🏆 Friendly Match Alert! 🏆
Get ready for an epic showdown as two titans of technology face off on the field!
📅 Date: Wednesday (Tomorrow)
⏰ Time: 3:00 AM
📍 Venue: Astu Stadium
✨ ASTU vs. AASTU ⚽
Join us for a thrilling match filled with excitement and camaraderie! Witness the passion, skill, and sportsmanship as these two teams battle it out for glory. Bring your friends and cheer for your favorite team in this unforgettable clash!
Don’t miss out on the action—be there to support your team! Let’s make this a memorable event! 🎉
#ASTUvsAASTU #TechTitans #FootballFever
Get ready for an epic showdown as two titans of technology face off on the field!
📅 Date: Wednesday (Tomorrow)
⏰ Time: 3:00 AM
📍 Venue: Astu Stadium
✨ ASTU vs. AASTU ⚽
Join us for a thrilling match filled with excitement and camaraderie! Witness the passion, skill, and sportsmanship as these two teams battle it out for glory. Bring your friends and cheer for your favorite team in this unforgettable clash!
Don’t miss out on the action—be there to support your team! Let’s make this a memorable event! 🎉
#ASTUvsAASTU #TechTitans #FootballFever
👍12
የአ.ሳ.ቴ.ዩ. የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል የሽኝት ዝግጅት አደረገ
=========================================
የኢትዮጵያ የመንግስት ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል ከጥር 17/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነትና በኢትዮጵያ የመንግስት ዩንቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር አስተባባሪነት በ5 የስፖርት ዓይነቶች ውድድሮች ይካሄዳሉ፡፡
በስፖርት ፌስቲቫሉ ላይ ለመሳተፍ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲን በመወከል በሶስት የስፖርት ዓይነቶች 58 ሉካን ያሉት ተሳታፊዎች ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ እንዲሄዱ የሽኝት ዝግጅት ተደርጎላቸዋል፡፡
በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የአ.ሳ.ቴ.ዩ. የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንትና የፕሬዝዳቱ ተወካይ የሆኑትዶ/ር ሰለሞን ጥሩነህ እንደገለፁት ተወዳዳሪ ተማሪዎች ስፖርተኞች ብቻ ሳይሆኑ የአ.ሳ.ቴ.ዩ. ኮሚዩኒቲ አምባሳደር ጭምር እንደሆኑም አስርተዋል፡፡ጠንክረዉ በመስራትም አሸናፊ በመሆን የዩኒቨርሲቲያቸዉን ስም እንደሚያስጠሩም ያላቸዉን ጽኑ እምነት እና ተስፋገልጸዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲዉ የተማሪዎች ጉዳይ ዲን የሆኑትዶ/ር ጂማ አሰፋ ለተሳታፊዎች ባስተላለፉት መልዕክት በመልካም ስነ- ምግባር የታጀበ ዉጤት በማስመዝገብ በድል ወደዩኒቨርሲቲያቸዉ እንደሚመለሱ ያላቸዉን ጽኑ እምነት በመግለጽ ለተወዳዳሪ ተማሪዎች መልካም ምኞታቸዉን ገልጸዋል፡፡
@student_Union1
@astu_sport
=========================================
የኢትዮጵያ የመንግስት ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል ከጥር 17/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነትና በኢትዮጵያ የመንግስት ዩንቨርሲቲዎች ስፖርት ማህበር አስተባባሪነት በ5 የስፖርት ዓይነቶች ውድድሮች ይካሄዳሉ፡፡
በስፖርት ፌስቲቫሉ ላይ ለመሳተፍ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲን በመወከል በሶስት የስፖርት ዓይነቶች 58 ሉካን ያሉት ተሳታፊዎች ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ እንዲሄዱ የሽኝት ዝግጅት ተደርጎላቸዋል፡፡
በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የአ.ሳ.ቴ.ዩ. የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንትና የፕሬዝዳቱ ተወካይ የሆኑትዶ/ር ሰለሞን ጥሩነህ እንደገለፁት ተወዳዳሪ ተማሪዎች ስፖርተኞች ብቻ ሳይሆኑ የአ.ሳ.ቴ.ዩ. ኮሚዩኒቲ አምባሳደር ጭምር እንደሆኑም አስርተዋል፡፡ጠንክረዉ በመስራትም አሸናፊ በመሆን የዩኒቨርሲቲያቸዉን ስም እንደሚያስጠሩም ያላቸዉን ጽኑ እምነት እና ተስፋገልጸዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲዉ የተማሪዎች ጉዳይ ዲን የሆኑትዶ/ር ጂማ አሰፋ ለተሳታፊዎች ባስተላለፉት መልዕክት በመልካም ስነ- ምግባር የታጀበ ዉጤት በማስመዝገብ በድል ወደዩኒቨርሲቲያቸዉ እንደሚመለሱ ያላቸዉን ጽኑ እምነት በመግለጽ ለተወዳዳሪ ተማሪዎች መልካም ምኞታቸዉን ገልጸዋል፡፡
@student_Union1
@astu_sport
🔥14👍12👎2
USAE FOOTBALL CHAMPIONSHIP GROUP STAGE DRAW👆
GROUP 10
✅ ASTU
✅ Jimma University
✅ Wellega University
And Our first game will be
ASTU VS JIMMA University on monday!🎉
@astu_sport
@student_Union1
GROUP 10
✅ ASTU
✅ Jimma University
✅ Wellega University
And Our first game will be
ASTU VS JIMMA University on monday!🎉
@astu_sport
@student_Union1
👍11
⚽️ NEXT MATCH DAY
ASTU 🆚 WELLEGA
📅 Tue , January 28
⏰ 8:00 LT
🏟️ Wereda 01(Gabriel Meda)
@astu_sport
@student_Union1
ASTU 🆚 WELLEGA
📅 Tue , January 28
⏰ 8:00 LT
🏟️ Wereda 01(Gabriel Meda)
@astu_sport
@student_Union1
👍7👎5👏3🥰2