This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❗️የመውጫ ፈተና (Exit Exam) የተመለከተ አጭር ተንቀሳቃሽ ምስል
የይለፍ ቃል (Password) እንዴት እንቀይራለን የሚለውን ጨምሮ በፈተና ወቅት መከተል ያሉብንን መሰረታዊ ነጥቦች ይዳስሳል።
❗️ከቀየርን የምንቀይረው የይለፍ ቃል (Password) ልናስታውሰው የሚገባ መሆን አለበት!
የይለፍ ቃል (Password) እንዴት እንቀይራለን የሚለውን ጨምሮ በፈተና ወቅት መከተል ያሉብንን መሰረታዊ ነጥቦች ይዳስሳል።
❗️ከቀየርን የምንቀይረው የይለፍ ቃል (Password) ልናስታውሰው የሚገባ መሆን አለበት!
👍2❤1
National Exit EXam online Guideline.pdf
491.3 KB
▪️National Exit Exam 2016 portal Guideline
#ይነበብ
❗️ለተመራቂ ተማሪዎች❗️
ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ተግባራዊ ማድረግ ከጀመራቸው ስራዎች አንዱ የሆነ የተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከዛሬ ሰኔ 14 ቀን 2016 ዓ/ም ይጀምራል።
ለመሆኑ በዚህ ፈተና ወቅት ከተማሪዎች እንዲሁም ከፈታኞች ምን ይጠበቃል ?
[ ከተፈታኞች የሚጠበቅ ]
- ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍል ሲመጡ ማንኛውም አይነት ስልክ፣ ስማርት ሰዓት ፣ ታብሌት ፣ ላፕቶፕና ... ወዘተ ተመሳሳይ ኤክትሮኒክ ቁሳቁስ መያዝ በፍፁም የተከለከለ ነው። (ይዞ የተገኘ ፈተናው /ውጤቱ ተሰርዞበት በቀጣይ ጊዜ እንዲቀመጥ ይደርጋል)
- ፈተና ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃ በፊት መፈተኛ ክፍል መገኘት አለባቸው ይህም ማለት ከጥዋቱ 2፡00 በፊት ፤ ከሰዓት ደግሞ ከ8፡00 በፊት ተፈታኞች መገኘት አለባቸው።
- ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ID መያዝ ያለባቸው ሲሆን User Name እና Password lower-case and upper-case ፊደላትን
ለይተው በጥንቃቄ መያዝ አለባቸው።
- ተፈታኞች ፈተና ከተጀመረ በኃላ ከ30 ደቂቃ በፊት ከፈተናው ክፍል መውጣት የለባቸውም።
- ተፈታኞች ፤ ፈተናውን የሚያስፈትኑ መምህራን በሚያሳዩት ቦታ ብቻ መቀመጥ አለባቸው።
- ሁሉም ተፈታኝ እንዲቀመጥ የተመደበበት የራሱ ኮምፒውተር ላይ ብቻ ተቀምጦ መክፈትና መጠቀም አለበት።
- በፈተና ክፍል ውስጥ መነጋገር እና ከቦታ ቦታ መዘዋወር በፍፁም የተከለከለ ነው። እንዲሁም ማንኛውም ተፈታኝ ከጎኑ ያለውን ተማሪ ኮምፒውተር በፍፁም ማየት የለበትም።
- ምንም ዓይነት ወረቀት ወደ መፈተኛ ክፍል ይዞ መምጣት አይቻልም።
- ተፈታኞች በምንም ሁኔታ መኮርጅም ሆነ ማስኮርጅ ተግባር ላይ ቢሳተፉ እርምጃ ይወሰድባቸዋል።
- ሁሉም ተፈታኞሽ ለፈታኝ መምህራንና ለአስተባባሪዎች መታዘዝ ያለባቸው ሲሆን የፈተናው ደንብ እና ስርዓት ተገዢ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
NB. ሁሉም ተፈታኞች ወደ መፈኛ ክፍል ተፈትሸው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ማንኛውም ተፈታኝ ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በፍተሻ ወቅት ይሁን ሥርዓት ለማስያዝ በሚደረግ እንቅስቃሴ እንቅፋት ሆኖ ከተገኘ ከመፈተኛ አከባቢ እንዲገለል ተደርጎ በቀጣዩ የመውጫ ፈተና መስጫ ወቅት እንዲቀመጥ ይፈቀድለታል።
[ ከፈታኝ መምህራን የሚጠበቅ ]
- የተፈታኝ ተማሪዎችን ID በአግባቡ በማረጋገጥ ወደ ክፍል እንዲገቡ ማደረግ ይጠበቅባቸዋል።
- ተፈታኝ ተማሪዎችን በሥም ዝርዝራቸው መሠረት ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
- ፈታኝ መምራህን የተማሪዎችን አቴንዳንሰ ይወስዳሉ ፤ ተማሪዎችን ፊርማ ያስፈርማሉ።
- በፈተና ክፍል ውስጥ ደምጽ እንዳይሰማ፣ ተማሪዎች ከቦታ ቦታ እንዳይዘዋወሩ ተገቢውን ቁጥጥር ማድረግ አለባቸው።
- የፈተናው አጠቃለይ ሂደት በትኩረት መከታተል አለባቸው።
- በህመም ምክንያት ተማሪዎች ከክፍል መውጣት ቢፈልጉ ከሱፐርቨዘር ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን እርዳታ ያደርጋሉ።
- ተማሪዎች በጎናቸው ያለውን ሌላ ኮምፒውተር እንዳይመለከቱ መቆጣጠር አለባቸው።
- ተማሪዎች ፈተናው ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በፊት እንዳይወጡ መቆጣጠር ይጠበቅባቸዋል።
- ሲኮርጂ ወይንም ሲያስኮርጅ የተገኘ ተማሪ ከመፈተኛ ክፍል እንዲወጣ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።
- ፈተናው ከጀመረ 15 ደቂቃ በኃላ የሚመጣ ተማሪ እንዲገባ ማድረግ የላባቸውም።
- የፈተና አፈጻጸም ሪፖርት ለሱፐርቨዘር ማቅረብ
🔲ፈተናውን እናልፋለን አብረንም እንመረቃለን!
🔲ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና እንዲሆንልን እንመኛለን!
❗️ለተመራቂ ተማሪዎች❗️
ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ተግባራዊ ማድረግ ከጀመራቸው ስራዎች አንዱ የሆነ የተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ከዛሬ ሰኔ 14 ቀን 2016 ዓ/ም ይጀምራል።
ለመሆኑ በዚህ ፈተና ወቅት ከተማሪዎች እንዲሁም ከፈታኞች ምን ይጠበቃል ?
[ ከተፈታኞች የሚጠበቅ ]
- ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍል ሲመጡ ማንኛውም አይነት ስልክ፣ ስማርት ሰዓት ፣ ታብሌት ፣ ላፕቶፕና ... ወዘተ ተመሳሳይ ኤክትሮኒክ ቁሳቁስ መያዝ በፍፁም የተከለከለ ነው። (ይዞ የተገኘ ፈተናው /ውጤቱ ተሰርዞበት በቀጣይ ጊዜ እንዲቀመጥ ይደርጋል)
- ፈተና ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃ በፊት መፈተኛ ክፍል መገኘት አለባቸው ይህም ማለት ከጥዋቱ 2፡00 በፊት ፤ ከሰዓት ደግሞ ከ8፡00 በፊት ተፈታኞች መገኘት አለባቸው።
- ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ID መያዝ ያለባቸው ሲሆን User Name እና Password lower-case and upper-case ፊደላትን
ለይተው በጥንቃቄ መያዝ አለባቸው።
- ተፈታኞች ፈተና ከተጀመረ በኃላ ከ30 ደቂቃ በፊት ከፈተናው ክፍል መውጣት የለባቸውም።
- ተፈታኞች ፤ ፈተናውን የሚያስፈትኑ መምህራን በሚያሳዩት ቦታ ብቻ መቀመጥ አለባቸው።
- ሁሉም ተፈታኝ እንዲቀመጥ የተመደበበት የራሱ ኮምፒውተር ላይ ብቻ ተቀምጦ መክፈትና መጠቀም አለበት።
- በፈተና ክፍል ውስጥ መነጋገር እና ከቦታ ቦታ መዘዋወር በፍፁም የተከለከለ ነው። እንዲሁም ማንኛውም ተፈታኝ ከጎኑ ያለውን ተማሪ ኮምፒውተር በፍፁም ማየት የለበትም።
- ምንም ዓይነት ወረቀት ወደ መፈተኛ ክፍል ይዞ መምጣት አይቻልም።
- ተፈታኞች በምንም ሁኔታ መኮርጅም ሆነ ማስኮርጅ ተግባር ላይ ቢሳተፉ እርምጃ ይወሰድባቸዋል።
- ሁሉም ተፈታኞሽ ለፈታኝ መምህራንና ለአስተባባሪዎች መታዘዝ ያለባቸው ሲሆን የፈተናው ደንብ እና ስርዓት ተገዢ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
NB. ሁሉም ተፈታኞች ወደ መፈኛ ክፍል ተፈትሸው እንዲገቡ የሚደረግ ሲሆን ማንኛውም ተፈታኝ ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በፍተሻ ወቅት ይሁን ሥርዓት ለማስያዝ በሚደረግ እንቅስቃሴ እንቅፋት ሆኖ ከተገኘ ከመፈተኛ አከባቢ እንዲገለል ተደርጎ በቀጣዩ የመውጫ ፈተና መስጫ ወቅት እንዲቀመጥ ይፈቀድለታል።
[ ከፈታኝ መምህራን የሚጠበቅ ]
- የተፈታኝ ተማሪዎችን ID በአግባቡ በማረጋገጥ ወደ ክፍል እንዲገቡ ማደረግ ይጠበቅባቸዋል።
- ተፈታኝ ተማሪዎችን በሥም ዝርዝራቸው መሠረት ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።
- ፈታኝ መምራህን የተማሪዎችን አቴንዳንሰ ይወስዳሉ ፤ ተማሪዎችን ፊርማ ያስፈርማሉ።
- በፈተና ክፍል ውስጥ ደምጽ እንዳይሰማ፣ ተማሪዎች ከቦታ ቦታ እንዳይዘዋወሩ ተገቢውን ቁጥጥር ማድረግ አለባቸው።
- የፈተናው አጠቃለይ ሂደት በትኩረት መከታተል አለባቸው።
- በህመም ምክንያት ተማሪዎች ከክፍል መውጣት ቢፈልጉ ከሱፐርቨዘር ጋር በመነጋገር አስፈላጊውን እርዳታ ያደርጋሉ።
- ተማሪዎች በጎናቸው ያለውን ሌላ ኮምፒውተር እንዳይመለከቱ መቆጣጠር አለባቸው።
- ተማሪዎች ፈተናው ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በፊት እንዳይወጡ መቆጣጠር ይጠበቅባቸዋል።
- ሲኮርጂ ወይንም ሲያስኮርጅ የተገኘ ተማሪ ከመፈተኛ ክፍል እንዲወጣ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።
- ፈተናው ከጀመረ 15 ደቂቃ በኃላ የሚመጣ ተማሪ እንዲገባ ማድረግ የላባቸውም።
- የፈተና አፈጻጸም ሪፖርት ለሱፐርቨዘር ማቅረብ
🔲ፈተናውን እናልፋለን አብረንም እንመረቃለን!
🔲ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና እንዲሆንልን እንመኛለን!
👍18🙏7❤1
Attention all GC students! This Saturday, we are thrilled to announce a panel discussion focusing on the world beyond university. Esteemed former students will be sharing their insights to help you navigate your future career path. Join us at Borati hall (Admin bldg, 5th floor) in the morning for valuable guidance and advice and network with these people. Don't miss out on this opportunity!
@student_union1
@student_union1
👍8❤1🥰1
ASTU Students' Union
Attention all GC students! This Saturday, we are thrilled to announce a panel discussion focusing on the world beyond university. Esteemed former students will be sharing their insights to help you navigate your future career path. Join us at Borati hall…
The venue has been changed to Borati Hall (Admim building, 5th floor). Every GC should attend!
Attention all students! The exit exam results will be released soon. You can check your results by visiting your department today. The department will contact you and inform you of the time to check your results. For applied mathematics students, the results were not converted from a scale of 60 to 100. This issue will be resolved soon, and your department will inform you when to check your results. Please do not panic.
@student_union1
@student_union1
😐4😨3👍2
ASTU Students' Union
https://t.me/ASTU_2024GC
GC students join to update each other on graduation ceremony, job opportunities, different informations related to tempo. Share this to your groups.
😁3👍1
The result has been released. Check under last semester's transcript.
🖕2👍1
Dear 2024 GC students
First of all we would like to say
This is to inform you that you can take the BINDER and RIVAN on Friday July 5, 2024 from the GC-committee representative of your department.
Unfortunately we are facing a little delay in the yearbook delivery due to several reasons. We are trying to solve it ASAP. We'll keep you posted any updates and thank you for your patience.
First of all we would like to say
CONGRATS 🎉
This is to inform you that you can take the BINDER and RIVAN on Friday July 5, 2024 from the GC-committee representative of your department.
Unfortunately we are facing a little delay in the yearbook delivery due to several reasons. We are trying to solve it ASAP. We'll keep you posted any updates and thank you for your patience.
👍13
The opening of Job Expo will be held at Borati Hall tomorrow at 8:30 am. More than 30 companies are expected and every GC is invited to attend and network.
@student_union1
@student_union1
👍4❤1
Hello GC 🎓
This is to inform you that you can take Ur BINDER from your representatives, accordingly:-
July 5, Morning
School of Applied Natural Science
School of Electrical Engineering and Computing
July 5, Afternoon
School of Mechanical, Chemical and Materials Engineering
School of Civil Engineering and Architecture
#GC_2024
#GRADUATION
STUDENTS UNION
This is to inform you that you can take Ur BINDER from your representatives, accordingly:-
July 5, Morning
School of Applied Natural Science
School of Electrical Engineering and Computing
July 5, Afternoon
School of Mechanical, Chemical and Materials Engineering
School of Civil Engineering and Architecture
#GC_2024
#GRADUATION
STUDENTS UNION
👍4
Abyssinia Industry Group is seeking to recruit students majoring in Mechanical Engineering, Chemical Engineering, Power and Control Engineering, and Civil Engineering. They will be conducting direct interviews at the Job Expo. Students who are interested in these opportunities are encouraged to register and participate in the interview process.
Address: Stadium Futsal
@student_union1
Address: Stadium Futsal
@student_union1
👍5
Please be informed that the graduation program will commence at 8:00 am. Please share this information with your family and friends. Thank you.
@student_union1
@student_union1