የአ.ሳ.ቴ.ዩ. የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል የሽኝት ዝግጅት አደረገ
=========================================
የኢትዮጵያ የመንግስት ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል ከጥር 17/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነትና በኢትዮጵያ የመንግስት ዩንቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር አስተባባሪነት በ5 የስፖርት ዓይነቶች ውድድሮች ይካሄዳሉ፡፡
በስፖርት ፌስቲቫሉ ላይ ለመሳተፍ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲን በመወከል በሶስት የስፖርት ዓይነቶች 58 ሉካን ያሉት ተሳታፊዎች ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ እንዲሄዱ የሽኝት ዝግጅት ተደርጎላቸዋል፡፡
በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የአ.ሳ.ቴ.ዩ. የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንትና የፕሬዝዳቱ ተወካይ የሆኑትዶ/ር ሰለሞን ጥሩነህ እንደገለፁት ተወዳዳሪ ተማሪዎች ስፖርተኞች ብቻ ሳይሆኑ የአ.ሳ.ቴ.ዩ. ኮሚዩኒቲ አምባሳደር ጭምር እንደሆኑም አስርተዋል፡፡ጠንክረዉ በመስራትም አሸናፊ በመሆን የዩኒቨርሲቲያቸዉን ስም እንደሚያስጠሩም ያላቸዉን ጽኑ እምነት እና ተስፋገልጸዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲዉ የተማሪዎች ጉዳይ ዲን የሆኑትዶ/ር ጂማ አሰፋ ለተሳታፊዎች ባስተላለፉት መልዕክት በመልካም ስነ- ምግባር የታጀበ ዉጤት በማስመዝገብ በድል ወደዩኒቨርሲቲያቸዉ እንደሚመለሱ ያላቸዉን ጽኑ እምነት በመግለጽ ለተወዳዳሪ ተማሪዎች መልካም ምኞታቸዉን ገልጸዋል፡፡
@student_Union1
@astu_sport
=========================================
የኢትዮጵያ የመንግስት ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል ከጥር 17/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነትና በኢትዮጵያ የመንግስት ዩንቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር አስተባባሪነት በ5 የስፖርት ዓይነቶች ውድድሮች ይካሄዳሉ፡፡
በስፖርት ፌስቲቫሉ ላይ ለመሳተፍ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲን በመወከል በሶስት የስፖርት ዓይነቶች 58 ሉካን ያሉት ተሳታፊዎች ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ እንዲሄዱ የሽኝት ዝግጅት ተደርጎላቸዋል፡፡
በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የአ.ሳ.ቴ.ዩ. የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንትና የፕሬዝዳቱ ተወካይ የሆኑትዶ/ር ሰለሞን ጥሩነህ እንደገለፁት ተወዳዳሪ ተማሪዎች ስፖርተኞች ብቻ ሳይሆኑ የአ.ሳ.ቴ.ዩ. ኮሚዩኒቲ አምባሳደር ጭምር እንደሆኑም አስርተዋል፡፡ጠንክረዉ በመስራትም አሸናፊ በመሆን የዩኒቨርሲቲያቸዉን ስም እንደሚያስጠሩም ያላቸዉን ጽኑ እምነት እና ተስፋገልጸዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲዉ የተማሪዎች ጉዳይ ዲን የሆኑትዶ/ር ጂማ አሰፋ ለተሳታፊዎች ባስተላለፉት መልዕክት በመልካም ስነ- ምግባር የታጀበ ዉጤት በማስመዝገብ በድል ወደዩኒቨርሲቲያቸዉ እንደሚመለሱ ያላቸዉን ጽኑ እምነት በመግለጽ ለተወዳዳሪ ተማሪዎች መልካም ምኞታቸዉን ገልጸዋል፡፡
@student_Union1
@astu_sport
🔥14👍12👎2
USAE FOOTBALL CHAMPIONSHIP GROUP STAGE DRAW👆
GROUP 10
✅ ASTU
✅ Jimma University
✅ Wellega University
And Our first game will be
ASTU VS JIMMA University on monday!🎉
@astu_sport
@student_Union1
GROUP 10
✅ ASTU
✅ Jimma University
✅ Wellega University
And Our first game will be
ASTU VS JIMMA University on monday!🎉
@astu_sport
@student_Union1
👍11
⚽️ NEXT MATCH DAY
ASTU 🆚 WELLEGA
📅 Tue , January 28
⏰ 8:00 LT
🏟️ Wereda 01(Gabriel Meda)
@astu_sport
@student_Union1
ASTU 🆚 WELLEGA
📅 Tue , January 28
⏰ 8:00 LT
🏟️ Wereda 01(Gabriel Meda)
@astu_sport
@student_Union1
👍7👎5👏3🥰2
Student Union is planning to establish a Gc-Committee and invites all graduate students to select their representatives.
And be aware that the selected students should full-fill
Please as it will determine our entire graduate situation we want you to select the one who will be more responsible.
@student_Union1
@gc2017_su
And be aware that the selected students should full-fill
👉must be a graduate student🧑🎓
👉No disciplinary cases recorded
👉Must be selected from there respective class.✋
👉GPA Requirement
Males: Minimum GPA of 2.75
Females: Minimum GPA of 2.5
Please as it will determine our entire graduate situation we want you to select the one who will be more responsible.
@student_Union1
@gc2017_su
👎21👍9🥰4❤2