Audio
ኢንስቲትዩቱ ከኢትዮጵያ ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት ኤፍኤም 97.1ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ከምድር እስከ ህዋ… የተሰኘው የሬዲ ፕሮግራም እሁድ ማለዳ ሕዳር 18 ቀን 2015 ዓ.ም
Audio
ከምድር እስከ ህዋ…. የሬዲዮ ፕሮግራም 7ኛ ሳምንት እሁድ ማለዳ 25/3/2015 ዓ.ም
ሕዳር 27ቀን 2015 ዓ.ም
Training and Technology Transfer Lead Executive (3T’s) 12 ያህል ለሚሆኑ የኢንስቲትዩቱ ባለሞያዎች “Python based research data analysis and display tools” በሚል እርሰ ጉዳይ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡
Training and Technology Transfer Lead Executive (3T’s) 12 ያህል ለሚሆኑ የኢንስቲትዩቱ ባለሞያዎች “Python based research data analysis and display tools” በሚል እርሰ ጉዳይ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡
ታህሳስ 5ቀን 2015ዓ.ም
------------------
ኢንስቲትዩቱ ጥራቱን የጠበቀ ቶፖግራፊክ ካርታ አምርቶ ለተጠቃሚዎች ለማቅረብ የሚያስችል ስልጠና መስጠት ጀመረ
----------------------------
ኢንስቲትዩቱ ለካርታ ስራ መሪ ስራአስፈፃሚ 24 ያህል ለሚሆኑ ባለሞያዎች ጥራቱን የጠበቀ ቶፖግራፊክ ካርታ አምርቶ ለተጠቃሚዎች ለማቅረብ የሚያስችል ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡
ስልጠናውን አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጡን የስፔስና ጂኦስፓሻል ስታንደርዳይዜሽን መሪ ስራአስፈፃሚ አቶ እስራኤል ገብረመስቀል እንዳሉት ስልጠናው እርስ በርስ ልምድ ከመለዋወጥ ባለፈ በክፍሉ የሚገኙ ባለሞያዎች በቀጣይ ጥራቱን የጠበቀ ቶፖግራፊክ ካርታ አምርቶ ለተጠቃሚዎች ከማቅረብ አኳያ ትልቅ አቅም ይፈጥርላቸዋል ሲሉ ገልፀዋል፡፡
------------------
ኢንስቲትዩቱ ጥራቱን የጠበቀ ቶፖግራፊክ ካርታ አምርቶ ለተጠቃሚዎች ለማቅረብ የሚያስችል ስልጠና መስጠት ጀመረ
----------------------------
ኢንስቲትዩቱ ለካርታ ስራ መሪ ስራአስፈፃሚ 24 ያህል ለሚሆኑ ባለሞያዎች ጥራቱን የጠበቀ ቶፖግራፊክ ካርታ አምርቶ ለተጠቃሚዎች ለማቅረብ የሚያስችል ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡
ስልጠናውን አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጡን የስፔስና ጂኦስፓሻል ስታንደርዳይዜሽን መሪ ስራአስፈፃሚ አቶ እስራኤል ገብረመስቀል እንዳሉት ስልጠናው እርስ በርስ ልምድ ከመለዋወጥ ባለፈ በክፍሉ የሚገኙ ባለሞያዎች በቀጣይ ጥራቱን የጠበቀ ቶፖግራፊክ ካርታ አምርቶ ለተጠቃሚዎች ከማቅረብ አኳያ ትልቅ አቅም ይፈጥርላቸዋል ሲሉ ገልፀዋል፡፡
👏1
ታህሳስ 10 ቀን 2015 ዓ.ም
---------------------------------
የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የመጀመሪያዋን የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት (ETRSS-1) ወደ ህዋ የመጠቀችበትን ታህሳስ 10 ቀንን እንዲሁም በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ የሚከበረውን የጂኦግራፊክ ኢንፎርሜሽን ሲስተም (GIS) ቀን በአንድላይ በማጣመር በአንድ በኩል “ETRSS-1 እናመሰግናለን” በተጓዳኝ “የጂኦስፓሻል ኢንደስትሪ በኢትዮጵያ” በሚል እሳቤ ታህሳስ 17 ቀን 2015ዓ.ም ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች እና የኢንስቲትዩቱ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በሳይንስ ሙዚየም በተለያዩ ኩነቶች በደማቅ ሁኔታ ያከብራል፡፡
---------------------------------
የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የመጀመሪያዋን የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት (ETRSS-1) ወደ ህዋ የመጠቀችበትን ታህሳስ 10 ቀንን እንዲሁም በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ የሚከበረውን የጂኦግራፊክ ኢንፎርሜሽን ሲስተም (GIS) ቀን በአንድላይ በማጣመር በአንድ በኩል “ETRSS-1 እናመሰግናለን” በተጓዳኝ “የጂኦስፓሻል ኢንደስትሪ በኢትዮጵያ” በሚል እሳቤ ታህሳስ 17 ቀን 2015ዓ.ም ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች እና የኢንስቲትዩቱ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በሳይንስ ሙዚየም በተለያዩ ኩነቶች በደማቅ ሁኔታ ያከብራል፡፡
👍2👏1
Audio
ከምድር እስከ ህዋ… የታህሳስ 9 ቀን 2015 ዓ.ም የሬዲዮ ፕሮግራም
የስፔስና የጂኦግራፊክ ኢንፎርሜሽን ሲስተም (GIS) ቀን አስመልክቶ የተዘጋጀ ፕሮግራም ያድምጡት
የስፔስና የጂኦግራፊክ ኢንፎርሜሽን ሲስተም (GIS) ቀን አስመልክቶ የተዘጋጀ ፕሮግራም ያድምጡት
👏1
ታህሳስ 11 ቀን 2015ዓ.ም
-------------------------
የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የመጀመሪያዋን የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት (ETRSS-1) ወደ ህዋ የመጠቀችበትን 3ኛ አመት አስመልክቶ በብይነመረብ ቻይና ሀገር ከሚገኘው አጋር ድርጅት ጋር ቀኑን በማሰብ ባለፉት ሶስት አመታት የተገኙ ውጤቶችን እና የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ ውይይት ተደረገ፡፡
ETRSS_1 የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት ሎንግ ማርች 2B በተሰኘ የቻይና መንኮራኩር ወደ ህዋ ከተላኩ ሳተላይቶች አንዷ መሆኗ ይታወሳል።
-------------------------
የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የመጀመሪያዋን የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት (ETRSS-1) ወደ ህዋ የመጠቀችበትን 3ኛ አመት አስመልክቶ በብይነመረብ ቻይና ሀገር ከሚገኘው አጋር ድርጅት ጋር ቀኑን በማሰብ ባለፉት ሶስት አመታት የተገኙ ውጤቶችን እና የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ ውይይት ተደረገ፡፡
ETRSS_1 የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት ሎንግ ማርች 2B በተሰኘ የቻይና መንኮራኩር ወደ ህዋ ከተላኩ ሳተላይቶች አንዷ መሆኗ ይታወሳል።
👏1