ASTU Students' Union
5.8K subscribers
1.31K photos
90 videos
34 files
350 links
This is the official channel of Adama Science and Technology University Students' Union.
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
100-Day celebration🥳🥳🥳

📅 April 11
⏰ 10:00 Lt
📍Amphi

#Gc_Committee
@student_Union1
@gc2017_su
👍2❤1
ASTU GC CUP FINAL

EPCE 🆚 SOANS
👍4❤1
The Game Had started

@student_Union1
👍1
⚽️ASTU GC CUP 2024/25🏆


       #FINAL_GAME 🏆

  EPCE 1 - 0 APPLIED
JARA 29'

   
    🏟 ASTU Stadium
🔥12😢8👍2
⚽️ASTU GC CUP 2024/25🏆

First half
       #FINAL_GAME 🏆

  EPCE 1 - 0 APPLIED
JARA 29'

   
    🏟 ASTU Stadium
👍7
⚽️ASTU GC CUP 2024/25🏆

First half
       #FINAL_GAME 🏆

  EPCE 1 - 1 APPLIED
JARA Elion

   
    🏟 ASTU Stadium
👍7❤1
⚽️ASTU GC CUP 2024/25🏆


       #FINAL_GAME 🏆

  EPCE 3 - 1 APPLIED
JARA⚽️⚽️ Elion
Bili
   
    🏟 ASTU Stadium
🔥5❤1
⚽️ASTU GC CUP 2024/25🏆

FULL-TIME
       #FINAL_GAME 🏆

  EPCE 3 - 1 APPLIED
JARA⚽️⚽️ Elion
Bili
   
    🏟 ASTU Stadium
👍3
የ2024/25 GC CUP CHAMPIONNNNNN

EPCEEEEEEE🎉🎉🎉🎉🎉
❤45😭9👏3👍2🥰2🔥1
#የኢትዮጵያልጆች👏

ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በቻይና የሁዋዌ " ቴክፎርጉድ ግሎባል " ውድድርን #አንደኛ በመሆን አሸነፉ።

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር  ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸንፈዋል።

ውድድሩ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም የቆየ ሲሆን በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የሚገኙ የቴክኖሎጂ ማዕከሎችን ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎችን ካካተተው ዝግጅት ጋር የተካሄደ ነው።

በስድስት ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ፦
➡️ ከአዲስ አበባ፣
➡️ ከሐረማያ፣
➡️ ከጅማ፣
➡️ ከወልቂጤ 
➡️ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (AASTU) ዩኒቨርስቲዎች ነው ያሰባሰበው።

ቡድኑ በውድድሩ ከሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ፤ አርጀንቲና አየርላንድ፣ ማላዊ፣ ቬትናም፣ አረብ ኤምሬትስና ሌሎችን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ 12 ልዩ ቡድኖች ጋር ተወዳድሯል።

የሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ግሎባል አምባሳደር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ተማሪ አሲያ ከሊፋም በዝግጅቱ በእንግድነት ተገኝታለች።

ተማሪዎቹ በምን ፕሮጀክት አሸነፉ ?

ተማሪዎቹ የእንስሳትን ህመሞች አስቀድሞ ለመለየት በተዘጋጀውና በአርተፊሻል አስተውሎት (AI) በጎለበተው ኤርሊ ቬት (EarlyVet) በተሰኘው ፕሮጀክታቸው ነው የተወዳደሩት። በዚህም ትኩረት ለመሳብ ችለዋል።

ይህ የፈጠራ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት ግቦች (SDGs) በተለይም ግብ 2 " ዜሮ ርሃብ " እና ግብ 15 " ህይወት በምድር " ከሚለው ጋር የተጣጣመ መሆኑና በግብርና እና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ወሳኝ ተግዳሮቶችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ ተብራርቷል።

የሁዋዌ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሚስተር ሊሚንግ ዬ ምን አሉ ?

ዳይሬክቱ ፥ በቡድኑ ስኬት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው " ድሉ የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ልዩ ችሎታ እና ፈጠራ የታየበት ነው " ብለዋል።

መጪው ትውልድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣው የቴክኖሎጂ ገጽታ ውስጥ እንዲበለጽግ በሚያስፈልገውን ድጋፍ እና እድሎች ማመቻቸቱን ለማስቀጠል ሁዋዌ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።

ቡድኑ ለዓለም አቀፋዊ ውድድር áŠĽá‹ľáˆ ያገኘው  በግንቦት 2016 ዓ.ም በኤሳውራ ሞሮኮ በተካሄደው የክፍለ አህጉራዊ የቴክፎርጉድ (Tech4Good) ውድድር ወቅት áЍ17 የአፍሪካ ሀገራት ከተውጣጡ 28 ቡድኖች ጋር ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣቱ ነው።

መረጃው ከሁዋዌ ኢትዮጵያ የተላከ ነው።

@tikvahethiopia
🔥24👍7❤1👏1😢1
Forwarded from Future pilots
New announcement

Position:

📌TRAINEE A/C MAINTENANCE TECHNICIAN (ET-SPONSORED)

📌TRAINEE A/C STRUCTURE (ET-SPONSORED)

📌TRAINEE A/C CABIN MAINTENANCE (ET-SPONSORED)

📌TRAINEE A/C AIRFRAME TECHNICIAN (ET-SPONSORED)

📌TRAINEE A/C AVIONICS (ET-SPONSORED)

📌TRAINEE A/C POWERPLANT TECHNICIAN (ET-SPONSORED)

📌TRAINEE AIRCRAFT MECHANIC (ET-SPONSORED)

Registration Date:APRIL 28, 2025 – MAY 02, 2025

https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies

Next_ethio_pilots
👍4
NOTICE

Students who are interested in becoming Parlama Members for the 2018 E.C
👍4