St.Paul's Hospital Millennium Medical College
18.7K subscribers
1.92K photos
23 videos
12 files
457 links
St. Paul's is a leading public hospital and medical college in Addis Ababa, Ethiopia.
Download Telegram
ባለፈው ሐምሌ ወር በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ኮሌጅ ከ90 ሺህ ወገኖች ነጻ የሕክምና ምርመራ ባገኙበት ብሄራዊ የክረምት በጎ ፍቃድ ጤና አገልግሎት የተሳተፉ ሠራተኞች የተመሠገኑበት የእውቅና መርሐግብር ዛሬ ተካሄደ: :

በተጨማሪም ለአራት ቀናት ሲካሄድ ቆይቶ ባለፈው ሐሙስ የተጠናቀቀው እና በኤግዚቢሽን በፓናል ውይይቶች የታጀበው እና የክልል የሆስፒታል እና የፌዴራል ሆስፒታሎች ኃላፊዎችንም ጭምር ያሳተፈው 3ኛው የጥራት ጉባዔ ( 3rd Quality Summit ) የመዝጊያ ሥነ ሥርዓትም ተካሂዷል :: ጉባዔው " ልህቀትን መቀበል፡ ለጥራት፣ ለአገልግሎት እና ለዕውቅና የተሰጠ ቁርጠኝነት” በሚል መሪ ቃል ላይ ትኩረት ያደረገ ነው: :
በእነዚህ በኮሌጁ በተከናወኑ ሁለትዓበይት ኩነቶች የእውቅና እና የምሥጋና መርሐ ግብር በአስተዋጽአቸው ጉልህ ተግባር ላከናወኑ ሠራተኞችና የሥራ ክፍሎች የምስክር ወረቀት እና ሽልማት ከኮሌጁ ፕሮቮስት ዶር ሲሳይ ስርጉ እጅ ተቀብለዋል::
በዚሁ መርሐ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት ዶር ሲሳይ ኮሌጁ ወደፊት ለማሕበረሰቡ የሚሠጠውን ነጻ የሕክምና አገልግሎት ብዙኃኑን ተደራሽ ያደርጋል ብለዋል:: በመቀጠልም የሕክምና አገልግሎት በጥራት እና በላቀ ሁኔታ ለመስጠት በሚቻልባቸው መንገዶች ሁሉ እንሠራለን ሲሉ ተናግረዋል : :
Kalkidan selected as a best Adult ICU Nurse of the Year!
Sr. Sr Kalkidan Zerihun, Professional nurse, was selected by the Department of Critical care medicine as a best Adult ICU Nurse of the Year 2016 (2023/24). She is nominated by nursing and others the department staff to honor her for exceptional service over the past year.
ለ National Graduate Admission Test (NGAT) አመልካቾች በሙሉ፦

የመግቢያ ፈተናዉ የሚሰጠዉ ነሀሴ 30 እና ጳጉሜ 01/2016 ዓ.ም ከጧቱ፡ 2፡30 ጀምሮ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም ተፈታኞች ከፈተና ሰዓቱ ቀደም ብላችሁ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ አካዳሚክ ግቢ በመገኘት የፈተና Username and Password መዉሰድ እና የመፈተኛ ክፍላችሁን ማወቅ ይጠበቅባችኋል፡፡

ማሳሰቢያ፡ ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝን አትርሱ፡፡
ነሐሴ 29/2016 ዓ.ም፤
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ

ለወቅታዊ መረጃ ይቀላቀሉን፡
https://t.me/SPMMC
St_paul_ngat_Exam_schedule.pdf
638.1 KB
#SPHMMC
ቀን፡ 30/12/2016 ዓ.ም
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለ ‘NGAT’ ፈተና ማዕከል አድርጋችሁ ለመረጣችሁ ተፈታኞች በሙሉ
NGAT የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና ለመውሰድ በኮሌጃችን ለተመደባችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው በተያዘው ዕቅድ መሰረት ዛሬ ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም ከ8:00 (ስምንት ሰዓት) ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን እያሳወቅን ሁሉም ተፈታኞች ከ7:00 ጀምሮ የመፈተኛ ክፍላችሁ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
በማእከላችን የምትፈተኑ ተማሪዎች ስማችሁ ተያይዟል፡፡
መልካም ዕድል!
በፈተና ወቅት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ አለባችሁ::

ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙን፡ https://t.me/SPMMC
https://www.facebook.com/sphmmc
የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና(GAT) ተፈታኞች   

👉ተፈታኞች ሞባይል፣ ካልኩሌተር እና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ይዘው ፈተና ክፍል ውስጥ መግባት አይችሉም፡፡

👉 ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍል ሲመጡ ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ እና Pass Card ብቻ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡

👉ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀምርበት ሰዓት ከ30 ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት መፈተኛ ክፍል መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡

👉ተፈታኞች ፤ ፈተናውን የሚያስፈትኑ መምህራን በሚያሳዩት ቦታ ብቻ መቀመጥ አለባቸው።                                                                                


መልካም ፈተና!!!
መልካም ውጤት!!
ጳጉሜን 2
🌼የሪፎርም ቀን🌼
"ከትላንት ልምድና ከነገ መሻት ተነስተን ለጠንካራ የጤና ስርዓት እንተጋለን!"
#SPHMMC
ጳጉሜን 3
🌼የሉዓላዊነት ቀን🌼
የተሟላ ጤንነት ለሉዓላዊነት!
#SPHMMC
እንኳን ለአዲሱ ዓመት 2017 በሰላም አደረሳችሁ !
መጪው ዘመን የሰላም፣ የስኬት እና የደስታ እንዲሆንልንዎ እንመኛለን ።
መልካም አዲስ ዓመት!
#የቅዱስጳውሎስሆስፒታልሚሊኒየምሕክምና_ኮሌጅ
#መልካምአዲስአመት
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
____

ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Public Health, Pharmacy, Anesthesia, Medical Laboratory Science, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatric & Child Health Nursing እና Surgical Nursing ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው ከመስከረም 8 - 10/ 2017 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን፦

1. የፈተናው መርሃ-ግብር
- 8/1/2017 ዓ.ም…… Medicine, Pharmacy, Anesthesia, Dental Medicine, Environmental Health, Psychiatric Nursing and Surgical Nursing
- 9/1/2017 ዓ.ም……… Medical Laboratory Science, Midwifery, Pediatric and Child Health Nursing, Medical Radiology Technology and Public Health
- 10/1/2017 ዓ.ም…………… Nursing
እያንዳንዱ ተፈታኝ ከሚፈተንበት ቀን አንድ ቀን ቀደም ብሎ ማለትም መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ በ 3፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (orientation) መከታተል፤ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራትና፤ የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል::

2. በፈተናው ዕለት ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ (የቀበሌ መታወቂያ፣ ፓስፖርት፣ መንጃ ፍቃድ ወይም ሌላ በግልጽ የሚታይ ህጋዊ መታወቂያ) ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችኋል፡፡

3. ከላይ ከተጠቀሱት ነገሮች ውጪ ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ (ስልክ፣ የእጅ ሰዓት፣ መነጽር (የተረጋገጠ የዕይታ ችግር ከሌለ በስተቀር)፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች፣ ምንም አይነት ማጣቀሻዎች እንዲሁም ባዶ ወረቀቶች፣ ምግብ ወይም መጠጥ (የተረጋገጠ የጤና ችግር ከሌለ በስተቀር) ይዞ መግባት አይፈቀድም፡፡

4. በፈተናው ወቅት ተመዛኞች በሁለቱም ክፍለ ጊዜ (ጠዋት እና ከሰዓት በኋላ) አቴንዳንስ ላይ በአግባቡ መፈረማችሁን ማረጋገጥ ይኖርባችኋዋል፣

5. ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን QR code ያለው የፈተና መግቢያ /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

የመፈተኛ ጣቢያ ኦንላይን በመረጣችሁት መሰረት ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ /Link/ በመጫን መመልከት ይኖርባችኋል፡፡ (https://drive.google.com/drive/folders/17QzuVtjm4Uh3yQhA-teNFt7PRDqBc0Ft?usp=sharing)
ተመዛኞች ስማቸው ከተጠቀሰበት ተቋም ውጪ በፍጹም ፈተናውን መውሰድ የማትችሉ መሆኑን እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፦
- ጎንደር ዩኒቨርሲቲ(ቴዎድሮስ ካምፓስ) የመፈተኛ ጣቢያ የመረጣችሁ ተመዛኞች ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ(ጤና ሳይንስ ኮሌጂ) የተዘዋወራችሁ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ !

ኮሌጃችን ለመላው ኢትዮጲያውያን አዲሱ ዘመን የሠላም፣ የጤና፣ የተስፋ ፣ መልካም ዘመን እንዲሆን ልባዊ ምኞቱን ይገልጻል።
Happy Ethiopian New Year!

Curious about how your screen time affects your mental health?

Start the year right with our very first seminar of 2017, "Mental Health in the age of social media" happening next Tuesday.

Join us to explore how the digital world impacts your mental well-being and get tips from experts on how to stay balanced. Don’t miss out—let’s kick off the year with better mental health

Tuesday September 17, at the US Embassy, Satchmo Center (7:30 - 10:00 Local Time). Sign up now to secure your spot!!!

1. Register for the event here
2. Satchmo Center is members ONLY- Please register here to become a member.
3. ID + cell phone only (no laptops/tablets, electronics) at the Embassy.

Both Registrations are mandatory.

P.S. We have wellness giveaways! Don't miss out
APPLICATION CALL FOR POST GRADUATE PROGRAMS
(Application date postponed)
2024/2025 ACADEMIC YEAR
ST. PAUL'S HOSPITAL MILLENIUM MEDICAL COLLEGE
REGISTRAR OFFICE
Important Note
 All students will join the college after satisfactorily passing Graduate Admission Test (GAT) that will be administered by MoE (follow the announcement from MoE)
 Written and Oral exam will be given by the hosting department. The date will be notified on social media pages.
SCHOOL OF MEDICINE
1. Master of Science in respiratory therapy
2. Master of Science in Medical Microbiology
3. Masters of Science in Medical Radiologic Technology
 CT & MRI Pathway
 Ultrasonography Pathway
 Radiography, Fluoroscopy & Mamography Pathway
 Cath Lab Pathway
SCHOOL OF PUBLIC HEALTH
Modality: Regular and weekend
Programs
1. MPH in General Public Health
2. MPH in Nutrition
3. MPH in Epidemiology
4. MPH in Health communication and promotion
SCHOOL OF NURSING
Modality: Regular
Sponsor: Self/government sponsorship
Programs:
1. MSC in Critical Care Nursing (Residence Type)
2. MSC in Cardiovascular Nursing (Residence Type)
3. MSC in Neonatal Nursing ( Residence Type )
4. MSC in Clinical Oncology Nursing (Residence Type)
5. MSC in Paramedics Science
6. MSC in Cardiothoracic Nursing
General requirement
Registration fee 400 birr (CBE account 1000006577192)
Application date: Postponed until September 20, 2024

Registration Guide
 Click online application link: https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
 Read the instruction carefully
 Click Apply now / Apply for admission
 Choose the program you want to apply and click “Apply”
 Insert basic information and summit. You will get the following message
“Application has been successfully submitted. Your application number is: 00005. Pay your application fee (400 Birr) using SPHMMC bank account number 1000006577192 (CBE) and upload the receipt file. Finally, you can upload your academic documents on this portal.”
You should record your application number. It is required to upload receipt and document
Click “upload receipt” which is located on the left side of the window and upload the receipt. You will get the following message:
“You have successfully uploaded your receipt. Now, you can upload your academic documents.”
Click “upload document” which is located on the left side of the window and upload the document and click Summit document
SPHMMC  is proud to announce the establishment of the first adult hematology and oncology fellowship program. This program to be the first-ever fellowship program in Ethiopia.

This groundbreaking initiative aims to educate new fellows  capable of providing advanced  cancer care, education and high profile operational researches.

Over the course of the two-year program,
the program will welcome its first three felows  in September 2024.
On the commencement program, Dr. sisay Sirgu,  provost  of the college underscores that launching the Fellowship program plays tremendous roles to excell in  preventing cancer disease and providing quality clinical services to patients.

The launching  program held in the presence of invited guests and stakeholders including SPHMMC faculties,  ESHO representative, MoH,  Department heads, representatives of patient support groups