▣ የክርስትናና እስላምና ሃይማኖቶች በማን ተሰየሙ?
•════•════•
ክርስትና
📌️ በሰዎች የተሰጠ ስያሜ
➵ ባገኘውም፡ጊዜ፡ወደ፡አንጾኪያ፡አመጣው። በቤተ፡ክርስቲያንም፡አንድ፡ዓመት፡ሙሉ፡ተሰበሰቡ፥ብዙ፡ ሕዝብንም፡አስተማሩ፤ደቀ፡መዛሙርትም፡መዠመሪያ፡በአንጾኪያ፡ክርስቲያን፡ተባሉ። ❨📗የሐዋርያት ስራ11፥26❩
.*.*.*.*.*.*.*.
ኢስላም
📌️ በአምላክ የተሰጠ ስያሜ
➵ በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፡፡ እርሱ መርጧችኋል፡፡ በናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፡፡ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፡፡ እርሱ ከዚህ በፊት ሙስሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል፡፡ በዚህም (ቁርኣን)፤ መልክተኛው በእናንተ ላይ መስካሪ እንዲሆን እናንተም በሰዎቹ ላይ መስካሪዎች እንድትኾኑ። ❨📘ሐጅ: 78❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
ክርስትና
📌️ በሰዎች የተሰጠ ስያሜ
➵ ባገኘውም፡ጊዜ፡ወደ፡አንጾኪያ፡አመጣው። በቤተ፡ክርስቲያንም፡አንድ፡ዓመት፡ሙሉ፡ተሰበሰቡ፥ብዙ፡ ሕዝብንም፡አስተማሩ፤ደቀ፡መዛሙርትም፡መዠመሪያ፡በአንጾኪያ፡ክርስቲያን፡ተባሉ። ❨📗የሐዋርያት ስራ11፥26❩
.*.*.*.*.*.*.*.
ኢስላም
📌️ በአምላክ የተሰጠ ስያሜ
➵ በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፡፡ እርሱ መርጧችኋል፡፡ በናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፡፡ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፡፡ እርሱ ከዚህ በፊት ሙስሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል፡፡ በዚህም (ቁርኣን)፤ መልክተኛው በእናንተ ላይ መስካሪ እንዲሆን እናንተም በሰዎቹ ላይ መስካሪዎች እንድትኾኑ። ❨📘ሐጅ: 78❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from የኢስላም እውነት ለሁሉ Truth for all
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በአረብኛ ቁርአን የማይገኝ ሲሆን በአማርኛ ለትርጉም በቅንፍ ሁለት ግዜ ተጠቅሷል።
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ( የኦርቶዶክስ እና ካቶሊክ የጭማሬ መፃህፍት ሳያካትት የፕሮቴስታንት 66 ብቻ ላይ) 352 ግዜ😱 ተጠቅሷል።
መፅሀፋቸውን ሳያውቁ የሰላም ሃይማኖት የሆነውን እስልምናን ይተቻሉ እንጂ ከመፅሀፋቸው እንደምንረዳው የሰይፍ ሃይማኖት ክርስትና ነው።።
https://t.me/iwnetlehullu1
ተቀላቀሉ ባረከላሁ ፊኩም☝️☝️
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ( የኦርቶዶክስ እና ካቶሊክ የጭማሬ መፃህፍት ሳያካትት የፕሮቴስታንት 66 ብቻ ላይ) 352 ግዜ😱 ተጠቅሷል።
መፅሀፋቸውን ሳያውቁ የሰላም ሃይማኖት የሆነውን እስልምናን ይተቻሉ እንጂ ከመፅሀፋቸው እንደምንረዳው የሰይፍ ሃይማኖት ክርስትና ነው።።
https://t.me/iwnetlehullu1
ተቀላቀሉ ባረከላሁ ፊኩም☝️☝️
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
➩እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ብቻ ነው፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ « (አማልክት) ሦስት ናቸው» አትበሉም፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ ❨📓ኒሳዕ፥ 171❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
➩እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ብቻ ነው፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ « (አማልክት) ሦስት ናቸው» አትበሉም፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ ❨📓ኒሳዕ፥ 171❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች
ክፍል 10
⭕️ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው?
➻ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው
በይሁዳም፡ንጉሥ፡በአሣ፡በኻያ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የባኦስ፡ልጅ፡ኤላ፡በእስራኤል፡ላይ፡በቴርሳ፡ኹለት፡
ዓመት፡ነገሠ።
❨📘መጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ 16፥8❩
ነገር ግን በሌላ ቦታ
➾ "አሣ፡በነገሠ፡በሠላሳ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ባኦስ፡በይሁዳ፡ላይ፡ወጣ፥ወደይሁዳም፡
ንጉሥ፡ወደ፡አሣ፡ማንም፡መውጣትና፡መግባት፡እንዳይችል፡ራማን፡ሠራ።"
❨📘ዜና መዋዕል ካልዕ 16፥1❩
..................
ጥያቄው፡- የመጀመሪያው አንቀጽ በሀያ ስድሰተኛው አመት ሲል ሁለተኛው አንቀጽ ግን እስከ ሰላሳ
ስድስተኛው አመት ስልጣን ላይ እንደነበረ ይገልጻል፡፡
❨ምንጭ:-የህያ ኢብኑ ኑህ ከ100 በላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
ክፍል 10
⭕️ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው?
➻ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው
በይሁዳም፡ንጉሥ፡በአሣ፡በኻያ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የባኦስ፡ልጅ፡ኤላ፡በእስራኤል፡ላይ፡በቴርሳ፡ኹለት፡
ዓመት፡ነገሠ።
❨📘መጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ 16፥8❩
ነገር ግን በሌላ ቦታ
➾ "አሣ፡በነገሠ፡በሠላሳ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ባኦስ፡በይሁዳ፡ላይ፡ወጣ፥ወደይሁዳም፡
ንጉሥ፡ወደ፡አሣ፡ማንም፡መውጣትና፡መግባት፡እንዳይችል፡ራማን፡ሠራ።"
❨📘ዜና መዋዕል ካልዕ 16፥1❩
..................
ጥያቄው፡- የመጀመሪያው አንቀጽ በሀያ ስድሰተኛው አመት ሲል ሁለተኛው አንቀጽ ግን እስከ ሰላሳ
ስድስተኛው አመት ስልጣን ላይ እንደነበረ ይገልጻል፡፡
❨ምንጭ:-የህያ ኢብኑ ኑህ ከ100 በላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
🇧 🇮 🇧 🇱 🇪
➩ማናቸውም፡ሰው፡አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡ቢሰድብ፡ፈጽሞ፡ይገደል:: (📘ሌዋውያን 20:9)
🇻 🇪 🇷 🇸 🇺 🇸
• ════•════•
🇶 🇺 🇷 '🇦 🇳
➩ ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ፎህ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው፡፡ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በሕፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዳሳደጉኝ እዘንልላቸውም» በል፡፡ (📙️ኢስራ:23-24)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
️
➩ማናቸውም፡ሰው፡አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡ቢሰድብ፡ፈጽሞ፡ይገደል:: (📘ሌዋውያን 20:9)
🇻 🇪 🇷 🇸 🇺 🇸
• ════•════•
🇶 🇺 🇷 '🇦 🇳
➩ ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ፎህ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው፡፡ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በሕፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዳሳደጉኝ እዘንልላቸውም» በል፡፡ (📙️ኢስራ:23-24)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
️
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from የኦርቶዶክስ ገድላትና ቀኖናዎች ሲፈተሹ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እንደ አንድ የሀይማኖት መፅሐፍ የያዘችው መዝሙረ ዳዊት እንድምታ #ለኦሮሞና ለሌላ ብሔሮች ያለውን አስተሳሰብ ተመልከቱ።
🙈🙊ሚስቱን ሰጣቸው እንደ #ጋላ እንደ #ሻንቅላ በፈረቃ አደሩባት ..ዘር አስክሯት ሞተች
ዘረኝነት በኢስላም ቦታ የለውም
አላህ እንዲህ ብሏል፦ “አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው” ሠረቱል ሁጅራት 13
ስለ ሰው ልጆች ክብርና እኩልነት ከሙሐመድ ﷺ
( የተሻለ ያስተማረ ማን አለ? በአላህ ዕይታ የሰው ልጆች ሁሉ እኩል እንደሆኑ አስተምረዋል፡
👇👇👇👇👇👇👇
"የሁላችሁም አባት አደም ነው፡፡ አደም (የተፈጠረው) ከአፈር ነው፡፡ በዘሩ ወይንም በቆዳው ቀለም ምክንያት፤ ዓረብ የሆነው ዓረብ ባልሆነው ላይ፣ ጥቁሩ በነጩ ላይ ብልጫ የለውም፡፡ ማንኛውም ሰው የተለየ በላጭነትና ክብር የሚያገኘው አላህን በመፍራት ብቻ ነው፡፡" አህመድ በሀዲስ ቁጥር 23489 ዘግበውታል፡፡
የሰው ልጆች በዘራቸውና በቆዳቸው ቀለም ምክንያት መናቅና መገለል እንዳይደርስባቸው እኩልነትን የሰበከ መልዕክት ነው፡፡ በሌላ ሐዲስ ረሱል የሚከተለውን ብለው አስተምረዋል፤ «አላህ ወደ መልካችሁ እና ገንዘቦቻችሁ አይመለከትም፡፡ ነገር ግን ወደ ልባችሁና ተግባራችሁ ይመለከታል» ሙስሊም በሐዲስ በቁጥር 2564 ዘግበውታል።
ቡኻሪ በዘገቡት ሌላ ሐዲስ፤ ከባልደረቦቻቸው መካከል አንዱ ‹‹የጥቁር ሴት ልጅ» በማለት ተገቢ ባለሆነ መልኩ ሌላውን ሰው ሲጠራ ተሠማ፡፡ የአላህ መልዕክተኛ በጣም ተቆጡ፡፡ "በእናቱ (የቆዳ ቀለም) ልታነውረው ሞከርክን? አንተ በርግጥ መሐይምነት በውስጥህ ያለብህ ሰው ነህ" በማለት ወረፉት፡፡
https://t.me/OrthodoxCritic
🙈🙊ሚስቱን ሰጣቸው እንደ #ጋላ እንደ #ሻንቅላ በፈረቃ አደሩባት ..ዘር አስክሯት ሞተች
ዘረኝነት በኢስላም ቦታ የለውም
አላህ እንዲህ ብሏል፦ “አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው” ሠረቱል ሁጅራት 13
ስለ ሰው ልጆች ክብርና እኩልነት ከሙሐመድ ﷺ
( የተሻለ ያስተማረ ማን አለ? በአላህ ዕይታ የሰው ልጆች ሁሉ እኩል እንደሆኑ አስተምረዋል፡
👇👇👇👇👇👇👇
"የሁላችሁም አባት አደም ነው፡፡ አደም (የተፈጠረው) ከአፈር ነው፡፡ በዘሩ ወይንም በቆዳው ቀለም ምክንያት፤ ዓረብ የሆነው ዓረብ ባልሆነው ላይ፣ ጥቁሩ በነጩ ላይ ብልጫ የለውም፡፡ ማንኛውም ሰው የተለየ በላጭነትና ክብር የሚያገኘው አላህን በመፍራት ብቻ ነው፡፡" አህመድ በሀዲስ ቁጥር 23489 ዘግበውታል፡፡
የሰው ልጆች በዘራቸውና በቆዳቸው ቀለም ምክንያት መናቅና መገለል እንዳይደርስባቸው እኩልነትን የሰበከ መልዕክት ነው፡፡ በሌላ ሐዲስ ረሱል የሚከተለውን ብለው አስተምረዋል፤ «አላህ ወደ መልካችሁ እና ገንዘቦቻችሁ አይመለከትም፡፡ ነገር ግን ወደ ልባችሁና ተግባራችሁ ይመለከታል» ሙስሊም በሐዲስ በቁጥር 2564 ዘግበውታል።
ቡኻሪ በዘገቡት ሌላ ሐዲስ፤ ከባልደረቦቻቸው መካከል አንዱ ‹‹የጥቁር ሴት ልጅ» በማለት ተገቢ ባለሆነ መልኩ ሌላውን ሰው ሲጠራ ተሠማ፡፡ የአላህ መልዕክተኛ በጣም ተቆጡ፡፡ "በእናቱ (የቆዳ ቀለም) ልታነውረው ሞከርክን? አንተ በርግጥ መሐይምነት በውስጥህ ያለብህ ሰው ነህ" በማለት ወረፉት፡፡
https://t.me/OrthodoxCritic
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
✺ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ (የዋለውን) የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ ❨📓ኣሊ-ኢምራን፥103❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
✺ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ (የዋለውን) የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ ❨📓ኣሊ-ኢምራን፥103❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
ከአቡ ሁረይራ (رضيﷲ عنه) እንደተወሳው
ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿كُلُّ أُمَّتي يَدْخُلُونَ الجَنَّةَ إِلّا مَن أَبى، قالوا: يا رَسُولَ اللَّهِ، وَمَن يَأْبى؟ قالَ: مَن أَطاعَنِي دَخَلَ الجَنَّةَ، وَمَن عَصانِي فقَدْ أَبى.﴾
“ሁሉም ህዝቦቼ ጀነት ይገባሉ እምቢ ያለ ሲቀር። ማነው ጀነት ግባ ተብሎ እምቢ ሚለው አንቱ የአላህ መልዕክተኛ? እኔን የታዘዘኝ ጀነት ገባ። እኔን ያመፀኝ ደግሞ እሳት ገባ።”
❨📙️ቡኻሪ ዘግበውታል: 7280❩
ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿كُلُّ أُمَّتي يَدْخُلُونَ الجَنَّةَ إِلّا مَن أَبى، قالوا: يا رَسُولَ اللَّهِ، وَمَن يَأْبى؟ قالَ: مَن أَطاعَنِي دَخَلَ الجَنَّةَ، وَمَن عَصانِي فقَدْ أَبى.﴾
“ሁሉም ህዝቦቼ ጀነት ይገባሉ እምቢ ያለ ሲቀር። ማነው ጀነት ግባ ተብሎ እምቢ ሚለው አንቱ የአላህ መልዕክተኛ? እኔን የታዘዘኝ ጀነት ገባ። እኔን ያመፀኝ ደግሞ እሳት ገባ።”
❨📙️ቡኻሪ ዘግበውታል: 7280❩
የሰውን ስጋ መመገብ ይፈቀዳልን?
መጽሐፍ ቅዱስ
ይፈቀዳል!
➩ የወንዶችና፡የሴቶች፡ልጆቻቸውንም፡ሥጋ፡አበላቸዋለኹ፥ዅሉም፡ጠላቶቻቸውንና፡ነፍሳቸውን፡የሚሹት፡
በሚያስጨንቋቸው፡ጭንቀትና፡መከበብ፡የባልንጀራዎቻቸውን፡ሥጋ፡ይበላሉ። (📓ትንቢተ ኤርምያስ 19:9)
● "አበላቸዋለሁ" የሚለው ይሰመርበት! አስበው አምላክ የሰውን ሥጋ ለዛውም የገዛ የአብራክ ክፋይ ልጅ መብላት ከመፍቀዱ አልፎ ማስበላቱ
.*.*.*.*.*.*.*.
አይፈቀድም
➺እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ፡፡ አንደኛችሁ የወንድሙን ስጋ የሞተ ኾኖ ሊበላው ይወዳልን? (መብላቱን) ጠላችሁትም፤ (ሐሜቱንም ጥሉት)፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ ❨📓ሁጅራት፥12❩
●ሐሜት ልክ የሰውን ሥጋ እንደ መብላት ክልክል ከሆነ የሰውን ሥጋ ለምግብነት መጠቀም ክልክል ነው። ሰው ከሞተ በኃላ ሥጋው ሬሳ ነውና መቅበር እንጂ የሞተ ሰው ሥጋ መብላት በቁሙ ያለው ሰው ሥጋ እንደ መብላት ይቆጠራል:-
➩ ነብዩ ሙሐመድ እንዲህ ብለዋል "ﷺ"
እንዲህ አሉ፦ "የሞተ ሰው አጥንት መስበር በሕይወት እያለ እንደ መሰባበር ነው"። ❨📓ኢብኑ ማጃህ 6፥184❩
➺፦ ነብዩ "ﷺ" እንዲህ ብለዋል፦ "ወደ ሰማይ በተወሰድኩኝ ጊዜ ከነሐስ የሆነ ጥፍር ኖሯቸው ፊቶቻቸውን እና ደረቶቻቸውን የሚቧጥጡ በሆኑ ሰዎች በኩል አለፍኩ። እኔም፡- "ጂብሪል ሆይ! እነማናቸው እነዚህ? ስለው፥ እርሱም፦ "እነዚህ የሰዎችን ሥጋ የሚበሉ እና ክብራቸውን የሚነኩ ናቸው" አለኝ"። (📓አቢ ዳውድ 43፥ 106)
የወሒድ ዑመር ፅሁፍ ላይ የተመረኮዘ
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
መጽሐፍ ቅዱስ
ይፈቀዳል!
➩ የወንዶችና፡የሴቶች፡ልጆቻቸውንም፡ሥጋ፡አበላቸዋለኹ፥ዅሉም፡ጠላቶቻቸውንና፡ነፍሳቸውን፡የሚሹት፡
በሚያስጨንቋቸው፡ጭንቀትና፡መከበብ፡የባልንጀራዎቻቸውን፡ሥጋ፡ይበላሉ። (📓ትንቢተ ኤርምያስ 19:9)
● "አበላቸዋለሁ" የሚለው ይሰመርበት! አስበው አምላክ የሰውን ሥጋ ለዛውም የገዛ የአብራክ ክፋይ ልጅ መብላት ከመፍቀዱ አልፎ ማስበላቱ
.*.*.*.*.*.*.*.
አይፈቀድም
➺እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ፡፡ አንደኛችሁ የወንድሙን ስጋ የሞተ ኾኖ ሊበላው ይወዳልን? (መብላቱን) ጠላችሁትም፤ (ሐሜቱንም ጥሉት)፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ ❨📓ሁጅራት፥12❩
●ሐሜት ልክ የሰውን ሥጋ እንደ መብላት ክልክል ከሆነ የሰውን ሥጋ ለምግብነት መጠቀም ክልክል ነው። ሰው ከሞተ በኃላ ሥጋው ሬሳ ነውና መቅበር እንጂ የሞተ ሰው ሥጋ መብላት በቁሙ ያለው ሰው ሥጋ እንደ መብላት ይቆጠራል:-
➩ ነብዩ ሙሐመድ እንዲህ ብለዋል "ﷺ"
እንዲህ አሉ፦ "የሞተ ሰው አጥንት መስበር በሕይወት እያለ እንደ መሰባበር ነው"። ❨📓ኢብኑ ማጃህ 6፥184❩
➺፦ ነብዩ "ﷺ" እንዲህ ብለዋል፦ "ወደ ሰማይ በተወሰድኩኝ ጊዜ ከነሐስ የሆነ ጥፍር ኖሯቸው ፊቶቻቸውን እና ደረቶቻቸውን የሚቧጥጡ በሆኑ ሰዎች በኩል አለፍኩ። እኔም፡- "ጂብሪል ሆይ! እነማናቸው እነዚህ? ስለው፥ እርሱም፦ "እነዚህ የሰዎችን ሥጋ የሚበሉ እና ክብራቸውን የሚነኩ ናቸው" አለኝ"። (📓አቢ ዳውድ 43፥ 106)
የወሒድ ዑመር ፅሁፍ ላይ የተመረኮዘ
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
💩1
ወሒድ ክርስትናን ለቆ ኢስላምን ከተቀበለበት አሳማኝ ምክንያቶች ውስጥ ለናሙና ያክል
ኢስላምን ሊዋጋ መጥቶ በቁርኣን ተማረኮ የሰለመው ወንድማችን አጠር ያለ ታሪክ
ስለ ኡስታዝ ወሒድ የማታውቁ ካላችሁ ስለራሱ በ 7 ደቂቃ ውስጥ እንዴት እንደሰለመ ገልፆበታል። አዳምጡት
የኡስታዝ አቡሃይደር ቻናል ለምትፈልጉ👇
https://t.me/abuhyder
የኡስታዝ ወሒድ ቻናል ምትፈልጉ👇
https://t.me/Wahidcom
የኡስታዝ አቡሃይደር ቻናል ለምትፈልጉ👇
https://t.me/abuhyder
የኡስታዝ ወሒድ ቻናል ምትፈልጉ👇
https://t.me/Wahidcom
👍4👎1
ሴቶች ባያውቁ ማንን ይጠይቁ?
•════•════•
ባሎቻቸውን ይጠይቁ
መጽሐፍ 'ቅዱስ'
➱ለሴት በማኅበር መካከል መናገር ነውር ነውና፥ምንም ሊማሩ ቢወዱ በቤታቸው ባሎቻቸውን ይጠይቁ። ❨📘1ኛ ቆሮንቶስ 14፥35❩
❒ጥያቄዎች
1. ባሎቻቸውን ይጠይቁ ተብሎ ከተገደበ
ባል የጥያቄውን መልስ ባያውቅና ከባል ውጪ የሚያውቅም ቢኖርስ?
2.ባሎቻቸውን ያላገቡና ለጋብቻ ያልደረሱስ ወይም ጋለሞታዎችስ ማንን ይጠይቁ?
3. ከባል ውጪ ያለው ባዕድ ያልሆነውን የቅርብ ዘመዷ ወንድሟ፣እህቷ፣አባቷ፣እናቷ...
የመሳሰሉትን የጥያቄውን መልስ የሚያውቁት ከሆኑ ብትጠይቅስ ምን ችግር ይኖረዋል?
●●●●●️●️●️●
አዋቂዎችን ይጠይቁ
ۚ فَاسْأَلُوا أَهْلَ الذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
➵ የማታውቁም ብትኾኑ የዕውቀትን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ (📙ነህል:43)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
ባሎቻቸውን ይጠይቁ
መጽሐፍ 'ቅዱስ'
➱ለሴት በማኅበር መካከል መናገር ነውር ነውና፥ምንም ሊማሩ ቢወዱ በቤታቸው ባሎቻቸውን ይጠይቁ። ❨📘1ኛ ቆሮንቶስ 14፥35❩
❒ጥያቄዎች
1. ባሎቻቸውን ይጠይቁ ተብሎ ከተገደበ
ባል የጥያቄውን መልስ ባያውቅና ከባል ውጪ የሚያውቅም ቢኖርስ?
2.ባሎቻቸውን ያላገቡና ለጋብቻ ያልደረሱስ ወይም ጋለሞታዎችስ ማንን ይጠይቁ?
3. ከባል ውጪ ያለው ባዕድ ያልሆነውን የቅርብ ዘመዷ ወንድሟ፣እህቷ፣አባቷ፣እናቷ...
የመሳሰሉትን የጥያቄውን መልስ የሚያውቁት ከሆኑ ብትጠይቅስ ምን ችግር ይኖረዋል?
●●●●●️●️●️●
አዋቂዎችን ይጠይቁ
ۚ فَاسْأَلُوا أَهْلَ الذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
➵ የማታውቁም ብትኾኑ የዕውቀትን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ (📙ነህል:43)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
💩1
✺قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ
➵ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ ❨📓ኑር:30)
•════•════•
➩ አታመንዝር፡እንደ፡ተባለ፡ሰምታችዃል። እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፥ወደ፡ሴት፡ያየ፡ዅሉ፡የተመኛትም፡ያን፡ጊዜ፡በልቡ፡ከርሷ፡ጋራ፡ አመንዝሯል። ቀኝ፡ዐይንኽም፡ብታሰናክልኽ፡አውጥተኽ፡ከአንተ፡ጣላት፤ሙሉ፡ሰውነትኽ፡በገሃነም፡ከሚጣል፡ይልቅ። ከአካላትኽ፡አንድ፡ቢጠፋ፡ይሻልኻልና።
(📓ማቴዎስ 5፥27-30)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
➵ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ ❨📓ኑር:30)
•════•════•
➩ አታመንዝር፡እንደ፡ተባለ፡ሰምታችዃል። እኔ፡ግን፡እላችዃለኹ፥ወደ፡ሴት፡ያየ፡ዅሉ፡የተመኛትም፡ያን፡ጊዜ፡በልቡ፡ከርሷ፡ጋራ፡ አመንዝሯል። ቀኝ፡ዐይንኽም፡ብታሰናክልኽ፡አውጥተኽ፡ከአንተ፡ጣላት፤ሙሉ፡ሰውነትኽ፡በገሃነም፡ከሚጣል፡ይልቅ። ከአካላትኽ፡አንድ፡ቢጠፋ፡ይሻልኻልና።
(📓ማቴዎስ 5፥27-30)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
▣ የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች ▣
ክፍል 10
10. ምን ያህል የባዶስ መስፈሪያ ይይዝ ነበር?
A. 2000 (ሁለት ሺሕ) የባዶስ መስፈሪያ
➵"ውፍረቱም አንድ ጋት ነበረ ከንፈሩም እንደ ጽዋ ከንፈር ተሠርቶ ነበር እንደ ሱፍ አበባዎች ሆኖ ተከርክሞ ነበር።ሁለት ሺሕም የባዶስ መስፈሪያ ይይዝ ነበር።" ❨መጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ 7፥26❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
ነገር ግን በሌላ ቦታ
B. 3000 (ሶስት ሺሕ)የባዶስ መስፈሪያ
➵"ውፍረቱም አንድ ጋት ያህል ነበረ ከንፈሩም እንደ ጽዋ ከንፈር፥እንደ ሱፍ አበባ ሆኖ ተሠርቶ ነበር ሦስት ሺሕም የባዶስ መስፈሪያ ይይዝ ነበር።"❨ዜና መዋዕል ካልዕ 4፥5❩
ጥያቄው:-ሁለት ሺህ ወይንስ ሶስት ሺህ የባዶስ መስፈሪያ?
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
ክፍል 10
10. ምን ያህል የባዶስ መስፈሪያ ይይዝ ነበር?
A. 2000 (ሁለት ሺሕ) የባዶስ መስፈሪያ
➵"ውፍረቱም አንድ ጋት ነበረ ከንፈሩም እንደ ጽዋ ከንፈር ተሠርቶ ነበር እንደ ሱፍ አበባዎች ሆኖ ተከርክሞ ነበር።ሁለት ሺሕም የባዶስ መስፈሪያ ይይዝ ነበር።" ❨መጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ 7፥26❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
ነገር ግን በሌላ ቦታ
B. 3000 (ሶስት ሺሕ)የባዶስ መስፈሪያ
➵"ውፍረቱም አንድ ጋት ያህል ነበረ ከንፈሩም እንደ ጽዋ ከንፈር፥እንደ ሱፍ አበባ ሆኖ ተሠርቶ ነበር ሦስት ሺሕም የባዶስ መስፈሪያ ይይዝ ነበር።"❨ዜና መዋዕል ካልዕ 4፥5❩
ጥያቄው:-ሁለት ሺህ ወይንስ ሶስት ሺህ የባዶስ መስፈሪያ?
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
۞ ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል:- "አትጠላሉ፤ አትመቀኛኙ፤ጀርባ አትሰጣጡ፤የአላህ ባሪያዎች ወንድማማቾች ሁኑ።" ❨📙️ሶሂህ ቡኻሪ፥ 6076❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
የንባብ ግብዣ
➢ በዚያችም ቀን ቅዱስ ሚካኤል የመንፈስ ቅዱስ ዕውቀቱ ወደ ኃዘን ይወስደኛል ያበሳጨኛል ብሎ ለቅዱስ ሩፋኤል መለሰለት። ❨📓መጽሐፈ ሔኖክ 19፥1❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
➢ በዚያችም ቀን ቅዱስ ሚካኤል የመንፈስ ቅዱስ ዕውቀቱ ወደ ኃዘን ይወስደኛል ያበሳጨኛል ብሎ ለቅዱስ ሩፋኤል መለሰለት። ❨📓መጽሐፈ ሔኖክ 19፥1❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
የነቢዩ ሎጥ ደረጃ በመጽሐፍ 'ቅዱስ'ና በቁርዓን
•════•════•
መጽሐፍ ቅዱስ
➵በዚያችም ሌሊት አባታቸውን የወይን ጠጅ አጠጡት ታላቂቱም ገባች፥ከአባቷም ጋራ ተኛች ርሱም ስትተኛና ስትነሣ አላወቀም። በነጋውም ታላቂቱ ታናሺቱን አለቻት፦እንሆ፥ትናንት ከአባቴ ጋራ ተኛሁ ዛሬ ሌሊት ደግሞ የወይን ጠጅ እናጠጣው አንቺም ግቢና ከርሱ ጋራ ተኚ፥ከአባታችንም ዘር እናስቀር። አባታቸውንም በዚያች ሌሊት ደግሞ የወይን ጠጅ አጠጡት ታናሺቱም ገብታ ከርሱ ጋራ ተኛች። የሎጥም ሁለቱ ሴቶች ልጆች ከአባታቸው ፀነሱ።
❨ኦሪት ዘፍጥረት 33-36❩
●*●*●*●*●*️●*️●
۞ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا وَنَجَّيْنَاهُ مِنَ الْقَرْيَةِ الَّتِي كَانَت تَّعْمَلُ الْخَبَائِثَ ۗ إِنَّهُمْ كَانُوا قَوْمَ سَوْءٍ فَاسِقِينَ
وَأَدْخَلْنَاهُ فِي رَحْمَتِنَا ۖ إِنَّهُ مِنَ الصَّالِحِينَ
➵ ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ ከዚያችም መጥፎ ሥራዎችን ትሠራ ከነበረችው ከተማ አዳንነው፡፡ እነሱ ክፉ ሰዎች አመጸኞች ነበሩና፡፡ በችሮታችንም ውስጥ አገባነው፡፡ እርሱ ከመልካሞቹ ነውና፡፡ ❨አንቢያ፥74-75❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
መጽሐፍ ቅዱስ
➵በዚያችም ሌሊት አባታቸውን የወይን ጠጅ አጠጡት ታላቂቱም ገባች፥ከአባቷም ጋራ ተኛች ርሱም ስትተኛና ስትነሣ አላወቀም። በነጋውም ታላቂቱ ታናሺቱን አለቻት፦እንሆ፥ትናንት ከአባቴ ጋራ ተኛሁ ዛሬ ሌሊት ደግሞ የወይን ጠጅ እናጠጣው አንቺም ግቢና ከርሱ ጋራ ተኚ፥ከአባታችንም ዘር እናስቀር። አባታቸውንም በዚያች ሌሊት ደግሞ የወይን ጠጅ አጠጡት ታናሺቱም ገብታ ከርሱ ጋራ ተኛች። የሎጥም ሁለቱ ሴቶች ልጆች ከአባታቸው ፀነሱ።
❨ኦሪት ዘፍጥረት 33-36❩
●*●*●*●*●*️●*️●
۞ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا وَنَجَّيْنَاهُ مِنَ الْقَرْيَةِ الَّتِي كَانَت تَّعْمَلُ الْخَبَائِثَ ۗ إِنَّهُمْ كَانُوا قَوْمَ سَوْءٍ فَاسِقِينَ
وَأَدْخَلْنَاهُ فِي رَحْمَتِنَا ۖ إِنَّهُ مِنَ الصَّالِحِينَ
➵ ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ ከዚያችም መጥፎ ሥራዎችን ትሠራ ከነበረችው ከተማ አዳንነው፡፡ እነሱ ክፉ ሰዎች አመጸኞች ነበሩና፡፡ በችሮታችንም ውስጥ አገባነው፡፡ እርሱ ከመልካሞቹ ነውና፡፡ ❨አንቢያ፥74-75❩
۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞ ۞
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)