የሁሉንም የስራ ክፍሎች የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ዝግጅት ግምገማ መድረክ ከሰኔ 17 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ሰኔ 19 ቀን 2014 ዓ.ም በደብረብርሃን ከተማ በኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር በአቶ አብዲሳ ይልማ የመክፈቻ ንግግር ተጀምሯል።
ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም
-------------------------
አሻራችን ለትውልዳችን
------------------------------
የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሰራተኞች በእንጦጦ ተራራ ላይ የእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪና ምርምር ማዕከል በሚገኝበት 16 ሄክታር የሚሆን የማስፋፊያ መሬት ላይ የገብስ ዘር በመዝራት እና በአካባቢው ችግኝ በመትከል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን አራተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በይፋ ተቀላቀሉ::
የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ አብዲሳ ይልማ በእለቱ ባደረጉት ንግግር ይህ ስፍራ በቀጣይ ሀገራችን በስፔስ ዘርፍ ለምታከናውናቸው ፕሮጀክቶች ግንባታ እንዲውል ታስቦ የተዘጋጀ ነው:: በያዝነው የክረምት ወቅት መሬቱ ፆም እንዳያድር በማሰብ መንግስት በግብርና ምርት እራሳችንን ለመቻል ለያዘው እቅድ የራሳችንን አስትዋፅዖ ለማበርከት፣ የሳተላይት መረጃን በመጠቀም የምርት መጠንን አስቀድሞ ለመተንበይ የሚያስችል መተግበሪያ ለመሞከር እና ሌሎችንም ተዛማጅ ምክንያቶች ታሳቢ በማድረግ፤ በ16 ሄክታር መሬት ላይ በዘሬው እለት የገብስ ዘር የተዘራ ሲሆን በአካባቢው የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች፣አመራሮች እና የክብር እንግዶች ከ2000 በላይ የሚሆኑ ችግኞችን በመትከል አርንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል ሲሉ ገልፀዋል፡፡
በእለቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ክቡር ዶክተር ባይሳ በዳዳ በቦታው ተገኝተው የዘር መዝራት እና የችግኝ ተከላ ስነስርአቱን አስጀምረዋል፡፡
-------------------------
አሻራችን ለትውልዳችን
------------------------------
የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሰራተኞች በእንጦጦ ተራራ ላይ የእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪና ምርምር ማዕከል በሚገኝበት 16 ሄክታር የሚሆን የማስፋፊያ መሬት ላይ የገብስ ዘር በመዝራት እና በአካባቢው ችግኝ በመትከል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን አራተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በይፋ ተቀላቀሉ::
የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ አብዲሳ ይልማ በእለቱ ባደረጉት ንግግር ይህ ስፍራ በቀጣይ ሀገራችን በስፔስ ዘርፍ ለምታከናውናቸው ፕሮጀክቶች ግንባታ እንዲውል ታስቦ የተዘጋጀ ነው:: በያዝነው የክረምት ወቅት መሬቱ ፆም እንዳያድር በማሰብ መንግስት በግብርና ምርት እራሳችንን ለመቻል ለያዘው እቅድ የራሳችንን አስትዋፅዖ ለማበርከት፣ የሳተላይት መረጃን በመጠቀም የምርት መጠንን አስቀድሞ ለመተንበይ የሚያስችል መተግበሪያ ለመሞከር እና ሌሎችንም ተዛማጅ ምክንያቶች ታሳቢ በማድረግ፤ በ16 ሄክታር መሬት ላይ በዘሬው እለት የገብስ ዘር የተዘራ ሲሆን በአካባቢው የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች፣አመራሮች እና የክብር እንግዶች ከ2000 በላይ የሚሆኑ ችግኞችን በመትከል አርንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል ሲሉ ገልፀዋል፡፡
በእለቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ክቡር ዶክተር ባይሳ በዳዳ በቦታው ተገኝተው የዘር መዝራት እና የችግኝ ተከላ ስነስርአቱን አስጀምረዋል፡፡
PhD defence at Space Science and Geospatial Institute (SSGI) , Remote sensing research and development department
1. Mr . Nurhusesen Ahmed Mohammed :PhD dissertation Entitled " Potential of Remote sensing in species Distribution Modelling : The case of prosopis Juliflora in the Lower Awash river basin of Ethiopia.
2. Mr. Gebeyehu Abebe Zeleke PhD dissertation Entitled as " Crop Growth Monitoring Yield estimation using integrated Remote sensing and Ground Observation : A case of Wonji - Shoa and Metehara Sugarcane Plantations , Ethiopia "
1. Mr . Nurhusesen Ahmed Mohammed :PhD dissertation Entitled " Potential of Remote sensing in species Distribution Modelling : The case of prosopis Juliflora in the Lower Awash river basin of Ethiopia.
2. Mr. Gebeyehu Abebe Zeleke PhD dissertation Entitled as " Crop Growth Monitoring Yield estimation using integrated Remote sensing and Ground Observation : A case of Wonji - Shoa and Metehara Sugarcane Plantations , Ethiopia "