St.Paul's Hospital Millennium Medical College
18.7K subscribers
1.95K photos
23 videos
12 files
458 links
St. Paul's is a leading public hospital and medical college in Addis Ababa, Ethiopia.
Download Telegram
ወይዘሮ ፒክና ሺበቃው ከዚህ ቀደም በወሊድ ምክንያት በሆስፒታላችን ሕክምና አግኝተው ነበር። ዛሬ ደግሞ የዳግማዊ ትንሣኤና የእናቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ተኝተው የሕክምና ክትትል ለሚያደርጉ እናቶች የምሣ ግብዣ አድርገዋል። ወ/ሮ ፒክናን ስለበጎነታቸው እናመሠግናለን።ይህንን ዝግጅት ያስተባበረው Women’s health support charity Organization (HeWaN) በጎ አድራጎት ደርጅት ነው።
#SPHMMC #HeWaN #maternalhealth
We're thrilled to kick off our 2nd year of the Care Women Deserve Seminar with an exciting topic: Knowing Your Body as a Woman ( Hormones & Thyroid )

This seminar explores how understanding your hormones and thyroid function affects your overall well-being.

Gain insights into the hormonal changes women experience throughout life & empower yourself with a deeper understanding of your body's unique needs.

To attend

1. Register for the event here: https://forms.gle/FQQfoYKMvkYLzuCfA
2. Satchmo Center is  members ONLY- Please register here to become a member
-https://bit.ly/SatchmoCenterMembership
3. ID + cell phone only (no laptops/tablets, electronics) at the Embassy.

Both Registrations are mandatory.

P.S. We have wellness giveaways! Don't miss out.

The CWD Seminar is organized by YeneHealth and is, supported by the US Embassy, St. Paul's Hospital Millennium Medical College, & Boston's Salon & Day Spa.


Visit our Website


Follow Us-  Twitter | Instagram | Facebook | LinkedIn 

#YeneHealth #Femtech
በሀገር አቀፍ ደረጃ የመድኃኒት ቤቶችና መድኃኒት መደብሮች ላይ አስገዳጅ ደረጃ በቅርቡ ሊተገበር መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ገለጸ።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ እንዳሉት፤ የመድኃኒት ቤትና መድኃኒት መደብር ላይ ቁጥጥር ለማድረግ ሀገር አቀፍ አስገዳጅ ደረጃ ወጥቷል።

አስገዳጅ ደረጃው መድኃኒት ቤትም ሆነ መድኃኒት መደብር ምን ዓይነት ባለሙያዎች ሊኖሯቸው ይገባል፣ ምን ዓይነት መድኃኒት ይይዛሉ፣ የመድኃኒት ቤቱ ወይም መደብሩ ስፋት የሚለውንና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን ያካተተ መሆኑንም ገልጸዋል።
ክልሎች ለመድኃኒት ቤትና መድኃኒት መደብር ፈቃድ የሚሰጡበት መስፈርት የተለያየ መሆኑን አንስተው፤ ወጥነት ያለው ለማድረግ ደረጃው መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
ደረጃው መውጣቱን ተከትሎ አሠራሩ እስኪተገበር ድረስ ለአዲስ መድኃኒት ቤትና መድኃኒት መደብር ፈቃድ እንዳይሰጥ መደረጉንም አንስተዋል።
የባለሥልጣኑ ምክትል ዳይሬክተር ስዩም ወልዴ በበኩላቸው፤ ከዚህ ቀደም በአገር አቀፍ ደረጃ መድኃኒት ቤቶችና መደብሮች ላይ ደረጃ ወጥቶ ሲሰራ ስላልነበር በክልል ቁጥጥር አካላት ወጥ የሆነ የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋት ሳይቻል ቀርቷል ብለዋል።

ስለሆነም በሁሉም ተቆጣጣሪ አካላት ሊተገበር የሚችል ሀገራዊ መስፈርት ማውጣት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ደረጃው መውጣቱን ገልፀዋል።
በደረጃው የተቀመጡ መስፈርቶች ላይ መመሪያ ተዘጋጅቶ ለክልል ተቆጣጣሪ አካላት ሥልጠና መሰጠቱን ጠቅሰው፤ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል።
ደረጃው አዲስ በመሆኑ በወጥነት እንዲተገበር ባለሙያዎችንና ባለድርሻ አካላትን የማሰልጠን ተግባር ይቀጥላል ብለዋል
List of applicants accepted for interview

For all candidates who are accepted for interview

Click the link to see the status of the interview
The interview will be conducted at Saint Paul Hospital Millennium Medical College.

Interview date Saturday Ginbot 10, 2016 EC

Arrive at Saint Paul Administration Building 8:00 am (in the Morning)

You MUST have a legal ID to sit for the exam
https://sphmmc.edu.et/2024/05/15/list-of-applicants-accepted-for-interview/

Appeal process

Appeal dates will be only on the indicated dates. Any appeal after the stated dated will not be accepted.

a. Written Examination: Two consecutive days after the exam result is posted

Ginbot 8 8:00 am – 5:00 pm

Ginbot 9 8:00 am – 3:00 pm

To start the appeal processes, the following conditions should be fulfilled

Legal (Government-issued) ID of the applicant or legal delegation document from government authorities is a prerequisite to conduct the appeal process.

A person who has an appeal should first pay Birr 400 on the following CBE Bank Account 1000208431068 CBE

A signed written request letter to check the exam result attached with the bank deposit slip must be presented by the applicant at SPHMMC Academic and Research Vice Provost Office, in person
Our staff Dr. Desalegn keney is attending Society for Academy of Emergency Medicine (SAEM) international conference in Phoenix, USA representing our Country. He has presented his work on "Resuscitation Education in Resource Limited Settings" in collaboration with Dr. Adam Laytin from john Hopkins University.
Congratulations Dr. Desalegn!
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ዶ/ር ለኪይደሉ ታደሰ በሙያቸው ፓቶሎጂስት ና ሄማቶፓቶሎጂስት ሲሆኑ በአሜሪካን አገር በሚገኙ ሆስፒታሎች በመስራት በሙያው ሰፊ ልምድ አላቸው፡፡ በኮሌጃችን ተገኝተው የ 'Scrape and Touch Imprint Cytology' በሚል ርእስ ለፓቶሎጂስቶች እና ፓቶሎጂ ሬዝደንቶች በመስጠት ለ 'Frozen Section' አማራጭና ምትክ የሆነ አስተማማኝ: ቀላልና: ወጪ ቆጣቢ የምርመራ ዘዴን በኮሌጃችን አስተዋውቀዋል፡፡ ይህም ታካሚዎች በቀዶ ህክምና በሰመመን ላይ እያሉ ለበሽታ ልየታ የሚውል እና ለቀጣይ ህክምና ውሳኔ የሚረዳ የካንሰር ደረጃን ለማመልከት ብቃት ያለው ምርመራ ነው ። በዚህም በስልጠናው ወቅት የጡት ካንሰር ደረጃን ለማወቅ በዶ/ር ይስሃቅ እየተሰራ ያለውን የ 'Sentinel Lymph Node' ምርመራ በ'Scrape Cytology' በመስራት በተገኘው ውጤት ልናረጋግጥ ችለናል። በተጨማሪም በክፍሉ በሄማቶፓቶሎጂ ነዑስ ክፍል 'በአሜሪካን የሄማቶሎጂ ማህበር' ድጋፍ እየተካሄደ ያለውን የላቀ ካንሰር ምርመራ ትግበራ 'ASH VTP Immunohistochemistry Implementation ' ፕሮግራም ጎብኝተዋል፡፡በተያያዥ ጉዳዮችም ተባብሮ ለመስራት ቃል ገብተዋል። ኮሌጃችን ዶ/ር ለኪይደሉንና በእጅጉ ያመሰግናል፡፡( ፎቶ፡ ዶ/ር ለኪይደሉ ታደሰ በመሀል የሚገኙት ናቸው፡፡)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Neurodiversity Center Ethiopia in collaboration with St.Paul Hospital Millennium Medical College presents to you a monthly webinar discuss. This month's discussion will be on Nutrition and child mental health. Please find the link below to register and don't forget to share to others as well.

Looking forward to your participations 😊

https://forms.gle/aqLLwNHvVxxhhDDJ6
የሐዘን መግለጫ
የኮሌጃችን ባልደረባ የነበሩት ወ/ሪት አስቴር ደሜ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዘህ አለም በሞት ተለይተዋል ። የኮሌጃችን ማህበረሰብም የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለመላው ቤተሰቦቿ እና ለስራ ባለደረቦቿ መፅናናትን እንመኛለን፡፡ 
ዛሬ የዓለም የደም ግፊት ሕመም ግንዛቤ ማስጨበጫ ቀን ነው፡፡
በሽታው ምንም አይነት የህመም ምልክት ሳያሳይ ሊቆይ ይችላል። በዚህ ምክንያት አንዳንዴ የደም ብዛትድምጽ አልባው ገዳይ በሚል ስም ይጠራል። የደም ግፊት ያለበት ሰው ምልክት ባያሳይም ሰውነቱ እየተጎዳ አይደለም ማለት አይደለም። እንዲያውም ህክምና ያልተደረገለት የደም ግፊት ለተለያዩ የጤና እክሎች ሊዳርግ ይችላል። ከነዚህም መካከል የኩላሊት በሽታ፣ የአይን ህመም እና የልብ እና የደምስር በሽታዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው።ሆኖም ህሙማኑ በአብዛኛው የሚከተሉት ምልክቶች ሊታይባቸው ይችላል፡፡
• የራስ ምታት
• የአይን ብዥታ
• ራስ ማዞር
• ደረት ላይ የሚሰማ ህመም
#worldhypertensionday17may #hypertension
#WorldHypertensionDay
Dear NIEMI 2016 Candidates,
SPHMMC has a unique Policy of transparency while conducting high-stakes exams. A strong appeal system is a pillar of Transparency. Accordingly, 10 people came to have their exams checked and 8 of them were found to be candidates for the interview and one of them had the highest grade for the exam.
Most of the problems were due
Coloring the wrong code and correction done with the answer key of a different code
While coloring the answers instructions were not followed and the computer marked it wrong but marks were given during checking manually.
Because of the above reasons, in Discussion with all stakeholders, it was decided that an equal opportunity for all NIEMI exam candidates should be given to make the exam fair based on our transparency policy.
Therefore, all answer sheets will be marked manually and
ALL GRADE POSTED IS CANCELLED
THE INTERVIEW IS CANCELLED
AFTER MANUAL CORRECTION IS FINISHED THE CANDIDATES WHO WILL QUALIFY FOR THE INTERVIEW WILL BE POSTED
For all the inconvenience that you may have faced, THE SPHMM exam administration team and stakeholders would like to forward their heartfelt apology. We feel that all of you understand that this is done for the fair treatment of all examinees based on our transparency Policy for any exam administration.
#SPHMMC_Alumni
I endorse SPHMMC for its inclusive academic environment and dedicated faculty and staff. My time at St. Paul’s was truly transformative, providing me with the essential knowledge and skills for a career in medicine and public health.
Dr. Rediet Tekalign
MD, MPH
Baltimore, Maryland
Alumni
The SPHMMC Institutional review board (IRB)/Institutional Research Ethics Review
Committee (IRERC) has been accredited as Level A (IRERC-016/2024) by the national
research ethics committee at the FDRE Ministry of Education.
Congratulations to the SPHMMC community
This accreditation will be pertinent to enhancing the IRB's capacity to review, monitor, and
document research protocols and undertakings involving humans in the region, the institution
where it is based, or other institutions that do not have their own IRBs and beyond. Similarly,
Level A IRBs shall be capable of safely guarding the rights, autonomy, safety, and welfare of
human research participants.
This accreditation will give the college IRB/IRERC a mandate to review and approve
- All clinical trials involving new drugs, or new combinations of drugs, vaccines, new
therapeutic regimens, and other biological products as well as invasive diagnostic
procedures. For all research that involves investigational products, authorization and
monitoring by EFDA is a requirement before submitting a protocol for review and
approval.
- Multi-center collaborative research, including student theses (MSc, PhD, specialization
studies) that inherently exhibit more than minimal risk, and experimental/clinical trials.
- Research which is funded by companies producing the experimental product.
- Experimental research which is carried out by a national agency or agencies with
international collaboration.
- Review very urgent research projects that are of national interest and priority,
Beyond this, it will let the college IRB serve as a center of experience sharing among local and
international IRBs. The current step will be a base for international registration of Level A IRBs
such that their reviews are accepted by funding agencies.
The research directorate director acknowledges the top management, all IRB members, staffs of
the research directorate, and those who participated in the development of SOPs since 2021,
MOE, and all that contributed to the realization of the accreditation.
ዉድ የ NIEMI 2016 ዕጩ ተወዳዳሪዎች (ተፈታኞች)
ቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የሚሰጣቸዉን ፈተናዎች በተመለከተ እጅግ ልዩ፤ ግልጽ እና ተአማኒነትን የሚከተል የአሰራር መርህ አለዉ፡፡በዚህ መሰረት 10 ተፈታኞች በፈተናዉ ዉጤት ቅሬታ አቅርበዉ 8ቱ የቃል ፈተና ላይ ሊካተቱ ችለዋል፡፡ በአንፃሩ አንድ ተፈታኝ ለቃል ፈተናዉ ያላለፈ ነገር ግን ቅሬታ አቅርቦ በእጅ በሚታረምበት ወቅት ከፍተኛ ዉጤት በማምጣት ወደ ቃል ፈተናዉ ተካቶአል፡፡ በዚህ ምክንያት
አብዛኛዉ ችግር የነበረዉ
1- ተፈታኖች የፈተናዉ ኮድ በምታጠቁሩበት ወቅት የተሳሳተ የኮድ አጠቋቆር ስለነበር፣ ፈተናው የራሱ ባልሆነ ኮድ መታረሙ
2- ተፈታኞች መልሱን በምታጠቁሩበት ወቅት የተሰጣችሁን መመሪያ በደንብ ስላልተተገበረ አንድአንዶቹ ከተሰጠው ቦታ ውጪ በማጥቆር ፣ ሎሎች በደንብ ያልተጠቆሩ ወይም በደንብ ያልጠፉትን ኮምፒውተሩ ሲያነብ የተሳሳተ ሲል ፤ በእጅ ሲታረም ግን ትክክል እንደሆነ በመቆጠሩ
ከላይ በተጠቀሰዉ ችግር ምክንያት ሁላችንም ባለድርሻ አካላት ተወያይተን የሁሉንም ተፈታኝ መብት ለማስጠበቅና የተፈጠሩ ችግሮችን ለማረም ቅሬታ ላቀረቡት ብቻ ሳይሆን ሁሉም የ ’NIEMI ‘ተፈታኞች እኩል መብት ስላላቸዉ ባለን የግልፅነት መርህ ሁሉም የመልስ መስጫ ወረቀቶች በእጅ እንዲታረሙ ተወስኗል፡፡
በዚህም መሰረት ፡
• ሁሉም የተለጠፉት የፈተና ዉጤቶች ተሰርዘዋል፡፡
• የቃል ፈተናዉም ተሰርዟል፡፡
ሁሉም የፈተና ዉጤት በእጅ ከታረመ በኃላ ለቃል ፈተናዉ ብቁ የሆኑትን የስም ዝርዝር በድጋሚ በድህረ ገጽ ይለጠፋል፡፡
ለተፈጠረዉ ችግሮች እና መንገላታት የቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የፈተና ሂደት ኮሚቴ እና አጋር አካላት ልባዊ ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡ይህንን ያደረግነዉ ሁላችሁንም ተወዳዳሪዎች (ተፈታኞች) እኩል ለማስተናገድ ባለን የግልጽነት አሰራር መርህ በመሆኑ እንደምትረዱ በመተማመን ነዉ ፡፡
Neurodiversity Center Ethiopia in collaboration with St.Paul Hospital Millennium Medical College presents to you a monthly webinar discuss. This month's discussion will be on Nutrition and child mental health. Please find the link below to register and don't forget to share to others as well.

Looking forward to your participations 😊

https://forms.gle/aqLLwNHvVxxhhDDJ6