Sidama Bank Sc.
4.74K subscribers
821 photos
9 videos
7 files
53 links
Sidama Bank
Download Telegram
Dear valued bank customers,

We hope this message finds you well. As we begin a new week, we would like to extend our best wishes for a successful and prosperous week ahead. Please do not hesitate to reach out to us if you have any questions or concerns. We are here to help you achieve your financial goals and ensure your banking experience is a positive one.

Thank you for choosing our bank, and we look forward to serving you.
Sidama Bank Sc
#TogetherWeCan
Hawalle Sidaamu Daga Diru Soorro, Fichee Cambalaallate Ayyaanira Keerunni Iillishinke.

Ayiirraddu Sidaami Daga, Kuni ayyaani kalqete deerrinni afaminoha, Tophiyu deerrinni mitteenni ayirrinsanniho.

Ayyaana korkaata assine ki'ne owaatate qixxawo gunde hee'noommo. Konnirano Dagganno Lamala Santaletenni/Maaksanyo hananfe Konni woroonni no qarqarira baxxino garinni Ayyaana ayirrissinanni woyte mulanno darguwara akkaawunte fa'nate ikkitanno base qixxeessinoommo.
1. Atoote Qilxote Mule
2. Sidaamu Sumuuddi Albaanni
3. Sidaamu Budu harira albaanni
4. Sidaamu Budu Hari Giddo
5. Akkala Kaameelu hoowe qarqarira Azi Hotele fulchora

Tenne affine yanna/injo hoogatenni miilla ikkitinoonnikkiri dandaami'ne bikkinni horo afidhinanni gede shaqqillunni koynseemmo.


Fichee Jeeji.
Sidaamu Baanke
Mitteenni Dandiineemmo!
መልካም የስኬት ሳምንት እንዲሆንልዎ እንመኛለን::
Sidama Bank Sc
#በጋራእንችላለን
#Togetherwecan
Sidama Bank S.C
April 24/2023 Exchange Rate

#Togetherwecan
#sidamabanksc
#Mitteennidandiineemmo
Sidama Bank S.C
April 26/2023 Exchange Rate

#Togetherwecan
#sidamabanksc
#Mitteennidandiineemmo
#እንኳን_ደስ_አላችሁ::

በዜሮ ዓመት የሥራ ልምድ የተወዳደራችሁና ቃለመጠይቅ ያለፋችሁ ስማችሁ ከዚህ ላይ የተዘረዘረው በሙሉ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት አዲስ አበባ የሰው ኃይል ኦፕሬሽንና ልማት ማኔጅሜንት ከሚያዚያ 30 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ በአካል በመቅረብ የቅጥር ፎርማሊቲ (የጤና ምርመራ: የፎሬንሲክ ምርመራና ዋስ ማቅረብ ወዘተ ) እንድትፈጽሙ እናሳስባለን።

#በጋራ_እንችላለን
www.sidamabanksc.com
"#Employees_First_and_Customers_First"

Dear valued employees of Sidama Bank and the world out there,

On this special day of May Day(Labor Day), I want to take a moment to express my gratitude and appreciation for your steadfast loyalty and service to our honourable customers. As customers are the reason we exist, I am proud to declare that they are in a good hand of our professional and loyal employees.

As we celebrate the hard work and dedication of workers all around the world, I want you to know that at Sidama Bank, we consider all of our customers to be our guests. We are committed to providing the highest level of service and support, and constantly striving to exceed expectations.

On this historic May Day(Labor Day), I want to say thank you to our employees for your good services that is making many people to choose Sidama Bank as their financial partner. On this occasion, I want also to thank our esteemed customers for trusting us for your financial needs. And thank you for being part of our family.

For the purpose of value creation to our shareholders, we follow the principle of "#Employees_First_and_Customers_First" philosophy as two sides of a coin.

I wish you all a happy and prosperous May Day, and reassure our commitment to serve you.

Warm Regards,

Tadesse Hatiya
CEO , Sidama Bank
Channel photo updated
Dear All, Please find here attached link to Sidama Bank 2022 Annual Report pdf on our website https://sidamabanksc.com/index.php/annual-report-2021-22/
አዲስ አበባ፡- ሲዳማ ባንክ በቀጣይ በጀት ዓመት በመላ ሃገሪቱ አንድ መቶ ሰላሳ ቅርንጫፎችን እንደሚከፍት ተገለጸ፡፡

ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ቆይታ ያደረጉት የሲዳማ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ታደሰ ሐጢያ እንደተናገሩት፤ ሲዳማ ባንክ ካፒታል ማሳደግና ተደራሽነት ማስፋትን አላማ አድርጎ እየሰራ ሲሆን፤ በቀጣይ ዓመት በመላ ሀገሪቱ አንድ መቶ ሰላሳ ቅርንጫፎችን ይከፍታል፡፡ በቅርቡም በአዲስ አበባ፣ በዝዋይ፣ በሻሸመኔ፣ በወላይታ ሶዶና በዲላ ከተሞች 10 ቅርንጫፎች እንደሚከፍት ተናግረዋል፡፡

የገጠሩን ህብረተሰብ ማገልገል ተገቢ መሆኑን እናምንበታለን የሚሉት ፕሬዚዳንቱ፤ በአሁኑ ሰዓት በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጪ 31 ያክል ቅርንጫፎች(የባንክና የአነስተኛ ማይክሮ ፋይናንስ አገልግሎት ሰጪ ማዕከላት) እንደተከፈቱ ገልጸዋል፡፡ ባንኩ ቅርንጫፎችን በማስፋት ለበርካታ ኢትዮጵያውያን የሥራ እድል እንደሚፈጥር ተናግረዋል፡፡ በማይክሮ ፋይናንስነት የገጠሩን ማህበረሰብ በማገልገል የነበረውን የ24 ዓመት ልምድ ወደ ባንክነት በማሳደግ ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት አስተዋጽኦ እንደሚያደርግም አያይዘው ተናግረዋል፡፡

እንደ አቶ ታደሰ ገለጻ፤ ሲዳማ ባንክ ገበያውን ሰብሮ ለመግባትና ተወዳዳሪነቱን ለማስፋት ፤ ከኢትዮጵያ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋራ በመሆን የባንክ የገበያ ጥናት እያካሄደ ነው፡፡ ዘግይቶ ወደ ገበያ መግባት የራሱ የሆኑ ጥቅሞች ቢኖሩትም ገበያውን ሰብሮ የመግባት ተግዳሮቶችም እንደሚገጥሙ ተናግረዋል፡፡ የጥናቱ አስፈላጊነትም ተግዳሮቶችን ለመቀነስ መሆኑን አብራርተዋል፡፡

የሲዳማ ባንክ የተመሰረተው መንግስት የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ወደ ባንክነት ማደግ ይችላሉ ከሚለው አዋጅ በመነሳት መሆኑን የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፤ ባንኩ ማይክሮ ፋይናንስ በነበረበት ወቅት የገጠሩን ማህበረሰብ የማገልገል ራዕይን ሰንቆ እንደነበር አብራርተው፤ 70 በመቶ የሚሆነው ድርሻ የክልሉ ሲሆን 30 በመቶ ለግለሰቦች:ማህበራትና የሃይማኖት ተቋማት ባለ አክሲዮኖች እንደተሸጠ ተናግረዋል፡፡

ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት የሚጀምረው አንድ ደንበኛ በሁሉም ቅርንጫፎች አገልግሎትን ማግኘት የሚችልበት ስርአት ለመዘርጋት እንደሆነ ተናግረው፤ ባንኩን ከቴሌ ብር ጋር ለማስተሳሰርና የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያዎችን ወደ ትግበራ ለማስገባት እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

ባንኩ እራሱን በማዘመን ከውጭ ባንኮች ጋር ለመስራት ስምምነቶችን እንዳደረገም ጠቁመው፤ለአብነት ያክልም ከጅቡቲ፣ ከቱርክና ከኢንግላንድ ባንኮች ጋር ስምምነቶችን መፈጸሙን አብራርተዋል፡፡ ሲዳማ ባንክ ወደ ባንክነት ያደገው በሰኔ ወር 2014ዓ.ም ነው፡፡