️🔘 ጴጥሮስና ኹበይብ ️🔘
📌 ጴጥሮስ(የኢየሱስ ሐዋርያ)
➺ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም።
(📙️ዮሐንስ ወንጌል 13፥38)
• ════•════•
📌 ኹበይብ(የነብዩ ሙሐመድ ሰ.ዐ.ወ ባልደረባ)
➺ጎሳዎቻቸውን አሰባስበው
ሴቶችንና ሕጻናትን ሳይቀር ጠርተው
ቀረብኩ ወደ ዘንባባ ዛፍ
በሞት ልቀጣ ልሰቀል
ስቃዬን መጎዳቴን
ለአላህ እነግራለሁ ጭንቀቴን
የዙፋኑ ጌታ ሆይ ፣ እገዛህን
ትዕግስት ስጠኝ አደራህን
ስጋዬን ከትፈው ከታትፈው
አንጀቴን በረሃብ አስረው
አስገደዱኝ እንድመርጥ
ከሞት ወይም ከክህደት
እኔ ሞትን መርጫለሁ
ለእምነት ሕይወቴን ሰጥቻለሁ
የደስታ እምባም አንብቻለሁ
ሙስሊም ሆኜ ከተገደልኩ
እኔን አያሳስበኝም በየትኛው ጎኔ ወደቅኩ
እነሆ ላንተ ስል ሞቻለሁ
አንገቴን ለገመድ ሰጥቻለሁ
ስጦታዬን ተቀበለኝ
መሰዋቴንም ባርክልኝ።
...........
ኹበይብን የመካ ከሃዲያን ሊሰቅሉት ሲሉ የገጠመው ግጥም። (📗ረሂቀል መኽቱም: ገፅ 274)
.........................
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
📌 ጴጥሮስ(የኢየሱስ ሐዋርያ)
➺ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም።
(📙️ዮሐንስ ወንጌል 13፥38)
• ════•════•
📌 ኹበይብ(የነብዩ ሙሐመድ ሰ.ዐ.ወ ባልደረባ)
➺ጎሳዎቻቸውን አሰባስበው
ሴቶችንና ሕጻናትን ሳይቀር ጠርተው
ቀረብኩ ወደ ዘንባባ ዛፍ
በሞት ልቀጣ ልሰቀል
ስቃዬን መጎዳቴን
ለአላህ እነግራለሁ ጭንቀቴን
የዙፋኑ ጌታ ሆይ ፣ እገዛህን
ትዕግስት ስጠኝ አደራህን
ስጋዬን ከትፈው ከታትፈው
አንጀቴን በረሃብ አስረው
አስገደዱኝ እንድመርጥ
ከሞት ወይም ከክህደት
እኔ ሞትን መርጫለሁ
ለእምነት ሕይወቴን ሰጥቻለሁ
የደስታ እምባም አንብቻለሁ
ሙስሊም ሆኜ ከተገደልኩ
እኔን አያሳስበኝም በየትኛው ጎኔ ወደቅኩ
እነሆ ላንተ ስል ሞቻለሁ
አንገቴን ለገመድ ሰጥቻለሁ
ስጦታዬን ተቀበለኝ
መሰዋቴንም ባርክልኝ።
...........
ኹበይብን የመካ ከሃዲያን ሊሰቅሉት ሲሉ የገጠመው ግጥም። (📗ረሂቀል መኽቱም: ገፅ 274)
.........................
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
❤2
️🔘 የቁርዓን ቁጥራዊ ተዓምራት ️🔘
⭕ ክፍል ሁለት
.*.*.*.*.*.*.*.*.*.*.
ውሃ የምድርን ገጽ ወደ 71%የሚሸፍን ሲሆን ቀሪው 29%ገደማ ደግሞ በየብስ የተሸፈነ ነው። ይህ ደግሞ “ባህር” የሚለው ቃል እና “መሬት” የሚለው ቃል ጋር በተመሳሳይ ቁርኝት(ratio) በቁርአን ውስጥ ይገኛል ፡፡
“ባህር” የሚለው ቃል 32 ጊዜ ሲጠቀስ “መሬት” የሚለው ቃል ደግሞ 13 ጊዜ ነው የተጠቀሰው፡፡
የባህር ratio ሲሰራ
32 / (32 + 13) = 71.111...% ይመጣል።
የመሬት ratio ደግሞ
13/(32+13)=28.888...% ይሆናል።
” የሚለው ቃል እና “መሬት” የሚለው ቃል ጋር በተመሳሳይ ቁርኝት(ratio) በቁርአን ውስጥ ይገኛል ፡፡
“ባህር” የሚለው ቃል 32 ጊዜ ሲጠቀስ “መሬት” የሚለው ቃል ደግሞ 13 ጊዜ ነው የተጠቀሰው፡፡
የባህር ratio ሲሰራ
32 / (32 + 13) = 71.111...% ይመጣል።
የመሬት ratio ደግሞ
13/(32+13)=28.888...% ይሆናል።
..........
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
⭕ ክፍል ሁለት
.*.*.*.*.*.*.*.*.*.*.
ውሃ የምድርን ገጽ ወደ 71%የሚሸፍን ሲሆን ቀሪው 29%ገደማ ደግሞ በየብስ የተሸፈነ ነው። ይህ ደግሞ “ባህር” የሚለው ቃል እና “መሬት” የሚለው ቃል ጋር በተመሳሳይ ቁርኝት(ratio) በቁርአን ውስጥ ይገኛል ፡፡
“ባህር” የሚለው ቃል 32 ጊዜ ሲጠቀስ “መሬት” የሚለው ቃል ደግሞ 13 ጊዜ ነው የተጠቀሰው፡፡
የባህር ratio ሲሰራ
32 / (32 + 13) = 71.111...% ይመጣል።
የመሬት ratio ደግሞ
13/(32+13)=28.888...% ይሆናል።
” የሚለው ቃል እና “መሬት” የሚለው ቃል ጋር በተመሳሳይ ቁርኝት(ratio) በቁርአን ውስጥ ይገኛል ፡፡
“ባህር” የሚለው ቃል 32 ጊዜ ሲጠቀስ “መሬት” የሚለው ቃል ደግሞ 13 ጊዜ ነው የተጠቀሰው፡፡
የባህር ratio ሲሰራ
32 / (32 + 13) = 71.111...% ይመጣል።
የመሬት ratio ደግሞ
13/(32+13)=28.888...% ይሆናል።
..........
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
😁2
️▣ የመጽሐፍ ቅዱስ ህግ ️▣
ሴት ልጅ አስገድዶ የደፈራትን ወንድ ታግባ!
• ════ • ════ •
➺ ማናቸውም፡ሰው፡ድንግልና፡ያላትን፡ያልታጨች፡ልጃገረድ፡ቢያገኝ፥ወስዶም፡ቢደርስባት፥ቢያገኙትም፥
ያ፡የደረሰባት፡ሰው፡ዐምሳ፡የብር፡ሰቅል፡ለብላቴናዪቱ፡አባት፡ይስጥ፤አስነውሯታልና፥ሚስት፡
ትኹነው፤በዕድሜውም፡ዘመን፡ዅሉ፡ሊፈታት፡አይገ፟ባ፟ውም። ❨📓ኦሪት ዘዳግም 22፥28-29❩
.*.*.*.*.*.*.*.*.*.
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
ሴት ልጅ አስገድዶ የደፈራትን ወንድ ታግባ!
• ════ • ════ •
➺ ማናቸውም፡ሰው፡ድንግልና፡ያላትን፡ያልታጨች፡ልጃገረድ፡ቢያገኝ፥ወስዶም፡ቢደርስባት፥ቢያገኙትም፥
ያ፡የደረሰባት፡ሰው፡ዐምሳ፡የብር፡ሰቅል፡ለብላቴናዪቱ፡አባት፡ይስጥ፤አስነውሯታልና፥ሚስት፡
ትኹነው፤በዕድሜውም፡ዘመን፡ዅሉ፡ሊፈታት፡አይገ፟ባ፟ውም። ❨📓ኦሪት ዘዳግም 22፥28-29❩
.*.*.*.*.*.*.*.*.*.
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
➺ ነብዩ እንዲህ ብለዋል፦ «ሁለት አይነት ሰዎች የእሳት ናቸው አሁን አላያቸውም ፤ ሰዎች ናቸው ከነሱ ጋር ሰዎችን የሚደበድቡበት የከብት ጅራት መሰል አለንጋ ያላቸው እናም ለብሰው የተራቆቱ ለራሳቸው የሚማልሉ ሌሎችንም የሚያማልሉ፤ ሴቶች ናቸው ፀጉራቸው እንደተዘነበለ ግመል ሻኛ ነው ጀነት አይገቡም ሽታዋንም አያገኙም…።»❨📙ሙስሊም ዘግበውታል❩
.*.*.*.*.*.*.*.*.*.
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
.*.*.*.*.*.*.*.*.*.
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
የመጽሐፍ ቅዱስ ህግጋት ፍትሃዊ ናቸውን?
•════•════•
📌 ባል ባጠፋው ሚስቱ ትቀጣ!
❶ ልቤ፡ወደ፡ሌላዪቱ፡ሴት፡ጐምዥቶ፡እንደ፡ኾነ፥
በባልንጀራዬም፡ደጅ፡አድብቼ፡እንደ፡ኾነ፥
ሚስቴ፡ለሌላ፡ሰው፡ትፍጭ፥
ሌላዎችም፡በርሷ፡ላይ፡ይጐንበሱ።
(📗መጽሐፈ ኢዮብ 31፥9-10)
❷ ከታናሹ፡ዠምሮ፡እስከ፡ታላቁ፡ድረስ፡ዅሉ፡ሥሥትን፡ያስባሉና፥ከነቢዩም፡ዠምሮ፡እስከ፡ካህኑ፡ድረስ፡ ዅሉ፡በተንኰል፡ያደርጋሉና፡ስለዚህ፡ሚስቶቻቸውን፡ለሌላዎች፥ዕርሻቸውንም፡ለሚወርሱባቸው፡እሰጣለኹ። (📙ትንቢተ ኤርሚያስ :8፥10)
❸ እግዚአብሔር፡እንዲህ፡ይላል፦እንሆ፥ከቤትኽ፡ክፉ፡ነገር፡አስነሣብኻለኹ፤ሚስቶችኽንም፡በዐይንኽ፡
ፊት፡እወስዳለኹ፥ለዘመድኽም፡እሰጣቸዋለኹ፥በዚችም፡ፀሓይ፡ዐይን፡ፊት፡ከሚስቶችኽ፡ጋራ፡ይተኛል። አንተ፡ይህን፡በስውር፡አድርገኸዋል፤እኔ፡ግን፡ይህን፡በእስራኤል፡ዅሉ፡ፊትና፡በፀሓይ፡ፊት፡ አደርገዋለኹ። (📙2ኛ ሳሙኤል 12፥11-12)
• • • • • • • • • •
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
📌 ባል ባጠፋው ሚስቱ ትቀጣ!
❶ ልቤ፡ወደ፡ሌላዪቱ፡ሴት፡ጐምዥቶ፡እንደ፡ኾነ፥
በባልንጀራዬም፡ደጅ፡አድብቼ፡እንደ፡ኾነ፥
ሚስቴ፡ለሌላ፡ሰው፡ትፍጭ፥
ሌላዎችም፡በርሷ፡ላይ፡ይጐንበሱ።
(📗መጽሐፈ ኢዮብ 31፥9-10)
❷ ከታናሹ፡ዠምሮ፡እስከ፡ታላቁ፡ድረስ፡ዅሉ፡ሥሥትን፡ያስባሉና፥ከነቢዩም፡ዠምሮ፡እስከ፡ካህኑ፡ድረስ፡ ዅሉ፡በተንኰል፡ያደርጋሉና፡ስለዚህ፡ሚስቶቻቸውን፡ለሌላዎች፥ዕርሻቸውንም፡ለሚወርሱባቸው፡እሰጣለኹ። (📙ትንቢተ ኤርሚያስ :8፥10)
❸ እግዚአብሔር፡እንዲህ፡ይላል፦እንሆ፥ከቤትኽ፡ክፉ፡ነገር፡አስነሣብኻለኹ፤ሚስቶችኽንም፡በዐይንኽ፡
ፊት፡እወስዳለኹ፥ለዘመድኽም፡እሰጣቸዋለኹ፥በዚችም፡ፀሓይ፡ዐይን፡ፊት፡ከሚስቶችኽ፡ጋራ፡ይተኛል። አንተ፡ይህን፡በስውር፡አድርገኸዋል፤እኔ፡ግን፡ይህን፡በእስራኤል፡ዅሉ፡ፊትና፡በፀሓይ፡ፊት፡ አደርገዋለኹ። (📙2ኛ ሳሙኤል 12፥11-12)
• • • • • • • • • •
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
▣ የንባብ ግብዣ ▣
•════•════•
✺ ከማያምኑ፡ጋራ፡በማይመች፡አካኼድ፡አትጠመዱ፤ጽድቅ፡ከዐመፅ፡ጋራ፡ምን፡ተካፋይነት፡
አለውና፧ብርሃንም፡ከጨለማ፡ጋራ፡ምን፡ኅብረት፡አለው። ❨📘2ኛ ቆሮ 6፥14❩
➺ ለሚወጣ፡ዅሉ፡በክርስቶስም፡ትምህርት፡ለማይኖር፡ሰው፡አምላክ፡የለውም፤በክርስቶስ፡ትምህርት፡
ለሚኖር፡አብና፡ወልድ፡አሉት።
ማንም፡ወደ፡እናንተ፡ቢመጣ፡ይህንም፡ትምህርት፡ባያመጣ፡በቤታችኹ፡አትቀበሉት፡ ሰላምም፡አትበሉት፤ ሰላም፡የሚለው፡ሰው፡በክፉ፡ሥራው፡ይካፈላልና።
(📙2ኛ ዮሐንስ 1፥9–11)
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
✺ ከማያምኑ፡ጋራ፡በማይመች፡አካኼድ፡አትጠመዱ፤ጽድቅ፡ከዐመፅ፡ጋራ፡ምን፡ተካፋይነት፡
አለውና፧ብርሃንም፡ከጨለማ፡ጋራ፡ምን፡ኅብረት፡አለው። ❨📘2ኛ ቆሮ 6፥14❩
➺ ለሚወጣ፡ዅሉ፡በክርስቶስም፡ትምህርት፡ለማይኖር፡ሰው፡አምላክ፡የለውም፤በክርስቶስ፡ትምህርት፡
ለሚኖር፡አብና፡ወልድ፡አሉት።
ማንም፡ወደ፡እናንተ፡ቢመጣ፡ይህንም፡ትምህርት፡ባያመጣ፡በቤታችኹ፡አትቀበሉት፡ ሰላምም፡አትበሉት፤ ሰላም፡የሚለው፡ሰው፡በክፉ፡ሥራው፡ይካፈላልና።
(📙2ኛ ዮሐንስ 1፥9–11)
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
ጳጳሶች በእጃቸው የሚይዙት ከከዘራቸው ጫፍ ላይ ያለው ባለ ሁለት ራስ እባብ አርማ ምንድ ነው የሚያመለክተው ⁈
•════•════•
➢ እባብም፡እግዚአብሔር፡አምላክ፡ከፈጠረው፡ከምድር፡አውሬ፡ዅሉ፡ይልቅ፡ተንኰለኛ፡ነበረ። ❨📙 ዘፍጥረት 3፥1❩
✺ እግዚአብሔር፡አምላክም፡እባቡን፡አለው፦ይህን፡ስላደረግኽ፡ከእንስሳት፡ከምድር፡አራዊትም፡ ዅሉ፡ተለይተኽ፡አንተ፡የተረገምኽ፡ትኾናለኽ፤በሆድኽም፡ትኼዳለኽ፥ዐፈርንም፡በሕይወትኽ፡ዘመን ፡ዅሉ፡ትበላለኽ። ❨📙ዘፍጥረት 3፥14❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
➢ እባብም፡እግዚአብሔር፡አምላክ፡ከፈጠረው፡ከምድር፡አውሬ፡ዅሉ፡ይልቅ፡ተንኰለኛ፡ነበረ። ❨📙 ዘፍጥረት 3፥1❩
✺ እግዚአብሔር፡አምላክም፡እባቡን፡አለው፦ይህን፡ስላደረግኽ፡ከእንስሳት፡ከምድር፡አራዊትም፡ ዅሉ፡ተለይተኽ፡አንተ፡የተረገምኽ፡ትኾናለኽ፤በሆድኽም፡ትኼዳለኽ፥ዐፈርንም፡በሕይወትኽ፡ዘመን ፡ዅሉ፡ትበላለኽ። ❨📙ዘፍጥረት 3፥14❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
▣ ለሰላምታ መልስ ስለ መስጠት ▣
•════•════•
መጽሐፍ 'ቅዱስ'
➺ ለሚወጣ፡ዅሉ፡በክርስቶስም፡ትምህርት፡ለማይኖር፡ሰው፡አምላክ፡የለውም፤በክርስቶስ፡ትምህርት፡
ለሚኖር፡አብና፡ወልድ፡አሉት።
ማንም፡ወደ፡እናንተ፡ቢመጣ፡ይህንም፡ትምህርት፡ባያመጣ፡በቤታችኹ፡አትቀበሉት፡ ሰላምም፡አትበሉት፤ ሰላም፡የሚለው፡ሰው፡በክፉ፡ሥራው፡ይካፈላልና።
(📙2ኛ ዮሐንስ 1፥9–11)
.*.*.*.*.*.*.*.
ቁርዓን
✺ وَإِذَا حُيِّيتُم بِتَحِيَّةٍ فَحَيُّوا بِأَحْسَنَ مِنْهَا أَوْ رُدُّوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
➺በሰላምታ በተከበራችሁም ጊዜ ከእርሷ ይበልጥ ባማረ (ሰላምታ) አክብሩ፡፡ ወይም (እርሷኑ) መልሷት፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነውና፡፡ ❨ኒሳዕ፥86❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
መጽሐፍ 'ቅዱስ'
➺ ለሚወጣ፡ዅሉ፡በክርስቶስም፡ትምህርት፡ለማይኖር፡ሰው፡አምላክ፡የለውም፤በክርስቶስ፡ትምህርት፡
ለሚኖር፡አብና፡ወልድ፡አሉት።
ማንም፡ወደ፡እናንተ፡ቢመጣ፡ይህንም፡ትምህርት፡ባያመጣ፡በቤታችኹ፡አትቀበሉት፡ ሰላምም፡አትበሉት፤ ሰላም፡የሚለው፡ሰው፡በክፉ፡ሥራው፡ይካፈላልና።
(📙2ኛ ዮሐንስ 1፥9–11)
.*.*.*.*.*.*.*.
ቁርዓን
✺ وَإِذَا حُيِّيتُم بِتَحِيَّةٍ فَحَيُّوا بِأَحْسَنَ مِنْهَا أَوْ رُدُّوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
➺በሰላምታ በተከበራችሁም ጊዜ ከእርሷ ይበልጥ ባማረ (ሰላምታ) አክብሩ፡፡ ወይም (እርሷኑ) መልሷት፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነውና፡፡ ❨ኒሳዕ፥86❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
▣ ኢስላም፥ ድል አድራጊው ሃይማኖት ▣
۞ هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ
➵ እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን በመምሪያ (መጽሐፍ) በእውነተኛው ሃይማኖትም (በኢስላም) ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ሊያደርገው የላከ ነው፡፡ ❨📓ሰፍ፥9❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
۞ هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ
➵ እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን በመምሪያ (መጽሐፍ) በእውነተኛው ሃይማኖትም (በኢስላም) ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ሊያደርገው የላከ ነው፡፡ ❨📓ሰፍ፥9❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አልሰማ አላችሁን
መምህር ዮሐንስ ጌታቸው፦ "እግዚአብሔር ዓይን፣ እጅ፣ እግር እንዳለው" በግልጽ ተናግረዋል። ይደመጥ!
እነዚህ የአካል ክፍሎች ትርጉም መስጠት ሠለስቱ ምዕት ከልክለዋል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 19 ቁጥር 33
“ለእግዚአብሔር ዓይኖች እና ጆሮዎች እንዳሉት መጽሐፍት የተናገሩት እና የቀሩት እንዳሉት ስለ እግዚአብሔር የተነገረው ሁሉ የታመነ እውነተኛ እንደሆነ እናምናለን፥ ነገር ግን አይመረመርም አይታሰብም”።
"ሠለስቱ ምዕት" ማለት በ 325 ድኅረ ልደት በኒቂያ ጉባኤ የተሰበሰቡት 318 ሊቃውንት ናቸው፥ እነርሱ፦ "የቀሩት" ያሉት ከዓይኖች እና ከጆሮዎች ሌላ የተገለጹትን የአካል ክፍሎች ነው፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 28 ቁጥር 30
“ለእግዚአብሔር ዓይን፣ ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለው የተነገረው ሁሉ ስለ እግዚአብሔር በከበሩ መጻሕፍት የተጻፈ ሁሉ የታመነ የተረዳ ነው፥ የተናገርነው ሁሉ አለው። ነገር ግን አይመረመርም አይታወቅም”።
እርማችሁን አውጡ! ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለ እንቅጩን ፍርጥ አርገው ተናግረዋል። ለእግዚአብሔር እጅ፣ ጥፍር፣ እግር እንዳለው አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በመጽሐፈ ምሥጢር ተናግሯል፦
መጽሐፈ ምሥጢር ምዕራፍ 1 ቁጥር 62
“እግዚአብሔር እጆች እና ክንድ፣ ጥፍር እንዳለው ዕወቁ”።
በዚህ ዚሪያ ከዚህ በፊት የተጻፈ መጣጥፍ ያንብቡ፦ https://t.me/Wahidcom/3501
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
መምህር ዮሐንስ ጌታቸው፦ "እግዚአብሔር ዓይን፣ እጅ፣ እግር እንዳለው" በግልጽ ተናግረዋል። ይደመጥ!
እነዚህ የአካል ክፍሎች ትርጉም መስጠት ሠለስቱ ምዕት ከልክለዋል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 19 ቁጥር 33
“ለእግዚአብሔር ዓይኖች እና ጆሮዎች እንዳሉት መጽሐፍት የተናገሩት እና የቀሩት እንዳሉት ስለ እግዚአብሔር የተነገረው ሁሉ የታመነ እውነተኛ እንደሆነ እናምናለን፥ ነገር ግን አይመረመርም አይታሰብም”።
"ሠለስቱ ምዕት" ማለት በ 325 ድኅረ ልደት በኒቂያ ጉባኤ የተሰበሰቡት 318 ሊቃውንት ናቸው፥ እነርሱ፦ "የቀሩት" ያሉት ከዓይኖች እና ከጆሮዎች ሌላ የተገለጹትን የአካል ክፍሎች ነው፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 28 ቁጥር 30
“ለእግዚአብሔር ዓይን፣ ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለው የተነገረው ሁሉ ስለ እግዚአብሔር በከበሩ መጻሕፍት የተጻፈ ሁሉ የታመነ የተረዳ ነው፥ የተናገርነው ሁሉ አለው። ነገር ግን አይመረመርም አይታወቅም”።
እርማችሁን አውጡ! ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለ እንቅጩን ፍርጥ አርገው ተናግረዋል። ለእግዚአብሔር እጅ፣ ጥፍር፣ እግር እንዳለው አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በመጽሐፈ ምሥጢር ተናግሯል፦
መጽሐፈ ምሥጢር ምዕራፍ 1 ቁጥር 62
“እግዚአብሔር እጆች እና ክንድ፣ ጥፍር እንዳለው ዕወቁ”።
በዚህ ዚሪያ ከዚህ በፊት የተጻፈ መጣጥፍ ያንብቡ፦ https://t.me/Wahidcom/3501
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
✺وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَةَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
➺የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ ❨📙ነህል፥18❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
➺የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ ❨📙ነህል፥18❩
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
🔘 አስመሳይነት ️🔘
•════•════•
➢ “አይሁድንም እጠቅም ዘንድ ከአይሁድ ጋር እንደ አይሁዳዊ ሆንሁ፤ ከሕግ በታች ያሉትን እጠቅም ዘንድ፥ እኔ ራሴ ከሕግ በታች ሳልሆን፥ ከሕግ በታች ላሉት ከሕግ በታች እንዳለሁ ሆንሁ። ” (📙1ኛ ቆሮንቶስ 9፥20)
Versus
✺مُّذَبْذَبِينَ بَيْنَ ذَٰلِكَ لَا إِلَىٰ هَٰؤُلَاءِ وَلَا إِلَىٰ هَٰؤُلَاءِ ۚ
➵ በዚህ መካከል ወላዋዮች ኾነው (ያሳያሉ)፡፡ ወደእነዚህም ወደእነዚያም አይደሉም፡፡ (📘ኒሳዕ፥ 143)
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
➢ “አይሁድንም እጠቅም ዘንድ ከአይሁድ ጋር እንደ አይሁዳዊ ሆንሁ፤ ከሕግ በታች ያሉትን እጠቅም ዘንድ፥ እኔ ራሴ ከሕግ በታች ሳልሆን፥ ከሕግ በታች ላሉት ከሕግ በታች እንዳለሁ ሆንሁ። ” (📙1ኛ ቆሮንቶስ 9፥20)
Versus
✺مُّذَبْذَبِينَ بَيْنَ ذَٰلِكَ لَا إِلَىٰ هَٰؤُلَاءِ وَلَا إِلَىٰ هَٰؤُلَاءِ ۚ
➵ በዚህ መካከል ወላዋዮች ኾነው (ያሳያሉ)፡፡ ወደእነዚህም ወደእነዚያም አይደሉም፡፡ (📘ኒሳዕ፥ 143)
️●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
▣ የክርስትናና እስላምና ሃይማኖቶች በማን ተሰየሙ?
•════•════•
ክርስትና
📌️ በሰዎች የተሰጠ ስያሜ
➵ ባገኘውም፡ጊዜ፡ወደ፡አንጾኪያ፡አመጣው። በቤተ፡ክርስቲያንም፡አንድ፡ዓመት፡ሙሉ፡ተሰበሰቡ፥ብዙ፡ ሕዝብንም፡አስተማሩ፤ደቀ፡መዛሙርትም፡መዠመሪያ፡በአንጾኪያ፡ክርስቲያን፡ተባሉ። ❨📗የሐዋርያት ስራ11፥26❩
.*.*.*.*.*.*.*.
ኢስላም
📌️ በአምላክ የተሰጠ ስያሜ
➵ በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፡፡ እርሱ መርጧችኋል፡፡ በናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፡፡ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፡፡ እርሱ ከዚህ በፊት ሙስሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል፡፡ በዚህም (ቁርኣን)፤ መልክተኛው በእናንተ ላይ መስካሪ እንዲሆን እናንተም በሰዎቹ ላይ መስካሪዎች እንድትኾኑ። ❨📘ሐጅ: 78❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
•════•════•
ክርስትና
📌️ በሰዎች የተሰጠ ስያሜ
➵ ባገኘውም፡ጊዜ፡ወደ፡አንጾኪያ፡አመጣው። በቤተ፡ክርስቲያንም፡አንድ፡ዓመት፡ሙሉ፡ተሰበሰቡ፥ብዙ፡ ሕዝብንም፡አስተማሩ፤ደቀ፡መዛሙርትም፡መዠመሪያ፡በአንጾኪያ፡ክርስቲያን፡ተባሉ። ❨📗የሐዋርያት ስራ11፥26❩
.*.*.*.*.*.*.*.
ኢስላም
📌️ በአምላክ የተሰጠ ስያሜ
➵ በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፡፡ እርሱ መርጧችኋል፡፡ በናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፡፡ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፡፡ እርሱ ከዚህ በፊት ሙስሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል፡፡ በዚህም (ቁርኣን)፤ መልክተኛው በእናንተ ላይ መስካሪ እንዲሆን እናንተም በሰዎቹ ላይ መስካሪዎች እንድትኾኑ። ❨📘ሐጅ: 78❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
Forwarded from የኢስላም እውነት ለሁሉ Truth for all
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በአረብኛ ቁርአን የማይገኝ ሲሆን በአማርኛ ለትርጉም በቅንፍ ሁለት ግዜ ተጠቅሷል።
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ( የኦርቶዶክስ እና ካቶሊክ የጭማሬ መፃህፍት ሳያካትት የፕሮቴስታንት 66 ብቻ ላይ) 352 ግዜ😱 ተጠቅሷል።
መፅሀፋቸውን ሳያውቁ የሰላም ሃይማኖት የሆነውን እስልምናን ይተቻሉ እንጂ ከመፅሀፋቸው እንደምንረዳው የሰይፍ ሃይማኖት ክርስትና ነው።።
https://t.me/iwnetlehullu1
ተቀላቀሉ ባረከላሁ ፊኩም☝️☝️
🔰 ሰይፍ የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ( የኦርቶዶክስ እና ካቶሊክ የጭማሬ መፃህፍት ሳያካትት የፕሮቴስታንት 66 ብቻ ላይ) 352 ግዜ😱 ተጠቅሷል።
መፅሀፋቸውን ሳያውቁ የሰላም ሃይማኖት የሆነውን እስልምናን ይተቻሉ እንጂ ከመፅሀፋቸው እንደምንረዳው የሰይፍ ሃይማኖት ክርስትና ነው።።
https://t.me/iwnetlehullu1
ተቀላቀሉ ባረከላሁ ፊኩም☝️☝️
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
➩እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ብቻ ነው፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ « (አማልክት) ሦስት ናቸው» አትበሉም፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ ❨📓ኒሳዕ፥ 171❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
➩እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ብቻ ነው፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ « (አማልክት) ሦስት ናቸው» አትበሉም፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ ❨📓ኒሳዕ፥ 171❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች
ክፍል 10
⭕️ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው?
➻ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው
በይሁዳም፡ንጉሥ፡በአሣ፡በኻያ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የባኦስ፡ልጅ፡ኤላ፡በእስራኤል፡ላይ፡በቴርሳ፡ኹለት፡
ዓመት፡ነገሠ።
❨📘መጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ 16፥8❩
ነገር ግን በሌላ ቦታ
➾ "አሣ፡በነገሠ፡በሠላሳ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ባኦስ፡በይሁዳ፡ላይ፡ወጣ፥ወደይሁዳም፡
ንጉሥ፡ወደ፡አሣ፡ማንም፡መውጣትና፡መግባት፡እንዳይችል፡ራማን፡ሠራ።"
❨📘ዜና መዋዕል ካልዕ 16፥1❩
..................
ጥያቄው፡- የመጀመሪያው አንቀጽ በሀያ ስድሰተኛው አመት ሲል ሁለተኛው አንቀጽ ግን እስከ ሰላሳ
ስድስተኛው አመት ስልጣን ላይ እንደነበረ ይገልጻል፡፡
❨ምንጭ:-የህያ ኢብኑ ኑህ ከ100 በላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
ክፍል 10
⭕️ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው?
➻ አሣ በነገሰ በስንተኛው አመት የእስራኤል ንጉስ ባኦስ በይሁዳ ላይ የወጣው
በይሁዳም፡ንጉሥ፡በአሣ፡በኻያ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የባኦስ፡ልጅ፡ኤላ፡በእስራኤል፡ላይ፡በቴርሳ፡ኹለት፡
ዓመት፡ነገሠ።
❨📘መጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ 16፥8❩
ነገር ግን በሌላ ቦታ
➾ "አሣ፡በነገሠ፡በሠላሳ፡ስድስተኛው፡ዓመት፡የእስራኤል፡ንጉሥ፡ባኦስ፡በይሁዳ፡ላይ፡ወጣ፥ወደይሁዳም፡
ንጉሥ፡ወደ፡አሣ፡ማንም፡መውጣትና፡መግባት፡እንዳይችል፡ራማን፡ሠራ።"
❨📘ዜና መዋዕል ካልዕ 16፥1❩
..................
ጥያቄው፡- የመጀመሪያው አንቀጽ በሀያ ስድሰተኛው አመት ሲል ሁለተኛው አንቀጽ ግን እስከ ሰላሳ
ስድስተኛው አመት ስልጣን ላይ እንደነበረ ይገልጻል፡፡
❨ምንጭ:-የህያ ኢብኑ ኑህ ከ100 በላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ግጭቶች❩
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)
🇧 🇮 🇧 🇱 🇪
➩ማናቸውም፡ሰው፡አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡ቢሰድብ፡ፈጽሞ፡ይገደል:: (📘ሌዋውያን 20:9)
🇻 🇪 🇷 🇸 🇺 🇸
• ════•════•
🇶 🇺 🇷 '🇦 🇳
➩ ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ፎህ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው፡፡ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በሕፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዳሳደጉኝ እዘንልላቸውም» በል፡፡ (📙️ኢስራ:23-24)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
️
➩ማናቸውም፡ሰው፡አባቱን፡ወይም፡እናቱን፡ቢሰድብ፡ፈጽሞ፡ይገደል:: (📘ሌዋውያን 20:9)
🇻 🇪 🇷 🇸 🇺 🇸
• ════•════•
🇶 🇺 🇷 '🇦 🇳
➩ ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ፎህ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው፡፡ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በሕፃንነቴ (በርኅራኄ) እንዳሳደጉኝ እዘንልላቸውም» በል፡፡ (📙️ኢስራ:23-24)
●*●*●*●*●*️●*️●*️●
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/sunah13
️
Telegram
አቡ ሩሐማ - Abu Ruhama
➧«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»፡፡ (ማኢዳ፥3)