ፍልስፍና - Sophia
1.65K subscribers
361 photos
1 video
26 files
148 links
Download Telegram
አንድ ወንድማችን ለጠየቅከው ለነገረ እውቀት (Epistemology) መግቢያ ይሆን ዘንድ እነሆ !
“Being that can be understood is language.” In this sense, understanding is also always a matter of language, and understanding itself is a matter of interpretation...እንዲል Gadamer ዶ/ር እጓለን ከብዙ በጥቂቱ እንዲህ ተረዳናቸው (ተረጎምናቸውም)።አስተያየታችሁን ከመጠበቅ ጋር።

https://youtu.be/ndoxtHOuP1I?si=TL_u_m8dKBuPcTUQ
2
" ... And I do believe that very many of the statements which we hold for Truth are True. I also believe that very many statements that we hold for Truth are False. And I don't believe there is a criteria to distinguish with certainty between True statements and False statements. And this is the deepest reason for the fallibility of Man. This doesn't mean that we shouldn't try to find Truth And It doesn't mean we shouldn't get nearer and nearer to the Truth , It doesn't even mean we cannot know that we have got nearer to the Truth. We can know we have got nearer to the Truth. But it means that we can never know that we have had reached the Truth. "

[Karl Popper : Karl Popper and John Eccles in Discussion (1971) , Philosophy Overdose]
👍5
ፕሮታጎራስ (Protagoras) vs ዮትለስ (Euathlus)

ቅድመ ሶቅራጥስ ግሪክ ነው አሉ። የሶፊስቶች ቁንጮ በመባል የሚታወቀው ፕሮታጎራስ (Protagoras)፣ ዮትለስን (Euathlus) ጎበዝ ጠበቃ እንዲሆን የንግግር ጥበብ (rhetoric) እንዲያሰለጥነው ውል ያስራሉ። ውላቸው ደግሞ ዮትለስ የስልጠናው ግማሹን ክፍያ በቅድሚያ ይከፍልና ስልጠናው ከተጠናቀቀ በኋላ ደግሞ ዮትለስ የመጀመርያውን የችሎት ክርክር ካሸነፈ እንዲከፍል ነው። ሆኖም ዮትለስ በስልጠና ያገኘውን ክህሎት በተግባር የሚፈትሽበት ጊዜ እያጓተተው በመሄዱ፤ ስለ ዝናው እና ስለ ቀሪው ክፍያ ያሳሰበው ፕሮታጎራስ ዮትለስን ሊከሰው ወሰነ። በችሎት ፊትም እንዲህ ሲል ተከራከረ:-

ዮትለስ ቀሪውን ክፍያ ሊከፍለኝ እንደማይገባው ነው የሚከራከረው። ይሄ ግን የማይሆን ወለፈንድ ነው። አስቡት እስኪ ዮትለስ ይሄን የችሎት ክርክር አሸነፈኝ እንበል፤ ይህ ደግሞ ከስልጠናው በኋላ ያሸነፈው የመጀመርያው የችሎት ክርክሩ ስለሆነ በውላችን መሰረት ቀሪውን ክፍያ ሊከፍለኝ ይገባል ማለት ነው። በሌላ በኩል እኔ ካሸነፍኩት ደግሞ በችሎቱ ውሳኔ ይከፍለኛል ማለት ነው። ስለዚህ ዮትለስ ያለው አማራጭ ወይ ያሸንፋል ወይ ይሸነፋል ስለሆነ ሊከፍለኝ ይገባል።

ዮትለስ ሆዬ የንግግር ጥበቡን ከፕሮታጎራስ በደንብ ተምሮ ኑሯል እንዲህ ሲል ተከራከረ:-

ፕሮታጎራስ ልከፍለው እንደሚገባ ይከራከራል፤ ግን ይሄኛው ነው ወለፈንዱ መከራከርያ። አስቡት እስኪ ፕሮታጎራስ ይሄን የችሎት ክርክር አሸነፈኝ እንበል፤ ከስልጠናው በኋላ ያደረግኩት የመጀመርያው ክርክሬ ተሸነፍኩ ማለትም አይደል? ስለዚህ ልከፍለው አይገባም ማለት ነው። በሌላ በኩል እኔ ካሸነፍኩት ደግሞ በችሎቱ ውሳኔ አልከፍለውም ማለት ነው። ስለዚህ ፕሮታጎራስ ያለው አማራጭ ወይ ያሸንፋል ወይ ይሸነፋል ስለሆነ ልከፍለው አይገባኝም።

ይህ The paradox of the court በመባል የሚታወቅ ክርክር ነው። ለምን ትዝ አለኝ ግን😁

በዮናስ ታደሰ በርሄ
👍113👏1
🔥3👍1
Forwarded from አረቦን
እነሆ አብዮት የተባለው ሁነት ከተከናወነ ድፍን ሃምሳ አመት ሞላው። ይህ ሁነት ሃገራችንን ከስሯ የነቀለና ፥ ከማንነቷ የመነገለ የመሆኑን ያህል በሃገራችን ውስጥ ያሉ ተዋስዖዎች የትኩረት ማዕከል ሲሆን አይስተዋልም። የተዋስዖ ርእስ በሚሆንበት ጊዜ ደግሞ የአቢዮቱን መቅድማዊ እሳቤዎች (presuppositions) የተቀበለና በዚያው ሜዳ የሚደረግ ነው። አብዮቱ የተቀበላቸውን ማርክሲስታዊ እሳቤዎችና መዳረሻዎች ተቀብሎ የሚደረግ ተዋስዖ ምን ረብህ ይኖረዋል? ማርክሲዝምና ዲያሌክቲካዊ ቁስ አካላዊነት ስሁት ከሆኑ ከኢህአፓና ከመኢሶን የቱ እንደሚሻል መከራከር ዋጋ ቢስ ከመሆን ውጭ ምን ምርጫ ይኖረዋል? ከተመሳሳይ ርእዮተ ዐለም የተወለዱና ተመሳሳይ ግብ የሚጋሩ ነገር ግን በአካሄድ የተለያዩ አካላትን ማወዳደርና ማነፃፀር የዝንጀሮ ቆንጆ የማወዳደር ያህል አይረቤ ልፋት ነው። ከአብዮቱ ማዕቀፍ ወጥተን ማሰብ መጀመር ካልቻልን ካለንበት አዘቅት ልንወጣ አይቻለንም።

ኤማሁሳዊው በርናባስ ሽፈራው የአብዮቱን መሰረታዊ መነሻዎች የሚያጠይቅ እጅግ ግሩም መጣጥፍ ይዞልን መጥቷል። አቢዮቱ ላይ ከተከተቡ መጣጥፎች እጅግ ጥልቅና ረቂቅ የሆነው ጽሑፍ ነው ማለት እችላለሁ። በኤማሁስ ፕሬስ የምናቀርባቸውን ጽሑፎች በዚህ masterpiece ጀምረናል። መጣጥፉ ሦስት ክፍሎች ያሉት ነው። የመጀመርያውን ክፍል እነሆ።

https://emmauspresset.com/%e1%8b%88%e1%8b%b0-%e1%88%ad%e1%88%b5%e1%89%b3%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8b%ab%e1%88%8d%e1%89%b0%e1%88%98%e1%88%88%e1%88%b5%e1%8a%95%e1%89%a0%e1%89%b5-%e1%8a%a2%e1%8b%ae%e1%89%a4%e1%88%8d%e1%8b%a9/
👍92
" Most people would die sooner than 'Think' , Infact they do so. "

(Bertrand Russell)
" ... The Philosophy of the Isolated " I " The Gnoseological Metaphysical individualism emanates from the unfinished science that being and knowing are disconnected, incompatible, and their connection a statement of dogmatism, prejudice. "

(Gasan Gusejnov : The Linguistic Aporia of Aleksei Losev's Mystical Personalism, PP 8 - Quote from Aleksei Losev)
👍1
" The depressive-narcissistic subject has no capacity for conclusion. Yet without a conclusion, everything dissolves and becomes a blur. It is not by chance that indecision, or inconclusiveness (Unentschlossenheit)—the inability to arrive at a decision or finish anything (die Unfähigkeit zum Ent-Schluss)—constitutes a symptom of depression. Depression characterizes our age; thanks to excessive openness and unlimitedness, the capacity to close and conclude has disappeared. "

(Byung Chul Han, The Agony of Eros ; as quoted from The Article " The Narcissification of the Self " By Treydon Lunot)
👍1
" Dasien is Care "

  (Martin Heidegger)
👍5