰላም ለኪ አደርስልሻለው…ተገኝቼ በመልስ
ባልረዳሽ በመቁጠሪያ ጸሎቴ እንኳ ላግዝሽ … እንኳን አንቺ ቀርቶ.. ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስስ በቆላ 4፡3 መልዕክቱ ‹‹የክርስቶስን ምስጢር እንድንነግር
እግዚአብሔር የቃሉን ደጅ ይከፍትልኝ
ዘንድ ስለ እኛ ደግሞ ጸልዩ ፡፡ልናገር እንደሚገባኝ ያህል እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ፡፡›› አይደል
ያለው ..... ቀጥሏል 👇 👇