ከኢንስቲትዩታችን የተወገዱ የተለያዩ የቢሮ ቁሶች በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ለጫንጮ ከተማ አስተዳደር የኢንስቲትዩታችን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዲሳ ይልማ በተገኑበት ተበርክቷል።
የጫንጮ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፤ ሥራተኞች፤ የአከባቢው የገዳ አቦቶች እና ከተለያዩ የማህበረሰብ አካላት በተገኙበት ርክክብ የተደረገ ሲሆን ሰለተበረከተላቸው ቁሶች በአከባቢው ወግና ባህል መሠረት ለኢንስትቲዩታችን ዋና ዳይሬክተር የክብር ጋቢ በማልበስ ፍቅራቸውን እና ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
የጫንጮ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፤ ሥራተኞች፤ የአከባቢው የገዳ አቦቶች እና ከተለያዩ የማህበረሰብ አካላት በተገኙበት ርክክብ የተደረገ ሲሆን ሰለተበረከተላቸው ቁሶች በአከባቢው ወግና ባህል መሠረት ለኢንስትቲዩታችን ዋና ዳይሬክተር የክብር ጋቢ በማልበስ ፍቅራቸውን እና ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
Audio
ኢንስቲትዩቱ ከኢትዮጵያ ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት ኤፍኤም 97.1ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ከምድር እስከ ህዋ… የተሰኘው የሬዲ ፕሮግራም እሁድ ማለዳ ሕዳር 18 ቀን 2015 ዓ.ም
Audio
ከምድር እስከ ህዋ…. የሬዲዮ ፕሮግራም 7ኛ ሳምንት እሁድ ማለዳ 25/3/2015 ዓ.ም
ሕዳር 27ቀን 2015 ዓ.ም
Training and Technology Transfer Lead Executive (3T’s) 12 ያህል ለሚሆኑ የኢንስቲትዩቱ ባለሞያዎች “Python based research data analysis and display tools” በሚል እርሰ ጉዳይ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡
Training and Technology Transfer Lead Executive (3T’s) 12 ያህል ለሚሆኑ የኢንስቲትዩቱ ባለሞያዎች “Python based research data analysis and display tools” በሚል እርሰ ጉዳይ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡