▣ የተፈፀሙ የነብዩ ትንቢቶች ▣
📌️ የጊዜ መፍጠን(ከጊዜ ውስጥ በረካ መጥፋት)
➣ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡-
ቂያማ ሊቆም አካባቢ ጊዜ ይፈጥናል አመት ልክ እንደ ወር ወሩ ልክ እንደ ሳምንት፣ ሳምንት ልክ እንደ አንድ ቀን፣ አንድ ቀን ልክ እንደ አንድ ሰዐት ፣አንድ ሰዐት
ልክ እንደ እሳት ብለጭታ ይሆናል። ❨ቲርሚዚ:2332❩
●*●*●*●*●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
📌️ የጊዜ መፍጠን(ከጊዜ ውስጥ በረካ መጥፋት)
➣ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡-
ቂያማ ሊቆም አካባቢ ጊዜ ይፈጥናል አመት ልክ እንደ ወር ወሩ ልክ እንደ ሳምንት፣ ሳምንት ልክ እንደ አንድ ቀን፣ አንድ ቀን ልክ እንደ አንድ ሰዐት ፣አንድ ሰዐት
ልክ እንደ እሳት ብለጭታ ይሆናል። ❨ቲርሚዚ:2332❩
●*●*●*●*●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from እውነት ለሁሉ [truth for all]
የሰጠኸኝን ቃል?
“የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና፤ እነርሱም ተቀበሉት፥ ከአንተም ዘንድ እንደ ወጣሁ በእውነት አወቁ፥ አንተም እንደ ላክኸኝ አመኑ።”
— ዮሐንስ 17፥8
ክርስቲያኖች ሲናገሩ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ቃል ነው ይላሉ!
ስለሆነም ኢየሱስ ራሱን የቻለ የአምላክ ሁለተኛ አካል ነው የሚል ድምዳሜ ይደርሳሉ!
የእኔ ጥያቄ
:-ኢየሱስ የእግዚአብሔር ቃል ከሆነና የእግዚአብሔር ቃል በመሆኑም የተነሳ ኢየሱስ ራሱን የቻለ የእግዚአብሔር ሁለተኛ አካል ከሆነ! ከላይ ባለው ጥቅስ ኢየሱስ የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁ ሲል የትኛውን ቃል ነው የሰጣቸው?
:-ኢየሱስ ለሐዋርያቱ የሰጣቸው ቃልስ ከኢየሱስ እና ከእግዚአብሔር የተለየ ራሱን የቻለ የእግዚአብሔር ሌላኛው አካሉ የማይሆንበት ምክንያት ምንድን ነው?
:-ኢየሱስ ለሐዋርያት የሰጣቸው ቃል ራሱን የቻለ የእግዚአብሔር ሌላኛው አካሉ ከሆነ ደግሞ ሥላሴ የሚለው ትምህርት ቀርቶ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ እና ኢየሱስ ለሐዋርያት የሰጣቸው የእግዚአብሔር ቃል አራት አካል ሊሆኑ ነው?
✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ።
https://t.me/ewnet_lehulum
“የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና፤ እነርሱም ተቀበሉት፥ ከአንተም ዘንድ እንደ ወጣሁ በእውነት አወቁ፥ አንተም እንደ ላክኸኝ አመኑ።”
— ዮሐንስ 17፥8
ክርስቲያኖች ሲናገሩ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ቃል ነው ይላሉ!
ስለሆነም ኢየሱስ ራሱን የቻለ የአምላክ ሁለተኛ አካል ነው የሚል ድምዳሜ ይደርሳሉ!
የእኔ ጥያቄ
:-ኢየሱስ የእግዚአብሔር ቃል ከሆነና የእግዚአብሔር ቃል በመሆኑም የተነሳ ኢየሱስ ራሱን የቻለ የእግዚአብሔር ሁለተኛ አካል ከሆነ! ከላይ ባለው ጥቅስ ኢየሱስ የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁ ሲል የትኛውን ቃል ነው የሰጣቸው?
:-ኢየሱስ ለሐዋርያቱ የሰጣቸው ቃልስ ከኢየሱስ እና ከእግዚአብሔር የተለየ ራሱን የቻለ የእግዚአብሔር ሌላኛው አካሉ የማይሆንበት ምክንያት ምንድን ነው?
:-ኢየሱስ ለሐዋርያት የሰጣቸው ቃል ራሱን የቻለ የእግዚአብሔር ሌላኛው አካሉ ከሆነ ደግሞ ሥላሴ የሚለው ትምህርት ቀርቶ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ እና ኢየሱስ ለሐዋርያት የሰጣቸው የእግዚአብሔር ቃል አራት አካል ሊሆኑ ነው?
✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ።
https://t.me/ewnet_lehulum
Telegram
እውነት ለሁሉ [truth for all]
ይህ ቻናል ዓላማው በማስረጃና በመረጃ በመታገዝ እውነትን ከውሸት በመለየት፣ በአላህ ፈቃድ በጨለማ የሚኖሩ ወገኖችን ብርሃን ወደሆነው ኢስላም መጣራት ነው።
قُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ
[ ሱረቱ ሰበእ - 49 ]
«እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም (ተወገደ)» በላቸው፡፡
قُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ
[ ሱረቱ ሰበእ - 49 ]
«እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም (ተወገደ)» በላቸው፡፡
👍1
Forwarded from የመዳን መንገድ (ኢብኑ-ያሲር ሸሪዓዊ የውይይት መድረክ Chanel📚📚)
📮 እንቁጣጣሽ ማን ኣመጣሽ❔
🔭 "ጳጉሜ" የሚለው ቃል "ኤጳጉሚኖስ" ከሚለው ከግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ "ተጨማሪ" ወይም "የተጨመረ" ማለት ነው።
🔜 ጳጉሜ የወር ስም ሲሆን በነባሮች 12 ወራት ላይ የተጨመረ 13ኛ ወር ነው።
🔜 ይህም ወር በነሐሴ እና በመስከረም መካከል የሚገኝ የመጨረሻው ወር ነው።
🔜 ጳጉሜ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር በዘመነ ዮሐንስ ስድስት ቀናት ሲኖሩት በዘመነ ሉቃስ ዘመነ-ማቴዎስ እና በዘመነ -ማርቆስ ደግሞ አምስት ቀናት ይሆናል።
🔜 ልብ በሉ ይህ ወር ከግሪክ ሄለኒዝም ጊዜ ከአሌክሳንድርያ ወደ ኢትዮጵያ የገባ እንጂ በዕብራውያን አቆጣጠር ላይ 12 ወራት ብቻ ነው ያለው።
♻️ አላህም የወሮች ቁጥር በእርሱ መጽሐፍ በለውሀል መህፉዝ ማለትም በጥብቁ ሰሌዳ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን አሥራ ሁለት ወር ነው፦
📖 قال الله تعلى:- ﴿ ﺇِﻥَّ ﻋِﺪَّﺓَ ﭐﻟﺸُّﻬُﻮﺭِ ﻋِﻨﺪَ ﭐﻟﻠَّﻪِ ﭐﺛْﻨَﺎ ﻋَﺸَﺮَ ﺷَﻬْﺮًۭﺍ ﻓِﻰ ﻛِﺘَٰﺐِ ﭐﻟﻠَّﻪِ ﻳَﻮْﻡَ ﺧَﻠَﻖَ ﭐﻟﺴَّﻤَٰﻮَٰﺕِ ﻭَﭐﻟْﺄَﺭْﺽَ ﻣِﻨْﻬَﺂ ﺃَﺭْﺑَﻌَﺔٌ ﺣُﺮُﻡٌۭ ۚ ﺫَٰﻟِﻚَ ﭐﻟﺪِّﻳﻦُ ﭐﻟْﻘَﻴِّﻢُ ۚ ﻓَﻠَﺎ ﺗَﻈْﻠِﻤُﻮﺍ۟ ﻓِﻴﻬِﻦَّ ﺃَﻧﻔُﺴَﻜُﻢْ ۚ ﻭَﻗَٰﺘِﻠُﻮﺍ۟ ﭐﻟْﻤُﺸْﺮِﻛِﻴﻦَ ﻛَﺂﻓَّﺔًۭ ﻛَﻤَﺎ ﻳُﻘَٰﺘِﻠُﻮﻧَﻜُﻢْ ﻛَﺂﻓَّﺔًۭ ۚ ﻭَﭐﻋْﻠَﻤُﻮٓﺍ۟ ﺃَﻥَّ ﭐﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﭐﻟْﻤُﺘَّﻘِﻴﻦَ ﴾
سورة التوبة [ 9:36]
📖 አላህ ዘንድ የወሮች ቁጥር በአላህ መጽሐፍ ዉስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን አሥራ ሁለት # ወር ነው፤ ከነሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው፤ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው፤ በነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ፤
[ሱረቱ ተውባህ 9፥36]
🔜 ይህ የሚያሳየው የኢትዮጵያው ዘመን መለወጫ በልምድ ከግሪክ የመጣ ሰርጎገብ እንጂ አገር በቀል አይደለም።
🔜 ከዚያም ባሻገር መለኮታዊ ትእዛዝ ያለው ሳይሆን ሰው ሰራሽ ቢድዓ ነው ዓመተ-ምህረትን ያማከለ ዘመነ-ሉቃስ ዘመነ-ዮሐንስ ዘመነ-ማቴዎስ እና ዘመነ -ማርቆስ ሰው ሰራሽ ትምህርት ነው።
♻️ በዛ ላይ የባእድ አምልኮ የሚፈፀምበት ቀን ነው።
🔭 በጳጉሜ ቀናት ማልዶ የወጣ ሰው እንዲራመዳቸው ታስቦ በጎረቤት መተላለፊያ እና ህዝብ በሚያዘወትራቸው መንገዶች ላይ ፍየሎች ዶሮዎች ድመቶች ጥንቸሎች ወዘተ... ታርደው ይጣላሉ።
🔜 በደም የተነከሩ ሳንቲሞች ብሮች ጌጣ-ጌጦች እና የተለያዩ ቁሳቁሶች እዚህም እዚያም ወድቀው ይታያሉ።
♻️ ይህ ቀን ሲያልቅ የቀኑ መጨረሻ በጉጉት ስለሚጠበቅ "እንቁ" ተባለ።
♻️ የሚያመጣው ጣጣና መዘዝ ደግሞ "ጣጣሽ" ተባለ በጥቅሉ "እንቁ-ጣጣሽ" ተባለ።
📌 ጥንቆላና ድግምት ከትልቁ ሽርክ የሚመደቡ የፈጣሪያችንን የአላህን ሃቅ የሚነካ ትልቅ በደል ነው።
📖 قال الله تعلى:- ﴿ واتبعوا ما تتلو الشياطين على ملك سليمان وما كفر سليمان ولكن الشياطين كفروا يعلمون الناس السحر وما أنزل على الملكين ببابل هاروت وماروت وما يعلمان من أحد حتى يقولا إنما نحن فتنة فلا تكفر فيتعلمون منهما ما يفرقون به بين المرء وزوجه وما هم بضارين به من أحد إلا بإذن الله ويتعلمون ما يضرهم ولا ينفعهم ولقد علموا لمن اشتراه ما له في الآخرة من خلاق ولبئس ما شروا به أنفسهم لو كانوا يعلمون ﴾ .
سورة البقرة [2:96]
📖 አላህም እንዲህ አለ:- በነብዩ ሱለይማን (ዐለይሂሰላም) ዘመነ-መንግስት ሸይጧኖች የሚያነቡትንም ድግምት ተከተሉ ሱለይማን ግን አልካደም ድግምተኛ አልነበረምና ግን ሸይጧኖች ሰዎችን ድግምት የሚያስተምሩ ሲሆኑ ካዱ.....
📖 قال الله تعلى:- ﴿ قال فإنا قد فتنا قومك من بعدك وأضلهم السامري ﴾
سورة طه [20:69]
📖 አላህም እንዲህ አለ:- ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም አልን ይላል። ሱረቱ ጧሀ [20፥69]
📌 እንቁጣጣሽን ማክበር አቆጣጠሩ አገራዊ ሳይሆን እምነታዊና ባህላዊ መሰረት ያለው ሲሆን ከእርሱ ጋር የተያያዙት ባእድ አምልኮ አስበን ከዚህ ሰው ሰራሽ በአል እራሳችንን እንጠብቅ።
➥@Alfurqan12b
➥@Alfurqan12b
ወሰላሙ አለይኩም
🔭 "ጳጉሜ" የሚለው ቃል "ኤጳጉሚኖስ" ከሚለው ከግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ "ተጨማሪ" ወይም "የተጨመረ" ማለት ነው።
🔜 ጳጉሜ የወር ስም ሲሆን በነባሮች 12 ወራት ላይ የተጨመረ 13ኛ ወር ነው።
🔜 ይህም ወር በነሐሴ እና በመስከረም መካከል የሚገኝ የመጨረሻው ወር ነው።
🔜 ጳጉሜ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር በዘመነ ዮሐንስ ስድስት ቀናት ሲኖሩት በዘመነ ሉቃስ ዘመነ-ማቴዎስ እና በዘመነ -ማርቆስ ደግሞ አምስት ቀናት ይሆናል።
🔜 ልብ በሉ ይህ ወር ከግሪክ ሄለኒዝም ጊዜ ከአሌክሳንድርያ ወደ ኢትዮጵያ የገባ እንጂ በዕብራውያን አቆጣጠር ላይ 12 ወራት ብቻ ነው ያለው።
♻️ አላህም የወሮች ቁጥር በእርሱ መጽሐፍ በለውሀል መህፉዝ ማለትም በጥብቁ ሰሌዳ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን አሥራ ሁለት ወር ነው፦
📖 قال الله تعلى:- ﴿ ﺇِﻥَّ ﻋِﺪَّﺓَ ﭐﻟﺸُّﻬُﻮﺭِ ﻋِﻨﺪَ ﭐﻟﻠَّﻪِ ﭐﺛْﻨَﺎ ﻋَﺸَﺮَ ﺷَﻬْﺮًۭﺍ ﻓِﻰ ﻛِﺘَٰﺐِ ﭐﻟﻠَّﻪِ ﻳَﻮْﻡَ ﺧَﻠَﻖَ ﭐﻟﺴَّﻤَٰﻮَٰﺕِ ﻭَﭐﻟْﺄَﺭْﺽَ ﻣِﻨْﻬَﺂ ﺃَﺭْﺑَﻌَﺔٌ ﺣُﺮُﻡٌۭ ۚ ﺫَٰﻟِﻚَ ﭐﻟﺪِّﻳﻦُ ﭐﻟْﻘَﻴِّﻢُ ۚ ﻓَﻠَﺎ ﺗَﻈْﻠِﻤُﻮﺍ۟ ﻓِﻴﻬِﻦَّ ﺃَﻧﻔُﺴَﻜُﻢْ ۚ ﻭَﻗَٰﺘِﻠُﻮﺍ۟ ﭐﻟْﻤُﺸْﺮِﻛِﻴﻦَ ﻛَﺂﻓَّﺔًۭ ﻛَﻤَﺎ ﻳُﻘَٰﺘِﻠُﻮﻧَﻜُﻢْ ﻛَﺂﻓَّﺔًۭ ۚ ﻭَﭐﻋْﻠَﻤُﻮٓﺍ۟ ﺃَﻥَّ ﭐﻟﻠَّﻪَ ﻣَﻊَ ﭐﻟْﻤُﺘَّﻘِﻴﻦَ ﴾
سورة التوبة [ 9:36]
📖 አላህ ዘንድ የወሮች ቁጥር በአላህ መጽሐፍ ዉስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን አሥራ ሁለት # ወር ነው፤ ከነሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው፤ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው፤ በነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ፤
[ሱረቱ ተውባህ 9፥36]
🔜 ይህ የሚያሳየው የኢትዮጵያው ዘመን መለወጫ በልምድ ከግሪክ የመጣ ሰርጎገብ እንጂ አገር በቀል አይደለም።
🔜 ከዚያም ባሻገር መለኮታዊ ትእዛዝ ያለው ሳይሆን ሰው ሰራሽ ቢድዓ ነው ዓመተ-ምህረትን ያማከለ ዘመነ-ሉቃስ ዘመነ-ዮሐንስ ዘመነ-ማቴዎስ እና ዘመነ -ማርቆስ ሰው ሰራሽ ትምህርት ነው።
♻️ በዛ ላይ የባእድ አምልኮ የሚፈፀምበት ቀን ነው።
🔭 በጳጉሜ ቀናት ማልዶ የወጣ ሰው እንዲራመዳቸው ታስቦ በጎረቤት መተላለፊያ እና ህዝብ በሚያዘወትራቸው መንገዶች ላይ ፍየሎች ዶሮዎች ድመቶች ጥንቸሎች ወዘተ... ታርደው ይጣላሉ።
🔜 በደም የተነከሩ ሳንቲሞች ብሮች ጌጣ-ጌጦች እና የተለያዩ ቁሳቁሶች እዚህም እዚያም ወድቀው ይታያሉ።
♻️ ይህ ቀን ሲያልቅ የቀኑ መጨረሻ በጉጉት ስለሚጠበቅ "እንቁ" ተባለ።
♻️ የሚያመጣው ጣጣና መዘዝ ደግሞ "ጣጣሽ" ተባለ በጥቅሉ "እንቁ-ጣጣሽ" ተባለ።
📌 ጥንቆላና ድግምት ከትልቁ ሽርክ የሚመደቡ የፈጣሪያችንን የአላህን ሃቅ የሚነካ ትልቅ በደል ነው።
📖 قال الله تعلى:- ﴿ واتبعوا ما تتلو الشياطين على ملك سليمان وما كفر سليمان ولكن الشياطين كفروا يعلمون الناس السحر وما أنزل على الملكين ببابل هاروت وماروت وما يعلمان من أحد حتى يقولا إنما نحن فتنة فلا تكفر فيتعلمون منهما ما يفرقون به بين المرء وزوجه وما هم بضارين به من أحد إلا بإذن الله ويتعلمون ما يضرهم ولا ينفعهم ولقد علموا لمن اشتراه ما له في الآخرة من خلاق ولبئس ما شروا به أنفسهم لو كانوا يعلمون ﴾ .
سورة البقرة [2:96]
📖 አላህም እንዲህ አለ:- በነብዩ ሱለይማን (ዐለይሂሰላም) ዘመነ-መንግስት ሸይጧኖች የሚያነቡትንም ድግምት ተከተሉ ሱለይማን ግን አልካደም ድግምተኛ አልነበረምና ግን ሸይጧኖች ሰዎችን ድግምት የሚያስተምሩ ሲሆኑ ካዱ.....
📖 قال الله تعلى:- ﴿ قال فإنا قد فتنا قومك من بعدك وأضلهم السامري ﴾
سورة طه [20:69]
📖 አላህም እንዲህ አለ:- ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም አልን ይላል። ሱረቱ ጧሀ [20፥69]
📌 እንቁጣጣሽን ማክበር አቆጣጠሩ አገራዊ ሳይሆን እምነታዊና ባህላዊ መሰረት ያለው ሲሆን ከእርሱ ጋር የተያያዙት ባእድ አምልኮ አስበን ከዚህ ሰው ሰራሽ በአል እራሳችንን እንጠብቅ።
✍️ሰለምቴው ወድማቹ ሙስጠፋ ነኝ
➥@Alfurqan12b
➥@Alfurqan12b
ወሰላሙ አለይኩም
የአላህ መልዕክት
• ════•════•
۞ وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ .
➳‹‹የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡»
❨አንከቡት፥46❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/sunah13
• ════•════•
۞ وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ .
➳‹‹የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡»
❨አንከቡት፥46❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
እጅግ ብዙ ተንታኞች፤ የታሪክ ተመራማሪዎችና ፊላስፎች ይህንን አለምአቀፍ፣ ሁለንተናዊና ስኬታማ የሆነውን የነቢዩን ተልዕኮ እውነታ አፅድቀዋል።
ድንቅ ኢንጊሊዛዊ ፀሀፊ ጆርጅ በርናንድ ሾው እንዲህ ይላሉ:-
“ሁሌም የሙሀመድን እምነት የምሰጠው ቦታ እጅግ የላቀ ነው፤ ይኸውም ከምርጥ መገለጫዎቹ የመነጨ ነው። ይህ እምነት ከየትኛውም የአለም ተለዋዋጭ መልክ ጋር በየትኛው ቦታና ጊዜ ተግባራዊ ሊደረግ የሚችል ብቸኛው እምነት ነው። ስለዚህ ድንቅ ሰው (ሙሀመድ) በጥልቀት አጥንቻለሁ በኔ አመለካከት ‘የክርስቶስ ጠላት’ ከመባል እጅግ የራቀና ይልቁንም ‘የሰው ልጅ አዳኝ’ ሊባል ይገባዋል።” (ዘ ጄኒዩን ኢስላም ጥራዝ 1፣ ቁ.8፤ 1936)
አሜረከዊው የታሪክ ሰው ማይክል ሀርት በታሪክ የታዩና ተፅዕኖ ያሳደሩ የአለምን ምርጥ ሰዎች ከደረጃ ባስቀመጡበት “ዘ 100፡ ኤ ራንኪንግ ኦፍ ዘ ሞስት ኢንፉሌንሺያል ፐርሰን” በተሰኘው መፅሀፍ ለምን ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመጀመሪያው ደረጃ እንደሰጣቸው ሲናገር እንዲህ ይላል:-
“በእርግጥ በታሪክ የአለማችን ምርጥና ታላቅ ተፅዕኖ ያሳደሩ ሰዎች ተርታ ለሙሀመድ አንደኛ ደረጃ መስጠቴ አንዳንድ አንባቢዎችን ሊያስገርምና ሌሎችን ሊያጠያይቅ ይችል ይሆናል። ሆኖም ግን በአለማዊው ሆነ በሀይማኖታዊው ዘርፍ ሙሉ በሙሉ የተሳካላት ብቸኛ ሰው ሙሀመድ ነው።” (ዘ 100፡ ኤ ራንኪንግ ኦፍ ዘ ሞስት ኢንፉሌንሺያል ፐርሰን፤ ኒዮርክ፤1978፣ ገፅ 33)
.......
ከ Invitation to Islam ፅሁፍ ላይ ኤዲት የተደረገ
ድንቅ ኢንጊሊዛዊ ፀሀፊ ጆርጅ በርናንድ ሾው እንዲህ ይላሉ:-
“ሁሌም የሙሀመድን እምነት የምሰጠው ቦታ እጅግ የላቀ ነው፤ ይኸውም ከምርጥ መገለጫዎቹ የመነጨ ነው። ይህ እምነት ከየትኛውም የአለም ተለዋዋጭ መልክ ጋር በየትኛው ቦታና ጊዜ ተግባራዊ ሊደረግ የሚችል ብቸኛው እምነት ነው። ስለዚህ ድንቅ ሰው (ሙሀመድ) በጥልቀት አጥንቻለሁ በኔ አመለካከት ‘የክርስቶስ ጠላት’ ከመባል እጅግ የራቀና ይልቁንም ‘የሰው ልጅ አዳኝ’ ሊባል ይገባዋል።” (ዘ ጄኒዩን ኢስላም ጥራዝ 1፣ ቁ.8፤ 1936)
አሜረከዊው የታሪክ ሰው ማይክል ሀርት በታሪክ የታዩና ተፅዕኖ ያሳደሩ የአለምን ምርጥ ሰዎች ከደረጃ ባስቀመጡበት “ዘ 100፡ ኤ ራንኪንግ ኦፍ ዘ ሞስት ኢንፉሌንሺያል ፐርሰን” በተሰኘው መፅሀፍ ለምን ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመጀመሪያው ደረጃ እንደሰጣቸው ሲናገር እንዲህ ይላል:-
“በእርግጥ በታሪክ የአለማችን ምርጥና ታላቅ ተፅዕኖ ያሳደሩ ሰዎች ተርታ ለሙሀመድ አንደኛ ደረጃ መስጠቴ አንዳንድ አንባቢዎችን ሊያስገርምና ሌሎችን ሊያጠያይቅ ይችል ይሆናል። ሆኖም ግን በአለማዊው ሆነ በሀይማኖታዊው ዘርፍ ሙሉ በሙሉ የተሳካላት ብቸኛ ሰው ሙሀመድ ነው።” (ዘ 100፡ ኤ ራንኪንግ ኦፍ ዘ ሞስት ኢንፉሌንሺያል ፐርሰን፤ ኒዮርክ፤1978፣ ገፅ 33)
.......
ከ Invitation to Islam ፅሁፍ ላይ ኤዲት የተደረገ
ነብያዊ ሐዲስ
• ════•════•
۞ عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ .
➳ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ "አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው። ❨ሡነን ነሣኢ : መጽሐፍ 19፥ ሐዲስ 23❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
• ════•════•
۞ عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ .
➳ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ "አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው። ❨ሡነን ነሣኢ : መጽሐፍ 19፥ ሐዲስ 23❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
👍2
Forwarded from የሕያ ኢብኑ ኑህ | Yahya Ibnu Nuhe
ስራ መስራት አትወድም?በማለዳ ተነስተህ መጣርና መድከሙ አስመርሮሀል?እንግዲያውስ ለአንተ እግዚአብሔር መፍትሄ አለው፦
“የዕለት ጒርስ ለማግኘት በመጣር፣ ማልዳችሁ መነሣታችሁ፣ አምሽታችሁም መተኛታችሁ ከንቱ ነው፤ እርሱ ለሚወዳቸው እንቅልፍን ያድላልና።”
— መዝሙር 127፥2 (አዲሱ መ.ት)
እንደ መጽሀፍ ቅዱስ መሠረት ለምድራዊ ኑሮ መድከምህ "ከንቱ" ነው። እግዚአብሔር ቢወድህ ኑሮ እንቅልፍ ጥሎ ያስተኛህ ነበር።
If it is said that it will be a response
"እግዚአብሔር ለሚወዳቸው ያለ ድካም አስተኝቶ ሲሳይ ይሰጣቸዋል ለማለት ነው" የሚል መልስ እንኳን ከተሰጠ የሚከተሉት እንቆቅሎሾች መብራራት አለባቸው፦
1/ መጽሀፍ ቅዱስ እራሱ መተኛትን ነቅፎ ስራን ደግሞ አበረታቶ ከገለጻቸው ሌሎች ምንባቦች ጋር መልዕክቱ ይጣረሳል። ለአብነት መጽሀፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፦
“ሰብሉን በበጋ የሚሰበስብ ጠቢብ ልጅ ነው፤ በመከር ጊዜ የሚተኛ ግን ውርደት ይከተለዋል።”
— ምሳሌ 10፥5 (አዲሱ መ.ት)
በተመሳሳይ
“ሰነፍ እጆች ሰውን ያደኸያሉ፤ ትጉ እጆች ግን ብልጽግናን ያመጣሉ።”
— ምሳሌ 10፥4 (አዲሱ መ.ት)
2/ ለኑሮ መድከምና ንጹህ የልፋትን ዋጋ መመገብ በዚህ ደረጃ ከእግዚአብሔር ውዴታ ጋር በተቃርኖ የሚቀርብ ነው?ከንቱ ተደርጎ በፈጣሪ የሚናናቅስ ነው?
2/ እግዚአብሔርስ ቢሆን (በዘፍጥረት 3፥19) የሰው ልጅ በላቡ እንዲበላ ትዕዛዝ ማውረዱን ረስቶት ነው?ሰው በደነገገው መመሪያ መሠረት የሚያደርገውን ድካም እንደ ከንቱ የሚያየው?
(የሕያ ኢብኑ ኑህ)
“የዕለት ጒርስ ለማግኘት በመጣር፣ ማልዳችሁ መነሣታችሁ፣ አምሽታችሁም መተኛታችሁ ከንቱ ነው፤ እርሱ ለሚወዳቸው እንቅልፍን ያድላልና።”
— መዝሙር 127፥2 (አዲሱ መ.ት)
እንደ መጽሀፍ ቅዱስ መሠረት ለምድራዊ ኑሮ መድከምህ "ከንቱ" ነው። እግዚአብሔር ቢወድህ ኑሮ እንቅልፍ ጥሎ ያስተኛህ ነበር።
If it is said that it will be a response
"እግዚአብሔር ለሚወዳቸው ያለ ድካም አስተኝቶ ሲሳይ ይሰጣቸዋል ለማለት ነው" የሚል መልስ እንኳን ከተሰጠ የሚከተሉት እንቆቅሎሾች መብራራት አለባቸው፦
1/ መጽሀፍ ቅዱስ እራሱ መተኛትን ነቅፎ ስራን ደግሞ አበረታቶ ከገለጻቸው ሌሎች ምንባቦች ጋር መልዕክቱ ይጣረሳል። ለአብነት መጽሀፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፦
“ሰብሉን በበጋ የሚሰበስብ ጠቢብ ልጅ ነው፤ በመከር ጊዜ የሚተኛ ግን ውርደት ይከተለዋል።”
— ምሳሌ 10፥5 (አዲሱ መ.ት)
በተመሳሳይ
“ሰነፍ እጆች ሰውን ያደኸያሉ፤ ትጉ እጆች ግን ብልጽግናን ያመጣሉ።”
— ምሳሌ 10፥4 (አዲሱ መ.ት)
2/ ለኑሮ መድከምና ንጹህ የልፋትን ዋጋ መመገብ በዚህ ደረጃ ከእግዚአብሔር ውዴታ ጋር በተቃርኖ የሚቀርብ ነው?ከንቱ ተደርጎ በፈጣሪ የሚናናቅስ ነው?
2/ እግዚአብሔርስ ቢሆን (በዘፍጥረት 3፥19) የሰው ልጅ በላቡ እንዲበላ ትዕዛዝ ማውረዱን ረስቶት ነው?ሰው በደነገገው መመሪያ መሠረት የሚያደርገውን ድካም እንደ ከንቱ የሚያየው?
(የሕያ ኢብኑ ኑህ)
ታቦት እና ጣዖት
እኛ ሙስሊሞች፦ "ታቦት ጣዖት ነው" አላልንም። ምክንያቱም ታቦት የጽላት ማስቀመጫ ሳጥን ነው።
ባይሆን የአገራችን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ናቸው፦ "ጣዖቱን ታቦት ነው" የሚሉን። ምክንያቱም አንድ ድንጋይ፣ ወርቅ፣ ብረት፣ እንጨት የጸጋ ይሁን የአምልኮ ስግደት ከተሰገደለት ያ ነገር ጣዖት ነው። ያንን ቅርጻ ቅርጽ ለምን የጸጋ ስግደት ትሰግዱለታላችሁ? ስንላቸው "ታቦት ነው" ይሉናል። ለታቦት የሰገደ ሰው በባይብል የለም። ለታቦት ስገዱ የሚል የለም። ሙሴ የሰራው ታቦት አንድ ሲሆን ጠፍቷል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://t.me/Wahidcom
እኛ ሙስሊሞች፦ "ታቦት ጣዖት ነው" አላልንም። ምክንያቱም ታቦት የጽላት ማስቀመጫ ሳጥን ነው።
ባይሆን የአገራችን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ናቸው፦ "ጣዖቱን ታቦት ነው" የሚሉን። ምክንያቱም አንድ ድንጋይ፣ ወርቅ፣ ብረት፣ እንጨት የጸጋ ይሁን የአምልኮ ስግደት ከተሰገደለት ያ ነገር ጣዖት ነው። ያንን ቅርጻ ቅርጽ ለምን የጸጋ ስግደት ትሰግዱለታላችሁ? ስንላቸው "ታቦት ነው" ይሉናል። ለታቦት የሰገደ ሰው በባይብል የለም። ለታቦት ስገዱ የሚል የለም። ሙሴ የሰራው ታቦት አንድ ሲሆን ጠፍቷል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://t.me/Wahidcom
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ጥያቄያችን
ክፍል 5
መስቀል መሳለም ሆነ በመስቀል ማሳለም የትኛው ነብይና ሃዋርያ አደረገ አድርጉስ አለ?
ከወሒድ ፅሁፍ ላይ Edit የተደረገ
ክፍል 5
መስቀል መሳለም ሆነ በመስቀል ማሳለም የትኛው ነብይና ሃዋርያ አደረገ አድርጉስ አለ?
ከወሒድ ፅሁፍ ላይ Edit የተደረገ
ነብያዊ ሐዲስ
• ════•════•
۞ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم
قَالَ ” لَيَرِدَنَّ عَلَىَّ نَاسٌ مِنْ أَصْحَابِي الْحَوْضَ، حَتَّى عَرَفْتُهُمُ اخْتُلِجُوا دُونِي، فَأَقُولُ أَصْحَابِي. فَيَقُولُ لاَ تَدْرِي مَا أَحْدَثُوا بَعْدَكَ.
✴️ ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ ከባልደረቦቼ ጥቂት ወደ ሐውድ ፏፏቴዬ ይመጣሉ፤ ከዚያም እኔ አውቃቸዋለው፤ ከዚያም ከእኔ ይወገዳሉ፤ እኔም እንዲህ እላለው፦ “ባልደረቦቼ”፤ እርሱም እንዲህ ይላል፦ ከአንተ በኃላ በሃይማኖቱ አዲስ ነገር እንደሚጨምሩ አታውቅም።” ❨ቡኻሪ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 170)
• ════•════•
۞ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم
قَالَ ” لَيَرِدَنَّ عَلَىَّ نَاسٌ مِنْ أَصْحَابِي الْحَوْضَ، حَتَّى عَرَفْتُهُمُ اخْتُلِجُوا دُونِي، فَأَقُولُ أَصْحَابِي. فَيَقُولُ لاَ تَدْرِي مَا أَحْدَثُوا بَعْدَكَ.
✴️ ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ ከባልደረቦቼ ጥቂት ወደ ሐውድ ፏፏቴዬ ይመጣሉ፤ ከዚያም እኔ አውቃቸዋለው፤ ከዚያም ከእኔ ይወገዳሉ፤ እኔም እንዲህ እላለው፦ “ባልደረቦቼ”፤ እርሱም እንዲህ ይላል፦ ከአንተ በኃላ በሃይማኖቱ አዲስ ነገር እንደሚጨምሩ አታውቅም።” ❨ቡኻሪ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 170)
ስለ ባይብል መበረዝ
●*●*●*●*●*️●*️●
۞ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ، كَيْفَ تَسْأَلُونَ أَهْلَ الْكِتَابِ، وَكِتَابُكُمُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى نَبِيِّهِ صلى الله عليه وسلم أَحْدَثُ الأَخْبَارِ بِاللَّهِ، تَقْرَءُونَهُ لَمْ يُشَبْ، وَقَدْ حَدَّثَكُمُ اللَّهُ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ بَدَّلُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ وَغَيَّرُوا بِأَيْدِيهِمُ الْكِتَابَ، فَقَالُوا هُوَ مِنْ عِنْدِ اللَّهِ، لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلاً أَفَلاَ يَنْهَاكُمْ مَا جَاءَكُمْ مِنَ الْعِلْمِ عَنْ مُسَاءَلَتِهِمْ، وَلاَ وَاللَّهِ مَا رَأَيْنَا مِنْهُمْ رَجُلاً قَطُّ يَسْأَلُكُمْ عَنِ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَيْكُمْ.
➵ ኢብኑ አባስ ሲናገር፦ ሙስሊሞች ሆይ ለምን የመጽሐፉ ሰዎችን ትጠይቃላችሁ? በተመሳሳይ መጽሐፋችሁ ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ የተወረደው ወቅታቂ ንግግርና የምትቀሩት እያለ? መጽሐፋ አልተበረዘምን? አላህ ለእናንተ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው በርዘው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» እንደሚሉ አውርዷል። ❨ቡኻሪ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 46
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
●*●*●*●*●*️●*️●
۞ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ، كَيْفَ تَسْأَلُونَ أَهْلَ الْكِتَابِ، وَكِتَابُكُمُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى نَبِيِّهِ صلى الله عليه وسلم أَحْدَثُ الأَخْبَارِ بِاللَّهِ، تَقْرَءُونَهُ لَمْ يُشَبْ، وَقَدْ حَدَّثَكُمُ اللَّهُ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ بَدَّلُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ وَغَيَّرُوا بِأَيْدِيهِمُ الْكِتَابَ، فَقَالُوا هُوَ مِنْ عِنْدِ اللَّهِ، لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلاً أَفَلاَ يَنْهَاكُمْ مَا جَاءَكُمْ مِنَ الْعِلْمِ عَنْ مُسَاءَلَتِهِمْ، وَلاَ وَاللَّهِ مَا رَأَيْنَا مِنْهُمْ رَجُلاً قَطُّ يَسْأَلُكُمْ عَنِ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَيْكُمْ.
➵ ኢብኑ አባስ ሲናገር፦ ሙስሊሞች ሆይ ለምን የመጽሐፉ ሰዎችን ትጠይቃላችሁ? በተመሳሳይ መጽሐፋችሁ ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ የተወረደው ወቅታቂ ንግግርና የምትቀሩት እያለ? መጽሐፋ አልተበረዘምን? አላህ ለእናንተ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው በርዘው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» እንደሚሉ አውርዷል። ❨ቡኻሪ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 46
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ተጸጸተ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
65፥11 አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
አምላካችን አሏህ ሁሉንም "ነገር" ዐዋቂ ነው፥ "ሸይእ" شَيْء ማለት "ነገር" ማለት ሲሆን ይህም ነገር አጠቃላይ ፍጥረትን ሁሉ ያጠቃልላል፦
65፥11 አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
አሏህ አንድ ነገር ከመከሰቱ፣ ከመሆኑ፣ ከመደረጉ፣ ከመከናወኑ በፊት ያለውን ሩቅ ነገር እና አንድ ነገር ከተከሰተ፣ ከሆነ፣ ከተደረገ፣ ከተከናወነ በኃላ ያለውን ግልጹን ነገር ሁሉ ዐዋቂ ነው፦
64፥18 ሩቁን ነገር ግልጹንም ሁሉ ዐዋቂው አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
"አማሬ ኲሉ" ማለት "ሁሉን ዐዋቂ" ማለት ነው፥ መለኮት "ሁሉን ዐዋቂ" ነው። በባይብል አንዱ አምላክ "ሁሉን ዐዋቂ" ነው፦
1 ዮሐንስ 3፥20 አምላክ ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነውና "ሁሉንም ያውቃል"። ὅτι μείζων ἐστὶν ὁ Θεὸς τῆς καρδίας ἡμῶν καὶ γινώσκει πάντα.
ቅሉ ግን አንድ ማንነት በሠራው ሥራ ከተጸጸተ ያንን ሥራ ከመሥራቱ በፊት ስለማያውቅ ሁሉን ዐዋቂ አይደለም። ለምሳሌ፦ ሰው በሚሠራው ሥራ ይጸጸታል፦
ዘጸአት 13፥17 አምላክ፦ "ሕዝቡ ሰልፉን ባየ ጊዜ እንዳይጸጽተው እና ወደ ግብፅ እንዳይመለስ" ብሎአልና። אָמַ֣ר אֱלֹהִ֗ים פֶּֽן־יִנָּחֵ֥ם הָעָ֛ם בִּרְאֹתָ֥ם מִלְחָמָ֖ה וְשָׁ֥בוּ מִצְרָֽיְמָה׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "እንዳይጸጽተው" ለሚለው የገባው ግሥ " ፐን ዪንናኼም" פֶּֽן־ יִנָּחֵ֥ם ሲሆን ሥርወ-ቃሉ "ናኻም" נָחַם ነው። የእስራኤል ሕዝብን የፈርዖንን ሠራዊት ሰልፍ ባየ ጊዜ ከግብፅ መውጣቱ ጸጽቶት ወደ ግብፅ መመለስ ከከጀለ በመውጣቱ ይጸጸት ነበር፥ የእስራኤል ሕዝብን ሰው ስለሆነ የወደፊቱን ሰማያውቅ በሠራው ሥራ ሊጸጸት ስለሚችል ፈጣሪ እንዳይጸጸቱ መክሯቸዋል። ሰው የወደፊቱን ሁሉን ዐዋቂ ስላልሆነ በሚሠራው ሥራ ይጸጸታል፥ የሰው ተቃራኒ አምላክ ደግሞ የወደፊቱን ሁሉን ዐዋቂ ስለሆነ በሚሠራው ሥራ አይጸጸትም፦
ዘኍልቍ 23፥19 ሐሰትን ይናገር ዘንድ አምላክ ሰው አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። לֹ֣א אִ֥ישׁ אֵל֙ וִֽיכַזֵּ֔ב וּבֶן־אָדָ֖ם וְיִתְנֶחָ֑ם
1 ሳሙኤል 15፥29 የእስራኤል ኃይል አይዋሽም አይጸጸትምም፤ እርሱ ይጸጸት ዘንድ ሰው አይደለምና። וְגַם֙ נֵ֣צַח יִשְׂרָאֵ֔ל לֹ֥א יְשַׁקֵּ֖ר וְלֹ֣א יִנָּחֵ֑ם כִּ֣י לֹ֥א אָדָ֛ם ה֖וּא לְהִנָּחֵֽם׃
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "መጸጸት" ለሚለው የገባው የግሥ መደብ ሥርወ-ቃሉ "ናኻም" נָחַם እንደሆነ ልብ አድርግ! ነገር ግን ከዚያ በተቃራኒው ያህዌህ በሠራው ሥራ እንደተጸጸተ ባይብሉ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 6፥6 ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ተጸጸተ፤ በልቡም እጅግ አዘነ። וַיִּנָּ֣חֶם יְהוָ֔ה כִּֽי־עָשָׂ֥ה אֶת־הָֽאָדָ֖ם בָּאָ֑רֶץ וַיִּתְעַצֵּ֖ב אֶל־לִבֹּֽו׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተጸጸተ" ለሚለው የገባው ግሥ "ይዪንናኼም" פֶּֽן־ יִנָּחֵ֥ם ሲሆን ሥርወ-ቃሉ "ናኻም" נָחַם ነው፥ ያህዌህ የተጸጸተ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ነው። የሠሩትን ወንጀል ዓይቶ "ከመነሻው ሰው መፍጠር አልነበረብኝም" ብሎ በሠራው ሥራ ተጸጸተ፥ መጸጸት ለሁሉን ዐዋቂ አምላክ የተገባ ባሕርይ አይደለም።
በእርግጥ "ናኻም" נָחַם የሚለው ቃል "ተጸጸተ" ብቻ ሳይሆን "አዘነ" "ራራ" "አጽናና" "ረዳ" "ተቆጣ" የሚል ፍቺ ይኖረዋል፥ ይህንን ይዘን፦
፨"ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "አዘነ"
፨ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "ራራ"
፨ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "አጽናና"
፨ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "ረዳ"
፨ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "ተቆጣ"
ትርጉም ይሰጣልን? እራሱ በሠራው ሥራ ማዘን፣ መራራት፣ መጽናናት፣ መርዳት፣ መቆጣት ትርጉም አይሰጥም፥ ነገር ግን እራሱ በሠራው ሥራ ተጸጽቷል። ይህ የፈጣሪ ባሕርይ በፍጹም አይደለም፥ "አምላክ ይጸጸት ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም" "እርሱ ይጸጸት ዘንድ ሰው አይደለም" ከሚሉት አናቅጽ ጋር ከመጋጨት አልፎ በመላተም ይፋጫል። የሚያሳዝነው "ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ተጸጸተ" ብሎ የሚነግረው ያህዌህ ወይም ሙሴ ሳይሆን ማንነቱ በውል የማይታወቅ ሰው ነው፥ ይህ ውሉ የማይታወቅ ሰው ንግግር ይዘን እንደ አምላክ ቃል መሞገት አግባብ አይደም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
65፥11 አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
አምላካችን አሏህ ሁሉንም "ነገር" ዐዋቂ ነው፥ "ሸይእ" شَيْء ማለት "ነገር" ማለት ሲሆን ይህም ነገር አጠቃላይ ፍጥረትን ሁሉ ያጠቃልላል፦
65፥11 አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
አሏህ አንድ ነገር ከመከሰቱ፣ ከመሆኑ፣ ከመደረጉ፣ ከመከናወኑ በፊት ያለውን ሩቅ ነገር እና አንድ ነገር ከተከሰተ፣ ከሆነ፣ ከተደረገ፣ ከተከናወነ በኃላ ያለውን ግልጹን ነገር ሁሉ ዐዋቂ ነው፦
64፥18 ሩቁን ነገር ግልጹንም ሁሉ ዐዋቂው አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
"አማሬ ኲሉ" ማለት "ሁሉን ዐዋቂ" ማለት ነው፥ መለኮት "ሁሉን ዐዋቂ" ነው። በባይብል አንዱ አምላክ "ሁሉን ዐዋቂ" ነው፦
1 ዮሐንስ 3፥20 አምላክ ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነውና "ሁሉንም ያውቃል"። ὅτι μείζων ἐστὶν ὁ Θεὸς τῆς καρδίας ἡμῶν καὶ γινώσκει πάντα.
ቅሉ ግን አንድ ማንነት በሠራው ሥራ ከተጸጸተ ያንን ሥራ ከመሥራቱ በፊት ስለማያውቅ ሁሉን ዐዋቂ አይደለም። ለምሳሌ፦ ሰው በሚሠራው ሥራ ይጸጸታል፦
ዘጸአት 13፥17 አምላክ፦ "ሕዝቡ ሰልፉን ባየ ጊዜ እንዳይጸጽተው እና ወደ ግብፅ እንዳይመለስ" ብሎአልና። אָמַ֣ר אֱלֹהִ֗ים פֶּֽן־יִנָּחֵ֥ם הָעָ֛ם בִּרְאֹתָ֥ם מִלְחָמָ֖ה וְשָׁ֥בוּ מִצְרָֽיְמָה׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "እንዳይጸጽተው" ለሚለው የገባው ግሥ " ፐን ዪንናኼም" פֶּֽן־ יִנָּחֵ֥ם ሲሆን ሥርወ-ቃሉ "ናኻም" נָחַם ነው። የእስራኤል ሕዝብን የፈርዖንን ሠራዊት ሰልፍ ባየ ጊዜ ከግብፅ መውጣቱ ጸጽቶት ወደ ግብፅ መመለስ ከከጀለ በመውጣቱ ይጸጸት ነበር፥ የእስራኤል ሕዝብን ሰው ስለሆነ የወደፊቱን ሰማያውቅ በሠራው ሥራ ሊጸጸት ስለሚችል ፈጣሪ እንዳይጸጸቱ መክሯቸዋል። ሰው የወደፊቱን ሁሉን ዐዋቂ ስላልሆነ በሚሠራው ሥራ ይጸጸታል፥ የሰው ተቃራኒ አምላክ ደግሞ የወደፊቱን ሁሉን ዐዋቂ ስለሆነ በሚሠራው ሥራ አይጸጸትም፦
ዘኍልቍ 23፥19 ሐሰትን ይናገር ዘንድ አምላክ ሰው አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። לֹ֣א אִ֥ישׁ אֵל֙ וִֽיכַזֵּ֔ב וּבֶן־אָדָ֖ם וְיִתְנֶחָ֑ם
1 ሳሙኤል 15፥29 የእስራኤል ኃይል አይዋሽም አይጸጸትምም፤ እርሱ ይጸጸት ዘንድ ሰው አይደለምና። וְגַם֙ נֵ֣צַח יִשְׂרָאֵ֔ל לֹ֥א יְשַׁקֵּ֖ר וְלֹ֣א יִנָּחֵ֑ם כִּ֣י לֹ֥א אָדָ֛ם ה֖וּא לְהִנָּחֵֽם׃
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "መጸጸት" ለሚለው የገባው የግሥ መደብ ሥርወ-ቃሉ "ናኻም" נָחַם እንደሆነ ልብ አድርግ! ነገር ግን ከዚያ በተቃራኒው ያህዌህ በሠራው ሥራ እንደተጸጸተ ባይብሉ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 6፥6 ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ተጸጸተ፤ በልቡም እጅግ አዘነ። וַיִּנָּ֣חֶם יְהוָ֔ה כִּֽי־עָשָׂ֥ה אֶת־הָֽאָדָ֖ם בָּאָ֑רֶץ וַיִּתְעַצֵּ֖ב אֶל־לִבֹּֽו׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተጸጸተ" ለሚለው የገባው ግሥ "ይዪንናኼም" פֶּֽן־ יִנָּחֵ֥ם ሲሆን ሥርወ-ቃሉ "ናኻም" נָחַם ነው፥ ያህዌህ የተጸጸተ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ነው። የሠሩትን ወንጀል ዓይቶ "ከመነሻው ሰው መፍጠር አልነበረብኝም" ብሎ በሠራው ሥራ ተጸጸተ፥ መጸጸት ለሁሉን ዐዋቂ አምላክ የተገባ ባሕርይ አይደለም።
በእርግጥ "ናኻም" נָחַם የሚለው ቃል "ተጸጸተ" ብቻ ሳይሆን "አዘነ" "ራራ" "አጽናና" "ረዳ" "ተቆጣ" የሚል ፍቺ ይኖረዋል፥ ይህንን ይዘን፦
፨"ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "አዘነ"
፨ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "ራራ"
፨ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "አጽናና"
፨ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "ረዳ"
፨ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ "ተቆጣ"
ትርጉም ይሰጣልን? እራሱ በሠራው ሥራ ማዘን፣ መራራት፣ መጽናናት፣ መርዳት፣ መቆጣት ትርጉም አይሰጥም፥ ነገር ግን እራሱ በሠራው ሥራ ተጸጽቷል። ይህ የፈጣሪ ባሕርይ በፍጹም አይደለም፥ "አምላክ ይጸጸት ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም" "እርሱ ይጸጸት ዘንድ ሰው አይደለም" ከሚሉት አናቅጽ ጋር ከመጋጨት አልፎ በመላተም ይፋጫል። የሚያሳዝነው "ያህዌህ ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ተጸጸተ" ብሎ የሚነግረው ያህዌህ ወይም ሙሴ ሳይሆን ማንነቱ በውል የማይታወቅ ሰው ነው፥ ይህ ውሉ የማይታወቅ ሰው ንግግር ይዘን እንደ አምላክ ቃል መሞገት አግባብ አይደም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
👍1
Forwarded from ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
በመስቀሉ ላይ ያለው እባብ ከፓጋኑ ሰይጣን ጋር ምን ያህል እንደሚመሳሰል ተመልከቱ። የኦርቶዶክስን ገድላት እና ድርሳናት ጉድ ለማየት በቴሌግራም ያግኙን https://t.me/orthox
😨2
መልዕክት
• ════•════•
✺ إِن يَعْلَمِ اللَّهُ فِي قُلُوبِكُمْ خَيْرًا يُؤْتِكُمْ خَيْرًا مِّمَّا أُخِذَ مِنكُمْ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
➳ ...«አላህ በልቦቻችሁ ውስጥ በጎን ነገር (እምነትን) ቢያውቅ ከእናንተ ከተወሰደባችሁ የተሻለን ይሰጣችኋል፡፡ ለእናንተም ይምራችኋል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» (አንፋል:70)
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
• ════•════•
✺ إِن يَعْلَمِ اللَّهُ فِي قُلُوبِكُمْ خَيْرًا يُؤْتِكُمْ خَيْرًا مِّمَّا أُخِذَ مِنكُمْ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
➳ ...«አላህ በልቦቻችሁ ውስጥ በጎን ነገር (እምነትን) ቢያውቅ ከእናንተ ከተወሰደባችሁ የተሻለን ይሰጣችኋል፡፡ ለእናንተም ይምራችኋል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» (አንፋል:70)
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
👍2
Forwarded from 𝔪𝔲𝔰𝔱𝔢𝔣𝔞 φοιτητής
ስርዓተ ቅዳሴ ምዕራፍ 11:የአትናቲዎስ ቅዳሴ
""ሕፃንን" "ከአባቱ ወገብ" #አውጥተህ ወደ #ሴት #ማሕፀን #የምትልከው #ሆይ..."
"ሕፃንን" የሚለውን ልብ ይበሉ ሕፃን ልጅ እንደ ክርስትና እና ባይብል አስተምሮ ከአባቱ ወገብ #ወጥቶ #ወደ እናቱ ማህፀን ገብቶ ከዛ ከእናቱ ማህፀን እንደሚወጣ ያስተምራል።
ይሄ እውነት ነው?
ከመቼ ጀምሮ ነው "ሕፃን" ልጅ ከኣባት ወገብ ተነስቶ ከዛ ወደ ሴት ማህፀን ገብቶ ከሴት ማህፀን መውጣት የጀመረው??
ባይብልም በሰፊው አላብራራውም እንጂ ልጆች ከኣባት ወገብ እንደሚወጡ በዚህ መልኩ ይናገራል...
“ለጌዴዎንም ብዙ ሚስቶች ነበሩትና "ከወገቡ" "የወጡ" #ሰባ #ልጆች ነበሩት።”
— መሳፍንት 8፥30
ቁርኣን ግን በዚህ መልኩ ትክክለኛውን የፅንስ(ልጅ) አፈጣጠር ይነግረናል
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
"ኑጥፋህ” نُّطْفَة ማለት "የፍትወት ፈሳሽ"sexual fluid" ማለት ነው፥ ይህምም የፍትወት ፈሳሽ የወንዱ የዘር ሕዋስ"sperm cell" እና የሴቷ የእንቁላል ሕዋስ"egg cell" ነው፦
76፥2 *እኛ ሰዉን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንሆን ”ቅልቅሎች” ከሆኑ “የፍትወት ጠብታ” ፈጠርነዉ*፤ ሰሚ ተመልካችም አደረግነዉ። إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
ብዙ መጨመር ቢቻልም እንዳይረዝም ይኼ በቂ ነው።
✍️ሰለምቴው ወድማቹ ሙስጠፋ ነኝ
➥@Alfurqan12b
➥@Alfurqan12b
ወሰላሙ አለይኩም
""ሕፃንን" "ከአባቱ ወገብ" #አውጥተህ ወደ #ሴት #ማሕፀን #የምትልከው #ሆይ..."
"ሕፃንን" የሚለውን ልብ ይበሉ ሕፃን ልጅ እንደ ክርስትና እና ባይብል አስተምሮ ከአባቱ ወገብ #ወጥቶ #ወደ እናቱ ማህፀን ገብቶ ከዛ ከእናቱ ማህፀን እንደሚወጣ ያስተምራል።
ይሄ እውነት ነው?
ከመቼ ጀምሮ ነው "ሕፃን" ልጅ ከኣባት ወገብ ተነስቶ ከዛ ወደ ሴት ማህፀን ገብቶ ከሴት ማህፀን መውጣት የጀመረው??
ባይብልም በሰፊው አላብራራውም እንጂ ልጆች ከኣባት ወገብ እንደሚወጡ በዚህ መልኩ ይናገራል...
“ለጌዴዎንም ብዙ ሚስቶች ነበሩትና "ከወገቡ" "የወጡ" #ሰባ #ልጆች ነበሩት።”
— መሳፍንት 8፥30
ቁርኣን ግን በዚህ መልኩ ትክክለኛውን የፅንስ(ልጅ) አፈጣጠር ይነግረናል
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
"ኑጥፋህ” نُّطْفَة ማለት "የፍትወት ፈሳሽ"sexual fluid" ማለት ነው፥ ይህምም የፍትወት ፈሳሽ የወንዱ የዘር ሕዋስ"sperm cell" እና የሴቷ የእንቁላል ሕዋስ"egg cell" ነው፦
76፥2 *እኛ ሰዉን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንሆን ”ቅልቅሎች” ከሆኑ “የፍትወት ጠብታ” ፈጠርነዉ*፤ ሰሚ ተመልካችም አደረግነዉ። إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
ብዙ መጨመር ቢቻልም እንዳይረዝም ይኼ በቂ ነው።
✍️ሰለምቴው ወድማቹ ሙስጠፋ ነኝ
➥@Alfurqan12b
➥@Alfurqan12b
ወሰላሙ አለይኩም
የእግዚአብሔር ባህሪያት በባይብል
• ════•════•
⓵.እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልካል
➵ስለዚህም ፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል። ❨2ኛ ተሰሎንቄ 2፥11-12❩
⓶. እግዚአብሔር ጨለማን ይልካል
ጨለማን ላከ ጨለመባቸውም፤ በቃሉም ዐመፁ። ❨መዝሙር 104፥28❩
️⓷.እግዚአብሔር ሰዎች የሰማይንም ጭፍራ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ይሰጣል፦
➵እግዚአብሔር ግን ዘወር አለ የሰማይንም ጭፍራ አሳልፎ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ሰጣቸው። ❨የሐዋርያት ሥራ 7፥42❩
⓸.እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ያፈሳል፦
➵ ሌሎቹም ደነዘዙ፤ እንዲሁም፦ ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስን ዛሬ ድረስ ሰጣቸው ተብሎ ተጽፎአል። ❨ሮሜ 11፥8❩
➵እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስ አፍስሶባችኋል ዓይኖቻችሁን ነቢያትንም ጨፍኖባችኋል ራሶቻችሁን ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል። ❨ኢሳይያስ 29፥10❩
⓹. እግዚአብሔር ክፉን መንፈስን ይልካል
➵ የእግዚአብሔርም መንፈስ ከሳኦል ራቀ፥ *ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ አሠቃየው። ❨1ኛ ሳሙኤል 16፥14❩
➵ በነጋውም ሳኦልን ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያዘው። ❨1ኛ ሳሙኤል 18፥10)
➵ እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ። ❨መሣፍንት 9፥23❩
⓺.እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ደስ ይለዋል፦
➵እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥እንዲሁ እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል ትወርሷትም ዘንድ ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ። (ዘዳግም 28፥63)
- *- * *- * -*- * -*
* ۚ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يَصِفُونَ
۞ (አላህ) ጥራት የተገባው ከሚሉት ነገር የላቀ ነው፡፡ (አንዓም:100)
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
• ════•════•
⓵.እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልካል
➵ስለዚህም ፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል። ❨2ኛ ተሰሎንቄ 2፥11-12❩
⓶. እግዚአብሔር ጨለማን ይልካል
ጨለማን ላከ ጨለመባቸውም፤ በቃሉም ዐመፁ። ❨መዝሙር 104፥28❩
️⓷.እግዚአብሔር ሰዎች የሰማይንም ጭፍራ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ይሰጣል፦
➵እግዚአብሔር ግን ዘወር አለ የሰማይንም ጭፍራ አሳልፎ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ሰጣቸው። ❨የሐዋርያት ሥራ 7፥42❩
⓸.እግዚአብሔር ሰዎች ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ የእንቅልፍ መንፈስን ያፈሳል፦
➵ ሌሎቹም ደነዘዙ፤ እንዲሁም፦ ዓይኖቻቸው እንዳያዩ ጆሮቻቸውም እንዳይሰሙ እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስን ዛሬ ድረስ ሰጣቸው ተብሎ ተጽፎአል። ❨ሮሜ 11፥8❩
➵እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስ አፍስሶባችኋል ዓይኖቻችሁን ነቢያትንም ጨፍኖባችኋል ራሶቻችሁን ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል። ❨ኢሳይያስ 29፥10❩
⓹. እግዚአብሔር ክፉን መንፈስን ይልካል
➵ የእግዚአብሔርም መንፈስ ከሳኦል ራቀ፥ *ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ አሠቃየው። ❨1ኛ ሳሙኤል 16፥14❩
➵ በነጋውም ሳኦልን ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያዘው። ❨1ኛ ሳሙኤል 18፥10)
➵ እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ። ❨መሣፍንት 9፥23❩
⓺.እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ደስ ይለዋል፦
➵እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥እንዲሁ እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል ትወርሷትም ዘንድ ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ። (ዘዳግም 28፥63)
- *- * *- * -*- * -*
* ۚ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يَصِفُونَ
۞ (አላህ) ጥራት የተገባው ከሚሉት ነገር የላቀ ነው፡፡ (አንዓም:100)
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
👍1👎1
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ከዚህ በፊት "ከሚገርመኝ ነገራቸው ውስጥ አንዱ አስካሪውን መጠጥ "ቅዱስ ጊዮርጊስ" ብለው መሰየማቸው ነው። ሃይማኖት ያለው ሰው እንዴት ይህን ለጤናም፣ ለማህበረሰብም ጠንቅ የሆነ ቆሻሻ አተላ "ቅዱስ" ብሎ ይጠራል?!" ብዬ ፅፌ ነበር።
አሁን "ይነሳል ቅዱሱ፣ ከጠርሙሱ" የሚል ዘመቻ ሳይ ትዝ አለኝ። "መጠጡ በእምነት ክልክል ካልሆነ ምን ችግር አለው? " የሚል ጥያቄ ግን አጥጋቢ ምላሽ የሚያገኝ አይመስለኝም።
የሚገርመው ደግሞ ዘመቻቸውን በቁጭት ለማድመቅ "መሀመድ ቢራ የሚባል አለወይ?" ሲሉ ነው። ምኑን ከምኑ ነው የምታወዳድሩት? በሙሐመድ አስተምህሮ'ኮ አስካሪ መጠጥ ሐራም ነው። መጠጣት የሚያስገርፍ ወንጀል ነው። እናንተስጋ? መፅሀፉ የሚለው "ድሃ ድህነቱን ይረሳ ዘንድ የወይን ጠጅ ስጡት ይጠጣ።ጕስቁልናውንም ከእንግዲህ አያስብ" ነው። (ምሳ 31፤7-8)
ለማንኛውም ለቀጣይ ዘመቻ የሚሆን ርእስ ላስታውሳችሁ። "ቅዱስ ያሬድ የሙዚቃ ት/ቤትም" ስሙን እንዲቀይር ተንቀሳቀሱ። እንደ መፅሀፉ አስተምህሮት "ዘፋኝ መንግስተ ሰማያት አይገባም።"
ቅዱስ ዮሐንስ (St John) የሚል መጠጥም ያለ መሰለኝ። ቡናም በኢ.ኦ.ቤ.ክ "ሐራም" ነው። ለማስታወስ ያክል ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
t.me/IbnuMunewor
አሁን "ይነሳል ቅዱሱ፣ ከጠርሙሱ" የሚል ዘመቻ ሳይ ትዝ አለኝ። "መጠጡ በእምነት ክልክል ካልሆነ ምን ችግር አለው? " የሚል ጥያቄ ግን አጥጋቢ ምላሽ የሚያገኝ አይመስለኝም።
የሚገርመው ደግሞ ዘመቻቸውን በቁጭት ለማድመቅ "መሀመድ ቢራ የሚባል አለወይ?" ሲሉ ነው። ምኑን ከምኑ ነው የምታወዳድሩት? በሙሐመድ አስተምህሮ'ኮ አስካሪ መጠጥ ሐራም ነው። መጠጣት የሚያስገርፍ ወንጀል ነው። እናንተስጋ? መፅሀፉ የሚለው "ድሃ ድህነቱን ይረሳ ዘንድ የወይን ጠጅ ስጡት ይጠጣ።ጕስቁልናውንም ከእንግዲህ አያስብ" ነው። (ምሳ 31፤7-8)
ለማንኛውም ለቀጣይ ዘመቻ የሚሆን ርእስ ላስታውሳችሁ። "ቅዱስ ያሬድ የሙዚቃ ት/ቤትም" ስሙን እንዲቀይር ተንቀሳቀሱ። እንደ መፅሀፉ አስተምህሮት "ዘፋኝ መንግስተ ሰማያት አይገባም።"
ቅዱስ ዮሐንስ (St John) የሚል መጠጥም ያለ መሰለኝ። ቡናም በኢ.ኦ.ቤ.ክ "ሐራም" ነው። ለማስታወስ ያክል ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
t.me/IbnuMunewor
👍3
ጥያቄያችን ለክርስቲያኖች
. * . * . * . * . * . * . * .
የሙሴ ህግ ተሽሯል ወይስ አልተሻረም?
የሙሴ ህግ ተሽሯል
⓵.ሕጉ ምንም ፍጹም አላደረገምና፥ስለዚህም የምትደክም የማትጠቅምም ስለ ሆነች የቀደመች ትእዛዝ ተሽራለች። ❨ዕብራውያን 7:18❩
●*●*●*●*●*️●*️●
የሙሴ ህግ አልተሻረም
⓵.እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣኹ አይምሰላችኹ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣኹም።እውነት እላችኋለሁ፥ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢኾን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።
❨ማቴዎስ 5:17-20❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
. * . * . * . * . * . * . * .
የሙሴ ህግ ተሽሯል ወይስ አልተሻረም?
የሙሴ ህግ ተሽሯል
⓵.ሕጉ ምንም ፍጹም አላደረገምና፥ስለዚህም የምትደክም የማትጠቅምም ስለ ሆነች የቀደመች ትእዛዝ ተሽራለች። ❨ዕብራውያን 7:18❩
●*●*●*●*●*️●*️●
የሙሴ ህግ አልተሻረም
⓵.እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣኹ አይምሰላችኹ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣኹም።እውነት እላችኋለሁ፥ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢኾን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።
❨ማቴዎስ 5:17-20❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
👎1