Scripture union addis ababa
103 subscribers
607 photos
13 videos
29 files
14 links
Download Telegram
Hello everyone, this is to remind you that tomorrow we will hv meeting @9:00 LT at st.Mathew church. Be punctual & come on time with ur friends. →For all fellowship leaders
☝️☝️read it☝️☝️
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
ብሔራዊ የፈተና መስጫ ቀን ይፋ ሆነ🔝

የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ8ኛ፣ የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል የ2011 ብሔራዊ የፈተና መስጫ ቀን ይፋ አድርጓል።

በዚህም መሠረት፦

1. የ10ኛ ክፍል ከግንቦት 21 እስከ 23 ቀን 2011 ዓ.ም
2. የ12ኛ ክፍል ከግንቦት 26 እስከ 30 2011 ዓ.ም
3. የ8ኛ ክፍል ከሰኔ 05 እስከ ሰኔ 07 2011 ዓ.ም እንደሚሰጥ ኤጀንሲው ገልጿል።

የኤጀንሲው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ #ረዲ_ሽፋ የፈተና መስጫ ቀናቱ ለሁሉም ክልሎች መላኩን ገልጸው ክልሎቹ #የተለየ ምክንያት ካላቸው ሌላ የፈተና መስጫ ቀን በመምረጥ ለኤጀንሲው ሊያሳውቁ እንደሚችሉም ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡

በትምህርት ዓይነት የፈተና መሥጫ ዝርዝር ቀናትን በየክፍል ደረጃቸው ከዚህ በታች ካሉት የፅሁፍ ፎቶ ግራፎች መመልከት ትችላላችሁ።

ምንጭ፦ ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
☝️☝️ይህን ጽሁፍ ፖስት ከተደረገ ቆይቷል ግን ያነበባችሁ አስተያየታችሁን ጠቃሚ ነበር ወይ ያላ ነበባችሁም ደግሞ አንብብት ? የትኛውንም አይነት አስተያየት በጽሁፍ ላይ
@samikbh
🎙 አንተን አንተን ይላል ልቤ አንተን አንተን ይላል ልቤ እጅግ ልቀህ በሀሳቤ እጅግ ልቀህ በሀሳቤ ......በባህር ሰጥሞ በጥልቀት አየርን እንደሚሻ ሰው ነፍሴ አንተኑ ትላለች በፍቅርህ አቅሟ ተዳክሞ በፍቅርህ አቅሟ ተዳክሞ...🎙
@scriptureunion
ማሳሰብያ
የሴሚስተሩን ስልጠናይ በተመለከተ ቀን ተወስኗል ከጥር 30 -የካቲት1 ድረስ በተለመደው የስልጠና ቦታ ማለትም በ አምስት ኪሎ መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ይካሄዳል የሁሉም ግቢ መሪዎች ይህን በተመለከተ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እንጠይቃለን

መልካም የፈተና ጊዜ እንዲሆንላችሁም ተመኘን ተባረኩልን

@scriptureunion