ለባህር ዳር ሙስሊም የተሰጡ የአሏህ ችሮታ !!
የክልሉን መጀሊስ ለበርካታ አመታት መርተዋል::
የኢድ ሶላትን በባህርዳር ስታዲያም በማስገድና በተለያዩ መሳጂዶች ኹጥባዎችን በማድረግ እንዲሁም በማስተማር አገልግለዋል::
አሁን መጅሊስ ያለበትን ቦታ ከመንግስት የተቀበሉትም እሳቸውና በወቅቱ የነበሩት የስራ ባልደረቦቻቸው ናቸው ።
ሱናን ያስተምራሉ ፤ ለሙስሊሙ አንድነት በጣም ይጨነቃሉ።
ሸይኽ ሙሀመድ አወል ሰዒድ
ዛሬ በነበረው የአማራ ክልል መጀሊስ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ያስተላለፉትን ጣፋጭ ምክር ጋበዝናችሁ
https://t.me/muslimbrothersbahirdar
የክልሉን መጀሊስ ለበርካታ አመታት መርተዋል::
የኢድ ሶላትን በባህርዳር ስታዲያም በማስገድና በተለያዩ መሳጂዶች ኹጥባዎችን በማድረግ እንዲሁም በማስተማር አገልግለዋል::
አሁን መጅሊስ ያለበትን ቦታ ከመንግስት የተቀበሉትም እሳቸውና በወቅቱ የነበሩት የስራ ባልደረቦቻቸው ናቸው ።
ሱናን ያስተምራሉ ፤ ለሙስሊሙ አንድነት በጣም ይጨነቃሉ።
ሸይኽ ሙሀመድ አወል ሰዒድ
ዛሬ በነበረው የአማራ ክልል መጀሊስ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ያስተላለፉትን ጣፋጭ ምክር ጋበዝናችሁ
https://t.me/muslimbrothersbahirdar
Forwarded from ባህርዳር — ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት
ቴምር ያስፈልጋቸዋል ።
በባህር ዳር ከተማ ማረሚያ ቤት የሚገኙ 60 የሚሆኑ ሙስሊም ታሳሪዎች እንዲሁም የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ለማፍጠሪያ የሚሆን ቴምር ይፈልጋሉ።
እርስዎ ፆመኛን በማስፈጠር የአጅር ተካፋይ እንዲሆኑ ጋብዘነዎታል ።
ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት ባህርዳር ቅርንጫፍ
ንግድ ባንክ
1000441566666
ሂጅራ ባንክ
1001318180001
ለበለጠ መረጃ : -
📱 0918711081
📱 0904947575
📱 0912491704
በባህር ዳር ከተማ ማረሚያ ቤት የሚገኙ 60 የሚሆኑ ሙስሊም ታሳሪዎች እንዲሁም የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ለማፍጠሪያ የሚሆን ቴምር ይፈልጋሉ።
እርስዎ ፆመኛን በማስፈጠር የአጅር ተካፋይ እንዲሆኑ ጋብዘነዎታል ።
ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት ባህርዳር ቅርንጫፍ
ንግድ ባንክ
1000441566666
ሂጅራ ባንክ
1001318180001
ለበለጠ መረጃ : -
📱 0918711081
📱 0904947575
📱 0912491704
Forwarded from ባህርዳር — ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት
ዘካተል ፊጥር
ለ 1 ሰው 175 ብር
ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት ባህርዳር ቅርንጫፍ
ንግድ ባንክ
1000441566666
ሂጅራ ባንክ
1001318180001
በአካል ለመክፈል ፦
1, ነሲሓ መርከዝ ቢሮ ቀበሌ 14
2, ዓኢሻ መስጂድ ቀበሌ 14
3, አየር ጤና ነሲሓ መርከዝ ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ : -
📱 0904947575
📱 0918711081
❌ ማሳሰቢያ ፦ ገንዘብ የምንቀበለው እስከ ረመዷን 29 ብቻ ነው።
http://t.me/nesihacharitybdr
ለ 1 ሰው 175 ብር
ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት ባህርዳር ቅርንጫፍ
ንግድ ባንክ
1000441566666
ሂጅራ ባንክ
1001318180001
በአካል ለመክፈል ፦
1, ነሲሓ መርከዝ ቢሮ ቀበሌ 14
2, ዓኢሻ መስጂድ ቀበሌ 14
3, አየር ጤና ነሲሓ መርከዝ ቀበሌ 11
ለበለጠ መረጃ : -
📱 0904947575
📱 0918711081
❌ ማሳሰቢያ ፦ ገንዘብ የምንቀበለው እስከ ረመዷን 29 ብቻ ነው።
http://t.me/nesihacharitybdr
Telegram
ባህርዳር — ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት
ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት ከኢፌድሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ፈቃድ ያለው ህጋዊ የልማት ተቋም ነው፡፡ ተቋሙ በአጭር ግዜ ብዙ ስኬቶችን ያስመዘገበ ሲሆን ይህንን እንቅስቃሴውን በመላ ሀገሪቱ ተደራሽ ለማድረግ ይህ በባህርዳር ከተማ ለተከፈተው የቅርንጫፍ ማዕከል ኦፊሴላዊ ገፅ ነው።
http://t.me/nesihacharitybdr
https://m.fb.me/nesihacharitybdr/
http://t.me/nesihacharitybdr
https://m.fb.me/nesihacharitybdr/
Forwarded from ባህርዳር — ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት
አዋሽ ባንክን እናመሰግናለን !!
አዋሽ ባንክ በነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት አማካኝነት ለ 25 ቤተሰቦች የተሟላ የአስቤዛ ድጋፍ አድርጓል፡፡
እርስዎስ ?
ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት ባህርዳር ቅርንጫፍ
ንግድ ባንክ
1000441566666
ሂጅራ ባንክ
1001318180001
ለበለጠ መረጃ : -
📱 0918711081
📱 0904947575
📱 0912491704
አዋሽ ባንክ በነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት አማካኝነት ለ 25 ቤተሰቦች የተሟላ የአስቤዛ ድጋፍ አድርጓል፡፡
እርስዎስ ?
ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት ባህርዳር ቅርንጫፍ
ንግድ ባንክ
1000441566666
ሂጅራ ባንክ
1001318180001
ለበለጠ መረጃ : -
📱 0918711081
📱 0904947575
📱 0912491704
🌹 ልዩ የሙሃደራ ድግስ ለሴቶች 🌹
በባህር ዳር ከተማ
" አሏህን መፍራት "
🎙 ኡስታዝ ሙሀመድ ሀሰን ማሜ
ሰኞ ግንቦት 28 / 2015
ከጠዋቱ 03:30 ጀምሮ በነሲሓ መርከዝ ቀበሌ 14
አዘጋጅ:– ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ባህር ዳር ቅርንጫፍ
በባህር ዳር ከተማ
" አሏህን መፍራት "
🎙 ኡስታዝ ሙሀመድ ሀሰን ማሜ
ሰኞ ግንቦት 28 / 2015
ከጠዋቱ 03:30 ጀምሮ በነሲሓ መርከዝ ቀበሌ 14
አዘጋጅ:– ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ባህር ዳር ቅርንጫፍ
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
እዩኝ፣ እዩኝ ማለት ደብቁኝ፣ ደብቁኝ ማለት ያመጣል
~
ባህሩ እኛ ተመቅኝተን ትኬት እንዳይሸጥላቸው እንዳደረግን አድርጎ እየከሰሰ ነው። በመጀመሪያ "በቁጭታችሁ ሙቱ!"፣ "ጩኸት በህመም ልክ ነው" እያላችሁ በፎከራችሁ ማግስት አሰናከላችሁብን ብላችሁ ማልቀስ ጥሩ አይደለም። ቢያንስ ሰንበትበት በሉ እንጂ። ይልቅ ካልተሳካ ማላከኪያ ሰበብ ከመፈለግ እውነተኛ ምክንያቱን ከራሳችሁ ዘንድ ፈልጉት። እንደኔ ጥቂት ነጥቦችን ብታስተውሉ መልካም ነው።
1ኛ፦ ለአንድ ቀን ደዕዋ 1000 ብር መጠየቅ ልክ ነው ወይ? በታዳሚው ቦታ ሆናችሁ ራሳችሁን ጠይቁ።
2ኛ፦ ሚሊኒየም አዳራሽ ምን አንጠለጠላችሁ? በልካችሁ አትሞክሩም? ቢሳካስ ለአንድ ቀን አዳራሽ 810ሺ ብር፣ እንደገና ለሻይ ቡና 3.1 ሚሊዮን ብር ሌሎች ወጭዎችን ሳይጨምር ይሄ ብቻ አራት ሚሊዮን አካባቢ ብር ከማውጣት በተመሳሳይ መጠን ብዙ ስራ መስራት ይቻላል። ብዙ ሰው ያላቸው አካላት ጋር ትከሻ እየተለካኩ ሲንገዳገዱ ከማዘን በአቅም ልክ ማሰብ ይሻላል።
3ኛ፦ የራሳችሁ ጩኸት ሸውዷችኋል። ሶሻል ሚዲያ ላይ የሚረብሸው ድምፃችሁ ስለ ራሳችሁ ቁጥር የተጋነነ ምስል እንድትይዙ አድርጓችኋል። ግርግር አይሸውዳችሁ። በሐጅማችሁ ሁኑ።
4ኛ፦ ኢኽላሳችሁን ፈትሹ። የቀስድ መበላሸት ብዙ ነገር ያበላሻል። እዩኝ፣ እዩኝ ማለት ደብቁኝ፣ ደብቁኝ ማለት ያመጣል። እነዚህን ነጥቦች በደንብ ብታጤኗቸው ለሌላ ጊዜ ይጠቅሟችኋል።
የአሁኗ ለቅሶ አላማ ከመንጋው ዘንድ ቁጭት ፈጥሮ መቀስቀስ ከሆነም ኒያችሁን አጥሩ። ያለ ኢኽላስ እንዲሁ ለእልህ የወጣ ገንዘብ ከአላህ ፊት ያስጠይቃል። ከዚህ በፊት እንዳደረጋችሁት ከሩቅ በእልህ ተጠራርታችሁ ዛሬን ብታሳኩ እንኳ የኋላ ኋላ ውርደት ያስከትላል። እልህና ኢኽላስ የተለያዩ ናቸው።
አንድ ነገር ግን አስረግጬ ልንገራችሁ! ቁጥራችሁ አሁን ካለውም የበለጠ እያነሰ ነው የሚሄደው። በተቃርኖ የተሞላ አካሄዳችሁን የታዘበ ሰው ይህንን ለመረዳት አይከብደውም። በሆይሆይታ ያሰለፋችኋቸው መንጋዎች ወደ ቀልባቸው ሲመለሱ ጊዜ እናንተ ከምትሾፍሩት የስሜት ባቡር እየተንጠባጠቡ ይወርዳሉ።
ማስታወሻ፡
{ یَـٰۤأَیُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَا بَغۡیُكُمۡ عَلَىٰۤ أَنفُسِكُمۖ }
"እናንተ ሰዎች ሆይ! ወሰን ማለፋችሁ (ጥፋቱ) በነፍሶቻችሁ ላይ ብቻ ነው።" [ዩኑስ፡ 23]
{ وَلَا یَحِیقُ ٱلۡمَكۡرُ ٱلسَّیِّئُ إِلَّا بِأَهۡلِه }
"ክፉ ተንኮልም በባለቤቱ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይሰፍርም።" [ፋጢር፡ 43]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
~
ባህሩ እኛ ተመቅኝተን ትኬት እንዳይሸጥላቸው እንዳደረግን አድርጎ እየከሰሰ ነው። በመጀመሪያ "በቁጭታችሁ ሙቱ!"፣ "ጩኸት በህመም ልክ ነው" እያላችሁ በፎከራችሁ ማግስት አሰናከላችሁብን ብላችሁ ማልቀስ ጥሩ አይደለም። ቢያንስ ሰንበትበት በሉ እንጂ። ይልቅ ካልተሳካ ማላከኪያ ሰበብ ከመፈለግ እውነተኛ ምክንያቱን ከራሳችሁ ዘንድ ፈልጉት። እንደኔ ጥቂት ነጥቦችን ብታስተውሉ መልካም ነው።
1ኛ፦ ለአንድ ቀን ደዕዋ 1000 ብር መጠየቅ ልክ ነው ወይ? በታዳሚው ቦታ ሆናችሁ ራሳችሁን ጠይቁ።
2ኛ፦ ሚሊኒየም አዳራሽ ምን አንጠለጠላችሁ? በልካችሁ አትሞክሩም? ቢሳካስ ለአንድ ቀን አዳራሽ 810ሺ ብር፣ እንደገና ለሻይ ቡና 3.1 ሚሊዮን ብር ሌሎች ወጭዎችን ሳይጨምር ይሄ ብቻ አራት ሚሊዮን አካባቢ ብር ከማውጣት በተመሳሳይ መጠን ብዙ ስራ መስራት ይቻላል። ብዙ ሰው ያላቸው አካላት ጋር ትከሻ እየተለካኩ ሲንገዳገዱ ከማዘን በአቅም ልክ ማሰብ ይሻላል።
3ኛ፦ የራሳችሁ ጩኸት ሸውዷችኋል። ሶሻል ሚዲያ ላይ የሚረብሸው ድምፃችሁ ስለ ራሳችሁ ቁጥር የተጋነነ ምስል እንድትይዙ አድርጓችኋል። ግርግር አይሸውዳችሁ። በሐጅማችሁ ሁኑ።
4ኛ፦ ኢኽላሳችሁን ፈትሹ። የቀስድ መበላሸት ብዙ ነገር ያበላሻል። እዩኝ፣ እዩኝ ማለት ደብቁኝ፣ ደብቁኝ ማለት ያመጣል። እነዚህን ነጥቦች በደንብ ብታጤኗቸው ለሌላ ጊዜ ይጠቅሟችኋል።
የአሁኗ ለቅሶ አላማ ከመንጋው ዘንድ ቁጭት ፈጥሮ መቀስቀስ ከሆነም ኒያችሁን አጥሩ። ያለ ኢኽላስ እንዲሁ ለእልህ የወጣ ገንዘብ ከአላህ ፊት ያስጠይቃል። ከዚህ በፊት እንዳደረጋችሁት ከሩቅ በእልህ ተጠራርታችሁ ዛሬን ብታሳኩ እንኳ የኋላ ኋላ ውርደት ያስከትላል። እልህና ኢኽላስ የተለያዩ ናቸው።
አንድ ነገር ግን አስረግጬ ልንገራችሁ! ቁጥራችሁ አሁን ካለውም የበለጠ እያነሰ ነው የሚሄደው። በተቃርኖ የተሞላ አካሄዳችሁን የታዘበ ሰው ይህንን ለመረዳት አይከብደውም። በሆይሆይታ ያሰለፋችኋቸው መንጋዎች ወደ ቀልባቸው ሲመለሱ ጊዜ እናንተ ከምትሾፍሩት የስሜት ባቡር እየተንጠባጠቡ ይወርዳሉ።
ማስታወሻ፡
{ یَـٰۤأَیُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَا بَغۡیُكُمۡ عَلَىٰۤ أَنفُسِكُمۖ }
"እናንተ ሰዎች ሆይ! ወሰን ማለፋችሁ (ጥፋቱ) በነፍሶቻችሁ ላይ ብቻ ነው።" [ዩኑስ፡ 23]
{ وَلَا یَحِیقُ ٱلۡمَكۡرُ ٱلسَّیِّئُ إِلَّا بِأَهۡلِه }
"ክፉ ተንኮልም በባለቤቱ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይሰፍርም።" [ፋጢር፡ 43]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
#challengebeforejumuah
እሄን ግሩፕ 10,000 ማድረስ እንዴት አቃተን?
የባህር ዳርና አካባቢዋ ሙስሊሞች ቁጥራችን እሄ ብቻ ነዉን?
በ3 ቀናት ውስጥ ከጁሙዓህ በፊት 10,000 እናድርሰው !!
Join 👇👇👇
https://t.me/teeziya_bdr_muslims
እሄን ግሩፕ 10,000 ማድረስ እንዴት አቃተን?
የባህር ዳርና አካባቢዋ ሙስሊሞች ቁጥራችን እሄ ብቻ ነዉን?
በ3 ቀናት ውስጥ ከጁሙዓህ በፊት 10,000 እናድርሰው !!
Join 👇👇👇
https://t.me/teeziya_bdr_muslims
Telegram
የባህር ዳር ሙስሊሞች– ተዕዚያ ማሳወቂያ ግሩፕ
የባህር ዳር ሙስሊሞች–ተዕዚያ ማሳወቂያ ግሩፕ
Forwarded from አማን ኢብራሂም AMAN IBRAHIM’S PAGE
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለፍየሏ ካዘንክ አሏህ ያዝንልሃል !!
Forwarded from አማን ኢብራሂም AMAN IBRAHIM’S PAGE
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰላት ላለመስገድ ኡዝር የለም
የክረምት የዲን ኮርስ በባህር ዳር
ልጆችዎን መሰረታዊ የቁርአን ፣ የዓቂዳ፣ የሀዲስ፣ የፊቅህና የተርቢያ ትምህርቶች በክረምት ለማስተማር ፈጥነው ይመዝገቡ ፤
ለምዝገባ ከታች በተጠቀሱት ስልኮች ይደውሉ:-
0918393892/0918412322 ቀበሌ 14 ኖክ
0913646379/0918412322 ቀበሌ 7
0930703972/0918412322 አየር ጤና
0979621661/0918412322 ቀበሌ 14
https://t.me/merkezunabdr
ልጆችዎን መሰረታዊ የቁርአን ፣ የዓቂዳ፣ የሀዲስ፣ የፊቅህና የተርቢያ ትምህርቶች በክረምት ለማስተማር ፈጥነው ይመዝገቡ ፤
ለምዝገባ ከታች በተጠቀሱት ስልኮች ይደውሉ:-
0918393892/0918412322 ቀበሌ 14 ኖክ
0913646379/0918412322 ቀበሌ 7
0930703972/0918412322 አየር ጤና
0979621661/0918412322 ቀበሌ 14
https://t.me/merkezunabdr
Telegram
ባህር ዳር – ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር °|° IBNU MAS'OUD ISLAMIC CENTER BAHIR DAR BRANCH
(Official)
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ― ባህርዳር
IBNU MAS'OUD ISLAMIC CENTER BAHIR DAR BRANCH
مركز ابن مسعود الإسلامي فرع بحر دار
አድራሻችን: ― ባህር ዳር ቀበሌ 14 ኖክ ማደያ ጀርባ
+251583206493
+251904947575
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ― ባህርዳር
IBNU MAS'OUD ISLAMIC CENTER BAHIR DAR BRANCH
مركز ابن مسعود الإسلامي فرع بحر دار
አድራሻችን: ― ባህር ዳር ቀበሌ 14 ኖክ ማደያ ጀርባ
+251583206493
+251904947575
Forwarded from የባህር ዳር ሙስሊሞች መማማሪያ መድረክ