Forwarded from ዘጰላድዮስ
ለአባ ጽጌ ድንግል ገዳም ወፍጮ ለማስገባት በ3 ሰው ማለትም በአባ ወልደ ሐዋርያት፣ በቢንያም መንግሥቴ እና በቃልኪዳን አበበ አካውንት እንዲከፈት በተነጋገርነው መሠረት በዛሬው ዕለት ተገናኝተን የገዳሙ አበምኔት የኔታ አባ ገብረ ሥላሴ በተገኙበት አካውንቱ ተከፍቷል።
ገዳሙ የሁላችንም ስለሆነ በቻልነው መጠን ተንቀሳቅሰን ለገዳሙ ቋሚ የገቢ ምንጭ እንዲኖረውና መናኒያኑ ራሳቸው እየሰሩ የዕለት ምግባቸውን (ሠርከ ኅብስት) እንዲችሉ ለማድረግ ጥረት ማድረግ ይጠበቅብናል።
በመሆኑም፦ በገዳሙ ሊሰሩ ከታቀዱ ፕሮጀክቶች ውስጥ የመጀመሪያው በኤሌክትሪክ የሚሠራ ወፍጮ ቤት መክፈት ነው። ለዚህ ፕሮጀክት አሁን ባለው ወቅታዊ የዋጋ ግሽበት ጠቅላላ ወጪውን አስልተን ወደፊት የምንገልጽ ሲሆን ለጊዜው በአስቸኳይ የ3 Phases ቆጣሪ ክፍያ አሟልቶ ከሚመለከተው አካል ፈቃድ መውሰድ ያስፈልጋል።
Aba Wolde-Hawariyat & Biniyam Mengiste & Kalkidan Abebe
👉 1000655570296
ገዳሙ የሁላችንም ስለሆነ በቻልነው መጠን ተንቀሳቅሰን ለገዳሙ ቋሚ የገቢ ምንጭ እንዲኖረውና መናኒያኑ ራሳቸው እየሰሩ የዕለት ምግባቸውን (ሠርከ ኅብስት) እንዲችሉ ለማድረግ ጥረት ማድረግ ይጠበቅብናል።
በመሆኑም፦ በገዳሙ ሊሰሩ ከታቀዱ ፕሮጀክቶች ውስጥ የመጀመሪያው በኤሌክትሪክ የሚሠራ ወፍጮ ቤት መክፈት ነው። ለዚህ ፕሮጀክት አሁን ባለው ወቅታዊ የዋጋ ግሽበት ጠቅላላ ወጪውን አስልተን ወደፊት የምንገልጽ ሲሆን ለጊዜው በአስቸኳይ የ3 Phases ቆጣሪ ክፍያ አሟልቶ ከሚመለከተው አካል ፈቃድ መውሰድ ያስፈልጋል።
Aba Wolde-Hawariyat & Biniyam Mengiste & Kalkidan Abebe
👉 1000655570296
√ ዛሬ ሰማዩ ጠቁሯል፤ እንደጠቆረ ግን አይቀርም ደመናው ሲገፍ ብሩህ ይሆናል።
👉 እንደጥቁሩ ሰማይ ሕይወት የጨለመባችሁ ጨለማው ሲገፈፍ ብርሃን ይመጣልና አይዟችሁ።
√ ዛሬ ወንዞቹ ደርቀው ይሆናል፤ እንደደረቁ ግን አይቀሩም ዝናም ሲዘንም በውሀ ይሞላሉ።
👉 ዛሬ የምታገኙት ገቢ የደረቀባችሁ አይዟችሁ! እንደ ደረቀ አይቀርም በበረከት ትሞላላችሁ።
√ ዛሬ መሬት በፀሐይ ብዛት ጠውልጋ ሣሩ ደርቆ ትታያለች፤ እንደ ጠወለገች እንደደረቀች ግን አትቀርም ዝናም ሲዘንም ትለመልማለች።
👉 ዛሬ በሀዘን ፊታችሁ የጠወለገ ሥጋችሁ በሐሳብ ያለቀ ሰዎች አይዟችሁ! ፊታችሁ የሚለመልምበት ገጻችሁ የሚያበራበት ቀን ይመጣል፤ በሁኔታዎች ተስፋ የቆረጣችሁ አይዟችሁ! ሁኔታዎች ይለዋወጣሉ።
• እኖራለው ያለ ይሞታል፤ የታመመ እሞታለው ያለ ይድናል።
• ባለሥልጣን ይሻራል፤ ሥልጣን የሌለው ባለ ሥልጣን ይሆናል።
• ሀብታም ደሀ ይሆናል፤ ደሀው ሐብታም ይሆናል።
• መካን ትወልዳለች፤ ወላድ ልጅ አልባ ትሆናለች።
➡ ጊዜ ይለዋወጣል፤ ዘመን ይቀየራል። ሌሊት ጨለማ ነበር፤ ግን አልፎ ብርሃን መጥቷል።
👉 ስለዚህ የምታዝኑ አይዟችሁ! ተስፋ እንደሌለው አትሁኑ! የሰው ተስፋው እግዚአብሔር ነው። ከሕመም በኋላ ጤና፣ ከሀዘን በኋላ ደስታ፣ ከልቅሶ በኋላ ሳቅ፣ ከሞት በኋላ ትንሣኤ አለና አይዟችሁ!
🎤 መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፋንቴ
👉 እንደጥቁሩ ሰማይ ሕይወት የጨለመባችሁ ጨለማው ሲገፈፍ ብርሃን ይመጣልና አይዟችሁ።
√ ዛሬ ወንዞቹ ደርቀው ይሆናል፤ እንደደረቁ ግን አይቀሩም ዝናም ሲዘንም በውሀ ይሞላሉ።
👉 ዛሬ የምታገኙት ገቢ የደረቀባችሁ አይዟችሁ! እንደ ደረቀ አይቀርም በበረከት ትሞላላችሁ።
√ ዛሬ መሬት በፀሐይ ብዛት ጠውልጋ ሣሩ ደርቆ ትታያለች፤ እንደ ጠወለገች እንደደረቀች ግን አትቀርም ዝናም ሲዘንም ትለመልማለች።
👉 ዛሬ በሀዘን ፊታችሁ የጠወለገ ሥጋችሁ በሐሳብ ያለቀ ሰዎች አይዟችሁ! ፊታችሁ የሚለመልምበት ገጻችሁ የሚያበራበት ቀን ይመጣል፤ በሁኔታዎች ተስፋ የቆረጣችሁ አይዟችሁ! ሁኔታዎች ይለዋወጣሉ።
• እኖራለው ያለ ይሞታል፤ የታመመ እሞታለው ያለ ይድናል።
• ባለሥልጣን ይሻራል፤ ሥልጣን የሌለው ባለ ሥልጣን ይሆናል።
• ሀብታም ደሀ ይሆናል፤ ደሀው ሐብታም ይሆናል።
• መካን ትወልዳለች፤ ወላድ ልጅ አልባ ትሆናለች።
➡ ጊዜ ይለዋወጣል፤ ዘመን ይቀየራል። ሌሊት ጨለማ ነበር፤ ግን አልፎ ብርሃን መጥቷል።
👉 ስለዚህ የምታዝኑ አይዟችሁ! ተስፋ እንደሌለው አትሁኑ! የሰው ተስፋው እግዚአብሔር ነው። ከሕመም በኋላ ጤና፣ ከሀዘን በኋላ ደስታ፣ ከልቅሶ በኋላ ሳቅ፣ ከሞት በኋላ ትንሣኤ አለና አይዟችሁ!
🎤 መጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፋንቴ
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ፊልጶስ)
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ምሥጢራዊው መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
👉 መነሻ ጥቅምት 15
👉 መመለሻ ጥቅምት 17
👉 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2500 ብር
🏔 ስፍራውን የረገጠ ወንድ የ40ቀን ሴት የ80ቀን ንጹሕ አደርገዋለሁ
→ እስከ ዕለተ ምጽዓት ቦታው በከሃዲያን አይጠፋም፤
→ የማልምረውን ስፍራውን አላስረግጠውም፤
→ በዚህ ሥፍራ የለመነኝን አልነሳውም የጠየቀኝን አልከለክለውም፤
→ በሞተ ጊዜ ሲዖልን አያያትም፤ በደረቴ አቅፌ ባሕረ እሳትን አሻግረዋለው።
“የእናንተ ግን ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚሰሙ ብፁዓን ናቸው። እውነት እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።” ማቴ ፲፫፥ ፲፮- ፲፯
እነዚህን የተቀደሱ ስፍራዎች በማየት ለመባረክ የታደለ ማን ነው? ሰባት ድንቅ ገዳማት
#እመጓ_ዑራኤል ( #እመ_እጓል )
እመእጓል ደብረ ቆጵሮስ ኢየሱስ ወቅዱስ ዑራኤል ገዳም በመንዝ ማማምድር ወረዳ ውስጥ ይገኛል።
፩- ድንግል ማርያም ከልጅዋ ጋር በተሰደደች ግዜ የተቀመጠችበት ቦታ ነው፡፡
፪- ቦታውን በአረማይክ ቋንቋ እመጓ - የእኔና የአንች (የእናትና የልጅ) ሀገር ስም እራሱ ጌታችን ነው እመጓ ብሎ በአረማይክ ቋንቋ የሰየመው። እመእጓል ሲለው / ብሎታል።
፫- በቦታው 2 ተራራዎች አሉ።
1- ገሊላ (ክሊና) ተራራ፦ ይህ ተራራ እመቤታችን የተቀመጠችበትና ጌታችን ኢትዮጵያን አስራት ሀገር ትሁንሽ ብሎ ያረገበት ቦታ ሲሆን በተራራው ላይ በአየር ላይ የቆመ ድንጋይ ይታያል፤ በድንጋዩ ላይ ተወጥቶ 3 ግዜ ይዞራል።
2- ቆጵሮስ ተራራ፦ ይህ ተራራ ቅ/ዑራኤል የጌታን ደም የረጨበትን የብርሃን ጽዋ የሰወረበት፣ ቅዱስ መስቀሉ ወደ ግሸን ሲሄድ 14 ቀን የተቀመጠበት ቅዱስ ተራራ ነው።
፬- በዚህ ቦታ ጌታችን ለቅ/ጊዮርጊስ ኢትዮጵያን አስራት ሀገርህ ትሁን ብሎ ያረገበት ቦታና የቅዱስ ጊዮርጊስ የፈረሱ አሻራ (ኮቴ) በድንጋይ ላይ ታትሞ ይታያል።
፭- በቦታው ላይ ዋሻዎች አሉ።
በዋሻው ውስጥ፦ (የድንግል ማርያም የእጅዋ አሻራ በድንጋይ ታትሞ) ይታያል።
- ያልፈረሰ፣ ያልበሰበሰ ክንፍ ያላቸው አፅመ ቅድሳን አጽም ይታያል
- የድንግልና የልጅዋ ልብስ እንዳለ ይነገራል።
- የሚጠበቀው ዋሻው በነጭ ነብርና በነጭ አንበሳ ነው ይታያሉ።
፮- በዚሁ አካባቢ በስእለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ማርያም ገዳም ውስጥ ቅ/ዑራኤል በክንፉ በጠረገው ቦታ ላይ የእመቤታችን ቤተክርስቲያን ታንፆበታል፤ በዚች ቤተ ክርስቲያን አጼ ናዖድና ሌሎችም አበው ስዕለታቸው ስለሰመረላቸው ገዳሟ ምስዓለ ማርያም እየተባለችም ትጠራለች።
☞ የቦታው ቃልኪዳን፦ ጌታችን "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ቅዱስ ቦታ የረገጠና ያየ 189 ትውልድ እምረዋለሁ፤ የጠየቀውን የሀሳቡን እሰጠዋለሁ።" ብሎ ቃል እንደገባበት ልብ ይሏል!
★ ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ታላቅ የበረከት ጉዞ ተዘጋጅቷል፤ ሁለተኛው መኪና ሊሞላ ጥቂት ወንበሮች ብቻ ናቸው የቀሩን።
* መነሻ ቀን ጥቅምት 15 ⏱ ከሌሊቱ 10:30- 11:30
* መመለሻ ቀን ጥቅምት 17
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2500 ብር
መነሻ ቦታዎች፦
1. አራዳ ጊዮርጊስ
2. መገናኛ
3. ላምበረት
4. ጣፎ አደባባይ
• በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ታሪካዊው ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም ወአቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣
→ ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፤
→ ጻድቃኔ ማርያም፤
→ ዘብር ቅ/ገብርኤል፤
→ ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣
→ እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣
→ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና /ገሊላ፣
→ ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ የተቀመጠበትና ቅዱስ መስቀሉ ወደ ግሸን ሲሄድ ለ14 ቀናት ያረፈበት ደብረ ቆጵሮስ፤
→ ታሪካዊው ሰላድንጋይ ቅ/ማርቆስ፣
→ ተአምረኛዋ ሽብሻቦ ማርያም፣
→ ግንድ አጽሚት ክርስቶስ ሠምራ ገዳም፣...
★ በተጨማሪም ከጥቅምት 21- 23፣ ከኅዳር 5- 7 እና ከ12- 14 ይኖረናል።
፩ኛ. ወደ ተአምረኛው በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ
[ጉዟችን ከአዲስ አበባ እስከ ጎንደር ደርሶ መልስ በአውሮፕላን ከጎንደር እስከ ደለጉ በርሜል ጊዮርጊስ በመኪና ነው]
√ መነሻ ጥቅምት 23
√ መመለሻ ጥቅምት 30
√ የጉዞ ጠቅላላ ዋጋ 15000 ብር
፪ኛ. ወደ ርእሰ ገዳማት ወአድባራት አክሱም ጽዮን ማርያም
[በአውሮፕላን፣ ምቾት ባለው ዘመናዊ ልዩ ባስና በመደበኛ የሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች]
* መነሻ ኅዳር 16
* መመለሻ ኅዳር 25
* በጉዟችን ላይ በርካታ ጥንታዊ ቅዱሳት መካናትን እንሳለማለን።
✞❖✞ ለሁለተኛው መኪና የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ስለሆኑ ቀድመው ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!
👉 0901070707
👉 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
#ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ
በሚከተሉት የመምህር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707
#ማሳሰቢያ:-
👉 #መታወቂያ ወይም #ፓስፖርት ልትይዙ ይገባችኋል።
⛸ ስፍራው የእግር መንገድ ስላለው ዝግጅት ሊኖራችሁ ይገባል።
🌌 ለጸበል በሌሊት ስለምንወጣ የእጅ ባትሪ ይያዙ፤
🥾 ክሊና እና ቆጵሮስ ተራሮችን በእግር ጉዞ የምንጎበኛቸው መሆኑን ተገንዝበው ቀድሞ መዘጋጀትና ሽፍን ጫማ ማድረግ ይገባል።
💼 ሻንጣ እና መተኛችሁን 💸 በክፍያ ማስያዝ የምትችሉ መሆኑን ልታውቁ ይገባል።
📚 {አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው}
#ሼር_በማድረግም_ለኦርቶዶክስ_ወገኖቻችን_ለሌሎችም_በማካፈል_የበረከቱ_ተካፋይ_ይሁኑ።
👉 መነሻ ጥቅምት 15
👉 መመለሻ ጥቅምት 17
👉 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2500 ብር
🏔 ስፍራውን የረገጠ ወንድ የ40ቀን ሴት የ80ቀን ንጹሕ አደርገዋለሁ
→ እስከ ዕለተ ምጽዓት ቦታው በከሃዲያን አይጠፋም፤
→ የማልምረውን ስፍራውን አላስረግጠውም፤
→ በዚህ ሥፍራ የለመነኝን አልነሳውም የጠየቀኝን አልከለክለውም፤
→ በሞተ ጊዜ ሲዖልን አያያትም፤ በደረቴ አቅፌ ባሕረ እሳትን አሻግረዋለው።
“የእናንተ ግን ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚሰሙ ብፁዓን ናቸው። እውነት እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።” ማቴ ፲፫፥ ፲፮- ፲፯
እነዚህን የተቀደሱ ስፍራዎች በማየት ለመባረክ የታደለ ማን ነው? ሰባት ድንቅ ገዳማት
#እመጓ_ዑራኤል ( #እመ_እጓል )
እመእጓል ደብረ ቆጵሮስ ኢየሱስ ወቅዱስ ዑራኤል ገዳም በመንዝ ማማምድር ወረዳ ውስጥ ይገኛል።
፩- ድንግል ማርያም ከልጅዋ ጋር በተሰደደች ግዜ የተቀመጠችበት ቦታ ነው፡፡
፪- ቦታውን በአረማይክ ቋንቋ እመጓ - የእኔና የአንች (የእናትና የልጅ) ሀገር ስም እራሱ ጌታችን ነው እመጓ ብሎ በአረማይክ ቋንቋ የሰየመው። እመእጓል ሲለው / ብሎታል።
፫- በቦታው 2 ተራራዎች አሉ።
1- ገሊላ (ክሊና) ተራራ፦ ይህ ተራራ እመቤታችን የተቀመጠችበትና ጌታችን ኢትዮጵያን አስራት ሀገር ትሁንሽ ብሎ ያረገበት ቦታ ሲሆን በተራራው ላይ በአየር ላይ የቆመ ድንጋይ ይታያል፤ በድንጋዩ ላይ ተወጥቶ 3 ግዜ ይዞራል።
2- ቆጵሮስ ተራራ፦ ይህ ተራራ ቅ/ዑራኤል የጌታን ደም የረጨበትን የብርሃን ጽዋ የሰወረበት፣ ቅዱስ መስቀሉ ወደ ግሸን ሲሄድ 14 ቀን የተቀመጠበት ቅዱስ ተራራ ነው።
፬- በዚህ ቦታ ጌታችን ለቅ/ጊዮርጊስ ኢትዮጵያን አስራት ሀገርህ ትሁን ብሎ ያረገበት ቦታና የቅዱስ ጊዮርጊስ የፈረሱ አሻራ (ኮቴ) በድንጋይ ላይ ታትሞ ይታያል።
፭- በቦታው ላይ ዋሻዎች አሉ።
በዋሻው ውስጥ፦ (የድንግል ማርያም የእጅዋ አሻራ በድንጋይ ታትሞ) ይታያል።
- ያልፈረሰ፣ ያልበሰበሰ ክንፍ ያላቸው አፅመ ቅድሳን አጽም ይታያል
- የድንግልና የልጅዋ ልብስ እንዳለ ይነገራል።
- የሚጠበቀው ዋሻው በነጭ ነብርና በነጭ አንበሳ ነው ይታያሉ።
፮- በዚሁ አካባቢ በስእለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ማርያም ገዳም ውስጥ ቅ/ዑራኤል በክንፉ በጠረገው ቦታ ላይ የእመቤታችን ቤተክርስቲያን ታንፆበታል፤ በዚች ቤተ ክርስቲያን አጼ ናዖድና ሌሎችም አበው ስዕለታቸው ስለሰመረላቸው ገዳሟ ምስዓለ ማርያም እየተባለችም ትጠራለች።
☞ የቦታው ቃልኪዳን፦ ጌታችን "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ቅዱስ ቦታ የረገጠና ያየ 189 ትውልድ እምረዋለሁ፤ የጠየቀውን የሀሳቡን እሰጠዋለሁ።" ብሎ ቃል እንደገባበት ልብ ይሏል!
★ ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ታላቅ የበረከት ጉዞ ተዘጋጅቷል፤ ሁለተኛው መኪና ሊሞላ ጥቂት ወንበሮች ብቻ ናቸው የቀሩን።
* መነሻ ቀን ጥቅምት 15 ⏱ ከሌሊቱ 10:30- 11:30
* መመለሻ ቀን ጥቅምት 17
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2500 ብር
መነሻ ቦታዎች፦
1. አራዳ ጊዮርጊስ
2. መገናኛ
3. ላምበረት
4. ጣፎ አደባባይ
• በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ታሪካዊው ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም ወአቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣
→ ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፤
→ ጻድቃኔ ማርያም፤
→ ዘብር ቅ/ገብርኤል፤
→ ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣
→ እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣
→ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና /ገሊላ፣
→ ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ የተቀመጠበትና ቅዱስ መስቀሉ ወደ ግሸን ሲሄድ ለ14 ቀናት ያረፈበት ደብረ ቆጵሮስ፤
→ ታሪካዊው ሰላድንጋይ ቅ/ማርቆስ፣
→ ተአምረኛዋ ሽብሻቦ ማርያም፣
→ ግንድ አጽሚት ክርስቶስ ሠምራ ገዳም፣...
★ በተጨማሪም ከጥቅምት 21- 23፣ ከኅዳር 5- 7 እና ከ12- 14 ይኖረናል።
፩ኛ. ወደ ተአምረኛው በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ
[ጉዟችን ከአዲስ አበባ እስከ ጎንደር ደርሶ መልስ በአውሮፕላን ከጎንደር እስከ ደለጉ በርሜል ጊዮርጊስ በመኪና ነው]
√ መነሻ ጥቅምት 23
√ መመለሻ ጥቅምት 30
√ የጉዞ ጠቅላላ ዋጋ 15000 ብር
፪ኛ. ወደ ርእሰ ገዳማት ወአድባራት አክሱም ጽዮን ማርያም
[በአውሮፕላን፣ ምቾት ባለው ዘመናዊ ልዩ ባስና በመደበኛ የሀገር አቋራጭ አውቶቡሶች]
* መነሻ ኅዳር 16
* መመለሻ ኅዳር 25
* በጉዟችን ላይ በርካታ ጥንታዊ ቅዱሳት መካናትን እንሳለማለን።
✞❖✞ ለሁለተኛው መኪና የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ስለሆኑ ቀድመው ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!
👉 0901070707
👉 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
#ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ
በሚከተሉት የመምህር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707
#ማሳሰቢያ:-
👉 #መታወቂያ ወይም #ፓስፖርት ልትይዙ ይገባችኋል።
⛸ ስፍራው የእግር መንገድ ስላለው ዝግጅት ሊኖራችሁ ይገባል።
🌌 ለጸበል በሌሊት ስለምንወጣ የእጅ ባትሪ ይያዙ፤
🥾 ክሊና እና ቆጵሮስ ተራሮችን በእግር ጉዞ የምንጎበኛቸው መሆኑን ተገንዝበው ቀድሞ መዘጋጀትና ሽፍን ጫማ ማድረግ ይገባል።
💼 ሻንጣ እና መተኛችሁን 💸 በክፍያ ማስያዝ የምትችሉ መሆኑን ልታውቁ ይገባል።
📚 {አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው}
#ሼር_በማድረግም_ለኦርቶዶክስ_ወገኖቻችን_ለሌሎችም_በማካፈል_የበረከቱ_ተካፋይ_ይሁኑ።
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
👣 እግሮች ሁሉ ወደ አክሱም ጽዮን ያመራሉ... 🚶
የማይቀርበት መንፈሳዊ የንግሥ ጉዞ ወደ ጥንታዊቷና ታላቋ የታሪክ ማኅደር መካነ ነገሥት ርእሰ ገዳማት ወአድባራት
#አክሱም_ጽዮን_ማርያም
* መነሻ ኅዳር 16
* መመለሻ ኅዳር 25
* የጉዞ ዋጋ፦ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 9000 ብር
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን አክሱም ጽዮንን ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ!
👉 0901070707 / 0911289877
👉 ርእሰ ገዳማት ወአድባራት፣ ሙጽአ ሕግ ወሥርዓት፣ ነቅዐ ክህነት ወመንግሥት ዘሀገር ዐባይ ኢትዮጵያ፤ ቅድስት አክሱም ሁላችንንም ትጣራለች፡፡ የሚቻለን ሁሉ ወደ እርሷ እናቅና፤ ከበረከቷም እንጥገብ፡፡
በጉዟችን ላይ ከምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት ውስጥ፦
👉🏿 ደብረ አጥገባ አቡነ ጰንጠሌዎን፣
👉🏿 ደብረ ቆናጽል አቡነ ሊቃኖስ፣
👉🏿 ደብረ መደራ አቡነ ገሪማ፣
👉🏿 ደብረ የሐ አቡነ ሐፍፄ፣
👉🏿 ደብረ ዳሞ (ደብረ ሃሌሉያ) አቡነ አረጋዊ፣
👉🏿 ደብረ ጎሕ አቡነ ይምዓታ፣
👉🏿 ጥንታዊው ውቕሮ ቂርቆስ፣
👉🏿 ገርዓልታ አብርሃ ወአጽብሃ፣
👉🏿 ሐውዜን ቅ/ጊዮርጊስ ወአቡነ ተክለሃይማኖት፣
👉🏿 ማኅበረ ዴጎ ጻድቃን እና አቡነ ያፍቅረነ እግዚእ፣
👉🏿 ማኅበረ ዴጎ አቡነ አቤል ግብጻዊ፣
👉🏿 ደብረ በንኮል አቡነ መድኃኒነ እግዚእ፣
👉🏿 ዋልድባ ደብረ ዓባይ አቡነ ሳሙኤል፣
👉🏿 ማይበራዝዮ አቡነ አላኒቆስ፣
👉🏿 ደብረ ዓሣ አቡነ ዮሐኒ እና አቡነ አሞኒ፣
👉🏿 ሐይቅ ቅዱስ እስጢፋኖስ፣
👉🏿 ሳርአምባ ቅ/ኪዳነ ምሕረት ወቅ/ክርስቶስ ሠምራ፣
👉🏿 አርማኒያ ቅዱስ መርቆሬዎስ እና ሌሎችም...
✥ መነሻ ቦታዎች፦ አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ እና መገናኛ
የማይቀርበት መንፈሳዊ የንግሥ ጉዞ ወደ ጥንታዊቷና ታላቋ የታሪክ ማኅደር መካነ ነገሥት ርእሰ ገዳማት ወአድባራት
#አክሱም_ጽዮን_ማርያም
* መነሻ ኅዳር 16
* መመለሻ ኅዳር 25
* የጉዞ ዋጋ፦ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 9000 ብር
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን አክሱም ጽዮንን ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ!
👉 0901070707 / 0911289877
👉 ርእሰ ገዳማት ወአድባራት፣ ሙጽአ ሕግ ወሥርዓት፣ ነቅዐ ክህነት ወመንግሥት ዘሀገር ዐባይ ኢትዮጵያ፤ ቅድስት አክሱም ሁላችንንም ትጣራለች፡፡ የሚቻለን ሁሉ ወደ እርሷ እናቅና፤ ከበረከቷም እንጥገብ፡፡
በጉዟችን ላይ ከምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት ውስጥ፦
👉🏿 ደብረ አጥገባ አቡነ ጰንጠሌዎን፣
👉🏿 ደብረ ቆናጽል አቡነ ሊቃኖስ፣
👉🏿 ደብረ መደራ አቡነ ገሪማ፣
👉🏿 ደብረ የሐ አቡነ ሐፍፄ፣
👉🏿 ደብረ ዳሞ (ደብረ ሃሌሉያ) አቡነ አረጋዊ፣
👉🏿 ደብረ ጎሕ አቡነ ይምዓታ፣
👉🏿 ጥንታዊው ውቕሮ ቂርቆስ፣
👉🏿 ገርዓልታ አብርሃ ወአጽብሃ፣
👉🏿 ሐውዜን ቅ/ጊዮርጊስ ወአቡነ ተክለሃይማኖት፣
👉🏿 ማኅበረ ዴጎ ጻድቃን እና አቡነ ያፍቅረነ እግዚእ፣
👉🏿 ማኅበረ ዴጎ አቡነ አቤል ግብጻዊ፣
👉🏿 ደብረ በንኮል አቡነ መድኃኒነ እግዚእ፣
👉🏿 ዋልድባ ደብረ ዓባይ አቡነ ሳሙኤል፣
👉🏿 ማይበራዝዮ አቡነ አላኒቆስ፣
👉🏿 ደብረ ዓሣ አቡነ ዮሐኒ እና አቡነ አሞኒ፣
👉🏿 ሐይቅ ቅዱስ እስጢፋኖስ፣
👉🏿 ሳርአምባ ቅ/ኪዳነ ምሕረት ወቅ/ክርስቶስ ሠምራ፣
👉🏿 አርማኒያ ቅዱስ መርቆሬዎስ እና ሌሎችም...
✥ መነሻ ቦታዎች፦ አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ እና መገናኛ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እግዚአብሔር በስውር ቢቀጣን ይሻላል ባደባባይ?
🎤 መጋቤ ሃይማኖት ኢዮብ ይመኑ
🎤 መጋቤ ሃይማኖት ኢዮብ ይመኑ
Forwarded from ቅዱሳት መካናት (ዘጰላድዮስ)
የእመቤታችንን በዓለ ዕረፍት ለማክበር የንግሥ ጉዞ ወደ
መስቀለኛዋ የመስቀሉ ሥፍራ ዳግማዊት ኢየሩሳሌም፦
👉 #ግሸን_ደብረ_ከርቤ_ማርያም
☞ መነሻ ጥር 18 ከሌሊቱ 11:00
☞ መመለሻ ጥር 23
☞ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 6000 ብር
የንግሥ ጉዞ ወደ ምሥጢራዊው
👉 #መንዝ_እመጓ_ቅዱስ_ዑራኤል
* መነሻ ጥር 20
* መመለሻ ጥር 23
* የጉዞ ዋጋ፦ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
✥ መነሻ ቦታ፦ አራዳ ቅ/ጊዮርጊስና መገናኛ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ቅዱሳት መካናትን መሳለም የምትፈልጉ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ቀድማችሁ ደውሉልንና አብረን ተጉዘን በረከት እናግኝ! ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707 / 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
❖ የገዳማትን የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆንም ልዩ በረከት ያሰጣልና ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
👉 "ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ ...እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን ያስታውሱ!!!
መስቀለኛዋ የመስቀሉ ሥፍራ ዳግማዊት ኢየሩሳሌም፦
👉 #ግሸን_ደብረ_ከርቤ_ማርያም
☞ መነሻ ጥር 18 ከሌሊቱ 11:00
☞ መመለሻ ጥር 23
☞ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 6000 ብር
የንግሥ ጉዞ ወደ ምሥጢራዊው
👉 #መንዝ_እመጓ_ቅዱስ_ዑራኤል
* መነሻ ጥር 20
* መመለሻ ጥር 23
* የጉዞ ዋጋ፦ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
✥ መነሻ ቦታ፦ አራዳ ቅ/ጊዮርጊስና መገናኛ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ቅዱሳት መካናትን መሳለም የምትፈልጉ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ቀድማችሁ ደውሉልንና አብረን ተጉዘን በረከት እናግኝ! ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707 / 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
❖ የገዳማትን የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆንም ልዩ በረከት ያሰጣልና ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
👉 "ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ ...እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን ያስታውሱ!!!
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
የዓቢይ ፆም የማኅበራችን የጉዞ ፕሮግራም!
1ኛ ሳምንት ዘወረደ፦ ሰሚነሽ ኪዳነ ምሕረት
👉 የካቲት 16 ደርሶመልስ
👉 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 900 ብር
2ኛ ሳምንት ቅድስት፦ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
➡ መነሻ የካቲት 21
➡ መመለሻ የካቲት 23
➡ የጉዞ ዋጋ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
★ ወደ አስደናቂዎቹ ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድና ማኅበረ ሥላሴ ገዳማት
☞ በአክሱም ጽዮንና በቅዱስ ላሊበላ ዙር ከ50 በላይ ገዳማትን የምንሳለምበት የ15 ቀናት ታሪካዊ የንግሥ ጉዞ
☞ መነሻ የካቲት 23
☞ መመለሻ መጋቢት 7
☞ የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 12000 ብር
3ኛ ሳምንት ምኩራብ፦ እመ ምሕረት ቅድስት ኪዳነምሕረት → መነሻ የካቲት 29
→ መመለሻ የካቲት 30
4ኛ ሳምንት መፃጉዕ፦ ምድረከብድ አቦ
• መነሻ መጋቢት 4
• መመለሻ መጋቢት 5 ከንግሥ በኋላ
➡ የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት መጋቢት 7 ደርሶ መልስ
5ኛ ሳምንት ደብረ ዘይት፦ ምሁር ኢየሱስ ገዳም
👉 መነሻ መጋቢት 13
👉 መመለሻ መጋቢት 14 ከንግሥ በኋላ
👉 ምቾት ባለው ልዩ ባስና በመደበኛው ደረጃ 1 አውቶቡስ
6ኛ ሳምንት ገብርሔር፦ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
➡ መነሻ መጋቢት 19
➡ መመለሻ መጋቢት 21
➡ የጉዞ ዋጋ 4500 ብር
★ ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
👉🏿 መነሻ መጋቢት 22
👉🏿 መመለሻ ሚያዚያ 3
7ኛ ሳምንት ኒቆዲሞስ፦ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
👉 መነሻ መጋቢት 26
👉 መመለሻ መጋቢት 28
👉 የጉዞ ዋጋ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
8ኛ ሳምንት ሆሣዕና፦ ሆሣዕናን በሆሣዕና ማርያም
➡ መነሻ ሚያዚያ 4
➡ መመለሻ ሚያዚያ 5
➡ የጉዞ ዋጋ 1500 ብር
* መነሻ ቦታ ለሁሉም ጉዞዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስና መገናኛ
* ለበለጠ መረጃ፦
👉🏿 0901070707
👉🏿 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
የዚህ ፆም ሙሉ ፕሮግራሞች ይህንን ይመስላሉ በየመሀሉ እየተጨመሩ የምንጓዛቸው ብዙ ገዳማት ስለሚኖሩ ግሩፑን በደንብ በመከታተል የበረከቱ ተሳታፊ ይሁኑ!
👉🏿 @waldiba
☞ @negeretewahido
1ኛ ሳምንት ዘወረደ፦ ሰሚነሽ ኪዳነ ምሕረት
👉 የካቲት 16 ደርሶመልስ
👉 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 900 ብር
2ኛ ሳምንት ቅድስት፦ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
➡ መነሻ የካቲት 21
➡ መመለሻ የካቲት 23
➡ የጉዞ ዋጋ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
★ ወደ አስደናቂዎቹ ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድና ማኅበረ ሥላሴ ገዳማት
☞ በአክሱም ጽዮንና በቅዱስ ላሊበላ ዙር ከ50 በላይ ገዳማትን የምንሳለምበት የ15 ቀናት ታሪካዊ የንግሥ ጉዞ
☞ መነሻ የካቲት 23
☞ መመለሻ መጋቢት 7
☞ የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 12000 ብር
3ኛ ሳምንት ምኩራብ፦ እመ ምሕረት ቅድስት ኪዳነምሕረት → መነሻ የካቲት 29
→ መመለሻ የካቲት 30
4ኛ ሳምንት መፃጉዕ፦ ምድረከብድ አቦ
• መነሻ መጋቢት 4
• መመለሻ መጋቢት 5 ከንግሥ በኋላ
➡ የዝዋይ ሐይቅ ገዳማት መጋቢት 7 ደርሶ መልስ
5ኛ ሳምንት ደብረ ዘይት፦ ምሁር ኢየሱስ ገዳም
👉 መነሻ መጋቢት 13
👉 መመለሻ መጋቢት 14 ከንግሥ በኋላ
👉 ምቾት ባለው ልዩ ባስና በመደበኛው ደረጃ 1 አውቶቡስ
6ኛ ሳምንት ገብርሔር፦ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
➡ መነሻ መጋቢት 19
➡ መመለሻ መጋቢት 21
➡ የጉዞ ዋጋ 4500 ብር
★ ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
👉🏿 መነሻ መጋቢት 22
👉🏿 መመለሻ ሚያዚያ 3
7ኛ ሳምንት ኒቆዲሞስ፦ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
👉 መነሻ መጋቢት 26
👉 መመለሻ መጋቢት 28
👉 የጉዞ ዋጋ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
8ኛ ሳምንት ሆሣዕና፦ ሆሣዕናን በሆሣዕና ማርያም
➡ መነሻ ሚያዚያ 4
➡ መመለሻ ሚያዚያ 5
➡ የጉዞ ዋጋ 1500 ብር
* መነሻ ቦታ ለሁሉም ጉዞዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስና መገናኛ
* ለበለጠ መረጃ፦
👉🏿 0901070707
👉🏿 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
የዚህ ፆም ሙሉ ፕሮግራሞች ይህንን ይመስላሉ በየመሀሉ እየተጨመሩ የምንጓዛቸው ብዙ ገዳማት ስለሚኖሩ ግሩፑን በደንብ በመከታተል የበረከቱ ተሳታፊ ይሁኑ!
👉🏿 @waldiba
☞ @negeretewahido
Telegram
ነገረ ተዋህዶ
ቅድስት ቤተክርስቲያን በነገረ መለኮት፣ በነገረ ማርያም፣ በነገረ መስቀልና በነገረ ቅዱሳን ላይ ያላትን አስተምህሮ እንማማር..
👉 ለጥያቄና አስተያየትዎ
@zeTewahido_bot
@Gedamewali
@Elmestoagia
👇 በፌስቡክ ያግኙን 👇
👉 https://www.facebook.com/zewaldiba
https://www.youtube.com/channel/UCUBStsekCniQtATyZDdFqQQ
👉 ለጥያቄና አስተያየትዎ
@zeTewahido_bot
@Gedamewali
@Elmestoagia
👇 በፌስቡክ ያግኙን 👇
👉 https://www.facebook.com/zewaldiba
https://www.youtube.com/channel/UCUBStsekCniQtATyZDdFqQQ
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
የሊቃውንት ጉባኤ '' ዝክረ ኒቅያ» በሚል መሪ ሐሳብ ሀገር አቀፍ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን የምክክር ጉባኤ ከሚያዝያ 20 -25 ቀን 2017 ዓ .ም እንደሚከናወን ሊቃውንት ጉባኤ አስታወቀ።
የጉባኤው ዐላማ:- ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ተሰባስበው በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ለቅዱስ ሲኖዶስ ምክረ ሐሳብ እንደምያቀርቡም በመግለጫው ተጠቅሷል ።
የመግለጫ ሙሉ መልእክት ከዚህ በታች ቀርቧል ።
ዘጋቢ ሰላም አምባዬ
«ዝክረ ኒቅያ» በሚል መሪ ሐሳብ ሊደረግ ስለታቀደው ሀገር አቀፍ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን የምክክር ጉባኤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ከሊቃውንት ጉባኤ የተሰጠ መግለጫ።
«እስመ ብዝኀ ጠበብት መድኀኒተ ዓለም ውእቱ የሊቃውንት ብዛት ለዓለም መድኀኒት ነው።»
የሊቃውንት ጉባኤ በቅዱስ ሲኖዶስ በተሰጠው ኀላፊነት መሠረት የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን መሠረተ እምነት፣ ሥርዐተ አምልኮ፣ ታሪክና ትውፊት፣ ልሳነ መጻሕፍትና የዕውቀት ሀብታት፣ ጥበባተ አበውና ባህለ ሃይማኖትን መጠበቅና ማስጠበቅ፣ ማስፋፋትና በአግባቡ እንዲተረጐሙ ማድረግ፣ ዐቂበ እምነትን ማጠናከር፣ በአጠቃላይ የቤተ ክርስቲያንን ሁለንተናዊ ልዕልና፣ ህልውና፣ የትምህርቷን ጥራትና ርትዐት መጠበቅ ዋንኛ የሥራ ድርሻው ነው፡፡
በቀድሞ ዘመን መናፍቅና ከሓዲ ሲነሣ፣ ሃይማኖትና ሥርዐት ሲጣስ፣ ዐላውያን የሐሰት ትምህርትን በዐውደ ጉባኤ ሲያሠራጩ፡ ሊቃውንት ከየአሉበት ተሰብስበው ዘርዐ ኑፋቄን አርመው፣ ኀይለ ክሕደትን አድክመው ርትዕት ሃይማኖትን አቆይተዋል። በእኛም ዘመን በርካታ ውይይትና ምክክር የሚያስፈልጋቸው ዐበይት ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ጥያቄዎች በመኖራቸው፤ ያለፈውን ለማጽናት፣ የሚመጣውን ለማቅናት የሊቃውንት መሰባሰብ እጅግ ተገቢ ሆኖ ይገኛል።
በመሆኑም ቀደም ሲል ሲደረግ እንደነበረው ሁሉ፤ በአሁኑ ሰዓት “ዝክረ ኒቅያ ሀገር ዐቀፍ ጉባኤ ሊቃውንት" ማድረግ የቤተ ክርስቲያናችንን አንድነት በአስተማማኝ ደረጃ ለመጠበቅና ኅልውናዋን ለማስቀጠል እንደሚያስችል በመታመኑ፣ ጉባኤው በጥር ወር 2017 ዓ.ም. እንዲካሄድ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ አሳማኝ ምክንያቶች :-
1ኛ) ጉባኤው በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንት የሚታደሙበት እንደመሆኑ፥ በተለይ በጠረፉ የሀገራችን ክፍል የሚገኙ መምህራንን በበቂ ቊጥር ለማካተት እንዲቻል፥ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ተጨማሪ ጊዜ በማስፈለጉ፤
2ኛ) በጥር ወር በርካታ ሀገራዊ ክንውኖችና ሃይማኖታዊ ክብረ በዓላት በየአካባቢው የሚካሄዱ በመሆናቸው የጉባኤው መካሄጃ ጊዜ እንዲስተካከል ከአንዳንድ አህጉረ ስብከት በተደጋጋሚ አስተያየት በመሰጠቱ፤
3ኛ) ጉባኤው ከዘመናት ቆይታ በኋላ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄድና በቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳዮች ዙሪያ ጠቃሚ ውይይቶችን በማካሄድ፥ ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ የሚጠቅም የውሳኔ ሐሳብና አስተያየት የሚያቀርብ፥ አልፎም የአቋም መግለጫ የሚያወጣ በመሆኑ ከሚያዝያ 20-22 ቀን 2017 ዓ.ም. እንዲካሄድ የሊቃውንት ጉባኤ / መወሰኑን በቤተ
ክርስቲያኒቱ የቴሌቪዥን ሥርጭትና በሕዝብ ግንኙነት ማኅበራዊ ሚድያ መገለጹ ይታወቃል።
ስለ ጉባኤው ጥቂት መረጃዎችን ለመስጠት ያህል፦
ሀ) የጉባኤው ዝግጅት፤
«ዝክረ ኒቅያ ሀገር ዐቀፍ ጉባኤ» በቋሚ ሲኖዶስና በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት በተፈቀደው መሠረት ከርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በፊት የሚካሄድ ሲሆን፤ ከመላው ሀገራችን ከተቻለም ከውጭው ዓለም የሚመጡ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ጭምር የሚታደሙበት ይሆናል፡፡
ለ) የጉባኤው ዐላማ፤
ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ ዐይናማ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ተሰባስበው በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ለቅዱስ ሲኖዶስ ምክረ ሐሳብ እንዲያቀርቡ ማድረግ ነው፡፡
ሐ) ከጉባኤው የሚጠበቁ ውጤቶች
በዚህም ጉባኤ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እርስ በርስ እንዲተዋወቁ፣ ከሊቃውንት የሚጠበቀውን የቤተ ክርስቲያን ከፍተኛ አገልግሎት ዘመኑን የሚመጥን፣ የቤተ ክርስቲያንን ህልውና የሚያስጠብቅ እንዲሆን፣ ሊቃውንት ግልጽ ውይይትና ምክክር በማድረግ፣ የጐበጠውን እንዲያቀኑ፣ የጐደለውን እንዲሞሉ፣ ወቅታዊ ምላሽ ለሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች ተገቢውን ሐሳብና ምላሽ እንዲያቀርቡ ለማስቻል ነው::
በጉባኤው ላይ በተለያዩ ርእሶች ዙሪያ የሚያተኩሩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ሰፊና ጥልቅ ውይይት የሚካሄድና በመጨረሻም የአቋም
መግለጫ የሚቀርብ ሲሆን፤ ከምክክሩ የሚገኙ ፍሬያማ ውጤቶች ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በግብአትነት የሚቀርቡ ይሆናሉ።
ዝክረ ኒቅያ ሀገር ጉባኤ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፥ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፥ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፥ የመምሪያና የድርጅት ኃላፊዎችና ተጋባዥ እንግዶች በሚገኙበት ከሚያዝያ 20-22 ቀን 2017 ዓ.ም. በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የሚካሄድ ይሆናል።
በዚህ ጉባኤ ሀገረ ስብከታችሁን ወክላችሁ የምትመጡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፥ ጉባኤው ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ጉዳዮች የሚነሡበት እንደመሆኑ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉና ለጉባኤው ስኬት የጎላ አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም ከወዲሁ እናሳስባለን።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሊቃውንት ጉባኤ
የካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም.
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
የጉባኤው ዐላማ:- ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ተሰባስበው በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ለቅዱስ ሲኖዶስ ምክረ ሐሳብ እንደምያቀርቡም በመግለጫው ተጠቅሷል ።
የመግለጫ ሙሉ መልእክት ከዚህ በታች ቀርቧል ።
ዘጋቢ ሰላም አምባዬ
«ዝክረ ኒቅያ» በሚል መሪ ሐሳብ ሊደረግ ስለታቀደው ሀገር አቀፍ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን የምክክር ጉባኤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ከሊቃውንት ጉባኤ የተሰጠ መግለጫ።
«እስመ ብዝኀ ጠበብት መድኀኒተ ዓለም ውእቱ የሊቃውንት ብዛት ለዓለም መድኀኒት ነው።»
የሊቃውንት ጉባኤ በቅዱስ ሲኖዶስ በተሰጠው ኀላፊነት መሠረት የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን መሠረተ እምነት፣ ሥርዐተ አምልኮ፣ ታሪክና ትውፊት፣ ልሳነ መጻሕፍትና የዕውቀት ሀብታት፣ ጥበባተ አበውና ባህለ ሃይማኖትን መጠበቅና ማስጠበቅ፣ ማስፋፋትና በአግባቡ እንዲተረጐሙ ማድረግ፣ ዐቂበ እምነትን ማጠናከር፣ በአጠቃላይ የቤተ ክርስቲያንን ሁለንተናዊ ልዕልና፣ ህልውና፣ የትምህርቷን ጥራትና ርትዐት መጠበቅ ዋንኛ የሥራ ድርሻው ነው፡፡
በቀድሞ ዘመን መናፍቅና ከሓዲ ሲነሣ፣ ሃይማኖትና ሥርዐት ሲጣስ፣ ዐላውያን የሐሰት ትምህርትን በዐውደ ጉባኤ ሲያሠራጩ፡ ሊቃውንት ከየአሉበት ተሰብስበው ዘርዐ ኑፋቄን አርመው፣ ኀይለ ክሕደትን አድክመው ርትዕት ሃይማኖትን አቆይተዋል። በእኛም ዘመን በርካታ ውይይትና ምክክር የሚያስፈልጋቸው ዐበይት ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ጥያቄዎች በመኖራቸው፤ ያለፈውን ለማጽናት፣ የሚመጣውን ለማቅናት የሊቃውንት መሰባሰብ እጅግ ተገቢ ሆኖ ይገኛል።
በመሆኑም ቀደም ሲል ሲደረግ እንደነበረው ሁሉ፤ በአሁኑ ሰዓት “ዝክረ ኒቅያ ሀገር ዐቀፍ ጉባኤ ሊቃውንት" ማድረግ የቤተ ክርስቲያናችንን አንድነት በአስተማማኝ ደረጃ ለመጠበቅና ኅልውናዋን ለማስቀጠል እንደሚያስችል በመታመኑ፣ ጉባኤው በጥር ወር 2017 ዓ.ም. እንዲካሄድ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ አሳማኝ ምክንያቶች :-
1ኛ) ጉባኤው በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንት የሚታደሙበት እንደመሆኑ፥ በተለይ በጠረፉ የሀገራችን ክፍል የሚገኙ መምህራንን በበቂ ቊጥር ለማካተት እንዲቻል፥ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ተጨማሪ ጊዜ በማስፈለጉ፤
2ኛ) በጥር ወር በርካታ ሀገራዊ ክንውኖችና ሃይማኖታዊ ክብረ በዓላት በየአካባቢው የሚካሄዱ በመሆናቸው የጉባኤው መካሄጃ ጊዜ እንዲስተካከል ከአንዳንድ አህጉረ ስብከት በተደጋጋሚ አስተያየት በመሰጠቱ፤
3ኛ) ጉባኤው ከዘመናት ቆይታ በኋላ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄድና በቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳዮች ዙሪያ ጠቃሚ ውይይቶችን በማካሄድ፥ ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ የሚጠቅም የውሳኔ ሐሳብና አስተያየት የሚያቀርብ፥ አልፎም የአቋም መግለጫ የሚያወጣ በመሆኑ ከሚያዝያ 20-22 ቀን 2017 ዓ.ም. እንዲካሄድ የሊቃውንት ጉባኤ / መወሰኑን በቤተ
ክርስቲያኒቱ የቴሌቪዥን ሥርጭትና በሕዝብ ግንኙነት ማኅበራዊ ሚድያ መገለጹ ይታወቃል።
ስለ ጉባኤው ጥቂት መረጃዎችን ለመስጠት ያህል፦
ሀ) የጉባኤው ዝግጅት፤
«ዝክረ ኒቅያ ሀገር ዐቀፍ ጉባኤ» በቋሚ ሲኖዶስና በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት በተፈቀደው መሠረት ከርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በፊት የሚካሄድ ሲሆን፤ ከመላው ሀገራችን ከተቻለም ከውጭው ዓለም የሚመጡ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ጭምር የሚታደሙበት ይሆናል፡፡
ለ) የጉባኤው ዐላማ፤
ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ ዐይናማ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ተሰባስበው በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ተወያይተው ለቅዱስ ሲኖዶስ ምክረ ሐሳብ እንዲያቀርቡ ማድረግ ነው፡፡
ሐ) ከጉባኤው የሚጠበቁ ውጤቶች
በዚህም ጉባኤ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እርስ በርስ እንዲተዋወቁ፣ ከሊቃውንት የሚጠበቀውን የቤተ ክርስቲያን ከፍተኛ አገልግሎት ዘመኑን የሚመጥን፣ የቤተ ክርስቲያንን ህልውና የሚያስጠብቅ እንዲሆን፣ ሊቃውንት ግልጽ ውይይትና ምክክር በማድረግ፣ የጐበጠውን እንዲያቀኑ፣ የጐደለውን እንዲሞሉ፣ ወቅታዊ ምላሽ ለሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች ተገቢውን ሐሳብና ምላሽ እንዲያቀርቡ ለማስቻል ነው::
በጉባኤው ላይ በተለያዩ ርእሶች ዙሪያ የሚያተኩሩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ሰፊና ጥልቅ ውይይት የሚካሄድና በመጨረሻም የአቋም
መግለጫ የሚቀርብ ሲሆን፤ ከምክክሩ የሚገኙ ፍሬያማ ውጤቶች ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በግብአትነት የሚቀርቡ ይሆናሉ።
ዝክረ ኒቅያ ሀገር ጉባኤ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፥ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፥ የጉባኤ ቤት መምህራንና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፥ የመምሪያና የድርጅት ኃላፊዎችና ተጋባዥ እንግዶች በሚገኙበት ከሚያዝያ 20-22 ቀን 2017 ዓ.ም. በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የሚካሄድ ይሆናል።
በዚህ ጉባኤ ሀገረ ስብከታችሁን ወክላችሁ የምትመጡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፥ ጉባኤው ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ጉዳዮች የሚነሡበት እንደመሆኑ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉና ለጉባኤው ስኬት የጎላ አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም ከወዲሁ እናሳስባለን።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሊቃውንት ጉባኤ
የካቲት 17 ቀን 2017 ዓ.ም.
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
የማኅበራችን ቀጣይ የንግሥ ጉዞዎች ወደ፦
1⃣ ለበዓለ ደብረ ዘይት (እኩለ ጾም) ምሁር ኢየሱስ
➡ መነሻ መጋቢት 13 ቅዳሜ ጠዋት 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 14 ከንግሥ በኋላ
➡ የጉዞ ዋጋ፦ ምቾት ባላቸው ልዩ ባሶች 2000 ብር
በመደበኛ አገር አቋራጭ አውቶቡሶች 1600 ብር
2⃣ ምሥጢራዊው መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
👉 መነሻ መጋቢት 19 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
👉 መመለሻ መጋቢት 21
👉 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
3⃣ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
➡ በጉዟችን ላይ ደብረ ጎል አባ በጸሎተ ሚካኤልን፣ አባ ጽጌ ድንግልን፣ በልበሊት ኢየሱስን እንሳለማለን
➡ መነሻ መጋቢት 19 ዓርብ 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 21
➡ የጉዞ ዋጋ 4500 ብር
4⃣ ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
👉🏿 በአክሱም ጽዮን ማርያም ስለምንሄድ የተስዓቱ ቅዱሳንን ጨምሮ በርካታ የትግራይ ገዳማትን እንሳለማለን።
👉🏿 መነሻ መጋቢት 23 ከሌሊቱ 11:00
👉🏿 መመለሻ ሚያዚያ 3
👉🏿 የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 10000 ብር
5⃣ ምሥጢራዊው መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
➡ መነሻ መጋቢት 26 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 28
➡ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
6⃣ ሆሣዕናን በሆሣዕና ማርያም
👉 መነሻ ሚያዚያ 4
👉 መመለሻ ሚያዚያ 5
👉 የጉዞ ዋጋ 1500 ብር
* መነሻ ቦታ ለሁሉም ጉዞዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስና መገናኛ
* ለበለጠ መረጃ፦
👉🏿 0901070707
👉🏿 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
1⃣ ለበዓለ ደብረ ዘይት (እኩለ ጾም) ምሁር ኢየሱስ
➡ መነሻ መጋቢት 13 ቅዳሜ ጠዋት 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 14 ከንግሥ በኋላ
➡ የጉዞ ዋጋ፦ ምቾት ባላቸው ልዩ ባሶች 2000 ብር
በመደበኛ አገር አቋራጭ አውቶቡሶች 1600 ብር
2⃣ ምሥጢራዊው መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
👉 መነሻ መጋቢት 19 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
👉 መመለሻ መጋቢት 21
👉 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
3⃣ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
➡ በጉዟችን ላይ ደብረ ጎል አባ በጸሎተ ሚካኤልን፣ አባ ጽጌ ድንግልን፣ በልበሊት ኢየሱስን እንሳለማለን
➡ መነሻ መጋቢት 19 ዓርብ 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 21
➡ የጉዞ ዋጋ 4500 ብር
4⃣ ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
👉🏿 በአክሱም ጽዮን ማርያም ስለምንሄድ የተስዓቱ ቅዱሳንን ጨምሮ በርካታ የትግራይ ገዳማትን እንሳለማለን።
👉🏿 መነሻ መጋቢት 23 ከሌሊቱ 11:00
👉🏿 መመለሻ ሚያዚያ 3
👉🏿 የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 10000 ብር
5⃣ ምሥጢራዊው መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
➡ መነሻ መጋቢት 26 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 28
➡ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
6⃣ ሆሣዕናን በሆሣዕና ማርያም
👉 መነሻ ሚያዚያ 4
👉 መመለሻ ሚያዚያ 5
👉 የጉዞ ዋጋ 1500 ብር
* መነሻ ቦታ ለሁሉም ጉዞዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስና መገናኛ
* ለበለጠ መረጃ፦
👉🏿 0901070707
👉🏿 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለገብርኄር ወደ አስደናቂው፦
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
➡ በጉዟችን ላይ ደብረ ጎል አባ በጸሎተ ሚካኤልን፣ አባ ጽጌ ድንግልን፣ በልበሊት ኢየሱስን እንሳለማለን።
➡ መቅደሱ ብርሃን እንዲያስገባ ቅዱስ ሚካኤል በሰይፉ ስለሸነቆረው ክፍት ቢሆንም ዝናብ ግን አያስገባም።
➡ መነሻ መጋቢት 19 ዓርብ 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 21
➡ የጉዞ ዋጋ 4500 ብር
እና ወደ መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
👉 መነሻ መጋቢት 19 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
👉 መመለሻ መጋቢት 21
👉 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
*******
ቢቀሩ የሚቆጩበት የንግሥ ጉዞ ወደ
ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
👉🏿 በአክሱም ጽዮን ማርያም ስለምንሄድ የተስዓቱ ቅዱሳንን ጨምሮ በርካታ የትግራይ ገዳማትን እንሳለማለን።
👉🏿 መነሻ መጋቢት 23 ከሌሊቱ 11:00
👉🏿 መመለሻ ሚያዚያ 3
👉🏿 የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 10000 ብር
ለኒቆድሞስ ወደ መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
➡ መነሻ መጋቢት 26 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 28
➡ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
ሆሣዕናን በሆሣዕና ማርያም
👉 መነሻ ሚያዚያ 4
👉 መመለሻ ሚያዚያ 5
👉 የጉዞ ዋጋ 1500 ብር
* መነሻ ቦታ ለሁሉም ጉዞዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስና መገናኛ
* ለበለጠ መረጃ፦
👉🏿 0901070707
👉🏿 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
➡ በጉዟችን ላይ ደብረ ጎል አባ በጸሎተ ሚካኤልን፣ አባ ጽጌ ድንግልን፣ በልበሊት ኢየሱስን እንሳለማለን።
➡ መቅደሱ ብርሃን እንዲያስገባ ቅዱስ ሚካኤል በሰይፉ ስለሸነቆረው ክፍት ቢሆንም ዝናብ ግን አያስገባም።
➡ መነሻ መጋቢት 19 ዓርብ 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 21
➡ የጉዞ ዋጋ 4500 ብር
እና ወደ መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
👉 መነሻ መጋቢት 19 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
👉 መመለሻ መጋቢት 21
👉 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
*******
ቢቀሩ የሚቆጩበት የንግሥ ጉዞ ወደ
ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
👉🏿 በአክሱም ጽዮን ማርያም ስለምንሄድ የተስዓቱ ቅዱሳንን ጨምሮ በርካታ የትግራይ ገዳማትን እንሳለማለን።
👉🏿 መነሻ መጋቢት 23 ከሌሊቱ 11:00
👉🏿 መመለሻ ሚያዚያ 3
👉🏿 የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 10000 ብር
ለኒቆድሞስ ወደ መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
➡ መነሻ መጋቢት 26 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 28
➡ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
ሆሣዕናን በሆሣዕና ማርያም
👉 መነሻ ሚያዚያ 4
👉 መመለሻ ሚያዚያ 5
👉 የጉዞ ዋጋ 1500 ብር
* መነሻ ቦታ ለሁሉም ጉዞዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስና መገናኛ
* ለበለጠ መረጃ፦
👉🏿 0901070707
👉🏿 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ይሩማሊስ ዘዋልድባ)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቢቀሩ የሚቆጩበት የንግሥ ጉዞ ወደ
ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
👉🏿 በአክሱም ጽዮን ማርያም ስለምንሄድ የተስዓቱ ቅዱሳንን ጨምሮ በርካታ የትግራይ ገዳማትን እንሳለማለን።
👉🏿 መነሻ መጋቢት 23 ከሌሊቱ 11:00
👉🏿 መመለሻ ሚያዚያ 3
👉🏿 የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 10000 ብር
ለኒቆድሞስ ወደ መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
➡ መነሻ መጋቢት 26 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 28
➡ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
ሆሣዕናን በሆሣዕና ማርያም
👉 መነሻ ሚያዚያ 4
👉 መመለሻ ሚያዚያ 5
👉 የጉዞ ዋጋ 1500 ብር
✥ መነሻ ቦታ ለሁሉም ጉዞዎች፦ አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ እና መገናኛ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ቅዱሳት መካናትን መሳለም የምትፈልጉ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ቀድማችሁ ደውሉልንና አብረን ተጉዘን በረከት እናግኝ!
* ለበለጠ መረጃ፦
👉🏿 0901070707
👉🏿 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
❖ የገዳማትን የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆንም ልዩ በረከት ያሰጣልና ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
👉🏿 በአክሱም ጽዮን ማርያም ስለምንሄድ የተስዓቱ ቅዱሳንን ጨምሮ በርካታ የትግራይ ገዳማትን እንሳለማለን።
👉🏿 መነሻ መጋቢት 23 ከሌሊቱ 11:00
👉🏿 መመለሻ ሚያዚያ 3
👉🏿 የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 10000 ብር
ለኒቆድሞስ ወደ መንዝ እመጓ ቅ/ዑራኤል
➡ መነሻ መጋቢት 26 ዓርብ ከሌሊቱ 10:30 - 11:00
➡ መመለሻ መጋቢት 28
➡ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 2800 ብር
ሆሣዕናን በሆሣዕና ማርያም
👉 መነሻ ሚያዚያ 4
👉 መመለሻ ሚያዚያ 5
👉 የጉዞ ዋጋ 1500 ብር
✥ መነሻ ቦታ ለሁሉም ጉዞዎች፦ አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ እና መገናኛ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ቅዱሳት መካናትን መሳለም የምትፈልጉ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ቀድማችሁ ደውሉልንና አብረን ተጉዘን በረከት እናግኝ!
* ለበለጠ መረጃ፦
👉🏿 0901070707
👉🏿 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
❖ የገዳማትን የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆንም ልዩ በረከት ያሰጣልና ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
በ30 ደቂቃ ልዩነት በሚያስደንቅ ኃይል 3 ጊዜ የሚፈልቀው ተአምረኛው በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጠበል
https://vm.tiktok.com/ZMSrwLtqx/
https://vm.tiktok.com/ZMSrwLtqx/
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ይሩማሊስ ዘዋልድባ)
የታሠረች ነፍስ ፈቺዋን አሠረች!
አባታችን ሊቀ ብርሃናት የኔታ ይባቤ በላይ ለምን ታሠሩ?
የቅኔ፣ የ፹፩ መጻሕፍት፣ የአቡሻኽር፣ የጥበባት መምህሩ፣ የናዳ ገዳም አበ ምኔት (አስተዳዳሪ)
ለበርካታ ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ወንበር ዘርግተው ደቀ መዛሙርት አብዝተው ሲያስተምሩ የኖሩ እያስተማሩ ያሉ ናቸው።
እንደ አባትነታቸው ትጉኅ አበ ምኔት ናቸው መቆፈሪያ ይዘው ዕርፍ አርቀው ሞፈር ጠርቀው አርሰው ቀፍረው ትሩፋት ሠርተው ገዳም ገድመው የኖሩ የሚኖሩ አባት ናቸው።
እንደ ሰባኪ ዙረው የሚያስተምሩ እያስተማሩ ያሉ ሐዋርያ ናቸው።
የኔታ ይባቤ አይደለም መታሠር በወርቅ ወንበር ተቀምጠው ያስተምሩን የሚባሉ ረቂቅ ሊቅ፣ ምጡቅ ባለ አእምሮ ናቸው።
ለየኔታ ይባቤ በላይ የማይሆን ፍትህ ምን አይነት ነው?
መምህራችንን አባታችንን ፍቱልን።
እኔም የየኔታ ይባቤ በላይ ልጅ ነኝ።
እሥራታቸው እሥራቴ፣ መከራቸው መከራየ ነው።
አድባር የሆኑትን ትልቅ ሰው ማሠር ትልቅ ስህተት ነው።
ለሀገር ባበረከቱት፣ የወንጌል፣ የሰላም፣ የልማት፣ የቅኔ፣ የሀገር በቀል ዕውቀት፣ የአቡሻህር፣ የአርአያነት አስተዋጽኦ ሽልማታቸው እሥራት እና እንግልት ሊሆን አይገባም።
ሊቁ አባታችንን ሲሸለሙ እንጂ ሲታሠሩ መስማት ትልቅ ዕዳ ነው።
ከገዳማቸው ሂዶ በየኔታ ይባቤ ተመክሮ ያልተጽናና፣ ተገሥፆ ያልተረጋጋ፣ ከመስቀላቸው ተባርኮ ከጸበሉ ተጠምቆ ዕረፍተ ህሊና ያላገኘ ሰው የለም ማለት ይቻላል።
የኔታ ያለ ውግንና የሁሉም መምህር፣ የሁሉም አባት፣ የሁሉም ዘር ቀለም ሳይለዩ አስተማሪ፣ የሁሉም ፊት ደረት ሳይለዩ ገሥፆ መካሪ ናቸው።
እንዲህ ያሉትን የኔታችንን አባታችንን በክብር ወደ ገዳማቸውና ወደ ማስተማሪያ ወንበራቸው መልሱልን።
"ቢያድጥ ቢያድጥ ወደላይ ያድጣል?"
አባታችን ሊቀ ብርሃናት የኔታ ይባቤ በላይ ለምን ታሠሩ?
የቅኔ፣ የ፹፩ መጻሕፍት፣ የአቡሻኽር፣ የጥበባት መምህሩ፣ የናዳ ገዳም አበ ምኔት (አስተዳዳሪ)
ለበርካታ ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ወንበር ዘርግተው ደቀ መዛሙርት አብዝተው ሲያስተምሩ የኖሩ እያስተማሩ ያሉ ናቸው።
እንደ አባትነታቸው ትጉኅ አበ ምኔት ናቸው መቆፈሪያ ይዘው ዕርፍ አርቀው ሞፈር ጠርቀው አርሰው ቀፍረው ትሩፋት ሠርተው ገዳም ገድመው የኖሩ የሚኖሩ አባት ናቸው።
እንደ ሰባኪ ዙረው የሚያስተምሩ እያስተማሩ ያሉ ሐዋርያ ናቸው።
የኔታ ይባቤ አይደለም መታሠር በወርቅ ወንበር ተቀምጠው ያስተምሩን የሚባሉ ረቂቅ ሊቅ፣ ምጡቅ ባለ አእምሮ ናቸው።
ለየኔታ ይባቤ በላይ የማይሆን ፍትህ ምን አይነት ነው?
መምህራችንን አባታችንን ፍቱልን።
እኔም የየኔታ ይባቤ በላይ ልጅ ነኝ።
እሥራታቸው እሥራቴ፣ መከራቸው መከራየ ነው።
አድባር የሆኑትን ትልቅ ሰው ማሠር ትልቅ ስህተት ነው።
ለሀገር ባበረከቱት፣ የወንጌል፣ የሰላም፣ የልማት፣ የቅኔ፣ የሀገር በቀል ዕውቀት፣ የአቡሻህር፣ የአርአያነት አስተዋጽኦ ሽልማታቸው እሥራት እና እንግልት ሊሆን አይገባም።
ሊቁ አባታችንን ሲሸለሙ እንጂ ሲታሠሩ መስማት ትልቅ ዕዳ ነው።
ከገዳማቸው ሂዶ በየኔታ ይባቤ ተመክሮ ያልተጽናና፣ ተገሥፆ ያልተረጋጋ፣ ከመስቀላቸው ተባርኮ ከጸበሉ ተጠምቆ ዕረፍተ ህሊና ያላገኘ ሰው የለም ማለት ይቻላል።
የኔታ ያለ ውግንና የሁሉም መምህር፣ የሁሉም አባት፣ የሁሉም ዘር ቀለም ሳይለዩ አስተማሪ፣ የሁሉም ፊት ደረት ሳይለዩ ገሥፆ መካሪ ናቸው።
እንዲህ ያሉትን የኔታችንን አባታችንን በክብር ወደ ገዳማቸውና ወደ ማስተማሪያ ወንበራቸው መልሱልን።
"ቢያድጥ ቢያድጥ ወደላይ ያድጣል?"
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የንግሥ ጉዞ ወደ ደቡብ ኦሞ ገዳማትና አድባራት
[የደቡብ ኢትዮጵያ ገዳማትን እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ጠረፍ ድረስ ይሳለሙ!!!]
* መነሻ ሰኔ 19 ከሌሊቱ 11:00
* መመለሻ ሰኔ 27
* የጉዞ ዋጋ፦ 6000 ብር
👉 በዚህ ጉዟችን ሰኔ 21 ሕንፀታ ቤተክርስቲያንን በታሪካዊቷ ብርብር ማርያም እናከብራለን። ሰኔ 24 ቀን የጻድቁ አቡነ ሙሴ ፀሊም በዓለ ዕረፍት ሐመር ውስጥ ከቡስካ ተራራ ላይ በሚገኘው ብቸኛ ገዳሙ ይከበራል። ማኅበራችንም ጉዞ አዘጋጅቷልና ቀድመው ይደውሉልን።
👉 0901070707
👉 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
👉 በጉዟችን ወቅት እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በርካታ ቅዱሳት መካናት የምንሳለም ሲሆን ያለን ቦታ ጥቂት ስለሆነ በጊዜ ይመዝገቡ!
ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
★ ማሳሰቢያ፦ የዚህ ሐዋርያዊ ጉዞ ዋና ዓላማ አዳዲስ ተጠማቂ ኦርቶዶክሳዊያንን በሃይማኖታዊ ቤተሰብነት መጎብኘትና ማጽናት፣ የቅድስት ቤተክርስቲያንንና የቅድስት ሃገራችንን ዘመን ተሻጋሪ ታሪክ ማወቅ እና የቀደሙ አበው የመሰረቷቸውና ተጋድሏቸውን የፈፀሙባቸው ቅዱሳት መካናትን ተሳልመን የቦታውን የቃልኪዳን በረከት ማግኘት ነው። ለተጠማቂ ሕፃናትና አዋቂዎች ሁሉ ነጠላ፣ ማዕተብ፣ መስቀል፣ ልብስና ጫማ ያስፈልጋል። ስለዚህም በቻላችሁት አቅም ሁሉ የበረከቱ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም እናሳስባለን።
[የደቡብ ኢትዮጵያ ገዳማትን እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ጠረፍ ድረስ ይሳለሙ!!!]
* መነሻ ሰኔ 19 ከሌሊቱ 11:00
* መመለሻ ሰኔ 27
* የጉዞ ዋጋ፦ 6000 ብር
👉 በዚህ ጉዟችን ሰኔ 21 ሕንፀታ ቤተክርስቲያንን በታሪካዊቷ ብርብር ማርያም እናከብራለን። ሰኔ 24 ቀን የጻድቁ አቡነ ሙሴ ፀሊም በዓለ ዕረፍት ሐመር ውስጥ ከቡስካ ተራራ ላይ በሚገኘው ብቸኛ ገዳሙ ይከበራል። ማኅበራችንም ጉዞ አዘጋጅቷልና ቀድመው ይደውሉልን።
👉 0901070707
👉 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
👉 በጉዟችን ወቅት እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በርካታ ቅዱሳት መካናት የምንሳለም ሲሆን ያለን ቦታ ጥቂት ስለሆነ በጊዜ ይመዝገቡ!
ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
★ ማሳሰቢያ፦ የዚህ ሐዋርያዊ ጉዞ ዋና ዓላማ አዳዲስ ተጠማቂ ኦርቶዶክሳዊያንን በሃይማኖታዊ ቤተሰብነት መጎብኘትና ማጽናት፣ የቅድስት ቤተክርስቲያንንና የቅድስት ሃገራችንን ዘመን ተሻጋሪ ታሪክ ማወቅ እና የቀደሙ አበው የመሰረቷቸውና ተጋድሏቸውን የፈፀሙባቸው ቅዱሳት መካናትን ተሳልመን የቦታውን የቃልኪዳን በረከት ማግኘት ነው። ለተጠማቂ ሕፃናትና አዋቂዎች ሁሉ ነጠላ፣ ማዕተብ፣ መስቀል፣ ልብስና ጫማ ያስፈልጋል። ስለዚህም በቻላችሁት አቅም ሁሉ የበረከቱ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም እናሳስባለን።
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
በርካታ ቅዱሳት መካናትን የምንሳለምበት የንግሥ ጉዞ ወደ
#ደቡብ_ኢትዮጵያ_ገዳማትና_አድባራት
→ መነሻ ሰኔ 19 መመለሻ ሰኔ 27
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 6000 ብር
👉 መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ጥንታዊቷ ብርብር ማርያም ገዳምን፣ ሐመር ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ጨምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚገኙ በየዘመኑ ድንቅ ተአምራት የተፈጸመባቸው በቃልኪዳን የከበሩ ገዳማትና አድባራትን የምንሳለምበትና በርካታ ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን የምንጎበኝበት ታሪካዊ ጉዞ ነው።
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ይህንን ቅዱስ ቦታ ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ! ለበለጠ መረጃ፦
👉 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ሆሣዕና በዓታ ለማርያም እና ቅ/ማርያም
• ወራቤ ቅ/ሩፋኤል እና ቅ/አርሴማ
• ጥንታዊው አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም ገዳም
• ተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• በናፀማይ ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል
• ገድር ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ቱርሚ ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ኦሞራቴ ቅ/ገብርኤል
• ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ጨንቶ መድኃኔዓለም
• ዶርዜ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• የዶርዜ ባህል ማዕከል
• ዘፍኔ ቅዱስ ሚካኤል
• አቡነ አረጋዊ ያፈለቋቸው 40ዎቹ ምንጮች፣ ነጭ ሣር፣ አዞ እርባታ፣ ኮንሶና ሌሎችንም እንጎበኛለን
❖ በእያንዳንዱ የረጅም ርቀት ጉዞዎቻችን ላይ ጊዜዎን በአግባቡ ከተጠቀምን በሕይወትዎ የማይረሱትና ግሩም በረከት የሚያገኙበት ተአምረኛ ገዳም ሰርፕራይዝ ይኖራል።
❖ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ!
☞ 0901070707
☞ 0911289877
#ማኅበረ_ቅዱስ_ፊልጶስ_ወአቡነ_ሳሙኤል_ዘዋልድባ
✥ የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለመመዝገብ)፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
👉🏾 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ማርሶሊ ዲጂታል ስቱዲዮ
👉🏾 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
👉 መነሻ ቦታዎች፦ መገናኛ እና መስቀል አደባባይ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን
👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት...
✥ ብዙዎች የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ጦማሩን Share, Like, Tag & Comment አድርጉት፤ የነዚህን ቅዱሳት መካናት የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆን በራሱ ልዩ በረከት ያሰጣልና Share & Tag በማድረግ ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
👉 "ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ ...እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን ያስታውሱ!!!
#ደቡብ_ኢትዮጵያ_ገዳማትና_አድባራት
→ መነሻ ሰኔ 19 መመለሻ ሰኔ 27
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 6000 ብር
👉 መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ጥንታዊቷ ብርብር ማርያም ገዳምን፣ ሐመር ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ጨምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚገኙ በየዘመኑ ድንቅ ተአምራት የተፈጸመባቸው በቃልኪዳን የከበሩ ገዳማትና አድባራትን የምንሳለምበትና በርካታ ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን የምንጎበኝበት ታሪካዊ ጉዞ ነው።
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ይህንን ቅዱስ ቦታ ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ! ለበለጠ መረጃ፦
👉 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ሆሣዕና በዓታ ለማርያም እና ቅ/ማርያም
• ወራቤ ቅ/ሩፋኤል እና ቅ/አርሴማ
• ጥንታዊው አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም ገዳም
• ተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• በናፀማይ ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል
• ገድር ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ቱርሚ ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ኦሞራቴ ቅ/ገብርኤል
• ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ጨንቶ መድኃኔዓለም
• ዶርዜ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• የዶርዜ ባህል ማዕከል
• ዘፍኔ ቅዱስ ሚካኤል
• አቡነ አረጋዊ ያፈለቋቸው 40ዎቹ ምንጮች፣ ነጭ ሣር፣ አዞ እርባታ፣ ኮንሶና ሌሎችንም እንጎበኛለን
❖ በእያንዳንዱ የረጅም ርቀት ጉዞዎቻችን ላይ ጊዜዎን በአግባቡ ከተጠቀምን በሕይወትዎ የማይረሱትና ግሩም በረከት የሚያገኙበት ተአምረኛ ገዳም ሰርፕራይዝ ይኖራል።
❖ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ!
☞ 0901070707
☞ 0911289877
#ማኅበረ_ቅዱስ_ፊልጶስ_ወአቡነ_ሳሙኤል_ዘዋልድባ
✥ የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለመመዝገብ)፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
👉🏾 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ማርሶሊ ዲጂታል ስቱዲዮ
👉🏾 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
👉 መነሻ ቦታዎች፦ መገናኛ እና መስቀል አደባባይ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን
👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት...
✥ ብዙዎች የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ጦማሩን Share, Like, Tag & Comment አድርጉት፤ የነዚህን ቅዱሳት መካናት የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆን በራሱ ልዩ በረከት ያሰጣልና Share & Tag በማድረግ ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
👉 "ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ ...እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን ያስታውሱ!!!
Forwarded from ቅዱሳት መካናት (አንተነህ ውብሸት)
ናዳ_ማርያም - ላስታ በጎጃም ምድር
ቅ.ላሊበላ ከላስታ ወደ ጎጃም በመምጣት ትምህርት የተማረባቸውና የኖረባቸው በርካታ አካባቢዎች አሉ። በደቡብ አቸፈር ወረዳ ላሊበላ የምትባል አነስተኛ ከተማ አለች። ከከተማዋ ወጣ ብሎም በላሊበላ እንደተፈለፈለ የሚታመን ጅምር የአለት ፍልፍል ቤተክርስቲያን ይገኛል።
በሰሜን ሜጫ ወረዳ ድል በትግል ቀበሌ ውስጥም ቅ.ላሊበላ ብሉያትንና ሐዲሳትን የተማረበት ቦታ ከመርዓዊ በ35 ኪ.ሜ እና ከወተት ዓባይ ከተማ ደግሞ በ18 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል። በዚህ ቦታ ላይ ለስሙ መታሰቢያ ክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም በግሸን ደብረ ከርቤው እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን አምሳል በመስቀል ቅርጽ ተሰርቷል።
ከገዳሙ ትንሽ ከፍ ብሎ በአፄ ፋሲል ዘመነ መንግስት ከ1623- 1659 ዓ.ም የተሰራችው ናዳ ማሪያም ቤተክርስቲያን ትገኛለች፡፡
በታሪካዊቷ የናዳ ማርያም በቅድስት ማርያም፣ በቅዱስ ይምርዓነ ክርስቶስ የወንዶች ገዳም፣ በቅዱስ ላሊበላ፣ በቅዱስ ናኩቶለዓብ፣ በአባ ተከስተብርሃን፣ በቅዱስ ቂርቆስ የተሰየሙ አብያተ ክርስቲያናት ይገኛሉ። ስያሜያቸው አካባቢው ከላስታ ላሊበላ ጋር ያለውን ትስስር የሚያሳይ ነው።
ገዳሙ ዓመቱን ሙሉ ለምለም የሆነ ማራኪ ቦታ ሲሆን መነኮሳቱ ያለ እረፍት የልማት ሥራዎችን በመስራት ይታወቃሉ።
የፈለገ ብርሃን ናዳ ቅድስት ማርያም እና ክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም አበምኔት የሆኑት ታላቁ ሊቅ ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ሲሆኑ ከ1979 ዓመተ ምሕረት ጀምሮ ወንበር ዘርግተው ጉባኤ ተክለው ለ38 ዓመታት ቅኔና የቅዱሳት መጻሕፍት ትርጓሜን በማስተማር በርካታ ደቀመዛሙርትን እያስመረቁ ያሉ የገዳሙ መሥራችና አበምኔት ናቸው።
እኒህ ሊቅ ከ2 ቀን በፊት በመንግሥት ሰዎች ለጥያቄ ተፈልገዋል ተብለው ተወሰደዋል።
ቅ.ላሊበላ ከላስታ ወደ ጎጃም በመምጣት ትምህርት የተማረባቸውና የኖረባቸው በርካታ አካባቢዎች አሉ። በደቡብ አቸፈር ወረዳ ላሊበላ የምትባል አነስተኛ ከተማ አለች። ከከተማዋ ወጣ ብሎም በላሊበላ እንደተፈለፈለ የሚታመን ጅምር የአለት ፍልፍል ቤተክርስቲያን ይገኛል።
በሰሜን ሜጫ ወረዳ ድል በትግል ቀበሌ ውስጥም ቅ.ላሊበላ ብሉያትንና ሐዲሳትን የተማረበት ቦታ ከመርዓዊ በ35 ኪ.ሜ እና ከወተት ዓባይ ከተማ ደግሞ በ18 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል። በዚህ ቦታ ላይ ለስሙ መታሰቢያ ክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም በግሸን ደብረ ከርቤው እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን አምሳል በመስቀል ቅርጽ ተሰርቷል።
ከገዳሙ ትንሽ ከፍ ብሎ በአፄ ፋሲል ዘመነ መንግስት ከ1623- 1659 ዓ.ም የተሰራችው ናዳ ማሪያም ቤተክርስቲያን ትገኛለች፡፡
በታሪካዊቷ የናዳ ማርያም በቅድስት ማርያም፣ በቅዱስ ይምርዓነ ክርስቶስ የወንዶች ገዳም፣ በቅዱስ ላሊበላ፣ በቅዱስ ናኩቶለዓብ፣ በአባ ተከስተብርሃን፣ በቅዱስ ቂርቆስ የተሰየሙ አብያተ ክርስቲያናት ይገኛሉ። ስያሜያቸው አካባቢው ከላስታ ላሊበላ ጋር ያለውን ትስስር የሚያሳይ ነው።
ገዳሙ ዓመቱን ሙሉ ለምለም የሆነ ማራኪ ቦታ ሲሆን መነኮሳቱ ያለ እረፍት የልማት ሥራዎችን በመስራት ይታወቃሉ።
የፈለገ ብርሃን ናዳ ቅድስት ማርያም እና ክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም አበምኔት የሆኑት ታላቁ ሊቅ ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ሲሆኑ ከ1979 ዓመተ ምሕረት ጀምሮ ወንበር ዘርግተው ጉባኤ ተክለው ለ38 ዓመታት ቅኔና የቅዱሳት መጻሕፍት ትርጓሜን በማስተማር በርካታ ደቀመዛሙርትን እያስመረቁ ያሉ የገዳሙ መሥራችና አበምኔት ናቸው።
እኒህ ሊቅ ከ2 ቀን በፊት በመንግሥት ሰዎች ለጥያቄ ተፈልገዋል ተብለው ተወሰደዋል።
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
አንጋፋው ማኅበራችን በርካታ ጥንታዊ ገዳማትና አድባራትን ከታሪካዊ ቦታዎች ጋር ያካተቱ የዙር ጉዞዎች ወደ ተለያዩ ቅዱሳት መካናት በማዘጋጀት ለብዙ ዓመታት ሕዝበ ክርስቲያንን የበረከቱ ተካፋይ ሲያደርግ ቆይቷል።
ከሀገር ውጪና ከየትኛውም የሀገራችን ክፍል ለሚመጡ ሕዝበ ክርስቲያን ተደራሽ በመሆን አገልግሎታችንን የበለጠ ለማጠናከር መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36 አዲስ ቢሮ ከፍተናል።
በጉዞዎቻችን ለመሳተፍ በአካል ቢሯችን መጥተው ቀድመው ይመዝገቡ! ለበለጠ መረጃ፦
☎️ 0901070707
📱 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
ዓመታዊ የጉዞ መርሐ ግብራችን
፩. መስከረም 21 ግሸን ደብረ ከርቤ
፪. ጥቅምት 5 ዝቋላ አቦ
፫. ኅዳር 21 አክሱም ጽዮን ማርያም
፬. ታኅሣሥ 6 ጅሩ አርሴማ
፭. ታኅሣሥ 19 ቁልቢ ቅ.ገብርኤል
፮. ታኅሣሥ 29 ደብረ ሮሃ ቅ.ላልይበላ
፯. ጥር 18 በርሜል ጊዮርጊስ
፰. ጥር 21 ግሸን ደብረ ከርቤ
፱. ጥር 22 እመጓ ዑራኤል
፲. የካቲት 16 ነምረሙዝ ኦሞራቴ ኪዳነ ምሕረት
፲፩. የካቲት 27 ማኅበረ ሥላሴ እና ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ
፲፪. መጋቢት 5 ምድረ ከብድ አቦ
፲፫. መጋቢት 10 ግሸን ደብረ ከርቤ
፲፬. እኩለ ጾም - ምሑር ኢየሱስ ገዳም
፲፭. መጋቢት 27 ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
፲፮. ግንቦት 4 አቡነ መልከ ጼዴቅ
፲፯. ግንቦት 11 ራስደጀን ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ
፲፰. ግንቦት 21 ጻድቃኔ ማርያም
፲፱. ግንቦት 28 ሚጣቅ አማኑኤል
፳. ሰኔ 21 ብርብር ማርያምና ቡስካ አቡነ ሙሴ ጸሊም
፳፩. ሰኔ 30 ሸንኮራ ዮሐንስ
፳፪. ሐምሌ 7 አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ አሰቦት ሥላሴ እና
መተማ ማኅበረ ሥላሴ ገዳም
፳፫. ሐምሌ 19 ቁልቢ ገብርኤል
፳፬. ነሐሴ 24 ደብረ ሊባኖስ
👉🏾 በርሚል ጊዮርጊስ እና እመጓ ዑራኤል በየ15 ቀኑ
ከሀገር ውጪና ከየትኛውም የሀገራችን ክፍል ለሚመጡ ሕዝበ ክርስቲያን ተደራሽ በመሆን አገልግሎታችንን የበለጠ ለማጠናከር መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36 አዲስ ቢሮ ከፍተናል።
በጉዞዎቻችን ለመሳተፍ በአካል ቢሯችን መጥተው ቀድመው ይመዝገቡ! ለበለጠ መረጃ፦
☎️ 0901070707
📱 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
ዓመታዊ የጉዞ መርሐ ግብራችን
፩. መስከረም 21 ግሸን ደብረ ከርቤ
፪. ጥቅምት 5 ዝቋላ አቦ
፫. ኅዳር 21 አክሱም ጽዮን ማርያም
፬. ታኅሣሥ 6 ጅሩ አርሴማ
፭. ታኅሣሥ 19 ቁልቢ ቅ.ገብርኤል
፮. ታኅሣሥ 29 ደብረ ሮሃ ቅ.ላልይበላ
፯. ጥር 18 በርሜል ጊዮርጊስ
፰. ጥር 21 ግሸን ደብረ ከርቤ
፱. ጥር 22 እመጓ ዑራኤል
፲. የካቲት 16 ነምረሙዝ ኦሞራቴ ኪዳነ ምሕረት
፲፩. የካቲት 27 ማኅበረ ሥላሴ እና ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ
፲፪. መጋቢት 5 ምድረ ከብድ አቦ
፲፫. መጋቢት 10 ግሸን ደብረ ከርቤ
፲፬. እኩለ ጾም - ምሑር ኢየሱስ ገዳም
፲፭. መጋቢት 27 ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
፲፮. ግንቦት 4 አቡነ መልከ ጼዴቅ
፲፯. ግንቦት 11 ራስደጀን ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ
፲፰. ግንቦት 21 ጻድቃኔ ማርያም
፲፱. ግንቦት 28 ሚጣቅ አማኑኤል
፳. ሰኔ 21 ብርብር ማርያምና ቡስካ አቡነ ሙሴ ጸሊም
፳፩. ሰኔ 30 ሸንኮራ ዮሐንስ
፳፪. ሐምሌ 7 አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ አሰቦት ሥላሴ እና
መተማ ማኅበረ ሥላሴ ገዳም
፳፫. ሐምሌ 19 ቁልቢ ገብርኤል
፳፬. ነሐሴ 24 ደብረ ሊባኖስ
👉🏾 በርሚል ጊዮርጊስ እና እመጓ ዑራኤል በየ15 ቀኑ
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ዘጰላድዮስ)
ከሰኔ 19 - 27 የነበረንን የደቡብ ኦሞ ገዳማት ጉዞ በብዙዎች ጥያቄ መሰረት ታላቁ የስውራን ገዳም አሰቦት ሥላሴን ጨምሮ 3 የንግሥ በዓላትን በማካተት ከሰኔ 28- ሐምሌ 8 ድረስ አድርገነዋል። በዚህ 10 ቀን በሚቆየው ልዩ የዙር ጉዞ መርሐ ግብር መሳተፍ የምትፈልጉ የተዋህዶ ልጆች ሁሉ ቀድማችሁ ደውሉልንና ክፍያ እየፈፀማችሁ ተመዝገቡ!
→ መነሻ ሰኔ 28 መመለሻ ሐምሌ 8
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 8000 ብር
👉 መካነ ኅቡዓን አሰቦት ሥላሴን፣ መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ጥንታዊቷ ብርብር ማርያም ገዳምን፣ ሐመር ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ጨምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚገኙ በየዘመኑ ድንቅ ተአምራት የተፈጸመባቸው በቃልኪዳን የከበሩ ገዳማትና አድባራትን የምንሳለምበትና በርካታ ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን የምንጎበኝበት ታሪካዊ ጉዞ ነው።
⬇️ ለበለጠ መረጃ፦
📱 0911289877
☎️ 0901070707
👉 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
• አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅዱስ ጊዮርጊስ፣
• ተአምረኛው አዋሳ ቅዱስ ገብርኤል፣
• ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
• ጥንታዊው አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም ገዳም
• ተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• በናፀማይ ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ኦሞ ብሔረ ብፁዓን አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አንድነት ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ኦሞራቴ ቅ/ገብርኤል
• ደቡብ ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• አቡነ አረጋዊ ያፈለቋቸው 40ዎቹ ምንጮች፣ ነጭ ሣር፣ አዞ እርባታ፣ ኮንሶና ሌሎችንም እንጎበኛለን
❖ በእያንዳንዱ የረጅም ርቀት ጉዞዎቻችን ላይ ጊዜዎን በአግባቡ ከተጠቀምን በሕይወትዎ የማይረሱትና ግሩም በረከት የሚያገኙበት ተአምረኛ ገዳም ሰርፕራይዝ ይኖራል።
• መነሻ ሰኔ 28 ከሌሊቱ፦
10፡30 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ፣
11:00 አራዳ ጊዮርጊስ፣
11፡30 አየርጤና አደባባይ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለመመዝገብ)፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
👉🏾 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ማርሶሊ ዲጂታል ስቱዲዮ
👉🏾 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ይህንን ቅዱስ ቦታ ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ! ለበለጠ መረጃ፦
👉 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
→ መነሻ ሰኔ 28 መመለሻ ሐምሌ 8
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 8000 ብር
👉 መካነ ኅቡዓን አሰቦት ሥላሴን፣ መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ጥንታዊቷ ብርብር ማርያም ገዳምን፣ ሐመር ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ጨምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚገኙ በየዘመኑ ድንቅ ተአምራት የተፈጸመባቸው በቃልኪዳን የከበሩ ገዳማትና አድባራትን የምንሳለምበትና በርካታ ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን የምንጎበኝበት ታሪካዊ ጉዞ ነው።
⬇️ ለበለጠ መረጃ፦
📱 0911289877
☎️ 0901070707
👉 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
• አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅዱስ ጊዮርጊስ፣
• ተአምረኛው አዋሳ ቅዱስ ገብርኤል፣
• ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
• ጥንታዊው አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም ገዳም
• ተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• በናፀማይ ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ኦሞ ብሔረ ብፁዓን አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አንድነት ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ኦሞራቴ ቅ/ገብርኤል
• ደቡብ ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• አቡነ አረጋዊ ያፈለቋቸው 40ዎቹ ምንጮች፣ ነጭ ሣር፣ አዞ እርባታ፣ ኮንሶና ሌሎችንም እንጎበኛለን
❖ በእያንዳንዱ የረጅም ርቀት ጉዞዎቻችን ላይ ጊዜዎን በአግባቡ ከተጠቀምን በሕይወትዎ የማይረሱትና ግሩም በረከት የሚያገኙበት ተአምረኛ ገዳም ሰርፕራይዝ ይኖራል።
• መነሻ ሰኔ 28 ከሌሊቱ፦
10፡30 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ፣
11:00 አራዳ ጊዮርጊስ፣
11፡30 አየርጤና አደባባይ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለመመዝገብ)፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
👉🏾 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ማርሶሊ ዲጂታል ስቱዲዮ
👉🏾 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ይህንን ቅዱስ ቦታ ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ! ለበለጠ መረጃ፦
👉 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
Forwarded from ዋልድባ ገዳም (ይሩማሊስ ዘዋልድባ)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የደቡብ ኢትዮጵያ ገዳማትን እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ ከታላቁ አሰቦት ሥላሴ ገዳም ጋር ይሳለሙ!
3 የንግሥ በዓላት በአንድ ልዩ ጉዞ ያከብራሉ
☞ ሰኔ 30 ሐመር በሸዳ ዮሐንስ
☞ ሐምሌ 5 ዝጊቲ አቦ
☞ ሐምሌ 7 ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ
❖ መነሻ ሰኔ 28 ከሌሊቱ 11:00
❖ መመለሻ ሐምሌ 8
❖ የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 8000 ብር
በዚህ ልዩ ጉዟችን ከምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት መካከል፦
✥ ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
✥ አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅ.ጊዮርጊስ፣
✥ ሐመር ቡስካ አቡነ ሙሴ ፀሊም ገዳም
✥ ኦሞ አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
✥ አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ቦረዳ ቅ.ሚካኤል ገዳም
✥ ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ.ማርያም
✥ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
✥ ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ሐዋሳ ቅ.ገብርኤል ገዳም፣
✥ ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅ.ገብርኤል ገዳም
✥ በኬንያ እና ደቡብ ሱዳን ጠረፍ በኩል ያሉ ድንበር ጠበቂዎችን ታሪካዊ አድባራት እና ሌሎችንም እንሳለማለን
☞ ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
፩ኛ) አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
→ አባ ጽጌ ማርያም፣ አባ በጸሎተ ሚካኤል፣ በልበሊት ኢየሱስ እና አቡነ መልከ ጼዴቅ ገዳማትን እንሳለማለን።
→ መነሻ ሐምሌ 4
→ መመለሻ ሐምሌ 9
→ የጉዞ ዋጋ 5000 ብር
፪ኛ) ስእለት ሰሚው ቁልቢ ቅ/ገብርኤል በሐረርና ድሬዳዋ የሚገኙ ገዳማትና አድባራትን ጨምሮ
→ መነሻ ሐምሌ 16
→ መመለሻ ሐምሌ 20
በአካል መጥታችሁ ለመመዝገብ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
ለበለጠ መረጃ፦
👉🏾 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
3 የንግሥ በዓላት በአንድ ልዩ ጉዞ ያከብራሉ
☞ ሰኔ 30 ሐመር በሸዳ ዮሐንስ
☞ ሐምሌ 5 ዝጊቲ አቦ
☞ ሐምሌ 7 ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ
❖ መነሻ ሰኔ 28 ከሌሊቱ 11:00
❖ መመለሻ ሐምሌ 8
❖ የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 8000 ብር
በዚህ ልዩ ጉዟችን ከምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት መካከል፦
✥ ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
✥ አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅ.ጊዮርጊስ፣
✥ ሐመር ቡስካ አቡነ ሙሴ ፀሊም ገዳም
✥ ኦሞ አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
✥ አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ቦረዳ ቅ.ሚካኤል ገዳም
✥ ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ.ማርያም
✥ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
✥ ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ሐዋሳ ቅ.ገብርኤል ገዳም፣
✥ ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅ.ገብርኤል ገዳም
✥ በኬንያ እና ደቡብ ሱዳን ጠረፍ በኩል ያሉ ድንበር ጠበቂዎችን ታሪካዊ አድባራት እና ሌሎችንም እንሳለማለን
☞ ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
፩ኛ) አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
→ አባ ጽጌ ማርያም፣ አባ በጸሎተ ሚካኤል፣ በልበሊት ኢየሱስ እና አቡነ መልከ ጼዴቅ ገዳማትን እንሳለማለን።
→ መነሻ ሐምሌ 4
→ መመለሻ ሐምሌ 9
→ የጉዞ ዋጋ 5000 ብር
፪ኛ) ስእለት ሰሚው ቁልቢ ቅ/ገብርኤል በሐረርና ድሬዳዋ የሚገኙ ገዳማትና አድባራትን ጨምሮ
→ መነሻ ሐምሌ 16
→ መመለሻ ሐምሌ 20
በአካል መጥታችሁ ለመመዝገብ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
ለበለጠ መረጃ፦
👉🏾 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
Forwarded from ቅዱሳት መካናት (ዘጰላድዮስ)
በሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ ዝማሬ ልባችሁን አንስታችሁ ራሳችሁን በመመርመር ቀናችሁ የምግባር ይሁንላችሁ
https://youtu.be/t4dpip9YY2E?si=AsxA5XKSkG7gRLP1
https://youtu.be/t4dpip9YY2E?si=AsxA5XKSkG7gRLP1
YouTube
Track 3 ድሃ ራሱን ላንተ ይተዋል Like Mezemran Yilma Hailu diha rasun
መክሊት ግብረ ሰናይ ማህበርን ለመደገፍ
ለሀገር ውስጥ: https://chapa.link/donation/view/DN-4d8x9Icph5dG
ከሀገር ውጪ: https://chapa.link/donation/view/DN-UQn6RZuRBRRe
የሂሳብ ቁጥሮች
CBE: 1000625419348
Ahadu Bank: 0005202010101
ለበለጠ መረጃ
Www.Meklitha.org
+251 114710994
🔴ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ…
ለሀገር ውስጥ: https://chapa.link/donation/view/DN-4d8x9Icph5dG
ከሀገር ውጪ: https://chapa.link/donation/view/DN-UQn6RZuRBRRe
የሂሳብ ቁጥሮች
CBE: 1000625419348
Ahadu Bank: 0005202010101
ለበለጠ መረጃ
Www.Meklitha.org
+251 114710994
🔴ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ…