Urgent news ❗️
🗳️election Board Students who have registered to compete,
we urge you to go to Election Board office B-302 office number 6 from 10:00 LT - 1:00 LT today to confirm.
ምርጫ ቦረድ 🗳️ ለመወዳደር የተመዘገባቹህ ተማሪዎች ዛሬ ከምሽቱ 10:00 LT -1:00 LT ድረስ በምርጫ ቦረድ ቢሮ B-302 ቢሮ ቁጥረ 6 በመሄድ Confirme እንድታደረጉ ስንል እናሳስባለን።
#student Union election board office ✅
#studentunion
#Studentunion election board
🗳️election Board Students who have registered to compete,
we urge you to go to Election Board office B-302 office number 6 from 10:00 LT - 1:00 LT today to confirm.
ምርጫ ቦረድ 🗳️ ለመወዳደር የተመዘገባቹህ ተማሪዎች ዛሬ ከምሽቱ 10:00 LT -1:00 LT ድረስ በምርጫ ቦረድ ቢሮ B-302 ቢሮ ቁጥረ 6 በመሄድ Confirme እንድታደረጉ ስንል እናሳስባለን።
#student Union election board office ✅
#studentunion
#Studentunion election board
❤3👍1
⚽️ASTU GC CUP 2024/25🏆
#FINAL_GAME 🏆
EPCE 🆚 APPLIED
📅 Friday, April 11
⌚️ 03:30 LT
🏟 ASTU Stadium
Sorry for the inconvenience!!!
@astu_sport
@gc2017_su
#FINAL_GAME 🏆
EPCE 🆚 APPLIED
📅 Friday, April 11
⌚️ 03:30 LT
🏟 ASTU Stadium
Don’t miss out on the action—be there to support your department! Let’s make this a memorable event! 🎉
Sorry for the inconvenience!!!
@astu_sport
@gc2017_su
👍2🔥1😢1
🎉 #Giveaway_Challenges 🎉
❓🔴 APPLIED VS EPCE ⭕️ Who will be the Champion 🏆❓
💬 Put the winning team and goal only in the comment section(@astu_sport) (edited message is not acceptable❗️)
We’re giving away prizes to 2 winners!
One for the correct score and the other for the jock with the most reactions will win our Monthly telebirr Special Package for 240min + 2GB + CRBT giveaway!
Good luck!!!
@astu_sport
❓🔴 APPLIED VS EPCE ⭕️ Who will be the Champion 🏆❓
💬 Put the winning team and goal only in the comment section(@astu_sport) (edited message is not acceptable❗️)
We’re giving away prizes to 2 winners!
One for the correct score and the other for the jock with the most reactions will win our Monthly telebirr Special Package for 240min + 2GB + CRBT giveaway!
Good luck!!!
@astu_sport
Telegram
ASTU SPORT
Welcome to the ASTU Sports News channel! Here, we provide updates on competitions organized within our university as well as other noteworthy sports news...
For Advertisement and promotion contact us on : @destsh11a
For Advertisement and promotion contact us on : @destsh11a
👍3
🔥12😢8👍2
👍7
👍7❤1
🔥5❤1
👍3
#የኢትዮጵያልጆች👏
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በቻይና የሁዋዌ " ቴክፎርጉድ ግሎባል " ውድድርን #አንደኛ በመሆን አሸነፉ።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸንፈዋል።
ውድድሩ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም የቆየ ሲሆን በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የሚገኙ የቴክኖሎጂ ማዕከሎችን ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎችን ካካተተው ዝግጅት ጋር የተካሄደ ነው።
በስድስት ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ፦
➡️ ከአዲስ አበባ፣
➡️ ከሐረማያ፣
➡️ ከጅማ፣
➡️ ከወልቂጤ
➡️ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (AASTU) ዩኒቨርስቲዎች ነው ያሰባሰበው።
ቡድኑ በውድድሩ ከሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ፤ አርጀንቲና አየርላንድ፣ ማላዊ፣ ቬትናም፣ አረብ ኤምሬትስና ሌሎችን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ 12 ልዩ ቡድኖች ጋር ተወዳድሯል።
የሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ግሎባል አምባሳደር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ተማሪ አሲያ ከሊፋም በዝግጅቱ በእንግድነት ተገኝታለች።
ተማሪዎቹ በምን ፕሮጀክት አሸነፉ ?
ተማሪዎቹ የእንስሳትን ህመሞች አስቀድሞ ለመለየት በተዘጋጀውና በአርተፊሻል አስተውሎት (AI) በጎለበተው ኤርሊ ቬት (EarlyVet) በተሰኘው ፕሮጀክታቸው ነው የተወዳደሩት። በዚህም ትኩረት ለመሳብ ችለዋል።
ይህ የፈጠራ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት ግቦች (SDGs) በተለይም ግብ 2 " ዜሮ ርሃብ " እና ግብ 15 " ህይወት በምድር " ከሚለው ጋር የተጣጣመ መሆኑና በግብርና እና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ወሳኝ ተግዳሮቶችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ ተብራርቷል።
የሁዋዌ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሚስተር ሊሚንግ ዬ ምን አሉ ?
ዳይሬክቱ ፥ በቡድኑ ስኬት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው " ድሉ የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ልዩ ችሎታ እና ፈጠራ የታየበት ነው " ብለዋል።
መጪው ትውልድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣው የቴክኖሎጂ ገጽታ ውስጥ እንዲበለጽግ በሚያስፈልገውን ድጋፍ እና እድሎች ማመቻቸቱን ለማስቀጠል ሁዋዌ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ቡድኑ ለዓለም አቀፋዊ ውድድር እድል ያገኘው በግንቦት 2016 ዓ.ም በኤሳውራ ሞሮኮ በተካሄደው የክፍለ አህጉራዊ የቴክፎርጉድ (Tech4Good) ውድድር ወቅት ከ17 የአፍሪካ ሀገራት ከተውጣጡ 28 ቡድኖች ጋር ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣቱ ነው።
መረጃው ከሁዋዌ ኢትዮጵያ የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በቻይና የሁዋዌ " ቴክፎርጉድ ግሎባል " ውድድርን #አንደኛ በመሆን አሸነፉ።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸንፈዋል።
ውድድሩ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም የቆየ ሲሆን በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የሚገኙ የቴክኖሎጂ ማዕከሎችን ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎችን ካካተተው ዝግጅት ጋር የተካሄደ ነው።
በስድስት ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ፦
➡️ ከአዲስ አበባ፣
➡️ ከሐረማያ፣
➡️ ከጅማ፣
➡️ ከወልቂጤ
➡️ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (AASTU) ዩኒቨርስቲዎች ነው ያሰባሰበው።
ቡድኑ በውድድሩ ከሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ፤ አርጀንቲና አየርላንድ፣ ማላዊ፣ ቬትናም፣ አረብ ኤምሬትስና ሌሎችን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ 12 ልዩ ቡድኖች ጋር ተወዳድሯል።
የሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ግሎባል አምባሳደር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ተማሪ አሲያ ከሊፋም በዝግጅቱ በእንግድነት ተገኝታለች።
ተማሪዎቹ በምን ፕሮጀክት አሸነፉ ?
ተማሪዎቹ የእንስሳትን ህመሞች አስቀድሞ ለመለየት በተዘጋጀውና በአርተፊሻል አስተውሎት (AI) በጎለበተው ኤርሊ ቬት (EarlyVet) በተሰኘው ፕሮጀክታቸው ነው የተወዳደሩት። በዚህም ትኩረት ለመሳብ ችለዋል።
ይህ የፈጠራ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት ግቦች (SDGs) በተለይም ግብ 2 " ዜሮ ርሃብ " እና ግብ 15 " ህይወት በምድር " ከሚለው ጋር የተጣጣመ መሆኑና በግብርና እና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ወሳኝ ተግዳሮቶችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ ተብራርቷል።
የሁዋዌ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሚስተር ሊሚንግ ዬ ምን አሉ ?
ዳይሬክቱ ፥ በቡድኑ ስኬት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው " ድሉ የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ልዩ ችሎታ እና ፈጠራ የታየበት ነው " ብለዋል።
መጪው ትውልድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣው የቴክኖሎጂ ገጽታ ውስጥ እንዲበለጽግ በሚያስፈልገውን ድጋፍ እና እድሎች ማመቻቸቱን ለማስቀጠል ሁዋዌ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ቡድኑ ለዓለም አቀፋዊ ውድድር እድል ያገኘው በግንቦት 2016 ዓ.ም በኤሳውራ ሞሮኮ በተካሄደው የክፍለ አህጉራዊ የቴክፎርጉድ (Tech4Good) ውድድር ወቅት ከ17 የአፍሪካ ሀገራት ከተውጣጡ 28 ቡድኖች ጋር ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣቱ ነው።
መረጃው ከሁዋዌ ኢትዮጵያ የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
🔥24👍7❤1👏1😢1