Space Science and Geospatial Institute
1.46K subscribers
5.05K photos
138 videos
21 files
412 links
Download Telegram
ከኢንስቲትዩታችን የተወገዱ የተለያዩ የቢሮ ቁሶች በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ለጫንጮ ከተማ አስተዳደር የኢንስቲትዩታችን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዲሳ ይልማ በተገኑበት ተበርክቷል።

የጫንጮ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፤ ሥራተኞች፤ የአከባቢው የገዳ አቦቶች እና ከተለያዩ የማህበረሰብ አካላት በተገኙበት ርክክብ የተደረገ ሲሆን ሰለተበረከተላቸው ቁሶች በአከባቢው ወግና ባህል መሠረት ለኢንስትቲዩታችን ዋና ዳይሬክተር የክብር ጋቢ በማልበስ ፍቅራቸውን እና ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
👍1👏1
የእሁድ ጥቅምት 20/2/15 ሬዲዮ  ፕሮግራም