ስንክሳር ወግጻዌ ዘተዋሕዶ
813 subscribers
3.46K photos
104 videos
194 files
1.2K links
የየዕለቱ ስንክሳር እና ግጻዌ የሚቀርብበት ቻናል ነው፡፡

ለማንኛውም አስተያየት እና እርማት
@zetaodokos ላይ ይላኩልን።

👇👇የYoutube Channel ይቀላቀሉ👇👇
https://youtube.com/channel/UCupqpIYe_mMpSM7jMT3Njhw
Download Telegram
=>የካቲት 28 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሮማዊ (ሰማዕት)
2."6,304" ሰማዕታት (በቅ/ቴዎድሮስ አምላክ አምነው ሰማዕትነት የተቀበሉ)

=>ወርኀዊ በዓላት
1.አማኑኤል ቸር አምላካችን
2.ቅዱሳን አበው (አብርሃም: ይስሐቅና ያዕቆብ)
3.ቅዱስ እንድራኒቆስና ሚስቱ ቅድስት አትናስያ
4.ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፵፥፫
"እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ ወይመይጥ ሎቱ ምስባኪሁ እምድዌሁ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሠሃለኒ "
#ወንጌል_ማቴ፡ ፱፥፩--፱
ዘቅዳሴ💒💒
#ዕብ፡ ፲፩፥፰--፳፪
#ያዕቆ፡ ፫፥፩--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፯፥፩--፲፯
#ምስ_መዝሙ፡ ፻፬፥፱
"ዘሠርዓ ለአብርሃም ወመሐለ ለይስሐቅ ወአቀመ ስምዐ ለያዕቆብ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ሉቃስ፡ ፳፥፴--ፍ.ም
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘእግዝእትነ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† የካቲት 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት
(ታላቁ ነቢይና ካህን መጥምቁ ዮሐንስ ሔሮድስ በግፍ አንገቱን ካስቆረጠው በሁዋላ ቅድስት ራሱ ለ15 ዓመታት ዙራ አስተምራ አርፋለች:: በዚህ ዕለትም በልሑክት (በሸክላ ዕቃ) የተገኘችበት በዓል ይከበራል:: በዓሉም "ተረክቦተ ርዕሱ" በመባል ይታወቃል:: )
2.አባ ሚናስ ሊቀ ዻዻሳት

††† ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ (ሐዋርያ)
2.አባ ሣሉሲ ክቡር
3.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት
4.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፻፲፯፥፲5
"የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ የማነ እግዚአብሔር አልዐለትኒ የማን እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ"
#ወንጌል_ማር፡ ፩፥፬--፱
ዘቅዳሴ💒💒
#፪ቆሮ፡ ፬፥፯--ፍ.ም
#፪ጴጥ፡ ፩፥፲፱--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፲፫፥፳፬--፴፪
#ምስ_መዝሙ፡ ፻፲፯፥፲፰
"ገሥፆሰ ገሠጸኒ እግዚአብሔር ወለሞት ባሕቱ ኢመጠወኒ አርኅዉ ሊተ አናቅጽ ጽድቅ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማር፡ ፮፥፳፩--፴፬
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ወልደ_ነጎድጓድ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
👆👆👆👆👆👆👆
=>መጋቢት 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ማቱሣላ (በ969 ዓመቱ ያረፈበት)
2.ቅዱስ በርኪሶስ ዘኢየሩሳሌም
3.ቅዱስ እለእስክንድሮስ
4.ቅዱስ መርቆሬዎስ
5.አባ ሚካኤል ዘሃገረ አትሪብና አባ ዮሐንስ ዘሃገረ ቡርልስ
(ሃይማኖተ አበውን: ግፃዌንና ስንክሳርን ያዘጋጁ ናቸው)

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ልደታ ለማርያም ድንግል እግዝእትነ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
5.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፳፭፥፭
"ጸላዕኩ ማኅበረ እኩያን ወኢይነብር ምስለ ጽልሕዋን "
#ወንጌል_ማቴ፡ ፲፥፲፬--፲፮
ዘቅዳሴ💒💒
#፪ጢሞ፡ ፪፥፩--፲፯
#ያዕ፡ ፩፥፭--፲፭
#ግብሐዋ፡ ፲፭፥፩--፲፫
#ምስ_መዝሙ፡ ፲፭፥፮
"አንተ ውእቱ ዘታገብእ ሊተ ርስትየ አህባለ ወረዉ ሊተ የአኅዙኒ ወርስትየሰ እኁዝ ውእቱ ሊተ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፲፥፲፯--፳፮
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘሠለስቱ_ምዕት_ግሩም ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
=>መጋቢት 4 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.የቅዱሳን ሊቃውንት ጉባዔ (አሞር ደሴት ውስጥ)
2.ቅዱስ ሐኑልዮስ መኮንን (ሰማዕት)

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጉዋድ (ወንጌላዊው)
2.ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ
3.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
4.ቅዱስ ዮሐንስ ዘሐራቅሊ (ሰማዕት)



💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፹፬፥፯
"አርእየነ እግዚኦ ሣህለከ ወሀበነ አምላከክነ አድኅኖተከ አፀምእ ዘይነብበኒ እግዚአብሔር አምላኪየ"
#ወንጌል_ማር፡ ፱፥፲፮--፴፩
ዘቅዳሴ💒💒
#ፊልጵ፡ ፫፥፩--ፍ.ም
#፪ዮሐ፡ ፩፥፩--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፳፥፩--፯
#ምስ_መዝሙ፡ ፳፭፥፭
"ጸላዕኩ ማኅበረ እኩያን ወይነብር ምስለ ጽልሕዋን ወአኃፅብ በንጹሕ እደውየ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ሉቃስ፡ ፳፪፥፩--፳፬
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዲዮስቆሮስ ነወ መልካም በዓል ይሁንልን ።

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
መፃጉዕ
አራተኛ ሣምንት መፃጉዕ ይሰኛል፡፡ በዚህ ሣምንት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ድውያንን መፈወሱን ዕውራንን ማብራቱን የሚያወሳ መዝሙር ይዘመራል፡፡ መጻጉዕ ከበሽተኞች መጠመቂያ ሥፍራ ለ ፴፰ ዓመት ከአልጋ መውረድ የተሳነው በደዌ የደቀቀ አቅም ያጣ በሽተኛ ነው፡፡ ጌታችን ግን "ተነስ አልጋህን ተሸክመህ ሂድ" አለው፡፡ እርሱም ተነሳ ለ፴፰ ዓመት የተሸከመውን አልጋ ተሸክሞ ሄደ እንደ አዲስ ተፈጥሮ ሆነ ከበሽታውም ዳነ፡፡

+++ መጋቢት 6 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1 ቅዱስ ቴዎዶስዮስ ተአማኒ(ዘቆረንቶስ)
2 ቅዱስ ዲስዮስቆሮስ ሰማዕት(አማሌቃውያን የገደሉት)
3 አባ ዘሩፈኤል ጻድቅ
4 አባ እንጦስ ገዳማዊ
5 አባ አርከሌድስ ገዳማዎ

+++ወርኀዊ በዓላት
1 ቅድስት ደብረ ቁስቋም
2 አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን
3 አባታችን ኖኅና እናታችን ሐይከል
4 ቅዱስ ኤልያስ ነቢይ
5 ቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊ
6 ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ
7 ቅድስት ሰሎሜ
8 አባ አርከ ሥሉስ
9 አባ ጽጌ ድንግል
10 ቅድስት አርሴማ ድንግል

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፻፵፮፥፮
"ዘይፊውሶ ለቊሱላነ ልብ ወያጸምም፡ሎሙ ቊስሎሙ ዘይኄልቆሙ ለከዋክብት በምሎኦሙ"
#ወንጌል_ሉቃስ፡ ፰፥፵፫--፵፱
ዘቅዳሴ💒💒
#፩ቆሮ ፡ ፫፥፱--ፍ.ም
#፩ጴጥ ፡ ፭፥፭--፲፪
#ግብሐዋ፡ ፪፥፴፰--ፍ.ም
#ምስ_መዝሙ፡ ፩፥፩
"ብፁዕ ብእሲ ዘኢሖረ በምክረ ረሲኣን ወዘኢቆመ ውስተ ፍኖተ ኃጥአን ወዘኢነበረ ውስተ መንበረ መስተሣልቃን"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ሉቃስ፡ ፲፭-፥፲፩--ፍ.ም
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘሠለስቱ_ምዕት_ግሩም ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
=>መጋቢት 7 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ጻድቁ ኢትዮዽያዊ ንጉሥ ዐፄ ቴዎድሮስ
2.ቅዱስ ቴዎዶጦስ ሰማዕት
3.ቅዱስ ፊልሞን ሰማዕት
4.ቅዱስ አብላንዮስ ሰማዕት

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ሥሉስ ቅዱስ (አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ)
2.አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
3.አባ ሲኖዳ (የባሕታውያን አለቃ)
4.አባ ዳንኤል ዘገዳመ ሲሐት
5.አባ ባውላ ገዳማዊ
6.ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
7.ቅዱስ አግናጥዮስ (ለአንበሳ የተሰጠ


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፲፥፮
"እሳት ወተይ መንፈስ ዐውሎ መክፈልተ ፅዋዖሙ እስመ ጻዳቅ እግዚአብሔር ወጽድቀ አፍቀረ ወርትዕሰ ትሬእዮ ገጾ"
#ወንጌል_ማቴ፡ ፳፬፥፩--፮
ዘቅዳሴ💒💒
#ሮሜ፡ ፰፥፴፩--ፍ.ም
#፩ዮሐ፡ ፪፥፲፬--፳
#ግብሐዋ፡ ፭፥፲፯--፴፬
#ምስ_መዝሙ፡ ፻፲፥፲
"ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሀ እግዚአብሔር ምክር ሠዓት ለኲሉ ዘይገብራ ወስብሓቲሁ ይነብር ለዓለመ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፲፥፳፰--ፍ.ም
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ወልደ_ነጎድጓድ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 8 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ማትያስ ሐዋርያ (ከ12ቱ ሐዋርያት)
2.ቅዱስ አርያኖስ ሰማዕት (በዘመነ ሰማዕታት ብዙ ክርስቲያኖችን ያሳድድ የነበረና ጌታ በንስሃ የጠራው)
3.ቅዱስ ዮልዮስ ሊቀ ዻዻሳት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት
2.ኪሩቤል (አርባዕቱ እንስሳ)
3.አባ ብሶይ (ቢሾይ)
4.አቡነ ኪሮስ
5.አባ ሳሙኤል ዘደብረ ቀልሞን

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፳፮፥፩
"እግዚአብሔር ያበርህ ሊተ ያድኅነኒ ምንተኑ ያፈርሀኒ እግዚአብሔር ምእመና ለሕይወትየ ምንተኑ ያደነግፀኒ ሶበ ይቀርቡኒ እኩያን ያብልዑኒ ሥጋየ"
#ወንጌል_ሉቃስ፡ ፲፰፥፴፭--ፍ.ም
ዘቅዳሴ💒💒
#ሮሜ፡ ፪፥፩--፲፯
#ይሁዳ፡ ፩፥፲፯--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፩፥፲፭--ፍ.ም
#ምስ_መዝሙ፡ ፲፰፥፫
"አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘተሰምዐ ቃሎሙ ውስተ ኲሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ ወእስከ አፅናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፲፥፩--፲፮
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘሐዋርያት ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 9 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ኩትን ሐዋርያ
2.ቅዱስ እንድርያኖስ ሰማዕት
3.ቅዱስ አውሳብዮስ ሰማዕት
4."2,000" ሰማዕታት (የአባ ኖብ ማሕበር)

††† ወርሐዊ በዓላት
1.አባ በርሱማ ሶርያዊ (ለሶርያ መነኮሳት ኁሉ አባት)
2.አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ (ኢትዮዽያዊ)
3."318ቱ" ቅዱሳን ሊቃውንት (ርቱዐነ ሃይማኖት ዘኒቅያ)
4.የብሔረ ብፁዐን ጻድቃን
5.አባ መልከ ጼዴቅ ዘሚዳ (ኢትዮዽያዊ)
6.ቅዱስ ዞሲማስ ጻድቅ (ዓለመ ብፁዐንን ያየ አባት)


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፸፯፥፳፮
"እግዚአብሔር መክፈልትየ ለዓለም እስመ ናሁ እለ ይርኅቁ እምኔከ ይትሐጒሉ ወሠረውኮሙ ለኲሎሙ እለ ይዜምዉ እምኔከ"
#ወንጌል_ማቴ፡ ፱፥፲፬--፲፰
ዘቅዳሴ💒💒
#ገላ፡ ፩፥፩--፲፩
#ያዕቆ፡ ፪፥፩--፲፬
#ግብሐዋ፡ ፬፥፲፫--፲፱
#ምስ_መዝሙ፡ ፴፫፥፲፩
"ፈሪሀ እግዚአብሔር አምሀርክሙ መኑ ውእቱ ብእሲ ዘይፈቅድ ሐይወ ወያፍቅር ይርአይ መዋዕለ ሠናያተ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማር፡ ፩፥፳፫--፳፱
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ቄርሎስ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
=>መጋቢት 10 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ዕፀ መስቀል
2.ቅድስት ዕሌኒ ንግሥት
3.ቅዱስ ኪራኮስ አረጋዊ
4.ቅዱስ መቃርስ ዘኢየሩሳሌም

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ
2.ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሃገረ ሜራ
3.ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ ጻድቅ ንጉሥ
4.አቡነ መልክዐ ክርስቶስ
5.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ እልፍዮስ)

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡ ፹፫፥፮
"እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን"
#ወንጌል_ማቴ፡ ፮፥፩--፲፯
ዘቅዳሴ💒💒
# ገላ፡ ፮፥፩--ፍ.ም
#ያዕቆ፡ ፬፥፩--፲፩
#ግብሐዋ፡ ፬፥፩--፲፫
#ምስ_መዝሙ፡ ፶፱፥፬
"ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ ከመ ያምሥጡ እምገጸ ቀሥት(ቅስጥ) ወይድኅኑ ፍቁራኒከ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፲፯፥፳፬--ፍ.ም
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዮሐንስ_አፈወርቅ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 11 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.አባ አሌፍ ጻድቅ (ከተስዓቱ ቅዱሳን)
2.ቅዱስ ቴዎቄጤኖስ ሰማዕት
3.ቅዱስ ባስሊዖስ (ዻዻስና ሰማዕት)
4.አባ ኤፍሬም ሰማዕት
5.አባ ኤልያስ ሰማዕት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ያሬድ ካህን
2.ቅዱስ ገላውዴዎስ ሰማዕት
3.ቅዱስ ፋሲለደስ ሰማዕት
4.ብፁዐን ኢያቄም እና ሐና
5.አቡነ ሐራ ድንግል ጻድቅ


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፬፥፯
"እምፍሬ ሥርናይ ወወይን ወቅብዕ በዝኀ በሰላም ቦቱ እሰክብ ወእነውም እስመ አንተ እግዚኦ በተስፋ ባሕቲትከ አኅደርከኒ "
#ወንጌል_ሉቃስ፡ ፭፥፴፮--ፍ.ም
ዘቅዳሴ💒💒
#ቲቶ፡ ፩፥፩--፮
#ያዕቆ፡ ፪፥፲፬--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፳፯፥፳፪--፳፯
#ምስ_መዝሙ፡ ፳፭፥፩
"ፍታህ ሊተ እግዚኦ እስመ አንሰ በየውሃትየ አሐውር ወተወከልኩ በእግዚአብሔር ከመኢይድክም ፍትነኒ እግዚኦ ወአመክረኒ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፲፰፥፩--፲፪
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘባስልዮስ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 12 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ድሜጥሮስ ሊቀ ዻዻሳት (ደንግልናው የተገለጠበት)
2.ቅድስት ልዕልተ ወይን
3.ቅዱስ መላዚ ሰማዕት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላዕክት (ጠንቁዋዩን በለዓምን የገሰጸበትና አህያዋን እንድትናገር ያደረገበት)
2.ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
3.ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
4.ቅዱስ ቴዎድሮስ ምሥራቃዊ (ሰማዕት)
5.ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
6.አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፻፥፮
"አእይንትየሰ ኀበ መሃይምናነ ምድር ከመ አንብሮሙ ምስሌየ ዘየሐውር በፍኖት ንጽሕ ውእቱ ይትለእከኒ ወሶበ ርእየ ብዙኃነ አሕዛብ"
#ወንጌል_ማቴ፡ ፭፥፩--፲፯
ዘቅዳሴ💒💒
#፩ቆሮ፡ ፯፥፩--፰
#፪ጴጥ፡ ፪፥፱--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፳፯፥፩--፲፩
#ምስ_መዝሙ፡ ፴፫፥፯
"ይትዐየን መልአክ እግዚአብሔር ዐውዶሙ ለእለ ይፈርሀዎ ወያድኅኖሙ ጠዐሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር'
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ ፡ ፲፰፥፲--፳፩
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ያዕቆብ ዘሥሩግ መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 14 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ (ጋኔን ያደረባት ሴትን ፈውሶ አሕዛብን ያሳመነበት)
2.ቅዱስ አባ ባጥል ትሩፈ ምግባር (ባንድ ወቅት ከእስክንድርያ ዝሙትን ለማጥፋት የተጋደሉ ጻድቅና አረጋዊ አባት)
3.ቅዱስ ሲኖዳ (ሺኖዳ) ሰማዕት
4.ቅዱስ ቄርሎስ ሊቀ ዻዻሳት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ አረጋዊ (ዘሚካኤል)
2.ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ መርዓዊ
3.ቅዱስ ፊልዾስ ሐዋርያ
4.ቅዱስ ሙሴ (የእግዚአብሔር ሰው)
5.አባ ስምዖን ገዳማዊ
6.አባ ዮሐንስ ጻድቅ
7.እናታችን ቅድስት ነሣሒት

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፻፮፥፵፪
"ይርአዩ ራትዓን ወይፈሥሑ ወትትፈፀም እፋሃ ኲላ ዐመፃ መኑ ጠቢብ ዘየዐቅቦ ለዝ"
ዘቅዳሴ💒💒
#፩ቆሮ፡ ፯፥፱--ፍ.ም
#ያዕቆ፡ ፬፥፮--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፮፥፩--፰
#ምስ_መዝሙ፡ 1
፹፫፥፮
"እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል ወያስተርኢ አምላከ በጽዮን"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፯፥፩--፲፭
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘባስልዮ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
††† መጋቢት 15 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ሰለፍኮስ ሰማዕት
2.እናታችን ቅድስት ሣራ ጻድቅት (ግብፃዊት)
3.አባ ሕልያስ ሰማዕት
4.ቅዱስ ጊዮርጊስ ሐዲስ

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ኢየሉጣ
2.ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ አፈ በረከት
3.ቅዱስ ሚናስ ግብፃዊ
4.ቅድስት እንባ መሪና
5.ቅድስት ክርስጢና


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፶፭፥፲፫
"እስመ አድኀንካ ለነፍስየ እሞት ወለአእይንትየኒ እምአንብዕ ወለእገርየኒ እምዳህፅ"
#ወንጌል_ማር፡ ፱፥፵፫--ፍ.ም
ዘቅዳሴ💒💒
#ኤፌ፡ ፭፥፳፩--ፍ.ም
#፩ዮሐ፡ ፭፥፲፬--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፳፮፥፩--ፍ.ም
#ምስ_መዝሙ፡ ፴፮፥፳፱
"ጻድቃንሰ ይወርስዋ ለምድር ወይነብሩ ውስቴታ ለዓለም ዓለም አፉሁ ለጻድቅ ይትሜሃር ጥበበ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ሉቃስ፡ ፲፥፲፱
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘባስልዮስ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 16 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ አባ ሚካኤል ሊቀ ጳጳሳት

††† ወርኀዊ በዓላት
1.ኪዳነ ምሕረት (የሰባቱ ኪዳናት ማሕተም)
2.ቅድስት ኤልሳቤጥ (የመጥምቁ ዮሐንስ እናት)
3.ቅዱስ ገብረ ማርያም ጻድቅ ንጉሠ ኢትዮጵያ (የቅዱስ ላሊበላ ወንድም)
4.ቅዱስ አኖሬዎስ ንጉሥ ጻድቅ
5.አባ አቡናፍር ገዳማዊ
6.አባ ዮሐንስ ወንጌሉ ዘወርቅ
7.አባ ዳንኤል ጻድቅ

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፲፮፥፵፫
"ወተስይመኒ ውስተ ርእሰ ሕዝብ ሕዝብ ዚኢየአምር ተቀንየ ሊተ ውስተ ምስማዐ ዕዝን ተሠጥወኒ"
#ወንጌል_ሉቃስ፡ ፲፱፥፲፪--፳፰
ዘቅዳሴ💒💒
#፩ጢሞ፡ ፬፥፩--ፍ.ም
#፪ጴጥ፡ ፩፥፲፪--፲፱
#ግብሐዋ፡፲፩፥፳፫--፳፯
#ምስ_መዝሙ፡ ፷፯፥፴
"ዝርዎሙ ለአሕዛብ እለ ይፈቅዱ ቀትለ ይምጽኡ ተናብልት እምግብጽ ኢትዮጵያ ታበጽሕ እደዊሃ ኀበ እግዚአብሔር"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ሉቃስ፡ ፲፬፥፳፰ፍ.ም
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘሠለስቱ_ምዕት_ግሩም ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 17 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ አልዓዛር ጻድቅ ሐዋርያ
2.ቅዱስ ቴዎቅሪጦስ አናጉንስጢስ (ሰማዕት)
3.ቅዱስ ተላስስ ሰማዕት
4.ቅዱስ ዮሴፍ ኤዺስ ቆዾስ
5.ቅዱስ ጊዮርጊስ መስተጋድል

††† ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት (ቀዳሜ ሰማዕት)
2.ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ (ወልደ ዘብዴዎስ)
3.ቅዱስ ኤዺፋንዮስ ዘቆዽሮስ
4.ቅዱሳን አበው መክሲሞስና ዱማቴዎስ
5.አባ ገሪማ ዘመደራ
6.አባ ዸላሞን ፈላሢ
7.አባ ለትጹን የዋህ


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፴፥፱
"ተሣሃለኒ እግዚኦ እስመ ሐመምኩ ወተሀውከት እመዐት ዐይንየ ነፍስየኒ ወከርሥየኒ"
#ወንጌል_ዮሐ፡ ፲፩፥፲፯--፵፭
ዘቅዳሴ💒💒
#ሮሜ፡ ፲፭፥፲፬--ፍ.ም
#ያዕቆ፡ ፭፥፲፬--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፪፥፳፪--፳፭
#ምስ_መዝሙ፡ ፫፥፬
"ወስምዐኒ እምደብረ መቅደሱ አንሰ ሰከንኩ ወኖምኩ ወተሣእኩ እስመ እግዚአብሔር አንሥአኒ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ዮሐ፡ ፲፩፥፩--፲፯
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘእግዚእነ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።



††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
=>መጋቢት 21 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱሱ ቤተሰብ (አልዓዛር: ማርያና ማርታ)
2.አባታችን ላሜኅ (የማቱሳላ ልጅ-የጻድቁ ኖኅ አባት)
3.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሰማዕት
4.ቅዱስ ጢሞቴዎስ ሰማዕት

=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅድስት ድንግል እመቤታችን ማርያም
2.አበው ጎርጎርዮሳት
3.አቡነ ምዕመነ ድንግል
4.አቡነ አምደ ሥላሴ
5.አባ አሮን ሶርያዊ
6.አባ መርትያኖስ ጻድቅ

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፶፥፱
"ሚጥ ግጸከ እምኃጢአትየ ወደምምስ ሊተ ኲሎ አበሳየ ልበ ንጹሕ ፍጥር ሊተ እግዚኦ"
#ወንጌለ_ዮሐ፡ ፲፪፥፩--፲፪
ዘቅዳሴ💒💒
#ኤፌሶ፡ ፪፥፲፫--ፍ.ም
#፪ዮሐ፡ ፩፥፩--፰
#ግብሐዋ፡ ፯፥፵--፶፩
#ምስ_መዝሙ፡ ፵፬፥፱
"ወትቀዉም ንግሥት በየማንከ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት ስምዒ ወለተየ ወርእዪ ወአጽምዒ እዝነኪ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ሉቃስ ል፡ ፩፥፳--፴፱
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘእግዚእነ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 22 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱሳን ሐዋርያት : ንጹሐን አርድእትና ቅዱሳት አንስት (የጌታችን 120 ቤተሰቦች)
2.ቅዱስ ቄርሎስ መንፈሳዊ (የቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም ዻዻስ የነበረ : ንጽሕናው የተመሠከረለት አባት ሲሆን በ381 ዓ/ም በቁስጥንጥንያ ከተሠበሠቡ 150 ቅዱሳን ሊቃውንት አንዱ ነው:: ብዙ ድርሳናትንም ጽፏል:: )

††† ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ዑራኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ሉቃስ ወንጌላዊ
3.ቅዱስ ደቅስዮስ (የእመቤታችን ወዳጅ)
4.አባ እንጦንዮስ (አበ መነኮሳት)
5.አባ ዻውሊ የዋህ


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፻፲፯፥፳
"ኦ እግዚኦ አድኅንሶ ኦ እግዚኦ ሠርኅሶ ቡርክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር"
#ወንጌል_ማቴ፡ ፳፩፥፮--፲፪
ዘቅዳሴ💒💒
#፩ቆሮ፡ ፬፥፩--፯
#፪ዮሐ፡ ፩፥፰--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፭፥፩--፲፯
#ምስ_መዝሙ፡ ፰፥፪
"እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስታዳሎከ ስብሐት በእንተ ጸላዒ ከመ ትንሥቶ ለጸላዒ ወለገፋዒ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፳፩፥፩--፲፰
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘቄርሎስ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
††† መጋቢት 25 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ አንሲፎሮስ ሐዋርያ (ከሰባ ሁለቱ አርድእት)

††† ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ መርቆሬዎስ ሰማዕት
2.ቅድስት ቴክላ ሐዋርያዊት
3.ቅዱስ አበከረዙን ሰማዕት
4.ቅዱስ ዱማድዮስ ሶርያዊ
5.አቡነ አቢብ (አባ ቡላ)
6.ቅዱስ አባ አቡፋና ጻድቅ

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡
፵፱፥፳፪
"ለብዉ ዘንተ ኲልክሙ እለ ትረሰእዎ ለእግዚአብሔር ወእመ አኮሰ ይመሥጥ ወአልቦ ዘያድኅን መሥዋዕት ክብርት ትሴብሐኒ "
#ወንጌል_ማር፡ ፲፫፥፲፬--፳፬
ዘቅዳሴ💒💒
#፪ጢሞ፡ ፩፥፲--ፍ.ም
#፪ጴጥ፡ ፪፥፩--፯
#ግብሐዋ፡ ፳፥፳፪--፳፰
#ምስ_መዝሙ፡ ፲፰፥፫
#አልቦ_ነገር_ወአልቦ_ነቢብ_ዘኢተሰምዐ_ቃሎሙ_ውስተ_ኲሉ_ምድር_ወፅአ_ነገሮሙ_ወእስከ_አፅናፈ_ዓለም_በጽሐ_ነቢቦሙ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ሉቃስ፡ ፯፥፲፩--፲፰
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘሐዋርያት ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።

††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 26 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱሳን ሐዋርያት
2.ቅድስት ድንግል ኢዮጰራቅስያ
3.ቅዱስ ፍርፍርዮስ ሰማዕት

††† ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ
2.አቡነ ሐብተ ማርያም ጻድቅ
3.አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ
4.ቅዱሳን ሰማዕታተ ናግራን
5.አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን


💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፶፥፮
"እስመ ናሁ ጽድቅ አፍቀርከ ዘይትነበብ ኅቡአ ጥበብከ አይዳዕከኒ ትነዝኀኒ በአሕዛብ ወእነጽሕ"
#ወንጌል_ዮሐ ፡ ፲፫፥፫--፲፪
ዘቅዳሴ💒💒
#፩ቆሮ፡ ፲፩፥፳--፴
#፩ዮሐ፡ ፫፥፲፰--ፍ.ም
#ግብሐዋ፡ ፬፥፳፬--፴፩
#ምስ_መዝሙ፡ ፶፥፯
"ተሐፅበኒ እምበረድ ወእፀዐዱ ታሰምዐኒ ትፍሥሕተ ወሐሤተ ወይትፌሥሑ አዕፅምተ ጻድቃን"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፳፮፥፲፬--፴1-
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘኢጲፋንዮስ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret
††† መጋቢት 28 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ታላቁ ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ (ጻድቅ ንጉሥ)
2.ቅድስት እሌኒ ንግስት

††† ወርኀዊ በዓላት
1.አማኑኤል ቸር አምላካችን
2.ቅዱሳን አበው (አብርሃም: ይስሐቅና ያዕቆብ)
3.ቅዱስ እንድራኒቆስና ሚስቱ ቅድስት አትናስያ
4.ቅድስት ዓመተ ክርስቶስ
5.ቅዱስ ቴዎድሮስ ሮማዊ (ሰማዕት)

💒የዕለቱ ምንባባት እና ምስባኮች💒
#ዘነግህ_(የጠዋት)ምስ.መዝሙ፡፹፯፥፮
"ወአንበሩኒ ውስተ ዐዘቅት ታሕተ ውስተ ጽልመት ወጽላሎተ ሞት ላዕሌየ ጸንዐ መዐተከ"
#ወንጌል_ሉቃስ፡ ፳፫፥፶--፶፭
ዘቅዳሴ💒💒
#ፊልጵ፡ ፪፥፭--፲፪
#፩ጴጥ፡ ፩፥፩--፲
#ግብሐዋ፡፫፥፲፪
#ምስ_መዝሙ፡ ፻፬፥፱
"ዘሠርዓ ለአብርሃም ወመሐለ ለይስሐቅ ወአቀመ ስምዐ ለያዕቆብ"
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
#ወንጌለ_ማቴ፡ ፳፯፥፷፪--ፍ.ም
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
#የሚቀደሰው_ቅዳሴ_ዘዮሐንስ አፈወርቅ ነው መልካም በዓል ይሁንልን ።


††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††

👉ለመቀላቀል 👇👇👇
@zekidanemeheret @zekidanemeheret @zekidanemeheret