በኢትዮጲያ ሕክምና ተማሪዎች ህብረት ቅዱስ ጳውሎስ ቅርንጫፍ (EMSA St. Paul)) ለሁለት ወር ያህል ሲሰጥ የቆየውን የምልክት ቋንቋ ስልጠና በብቃት ያጠናቀቁ 39 ተማሪዎችን አስመረቀ።
ይህንን ስልጠና ያስተባበረውተማሪ ሁንዳኦል ሶርሳ በምርቃት ስነስርዓት ላይ እንደገለጸው ስልጠናውን መስጠት ያስፈለገው መስማት ለተሳናቸው ዜጎች በተለይ የሕክምና አገልግሎት ማእከላት ላይ በጥሩ ተግባቦት የላቀ ሕክምና እንዲያገኙ ለመርዳት ነው ብሏል፡፡
በWHO ጥናት መሰረት በኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 5 ሚሊየን የሚጠጉ መስማት የተሳናቸው ዜጎች አሉ፡፡ እነዚህ ዜጎች ማህበራዊ ግልጋሎቶችን ለመጠቀም በተለይ በሕክምና ተቋማት ሲመጡ ችግር ይገጥማቸዋል፡፡ ይህንን የተግባቦት ችግር ለመቅረፍ እንዲቻል ነው ስልጠናው የተሰጠው፡፡ ወደፊትም በቀጣይነት ብዙ የሕክምና ተማሪዎች ስልጠናውን የሚያገኙበት መንገድ እንደሚመቻች አስተባባሪው ገልጿል፡፡
በየምርቃት ስነ ስርዓት ላይ አሰልጣኝ ፈቃዱ አሰፋን እና የኢትዮዽያ መስማት የተሳናቸው ብሔራዊ ማህበርን ጨምሮ ለስልጠናው መሳካት ጉልህ ድርሻ የተወጡትን የተማሪዎች ማህበሩ የምስክር ወረቀት አበርክቷል፡፡
ይህንን ስልጠና ያስተባበረውተማሪ ሁንዳኦል ሶርሳ በምርቃት ስነስርዓት ላይ እንደገለጸው ስልጠናውን መስጠት ያስፈለገው መስማት ለተሳናቸው ዜጎች በተለይ የሕክምና አገልግሎት ማእከላት ላይ በጥሩ ተግባቦት የላቀ ሕክምና እንዲያገኙ ለመርዳት ነው ብሏል፡፡
በWHO ጥናት መሰረት በኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 5 ሚሊየን የሚጠጉ መስማት የተሳናቸው ዜጎች አሉ፡፡ እነዚህ ዜጎች ማህበራዊ ግልጋሎቶችን ለመጠቀም በተለይ በሕክምና ተቋማት ሲመጡ ችግር ይገጥማቸዋል፡፡ ይህንን የተግባቦት ችግር ለመቅረፍ እንዲቻል ነው ስልጠናው የተሰጠው፡፡ ወደፊትም በቀጣይነት ብዙ የሕክምና ተማሪዎች ስልጠናውን የሚያገኙበት መንገድ እንደሚመቻች አስተባባሪው ገልጿል፡፡
በየምርቃት ስነ ስርዓት ላይ አሰልጣኝ ፈቃዱ አሰፋን እና የኢትዮዽያ መስማት የተሳናቸው ብሔራዊ ማህበርን ጨምሮ ለስልጠናው መሳካት ጉልህ ድርሻ የተወጡትን የተማሪዎች ማህበሩ የምስክር ወረቀት አበርክቷል፡፡
St. Paul’s Hospital Millennium Medical College invites all qualified candidates to apply intensive care medicine fellowship program for the year 2023/24.Three (3) fellowship position is available for this academic year and final date for the application is August, 10/ 2023/24. For more info https://www.facebook.com/photo/?fbid=643331307827535&set=a.614474670713199
file:///C:/Users/user/Downloads/Telegram%20Desktop/2023Su_Internal%20Medicine%20Brochure_0706.pdf
The 2023 Ohio State Global One Health Summer Institute brings you the Internal Medicine and Pediatrics Residency Training Program organized by The Ohio State University Wexner Medical Center and Nationwide Children’s Hospital in collaboration with Global One Health initiative (GOHi), SPHMMC, AAU, Jimma University, University of Gondar and Armauer Hansen Research Institute, Ethiopia.
This lecture series features the following modules – General Hospital Medicine, Infectious Diseases, Tuberculosis, Pediatrics, and Hematology/Oncology. This residency program is open to residents, physicians, and health professionals from other institutes internationally as well.
Interested professionals need to register for the five blocks, through the link provided below.
1. General Hospital Medicine - https://go.osu.edu/CbN5
2. Infectious Diseases - https://go.osu.edu/CbQW
3. Tuberculosis Management - https://go.osu.edu/CbQY
4. Hematology/Oncology - https://go.osu.edu/CbQZ
5. Pediatrics - https://go.osu.edu/CbN6
This lecture series features the following modules – General Hospital Medicine, Infectious Diseases, Tuberculosis, Pediatrics, and Hematology/Oncology. This residency program is open to residents, physicians, and health professionals from other institutes internationally as well.
Interested professionals need to register for the five blocks, through the link provided below.
1. General Hospital Medicine - https://go.osu.edu/CbN5
2. Infectious Diseases - https://go.osu.edu/CbQW
3. Tuberculosis Management - https://go.osu.edu/CbQY
4. Hematology/Oncology - https://go.osu.edu/CbQZ
5. Pediatrics - https://go.osu.edu/CbN6
Forwarded from CPID - SPHMMC
2023Su_Internal Medicine Brochure_0706.pdf
843.7 KB
The 2023 Ohio State Global One Health Summer Institute brings you the Internal Medicine and Pediatrics Residency Training Program organized by The Ohio State University Wexner Medical Center and Nationwide Children’s Hospital in collaboration with Global One Health initiative (GOHi), SPHMMC, AAU, Jimma University, University of Gondar and Armauer Hansen Research Institute, Ethiopia.
This lecture series features the following modules – General Hospital Medicine, Infectious Diseases, Tuberculosis, Pediatrics, and Hematology/Oncology. This residency program is open to residents, physicians, and health professionals from other institutes internationally as well.
Interested professionals need to register for the five blocks, through the link provided below.
1. General Hospital Medicine - https://go.osu.edu/CbN5
2. Infectious Diseases - https://go.osu.edu/CbQW
3. Tuberculosis Management - https://go.osu.edu/CbQY
4. Hematology/Oncology - https://go.osu.edu/CbQZ
5. Pediatrics - https://go.osu.edu/CbN6
This lecture series features the following modules – General Hospital Medicine, Infectious Diseases, Tuberculosis, Pediatrics, and Hematology/Oncology. This residency program is open to residents, physicians, and health professionals from other institutes internationally as well.
Interested professionals need to register for the five blocks, through the link provided below.
1. General Hospital Medicine - https://go.osu.edu/CbN5
2. Infectious Diseases - https://go.osu.edu/CbQW
3. Tuberculosis Management - https://go.osu.edu/CbQY
4. Hematology/Oncology - https://go.osu.edu/CbQZ
5. Pediatrics - https://go.osu.edu/CbN6
SPHMMC earns ISO Accreditation for Laboratory Tests
SPHMMC Laboratory has earned highly coveted International Organization for Standardization (ISO) accreditation for Lab services from the Ethiopian Public health institute.
The St. Paul’s Lab received accreditation with ISO 15189:2012 Medical laboratories requirements for Quality and competencies in two or more scopes. Currently, 13 Lab tests got accredited. (One in Microbiology and 12 in Clinical tests)
The College Laboratory s becoming one of Ethiopia’s top 22 medical laboratories to achieve this status.
The Laboratory Department Head, Berhanemeskel Getachew, received the certificate and cup from the hand of Lia Tadesse Minister of Health. During the occasion, he said he and his staff ensure that every test sample meets the highest standards.
We, St. Paul’s Community, congratulate all the Lab department’s competent staff!
SPHMMC Laboratory has earned highly coveted International Organization for Standardization (ISO) accreditation for Lab services from the Ethiopian Public health institute.
The St. Paul’s Lab received accreditation with ISO 15189:2012 Medical laboratories requirements for Quality and competencies in two or more scopes. Currently, 13 Lab tests got accredited. (One in Microbiology and 12 in Clinical tests)
The College Laboratory s becoming one of Ethiopia’s top 22 medical laboratories to achieve this status.
The Laboratory Department Head, Berhanemeskel Getachew, received the certificate and cup from the hand of Lia Tadesse Minister of Health. During the occasion, he said he and his staff ensure that every test sample meets the highest standards.
We, St. Paul’s Community, congratulate all the Lab department’s competent staff!
The National Green Legacy Initiative is a national blueprint to resolve this critical contradiction in Ethiopia. #GreenLegacy #Ethiopia
@AbiyAhmedAli
@WHO
#SPHMMC
@lia_tadesse
@AbiyAhmedAli
@WHO
#SPHMMC
@lia_tadesse
እንኳን ደስ ያላችሁ! ደስ ብሎናል!
ተማሪዎቻችን በExit Exam ከፍተኛ ነጥብ አስመዝግበዋል።
ሁሉም 100% አልፈዋል!
የኢፌዲሪ የትምህርት ሚኒስቴር በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ባስጀመረው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መውጫ ፈተና የኮሌጃችን ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ማምጣታቸውን በትናንትናው ዕለት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ባወጣው መግለጫ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሠረት :- በያዝነው 2015 ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁ 151 የሕክምና ተማሪዎች( Intern) የሚከተለውን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበዋል።
- 44 በመቶው 85 እና ከዚያ በላይ አግኝተዋል ።
74 በመቶው ተፈታኞች ደግሞ ከ80 እና ከዚያ በላይ ውጤት አግኝተዋል።
ውድ መምህራን እና የኮሌጁ ማሕበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ ያላችሁ!
ውድ ተማሪዎች እንኳን ለዚህ ስኬት አበቃችሁ!
ተማሪዎቻችን በExit Exam ከፍተኛ ነጥብ አስመዝግበዋል።
ሁሉም 100% አልፈዋል!
የኢፌዲሪ የትምህርት ሚኒስቴር በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ባስጀመረው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መውጫ ፈተና የኮሌጃችን ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት ማምጣታቸውን በትናንትናው ዕለት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ባወጣው መግለጫ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሠረት :- በያዝነው 2015 ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁ 151 የሕክምና ተማሪዎች( Intern) የሚከተለውን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበዋል።
- 44 በመቶው 85 እና ከዚያ በላይ አግኝተዋል ።
74 በመቶው ተፈታኞች ደግሞ ከ80 እና ከዚያ በላይ ውጤት አግኝተዋል።
ውድ መምህራን እና የኮሌጁ ማሕበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ ያላችሁ!
ውድ ተማሪዎች እንኳን ለዚህ ስኬት አበቃችሁ!
የኮሌጃችን ማሕበረሰብ በዛሬው ቀን (10/11/2015ዓ.ም) በእንጦጦ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ በሀገር አቀፍ ደረጃ ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር ተሳትፏል።
#GreenLegacy
#አረንጓዴ_አሻራ
#PMOEthiopia
#ነገንዛሬእንትከል!
#GreenLegacy
#sphmmc
#GreenLegacy
#አረንጓዴ_አሻራ
#PMOEthiopia
#ነገንዛሬእንትከል!
#GreenLegacy
#sphmmc