▣ የንባብ ግብዣ ▣
•════•════•
✺ ከማያምኑ፡ጋራ፡በማይመች፡አካኼድ፡አትጠመዱ፤ጽድቅ፡ከዐመፅ፡ጋራ፡ምን፡ተካፋይነት፡
አለውና፧ብርሃንም፡ከጨለማ፡ጋራ፡ምን፡ኅብረት፡አለው። ❨📘2ኛ ቆሮ 6፥14❩
➺ ለሚወጣ፡ዅሉ፡በክርስቶስም፡ትምህርት፡ለማይኖር፡ሰው፡አምላክ፡የለውም፤በክርስቶስ፡ትምህርት፡
ለሚኖር፡አብና፡ወልድ፡አሉት።
ማንም፡ወደ፡እናንተ፡ቢመጣ፡ይህንም፡ትምህርት፡ባያመጣ፡በቤታችኹ፡አትቀበሉት፡ ሰላምም፡አትበሉት፤ ሰላም፡የሚለው፡ሰው፡በክፉ፡ሥራው፡ይካፈላልና።
(📙2ኛ ዮሐንስ 1፥9–11)
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
✺ ከማያምኑ፡ጋራ፡በማይመች፡አካኼድ፡አትጠመዱ፤ጽድቅ፡ከዐመፅ፡ጋራ፡ምን፡ተካፋይነት፡
አለውና፧ብርሃንም፡ከጨለማ፡ጋራ፡ምን፡ኅብረት፡አለው። ❨📘2ኛ ቆሮ 6፥14❩
➺ ለሚወጣ፡ዅሉ፡በክርስቶስም፡ትምህርት፡ለማይኖር፡ሰው፡አምላክ፡የለውም፤በክርስቶስ፡ትምህርት፡
ለሚኖር፡አብና፡ወልድ፡አሉት።
ማንም፡ወደ፡እናንተ፡ቢመጣ፡ይህንም፡ትምህርት፡ባያመጣ፡በቤታችኹ፡አትቀበሉት፡ ሰላምም፡አትበሉት፤ ሰላም፡የሚለው፡ሰው፡በክፉ፡ሥራው፡ይካፈላልና።
(📙2ኛ ዮሐንስ 1፥9–11)
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
ጳጳሶች በእጃቸው የሚይዙት ከከዘራቸው ጫፍ ላይ ያለው ባለ ሁለት ራስ እባብ አርማ ምንድ ነው የሚያመለክተው ⁈
•════•════•
➢ እባብም፡እግዚአብሔር፡አምላክ፡ከፈጠረው፡ከምድር፡አውሬ፡ዅሉ፡ይልቅ፡ተንኰለኛ፡ነበረ። ❨📙 ዘፍጥረት 3፥1❩
✺ እግዚአብሔር፡አምላክም፡እባቡን፡አለው፦ይህን፡ስላደረግኽ፡ከእንስሳት፡ከምድር፡አራዊትም፡ ዅሉ፡ተለይተኽ፡አንተ፡የተረገምኽ፡ትኾናለኽ፤በሆድኽም፡ትኼዳለኽ፥ዐፈርንም፡በሕይወትኽ፡ዘመን ፡ዅሉ፡ትበላለኽ። ❨📙ዘፍጥረት 3፥14❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
➢ እባብም፡እግዚአብሔር፡አምላክ፡ከፈጠረው፡ከምድር፡አውሬ፡ዅሉ፡ይልቅ፡ተንኰለኛ፡ነበረ። ❨📙 ዘፍጥረት 3፥1❩
✺ እግዚአብሔር፡አምላክም፡እባቡን፡አለው፦ይህን፡ስላደረግኽ፡ከእንስሳት፡ከምድር፡አራዊትም፡ ዅሉ፡ተለይተኽ፡አንተ፡የተረገምኽ፡ትኾናለኽ፤በሆድኽም፡ትኼዳለኽ፥ዐፈርንም፡በሕይወትኽ፡ዘመን ፡ዅሉ፡ትበላለኽ። ❨📙ዘፍጥረት 3፥14❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
▣ ለሰላምታ መልስ ስለ መስጠት ▣
•════•════•
መጽሐፍ 'ቅዱስ'
➺ ለሚወጣ፡ዅሉ፡በክርስቶስም፡ትምህርት፡ለማይኖር፡ሰው፡አምላክ፡የለውም፤በክርስቶስ፡ትምህርት፡
ለሚኖር፡አብና፡ወልድ፡አሉት።
ማንም፡ወደ፡እናንተ፡ቢመጣ፡ይህንም፡ትምህርት፡ባያመጣ፡በቤታችኹ፡አትቀበሉት፡ ሰላምም፡አትበሉት፤ ሰላም፡የሚለው፡ሰው፡በክፉ፡ሥራው፡ይካፈላልና።
(📙2ኛ ዮሐንስ 1፥9–11)
.*.*.*.*.*.*.*.
ቁርዓን
✺ وَإِذَا حُيِّيتُم بِتَحِيَّةٍ فَحَيُّوا بِأَحْسَنَ مِنْهَا أَوْ رُدُّوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
➺በሰላምታ በተከበራችሁም ጊዜ ከእርሷ ይበልጥ ባማረ (ሰላምታ) አክብሩ፡፡ ወይም (እርሷኑ) መልሷት፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነውና፡፡ ❨ኒሳዕ፥86❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
መጽሐፍ 'ቅዱስ'
➺ ለሚወጣ፡ዅሉ፡በክርስቶስም፡ትምህርት፡ለማይኖር፡ሰው፡አምላክ፡የለውም፤በክርስቶስ፡ትምህርት፡
ለሚኖር፡አብና፡ወልድ፡አሉት።
ማንም፡ወደ፡እናንተ፡ቢመጣ፡ይህንም፡ትምህርት፡ባያመጣ፡በቤታችኹ፡አትቀበሉት፡ ሰላምም፡አትበሉት፤ ሰላም፡የሚለው፡ሰው፡በክፉ፡ሥራው፡ይካፈላልና።
(📙2ኛ ዮሐንስ 1፥9–11)
.*.*.*.*.*.*.*.
ቁርዓን
✺ وَإِذَا حُيِّيتُم بِتَحِيَّةٍ فَحَيُّوا بِأَحْسَنَ مِنْهَا أَوْ رُدُّوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
➺በሰላምታ በተከበራችሁም ጊዜ ከእርሷ ይበልጥ ባማረ (ሰላምታ) አክብሩ፡፡ ወይም (እርሷኑ) መልሷት፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነውና፡፡ ❨ኒሳዕ፥86❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
▣ ኢስላም፥ ድል አድራጊው ሃይማኖት ▣
۞ هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ
➵ እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን በመምሪያ (መጽሐፍ) በእውነተኛው ሃይማኖትም (በኢስላም) ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ሊያደርገው የላከ ነው፡፡ ❨📓ሰፍ፥9❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
۞ هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ
➵ እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን በመምሪያ (መጽሐፍ) በእውነተኛው ሃይማኖትም (በኢስላም) ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ሊያደርገው የላከ ነው፡፡ ❨📓ሰፍ፥9❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አልሰማ አላችሁን
መምህር ዮሐንስ ጌታቸው፦ "እግዚአብሔር ዓይን፣ እጅ፣ እግር እንዳለው" በግልጽ ተናግረዋል። ይደመጥ!
እነዚህ የአካል ክፍሎች ትርጉም መስጠት ሠለስቱ ምዕት ከልክለዋል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 19 ቁጥር 33
“ለእግዚአብሔር ዓይኖች እና ጆሮዎች እንዳሉት መጽሐፍት የተናገሩት እና የቀሩት እንዳሉት ስለ እግዚአብሔር የተነገረው ሁሉ የታመነ እውነተኛ እንደሆነ እናምናለን፥ ነገር ግን አይመረመርም አይታሰብም”።
"ሠለስቱ ምዕት" ማለት በ 325 ድኅረ ልደት በኒቂያ ጉባኤ የተሰበሰቡት 318 ሊቃውንት ናቸው፥ እነርሱ፦ "የቀሩት" ያሉት ከዓይኖች እና ከጆሮዎች ሌላ የተገለጹትን የአካል ክፍሎች ነው፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 28 ቁጥር 30
“ለእግዚአብሔር ዓይን፣ ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለው የተነገረው ሁሉ ስለ እግዚአብሔር በከበሩ መጻሕፍት የተጻፈ ሁሉ የታመነ የተረዳ ነው፥ የተናገርነው ሁሉ አለው። ነገር ግን አይመረመርም አይታወቅም”።
እርማችሁን አውጡ! ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለ እንቅጩን ፍርጥ አርገው ተናግረዋል። ለእግዚአብሔር እጅ፣ ጥፍር፣ እግር እንዳለው አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በመጽሐፈ ምሥጢር ተናግሯል፦
መጽሐፈ ምሥጢር ምዕራፍ 1 ቁጥር 62
“እግዚአብሔር እጆች እና ክንድ፣ ጥፍር እንዳለው ዕወቁ”።
በዚህ ዚሪያ ከዚህ በፊት የተጻፈ መጣጥፍ ያንብቡ፦ https://t.me/Wahidcom/3501
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
መምህር ዮሐንስ ጌታቸው፦ "እግዚአብሔር ዓይን፣ እጅ፣ እግር እንዳለው" በግልጽ ተናግረዋል። ይደመጥ!
እነዚህ የአካል ክፍሎች ትርጉም መስጠት ሠለስቱ ምዕት ከልክለዋል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 19 ቁጥር 33
“ለእግዚአብሔር ዓይኖች እና ጆሮዎች እንዳሉት መጽሐፍት የተናገሩት እና የቀሩት እንዳሉት ስለ እግዚአብሔር የተነገረው ሁሉ የታመነ እውነተኛ እንደሆነ እናምናለን፥ ነገር ግን አይመረመርም አይታሰብም”።
"ሠለስቱ ምዕት" ማለት በ 325 ድኅረ ልደት በኒቂያ ጉባኤ የተሰበሰቡት 318 ሊቃውንት ናቸው፥ እነርሱ፦ "የቀሩት" ያሉት ከዓይኖች እና ከጆሮዎች ሌላ የተገለጹትን የአካል ክፍሎች ነው፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 28 ቁጥር 30
“ለእግዚአብሔር ዓይን፣ ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለው የተነገረው ሁሉ ስለ እግዚአብሔር በከበሩ መጻሕፍት የተጻፈ ሁሉ የታመነ የተረዳ ነው፥ የተናገርነው ሁሉ አለው። ነገር ግን አይመረመርም አይታወቅም”።
እርማችሁን አውጡ! ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለ እንቅጩን ፍርጥ አርገው ተናግረዋል። ለእግዚአብሔር እጅ፣ ጥፍር፣ እግር እንዳለው አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በመጽሐፈ ምሥጢር ተናግሯል፦
መጽሐፈ ምሥጢር ምዕራፍ 1 ቁጥር 62
“እግዚአብሔር እጆች እና ክንድ፣ ጥፍር እንዳለው ዕወቁ”።
በዚህ ዚሪያ ከዚህ በፊት የተጻፈ መጣጥፍ ያንብቡ፦ https://t.me/Wahidcom/3501
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
✺وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَةَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
➺የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ ❨📙ነህል፥18❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
➺የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ ❨📙ነህል፥18❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
🔘 አስመሳይነት ️🔘
•════•════•
➢ “አይሁድንም እጠቅም ዘንድ ከአይሁድ ጋር እንደ አይሁዳዊ ሆንሁ፤ ከሕግ በታች ያሉትን እጠቅም ዘንድ፥ እኔ ራሴ ከሕግ በታች ሳልሆን፥ ከሕግ በታች ላሉት ከሕግ በታች እንዳለሁ ሆንሁ። ” (📙1ኛ ቆሮንቶስ 9፥20)
Versus
✺مُّذَبْذَبِينَ بَيْنَ ذَٰلِكَ لَا إِلَىٰ هَٰؤُلَاءِ وَلَا إِلَىٰ هَٰؤُلَاءِ ۚ
➵ በዚህ መካከል ወላዋዮች ኾነው (ያሳያሉ)፡፡ ወደእነዚህም ወደእነዚያም አይደሉም፡፡ (📘ኒሳዕ፥ 143)
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
➢ “አይሁድንም እጠቅም ዘንድ ከአይሁድ ጋር እንደ አይሁዳዊ ሆንሁ፤ ከሕግ በታች ያሉትን እጠቅም ዘንድ፥ እኔ ራሴ ከሕግ በታች ሳልሆን፥ ከሕግ በታች ላሉት ከሕግ በታች እንዳለሁ ሆንሁ። ” (📙1ኛ ቆሮንቶስ 9፥20)
Versus
✺مُّذَبْذَبِينَ بَيْنَ ذَٰلِكَ لَا إِلَىٰ هَٰؤُلَاءِ وَلَا إِلَىٰ هَٰؤُلَاءِ ۚ
➵ በዚህ መካከል ወላዋዮች ኾነው (ያሳያሉ)፡፡ ወደእነዚህም ወደእነዚያም አይደሉም፡፡ (📘ኒሳዕ፥ 143)
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
▣ የክርስትናና እስላምና ሃይማኖቶች በማን ተሰየሙ?
•════•════•
ክርስትና
📌️ በሰዎች የተሰጠ ስያሜ
➵ ባገኘውም፡ጊዜ፡ወደ፡አንጾኪያ፡አመጣው። በቤተ፡ክርስቲያንም፡አንድ፡ዓመት፡ሙሉ፡ተሰበሰቡ፥ብዙ፡ ሕዝብንም፡አስተማሩ፤ደቀ፡መዛሙርትም፡መዠመሪያ፡በአንጾኪያ፡ክርስቲያን፡ተባሉ። ❨📗የሐዋርያት ስራ11፥26❩
.*.*.*.*.*.*.*.
ኢስላም
📌️ በአምላክ የተሰጠ ስያሜ
➵ በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፡፡ እርሱ መርጧችኋል፡፡ በናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፡፡ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፡፡ እርሱ ከዚህ በፊት ሙስሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል፡፡ በዚህም (ቁርኣን)፤ መልክተኛው በእናንተ ላይ መስካሪ እንዲሆን እናንተም በሰዎቹ ላይ መስካሪዎች እንድትኾኑ። ❨📘ሐጅ: 78❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
ክርስትና
📌️ በሰዎች የተሰጠ ስያሜ
➵ ባገኘውም፡ጊዜ፡ወደ፡አንጾኪያ፡አመጣው። በቤተ፡ክርስቲያንም፡አንድ፡ዓመት፡ሙሉ፡ተሰበሰቡ፥ብዙ፡ ሕዝብንም፡አስተማሩ፤ደቀ፡መዛሙርትም፡መዠመሪያ፡በአንጾኪያ፡ክርስቲያን፡ተባሉ። ❨📗የሐዋርያት ስራ11፥26❩
.*.*.*.*.*.*.*.
ኢስላም
📌️ በአምላክ የተሰጠ ስያሜ
➵ በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፡፡ እርሱ መርጧችኋል፡፡ በናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፡፡ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፡፡ እርሱ ከዚህ በፊት ሙስሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል፡፡ በዚህም (ቁርኣን)፤ መልክተኛው በእናንተ ላይ መስካሪ እንዲሆን እናንተም በሰዎቹ ላይ መስካሪዎች እንድትኾኑ። ❨📘ሐጅ: 78❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from የኢስላም እውነት ለሁሉ Truth for all
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በአረብኛ ቁርአን የማይገኝ ሲሆን በአማርኛ ለትርጉም በቅንፍ ሁለት ግዜ ተጠቅሷል።
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ( የኦርቶዶክስ እና ካቶሊክ የጭማሬ መፃህፍት ሳያካትት የፕሮቴስታንት 66 ብቻ ላይ) 352 ግዜ😱 ተጠቅሷል።
መፅሀፋቸውን ሳያውቁ የሰላም ሃይማኖት የሆነውን እስልምናን ይተቻሉ እንጂ ከመፅሀፋቸው እንደምንረዳው የሰይፍ ሃይማኖት ክርስትና ነው።።
https://t.me/iwnetlehullu1
ተቀላቀሉ ባረከላሁ ፊኩም☝️☝️
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ( የኦርቶዶክስ እና ካቶሊክ የጭማሬ መፃህፍት ሳያካትት የፕሮቴስታንት 66 ብቻ ላይ) 352 ግዜ😱 ተጠቅሷል።
መፅሀፋቸውን ሳያውቁ የሰላም ሃይማኖት የሆነውን እስልምናን ይተቻሉ እንጂ ከመፅሀፋቸው እንደምንረዳው የሰይፍ ሃይማኖት ክርስትና ነው።።
https://t.me/iwnetlehullu1
ተቀላቀሉ ባረከላሁ ፊኩም☝️☝️
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
➩እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ብቻ ነው፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ « (አማልክት) ሦስት ናቸው» አትበሉም፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ ❨📓ኒሳዕ፥ 171❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
➩እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ብቻ ነው፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ « (አማልክት) ሦስት ናቸው» አትበሉም፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ ❨📓ኒሳዕ፥ 171❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች
ክፍል 10
⭕️ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው?
➻ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው
በይሁዳም፡ንጉሥ፡በአሣ፡በኻያ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የባኦስ፡ልጅ፡ኤላ፡በእስራኤል፡ላይ፡በቴርሳ፡ኹለት፡
ዓመት፡ነገሠ።
❨📘መጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ 16፥8❩
ነገር ግን በሌላ ቦታ
➾ "አሣ፡በነገሠ፡በሠላሳ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ባኦስ፡በይሁዳ፡ላይ፡ወጣ፥ወደይሁዳም፡
ንጉሥ፡ወደ፡አሣ፡ማንም፡መውጣትና፡መግባት፡እንዳይችል፡ራማን፡ሠራ።"
❨📘ዜና መዋዕል ካልዕ 16፥1❩
..................
ጥያቄው፡- የመጀመሪያው አንቀጽ በሀያ ስድሰተኛው አመት ሲል ሁለተኛው አንቀጽ ግን እስከ ሰላሳ
ስድስተኛው አመት ስልጣን ላይ እንደነበረ ይገልጻል፡፡
❨ምንጭ:-የህያ ኢብኑ ኑህ ከ100 በላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
ክፍል 10
⭕️ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው?
➻ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው
በይሁዳም፡ንጉሥ፡በአሣ፡በኻያ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የባኦስ፡ልጅ፡ኤላ፡በእስራኤል፡ላይ፡በቴርሳ፡ኹለት፡
ዓመት፡ነገሠ።
❨📘መጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ 16፥8❩
ነገር ግን በሌላ ቦታ
➾ "አሣ፡በነገሠ፡በሠላሳ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ባኦስ፡በይሁዳ፡ላይ፡ወጣ፥ወደይሁዳም፡
ንጉሥ፡ወደ፡አሣ፡ማንም፡መውጣትና፡መግባት፡እንዳይችል፡ራማን፡ሠራ።"
❨📘ዜና መዋዕል ካልዕ 16፥1❩
..................
ጥያቄው፡- የመጀመሪያው አንቀጽ በሀያ ስድሰተኛው አመት ሲል ሁለተኛው አንቀጽ ግን እስከ ሰላሳ
ስድስተኛው አመት ስልጣን ላይ እንደነበረ ይገልጻል፡፡
❨ምንጭ:-የህያ ኢብኑ ኑህ ከ100 በላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
🇧 🇮 🇧 🇱 🇪
➩ማናቸውም፡ሰው፡አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡ቢሰድብ፡ፈጽሞ፡ይገደል:: (📘ሌዋውያን 20:9)
🇻 🇪 🇷 🇸 🇺 🇸
• ════•════•
🇶 🇺 🇷 '🇦 🇳
➩ ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ፎህ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው፡፡ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በሕፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዳሳደጉኝ እዘንልላቸውም» በል፡፡ (📙️ኢስራ:23-24)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
️
➩ማናቸውም፡ሰው፡አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡ቢሰድብ፡ፈጽሞ፡ይገደል:: (📘ሌዋውያን 20:9)
🇻 🇪 🇷 🇸 🇺 🇸
• ════•════•
🇶 🇺 🇷 '🇦 🇳
➩ ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ፎህ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው፡፡ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በሕፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዳሳደጉኝ እዘንልላቸውም» በል፡፡ (📙️ኢስራ:23-24)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
️
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from የኦርቶዶክስ ገድላትና ቀኖናዎች ሲፈተሹ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እንደ አንድ የሀይማኖት መፅሐፍ የያዘችው መዝሙረ ዳዊት እንድምታ #ለኦሮሞና ለሌላ ብሔሮች ያለውን አስተሳሰብ ተመልከቱ።
🙈🙊ሚስቱን ሰጣቸው እንደ #ጋላ እንደ #ሻንቅላ በፈረቃ አደሩባት ..ዘር አስክሯት ሞተች
ዘረኝነት በኢስላም ቦታ የለውም
አላህ እንዲህ ብሏል፦ “አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው” ሠረቱል ሁጅራት 13
ስለ ሰው ልጆች ክብርና እኩልነት ከሙሐመድ ﷺ
( የተሻለ ያስተማረ ማን አለ? በአላህ ዕይታ የሰው ልጆች ሁሉ እኩል እንደሆኑ አስተምረዋል፡
👇👇👇👇👇👇👇
"የሁላችሁም አባት አደም ነው፡፡ አደም (የተፈጠረው) ከአፈር ነው፡፡ በዘሩ ወይንም በቆዳው ቀለም ምክንያት፤ ዓረብ የሆነው ዓረብ ባልሆነው ላይ፣ ጥቁሩ በነጩ ላይ ብልጫ የለውም፡፡ ማንኛውም ሰው የተለየ በላጭነትና ክብር የሚያገኘው አላህን በመፍራት ብቻ ነው፡፡" አህመድ በሀዲስ ቁጥር 23489 ዘግበውታል፡፡
የሰው ልጆች በዘራቸውና በቆዳቸው ቀለም ምክንያት መናቅና መገለል እንዳይደርስባቸው እኩልነትን የሰበከ መልዕክት ነው፡፡ በሌላ ሐዲስ ረሱል የሚከተለውን ብለው አስተምረዋል፤ «አላህ ወደ መልካችሁ እና ገንዘቦቻችሁ አይመለከትም፡፡ ነገር ግን ወደ ልባችሁና ተግባራችሁ ይመለከታል» ሙስሊም በሐዲስ በቁጥር 2564 ዘግበውታል።
ቡኻሪ በዘገቡት ሌላ ሐዲስ፤ ከባልደረቦቻቸው መካከል አንዱ ‹‹የጥቁር ሴት ልጅ» በማለት ተገቢ ባለሆነ መልኩ ሌላውን ሰው ሲጠራ ተሠማ፡፡ የአላህ መልዕክተኛ በጣም ተቆጡ፡፡ "በእናቱ (የቆዳ ቀለም) ልታነውረው ሞከርክን? አንተ በርግጥ መሐይምነት በውስጥህ ያለብህ ሰው ነህ" በማለት ወረፉት፡፡
https://t.me/OrthodoxCritic
🙈🙊ሚስቱን ሰጣቸው እንደ #ጋላ እንደ #ሻንቅላ በፈረቃ አደሩባት ..ዘር አስክሯት ሞተች
ዘረኝነት በኢስላም ቦታ የለውም
አላህ እንዲህ ብሏል፦ “አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው” ሠረቱል ሁጅራት 13
ስለ ሰው ልጆች ክብርና እኩልነት ከሙሐመድ ﷺ
( የተሻለ ያስተማረ ማን አለ? በአላህ ዕይታ የሰው ልጆች ሁሉ እኩል እንደሆኑ አስተምረዋል፡
👇👇👇👇👇👇👇
"የሁላችሁም አባት አደም ነው፡፡ አደም (የተፈጠረው) ከአፈር ነው፡፡ በዘሩ ወይንም በቆዳው ቀለም ምክንያት፤ ዓረብ የሆነው ዓረብ ባልሆነው ላይ፣ ጥቁሩ በነጩ ላይ ብልጫ የለውም፡፡ ማንኛውም ሰው የተለየ በላጭነትና ክብር የሚያገኘው አላህን በመፍራት ብቻ ነው፡፡" አህመድ በሀዲስ ቁጥር 23489 ዘግበውታል፡፡
የሰው ልጆች በዘራቸውና በቆዳቸው ቀለም ምክንያት መናቅና መገለል እንዳይደርስባቸው እኩልነትን የሰበከ መልዕክት ነው፡፡ በሌላ ሐዲስ ረሱል የሚከተለውን ብለው አስተምረዋል፤ «አላህ ወደ መልካችሁ እና ገንዘቦቻችሁ አይመለከትም፡፡ ነገር ግን ወደ ልባችሁና ተግባራችሁ ይመለከታል» ሙስሊም በሐዲስ በቁጥር 2564 ዘግበውታል።
ቡኻሪ በዘገቡት ሌላ ሐዲስ፤ ከባልደረቦቻቸው መካከል አንዱ ‹‹የጥቁር ሴት ልጅ» በማለት ተገቢ ባለሆነ መልኩ ሌላውን ሰው ሲጠራ ተሠማ፡፡ የአላህ መልዕክተኛ በጣም ተቆጡ፡፡ "በእናቱ (የቆዳ ቀለም) ልታነውረው ሞከርክን? አንተ በርግጥ መሐይምነት በውስጥህ ያለብህ ሰው ነህ" በማለት ወረፉት፡፡
https://t.me/OrthodoxCritic
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
✺ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ (የዋለውን) የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ ❨📓ኣሊ-ኢምራን፥103❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
✺ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ (የዋለውን) የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ ❨📓ኣሊ-ኢምራን፥103❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
ከአቡ ሁረይራ (رضيﷲ عنه) እንደተወሳው
ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿كُلُّ أُمَّتي يَدْخُلُونَ الجَنَّةَ إِلّا مَن أَبى، قالوا: يا رَسُولَ اللَّهِ، وَمَن يَأْبى؟ قالَ: مَن أَطاعَنِي دَخَلَ الجَنَّةَ، وَمَن عَصانِي فقَدْ أَبى.﴾
“ሁሉም ህዝቦቼ ጀነት ይገባሉ እምቢ ያለ ሲቀር። ማነው ጀነት ግባ ተብሎ እምቢ ሚለው አንቱ የአላህ መልዕክተኛ? እኔን የታዘዘኝ ጀነት ገባ። እኔን ያመፀኝ ደግሞ እሳት ገባ።”
❨📙️ቡኻሪ ዘግበውታል: 7280❩
ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿كُلُّ أُمَّتي يَدْخُلُونَ الجَنَّةَ إِلّا مَن أَبى، قالوا: يا رَسُولَ اللَّهِ، وَمَن يَأْبى؟ قالَ: مَن أَطاعَنِي دَخَلَ الجَنَّةَ، وَمَن عَصانِي فقَدْ أَبى.﴾
“ሁሉም ህዝቦቼ ጀነት ይገባሉ እምቢ ያለ ሲቀር። ማነው ጀነት ግባ ተብሎ እምቢ ሚለው አንቱ የአላህ መልዕክተኛ? እኔን የታዘዘኝ ጀነት ገባ። እኔን ያመፀኝ ደግሞ እሳት ገባ።”
❨📙️ቡኻሪ ዘግበውታል: 7280❩
የሰውን ስጋ መመገብ ይፈቀዳልን?
መጽሐፍ ቅዱስ
ይፈቀዳል!
➩ የወንዶችና፡የሴቶች፡ልጆቻቸውንም፡ሥጋ፡አበላቸዋለኹ፥ዅሉም፡ጠላቶቻቸውንና፡ነፍሳቸውን፡የሚሹት፡
በሚያስጨንቋቸው፡ጭንቀትና፡መከበብ፡የባልንጀራዎቻቸውን፡ሥጋ፡ይበላሉ። (📓ትንቢተ ኤርምያስ 19:9)
● "አበላቸዋለሁ" የሚለው ይሰመርበት! አስበው አምላክ የሰውን ሥጋ ለዛውም የገዛ የአብራክ ክፋይ ልጅ መብላት ከመፍቀዱ አልፎ ማስበላቱ
.*.*.*.*.*.*.*.
አይፈቀድም
➺እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ፡፡ አንደኛችሁ የወንድሙን ስጋ የሞተ ኾኖ ሊበላው ይወዳልን? (መብላቱን) ጠላችሁትም፤ (ሐሜቱንም ጥሉት)፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ ❨📓ሁጅራት፥12❩
●ሐሜት ልክ የሰውን ሥጋ እንደ መብላት ክልክል ከሆነ የሰውን ሥጋ ለምግብነት መጠቀም ክልክል ነው። ሰው ከሞተ በኃላ ሥጋው ሬሳ ነውና መቅበር እንጂ የሞተ ሰው ሥጋ መብላት በቁሙ ያለው ሰው ሥጋ እንደ መብላት ይቆጠራል:-
➩ ነብዩ ሙሐመድ እንዲህ ብለዋል "ﷺ"
እንዲህ አሉ፦ "የሞተ ሰው አጥንት መስበር በሕይወት እያለ እንደ መሰባበር ነው"። ❨📓ኢብኑ ማጃህ 6፥184❩
➺፦ ነብዩ "ﷺ" እንዲህ ብለዋል፦ "ወደ ሰማይ በተወሰድኩኝ ጊዜ ከነሐስ የሆነ ጥፍር ኖሯቸው ፊቶቻቸውን እና ደረቶቻቸውን የሚቧጥጡ በሆኑ ሰዎች በኩል አለፍኩ። እኔም፡- "ጂብሪል ሆይ! እነማናቸው እነዚህ? ስለው፥ እርሱም፦ "እነዚህ የሰዎችን ሥጋ የሚበሉ እና ክብራቸውን የሚነኩ ናቸው" አለኝ"። (📓አቢ ዳውድ 43፥ 106)
የወሒድ ዑመር ፅሁፍ ላይ የተመረኮዘ
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
መጽሐፍ ቅዱስ
ይፈቀዳል!
➩ የወንዶችና፡የሴቶች፡ልጆቻቸውንም፡ሥጋ፡አበላቸዋለኹ፥ዅሉም፡ጠላቶቻቸውንና፡ነፍሳቸውን፡የሚሹት፡
በሚያስጨንቋቸው፡ጭንቀትና፡መከበብ፡የባልንጀራዎቻቸውን፡ሥጋ፡ይበላሉ። (📓ትንቢተ ኤርምያስ 19:9)
● "አበላቸዋለሁ" የሚለው ይሰመርበት! አስበው አምላክ የሰውን ሥጋ ለዛውም የገዛ የአብራክ ክፋይ ልጅ መብላት ከመፍቀዱ አልፎ ማስበላቱ
.*.*.*.*.*.*.*.
አይፈቀድም
➺እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ፡፡ አንደኛችሁ የወንድሙን ስጋ የሞተ ኾኖ ሊበላው ይወዳልን? (መብላቱን) ጠላችሁትም፤ (ሐሜቱንም ጥሉት)፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ ❨📓ሁጅራት፥12❩
●ሐሜት ልክ የሰውን ሥጋ እንደ መብላት ክልክል ከሆነ የሰውን ሥጋ ለምግብነት መጠቀም ክልክል ነው። ሰው ከሞተ በኃላ ሥጋው ሬሳ ነውና መቅበር እንጂ የሞተ ሰው ሥጋ መብላት በቁሙ ያለው ሰው ሥጋ እንደ መብላት ይቆጠራል:-
➩ ነብዩ ሙሐመድ እንዲህ ብለዋል "ﷺ"
እንዲህ አሉ፦ "የሞተ ሰው አጥንት መስበር በሕይወት እያለ እንደ መሰባበር ነው"። ❨📓ኢብኑ ማጃህ 6፥184❩
➺፦ ነብዩ "ﷺ" እንዲህ ብለዋል፦ "ወደ ሰማይ በተወሰድኩኝ ጊዜ ከነሐስ የሆነ ጥፍር ኖሯቸው ፊቶቻቸውን እና ደረቶቻቸውን የሚቧጥጡ በሆኑ ሰዎች በኩል አለፍኩ። እኔም፡- "ጂብሪል ሆይ! እነማናቸው እነዚህ? ስለው፥ እርሱም፦ "እነዚህ የሰዎችን ሥጋ የሚበሉ እና ክብራቸውን የሚነኩ ናቸው" አለኝ"። (📓አቢ ዳውድ 43፥ 106)
የወሒድ ዑመር ፅሁፍ ላይ የተመረኮዘ
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
💩1