Swift Proxy Service /ስዊፍት የግል ጉዳይ አስፈፃሚ
2.56K subscribers
1.01K photos
10 videos
76 files
314 links
ማንኛውንም የትምህርት ነክ ጉዳዮችን በውክልና እናስጨርሳለን።
👉 ቴምፖራሪ ዲግሪ
👉ኦረጅናል ዲግሪ
👉ኦፊሻል ማስላክ
👉ኦተንቲኬሽን
👉Medium of instruction አና ሌሎችንም ጉዳዮችን ባሉበት ሆነው ማስፈፀም ይችላሉ።
👇 ቅርንጫፎቻችን
1. ባህር ዳር
2.ጎንደር
3.ደብረ ታቦር
4.ደብረ ማርቆስ
5.አዲስ አበባ

ለበለጠ መረጃ👉905906455/924682247 ይደውሉ።
Download Telegram
🎭 ከአንጋፋው አርቲስት ጌትነት እንየው ጋር፦

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሲኒማና ቴአትር ጥበባት ትምህርት ክፍል የአገራችንን የጥበብ ባለውለታ አንጋፋው አርቲስት ጌትነት እንየውን በመጋበዝ ልዩ ምሁራዊ መድረክ አዘጋጅቶላችኋል።

በኢትዮጵያ የቴአትር እና የሥነ-ጽሑፍ ጉዞ ላይ ትኩረቱን የሚያደርገው ይህ መድረክ፣ ለጥበብ አፍቃሪያንና ለዘርፉ ተማሪዎች የማይታለፍ አጋጣሚ ነው።

🗓 ቀን፦ መጋቢት 09/2018 ዓ.ም
🕒 ሰዓት፦ ከሰዓት በኋላ 8:00 (2:00 PM)
📍 ቦታ፦ ፔዳ ካምፓስ፣ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኦዲቶሪየም አዳራሽ

ተጋባዦች፦
የዩኒቨርሲቲው ፋኩልቲ ተማሪዎችና መምህራን
የጥበብ ባለሙያዎች
ማንኛውም የሥነ-ጽሑፍና የቴአትር አፍቃሪ ሁሉ በዚህ ፕሮግራም ላይ እንዲገኙ በአክብሮት ተጋብዘዋል።

ኑ፣ ስለ ጥበብ እንወያይ!
የኢትዮጵያን የሥነ-ጽሑፍና ቴአትር ታሪክ ካለፉበት አንደበት እንስማ።

#BahirDarUniversity #BDU #GetnetEnyew #EthiopianLiterature #EthiopianTheatre #ArtAndCulture #ባህርዳርዩኒቨርሲቲ #ጌትነትእንየው
1
The Bahir Dar Institute of Technology-Bahir Dar University's Business Incubation and Techno-Entrepreneurship Center (BiT-BDU-BiTec), in partnership with the Entrepreneurship Development Institute (EDI), is pleased to announce an upcoming Entrepreneurship Training Workshop.
This six-day intensive program is designed for individuals who aspire to enhance their entrepreneurial skills. Participants who are selected and successfully complete the training will have the opportunity to advance to the Training of Trainers (TOT) program.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdalbQFGY4u0Q-vO_3QWSWRIqhEpMdOJCn-JS2ogQfc_sugGQ/viewform?usp=publish-editor
1
ማስታወቂያ
                                                                                                                            
ቀን: 09/07/2018 ዓ.ም

ከ ተማሪዎች ኅብረት የጠቅላላ አገልግሎት ዘርፍ

ጉዳዩ፦ "የጽዱ ዶርም" ፕሮጀክት መጀመርን ማሳወቅ

የተማሪዎች ኅብረት የጠቅላላ አገልግሎት ዘርፍ የተማሪዎችን የመኖርያ አካባቢ ምቹና ጤናማ ለማድረግ ታልሞ በተቀረጸው "የጽዱ ዶርም" ፕሮጀክት ከነገ ጀምሮ በይፋ ስራ ይጀምራል። በመሆኑም ሁሉም ተማሪዎች የሚከተሉትን ነጥቦች አውቃችሁ ተግባራዊ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡-

የጽዳት ግዴታ እያንዳንዱ ተማሪ የሚኖርበትን የመኝታ ክፍል (Dormitory) በየቀኑ የማጽዳትና የመንከባከብ ኃላፊነት አለበት።

የክትትል ስራ የኅብረቱ የጠቅላላ አገልግሎት ዘርፍ ከዩኒቨርሲቲው የሚመለከታቸው አመራሮች ጋር በመሆን በየዕለቱ ድንገተኛና መደበኛ የክትትል ስራዎችን ያከናውናል።

አስተዳደራዊ እርምጃ፦ በተደረገው የክትትል ስራ ወቅት የዶርሙን ጽዳት ባልጠበቀና ቸልተኛ ሆኖ በሚገኝ ተማሪ ላይ የዩኒቨርሲቲውን መመሪያ ተከትሎ አስፈላጊው የዲሲፕሊንና የአስተዳደር እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል።

👉 ጤናማና ጸዳ ያለ ግቢ ለመፍጠር ለምናደርገው ጥረት የተማሪዎች ትብብር ወሳኝ ነው።

"ንጹህ አካባቢ ለተሻለ የመማር ማስተማር ሂደት !"

የተማሪዎች ኅብረት የጠቅላላ አገልግሎት ዘርፍ


                ANNOUNCEMENT
           
                    Date: March18, 2026

From: Students' Union General Service Affairs

Subject: Announcing the launch of the "Clean Dorm" Project

The Students' Union General Service Affairs, in its commitment to ensuring a healthy and conducive living environment, is officially launching the "Clean Dorm" project starting tomorrow. Therefore, all students are strictly required to adhere to the following directives:

Sanitation Duty: Every student is responsible for maintaining the cleanliness and hygiene of their assigned dormitory room daily.

Daily Inspection: The General Service Affairs, in collaboration with the concerned University management bodies, will conduct daily inspections to ensure standards are met.

Administrative Measures: Any student found neglecting the cleanliness of their dormitory or failing to comply with the project standards will face necessary disciplinary and administrative actions as per the University’s legislation.

👉 Your cooperation is vital in building a clean and vibrant campus community.

"A Clean Environment for a Better Academic Journey !"

Students' Union General Service Affairs
15😁12👍2
📢 ለሁሉም የBiT ተማሪዎች ፓርላማ አባላት በሙሉ

ሁሉም የBit የተማሪዎች ፓርላማ አባላት ቅዳሜ ከምሽቱ 2:00 ሰዐት ስብሰባ ስለሚኖር የተማሪዎችህብረት ቢሮ እንድትገኙ እናሳስባለን ።

📅 ቀን: ቅዳሜ
ሰዓት: ከምሽቱ 2:00
📍 ቦታ: ቢሮ ጥቁር 04

ሁሉም አባላት በሰዓቱ እንዲገኙ እና በንቃት እንዲሳተፉ እንጠይቃለን።

እናመሰግናለን።
3
📢 Announcement to All BiT Students’ Parliament Members
All BiT Students’ Parliament members are hereby informed that a meeting will be held on Saturday at 2:00 PM (night). You are kindly requested to attend at the Students’ Union Office.
📅 Date: Saturday
Time: 2:00 PM (Night)
📍 Venue: Office Block 04
All members are expected to be present on time and participate actively.
ድል ለደጋፊው... ተስፋ ለወገኑ!"

​በሜዳው ላይ የአርሰናል እና ሲቲ ፍልሚያ... በክበባችን ደግሞ የፍቅር እና የመረዳዳት ምሽት!
የአንድ ጨዋታ ክፍያ ለብዙዎች ተስፋ ይሆናል።

​እሁድ ምሽት 1:00 ሰዓት ላይ በ DSTV እንገናኝ። የሚከፍሉት እያንዳንዱ ሳንቲም ለርዳታ አገልግሎት ይውላል።

ይምጡ፣ ይደሰቱ፣ ይርዱ!
11👍1
የተማሪዎች ህብረት፡ ያንተ ድምፅ፣ ያንተ መከታ፣ ያንተ ቤተሰብ!" 🤝❤️

ውድ የኢንስቲትዩታችን ተማሪዎች፤ 👨‍🎓👩‍🎓

የተማሪዎች ህብረት ቢሮ ዝም ብሎ የቢሮ ቁጥሮች ስብስብ አይደለም። የህብረቱ አባላትም ካንተ የተለዩ አይደሉም። እኛም እንደ አንተ፦

📚 ለፈተና እንጨነቃለን፤

🍔 ካፌ እንሰለፋለን፤

💡 የዶርም መብራት ሲጠፋብን ይጨንቀናል።

እኛ፣ እናንተ ነን! 🔄

ህብረቱ የቆመው ለጥቂቶች ሳይሆን ለሁላችንም ነው። ዓላማችን፦

🗣 ያንተን ድምፅ ለአስተዳደሩ በግልጽ ማሰማት፤

🛡 ያንተን መብት እና ጥቅም ማስከበር፤

🤝 በችግርህ ጊዜ ከጎንህ መሆን (በአካዳሚክስ፣ በጤና፣ በበጎ አድራጎት...)፤

🎉 የካምፓስ ህይወትህን በስፖርትና በመዝናኛ ማሳመር ነው።

ብቻህን አይደለህም! 🤗 ካንተ የምንፈልገው መጥተህ እንድታገኘን፣ ሃሳብህን እንድታካፍለንና አብረኸን እንድትቆም ነው።

ህብረቱ ያንተ ነው፤ አብረን እንልወጠው! 💪

#BiTStudentUnion #WeAreYou #StudentPower #CampusLife
👍18😁119😭1
"አንድ ብር ለምን ትበቃለች? 🤔 ለአንድ ተማሪ ምሳ! 🍽"

ውድ ተማሪዎች፤ 👨‍🎓👩‍🎓
አንዲት ብር 🪙 ዛሬ ላይ ለብቻዋ ምንም የምትገዛው ነገር ላይኖር ይችላል። 🤷‍♂️🤷‍♀️ ነገር ግን የእኔ፣ የእንተና የእሷ አንድ ብር ሲደመር... የጓደኛችንን የቀትር ረሃብ ያስታግሳል፤ 😋 የህክምና ወጪውን ይሸፍናል! 🚑🏥

በግቢያችን ውስጥ በኢኮኖሚ ምክንያት ለከፋ ችግር የተጋለጡ፣ 🤗 የምሳ ሰዓት ሲደርስ የሚጨነቁና 😔 የታመሙ ተማሪዎች አሉ። እኛ እያለን ግን ማንም ተማሪ ተርቦ መማር የለበትም! 🚫🚫

መርሃ-ግብሩ ቀላል ነው፦ በወር አንዴ ብቻ 1 ብር 🪙 ለህብረቱ በጎ አድራጎት ዘርፍ እንለግሳለን። 🤝🤝

ያንተ 1 ብር ለብቻዋ ትንሽ ናት፤ 👇🪙

የሁላችንም 1 ብር ግን የብዙዎችን ህይወት ትታደጋለች። 🔄🪙🪙🪙➡️❤️🩹

በዚህ በጎ ተግባር በመሳተፍ የሰውነት ግዴታችንን እንወጣ። "ጥቂት ብር ለብዙዎች ፍቅር!" 🪙💖💖💖

📍 የልገሳ ቦታ፦ በየክላሱ ለሚመጡ የህብረቱ ተወካዮች 🚶‍♂️🚶‍♀️ ወይም በበጎ አድራጎት ዘርፍ ቢሮ (ቁጥር 03)። 🏢
👏74
የሳጥንህ ጥግ... የወንድምህ መከታ! 🤝❤️

ውድ የኢንስቲትዩታችን ተማሪዎች፤ 👨‍🎓👩‍🎓
አንዳንድ ጊዜ በካምፓስ ህይወት ውስጥ ጎንህ ያለው ጓደኛህ በዝምታ 😶 የሚታገለው ትልቅ ችግር ሊኖር ይችላል። አንተ ጋ ተዘንግቶ የተቀመጠ አንድ ሸሚዝ 👕፣ ጥግ የያዘ አንድ ጫማ 👟 ወይም አንብበህ የጨረስከው አንድ መጽሐፍ 📚 ለሌላው የነገ ተስፋው ሊሆን ይችላል! 🌟

በዩኒቨርሲቲ ቆይታችን ውጤት (GPA) ብቻ ሳይሆን ሰብአዊነትንም ይዘን እንውጣ። 🎓❤️ ዛሬ ያንተን ትርፍ ለሌላው ክብር ስትሰጥ፣ የአንድን ተማሪ የትምህርት ጉዞ እያቀናህ ነው!

ተማሪው እንዳይቸገር፦ የትምህርት መርጃ መጻሕፍትን እንለግስ። 📚✍️

ጓደኛችን እንዳይቆራመድ፦ የትርፍ አልባሳትንና ጫማዎችን እናካፍል። 👕👟🧤

"የሰጠኸው ያንተ ነው!" 🎁 ዛሬውኑ የቁምሳጥንህን ጥግ ፈትሽና ለአንድ ተማሪ ብርሃን ሁን። 💡

📍 የመለገሻ ቦታ፦ ቢሮ ቁጥር 03 (በጎ አድራጎት ዘርፍ) 🏢 ወይም በየብሎኩ ባሉ የልግስና ሳጥኖች። 📦🗳
7🥰1
📢 አስቸኳይ ማስታወቂያ፡ የሎከር ጥገናን በተመለከተ

​በመኖሪያ ክፍል (Dormitory) ውስጥ የምትገኙ ተማሪዎች በሙሉ፤
​ከዛሬ ጀምሮ በየዶርሞቻችህይ የሚገኙ
የሎከር ቁልፎች ጥገና
ስለሚካሄድ፣ ጥገናው በሚከናወንበት ወቅት በየዶርሞቻችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን።

ልብ ሊባሉ የሚገቡ ነጥቦች፦

ተገኝነት፦ ጥገናው በሚካሄድባቸው ሰዓታት ለተወሰነ ጊዜ በክፍላችሁ ለመገኘት ጥረት አድርጉ።

ቅሬታ ማቅረቢያ፦ የጥገና ሠራተኞች ተገቢውን አገልግሎት ለመስጠት ፈቃደኛ ካልሆኑ ወይም ካጋጠሟችሁ፣ ወዲያውኑ ቢሮ ቁጥር 04 በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።

​ተማሪዎች ለጥገና ሥራው አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉ እንጠይቃለን።

የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
7👍6
Dear All,
We are excited to invite you to the launching program of the Innovation Incubation Management System at the Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University. This event will take place at the Business Incubation and Techno-Entrepreneurship Center.

Join us as we unveil this innovative system designed to foster entrepreneurship and support budding innovators. Your presence will be greatly valued as we embark on this journey together.
Date: March 27/2026
Time: 8:00 LT/afternoon
Venue: Business Incubation and Techno-Entrepreneurship Center, Bahir Dar Institute of Technology (BiTec-BiT).
4👍2😭2🤔1
Swift Proxy Service /ስዊፍት የግል ጉዳይ አስፈፃሚ
Photo
🕊 የፍቅር ስጦታ 🕊
"ደግነትዎ የሰውን ህይወት ይቀይራል፤ የእርስዎ እውቀት ለአንድ ተማሪ ብርሃን ነው!"

የተማሪዎች ህብረት በጎ አድራጎት ዘርፍ ያዘጋጀውን የልገሳ ጥሪ ይቀላቀሉ!

👕 ልብስና ጫማ፦ የቆየም ይሁን አዲስ በየ ብሎኩ በተቀመጡ ሳጥን ውስጥ ይጨምሩ

📚 የትምህርት ቁሳቁስ፦ ደብተር፣ እስክሪብቶ፣ መጽሐፍት

ችሎታና ዝንባሌ (Talent)፦ ማስተማር ወይም በበጎ ፈቃድ ማገልገል ለምትፈልጉ!

አድራሻ፦ ቢሮ ቁጥር 3 | ስልክ፦ 0964570244
1
❤️ GIFT OF LOVE ❤️

"In a world where many have so much, some have so little. 🌟 Your surplus can be the light of hope for someone's life! "

Let's use what we have to give and make a difference. Join the great donation call organized by the Students' Union Charity Sector! 🤝

What can you donate? 👇

👕👟 Clothes and Shoes: Old or new (place them inside this box)

📚✏️| Educational Supplies: Notebooks, pens, books

🎓🧑‍🏫 Talent and Skill (Talent): For those who want to teach or volunteer!

Address: 🏢 Office Number 3 | Phone: 📞 0964570244

There is nothing greater than to give and make a difference! ❤️
2
🕊 የፍቅር ስጦታ 🕊
"ደግነትዎ የሰውን ህይወት ይቀይራል፤
5
🌟 የድል አጋማሽ! 🌟
ውድ የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (BiT) ተማሪዎች፤

የፈተና ሳምንቱን ግማሽ መንገድ በጽናት ተጉዛችኋል። የቀሩትን ፈተናዎችም በተሻለ ትጋትና ትኩረት እንደምትወጡ አንጠራጠርም።

ድካማችሁ ለስኬት፣ ጥረታችሁ ለውጤት እንዲበቃ ምኞታችን ነው። የቀሩት ቀናት የድልና የደስታ እንዲሆኑላችሁ እንመኛለን!

በርቱ! የድል አክሊሉ ቅርብ ነው!

የBiT ተማሪዎች ህብረት
"ሁልጊዜም ለተማሪው ስኬት!"
😁7🙏42😭2👍1