"24፤ ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር ክብሩም ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነውና፤ ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤"
"25፤ የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል። በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።
"
(1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 1:25፤)
@scriptureunion
@scriptureunion
@scriptureunion
"25፤ የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል። በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።
"
(1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 1:25፤)
@scriptureunion
@scriptureunion
@scriptureunion
✍ትምህርት ሶስት✍ 🔸መቼ🔸
መቼ የሚለውን ሀሳብ በባለፈው ሳምንት በጥቂቱም ቢሆን ለማየት ሞክረናል ግን ዛሬም ደግሞ ትንሽ እንጨምርበታለን።
♦️ የፍቅር ጓደኝነት ለመጀመር ትክክለኛ ጊዜውን ማወቅ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። የብዙ ሰዎች ጓደኝነት ትዳር ላይ ሳይደርስ ከሚፈርስባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ያለጊዜው መጀመሩ ነው።
🖌መጽሀፈ መክብብ ላይ በምእራፍ 3 ሰባኪው ለሁሉም ጊዜ አለው ይለናል እውነት ነው ለሁሉም ነገር ጊዜአለው ያለጊዜው የሆነ ነገር ሁሉ ይጨንቃል ልብ ላይም ይከብዳል ለመሮጥም ይከብዳል
🖌 ቃል የተገባልን ቦታ ላይ መድረሱ አይደለም ዋናው ጉዳይ ይልቅስ በምናልፍበት መንገድ የምንማረው የህይወት ትምህርት ነው ዋናው እንዲሁም ደግሞ ትዳር መልካም ነው ግን ዋናው ጉዳይ ያለው single ሆነን የምንኖርበት ዘመን ነው በጣም አስፈላጊው። ተጽእኖ ፈጣሪሆነን የምንኖርበት ዘመን ነው እንዲሁ ያለምንም ሸክም ጌታን የምናገለግልበት እርሱን የበለጠ የምናውቅበት ጊዜ ስለሆነ።
♦️ ጓደኝነትን ያለጊዜ በመጀመር ከሚደርሱ ጉዳቶች ውስጥ ደግሞ ዋነኛው የቅድስና ችግር ነው።ከእነዚህ ሁሉ ችግሮች ለመዳን የፍቅር ጓዳኝነትን ከመጅመራችን በፊት እውን ትክክለኛ ጊዜው መሆኑን እርግጠኛ መሆን ይኖርብናል።
🔹እንዴት ነው ጊዜውን የምናውቀው ስንል በባለፈው ሳምንት በጽፍነው ጽሁፍ መሰረት ሊሆን ይገባል።
♦️ሌላው የፍቅር ጓደኝነት መያዝ አለመያዝ የሚወሰነው በእድገታችን ነው እድገት ምንድን ነው ስንል በእድሜና በአካለመጠን ብቻ ማለታችን አይደለም። ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ እንደሚል እድገት በነገር ሁሉ ነው። 🔹"እድገት ዘርፈ ብዙ፣መጠነ ሰፊና፣ሁሉን አቀፍ አዎንታዊ ለውጥ ነው"
🔸የእድገት ዘርፎች🔸 1.የአካለ መጠን እድገት፦ይህ የእድገት አይነት በphysical ለአቅመ አዳም ወይም ለአቅመሄዋን መድረስን ያመለክታል። 2.የአእምሮ እድገት፦ይህ እጅግ ወሳኝ የሆነ የእድገት አይነት ነው ማለት ትዳር የአእምሮን እድገት ይጠይቃል። ነገሮችን የማገናዘብ፣ ነገሮችን በተለያየ መልኩ የመመልከት አቅም፣ ችግሮችን የመፍታት ብቃት፣ አስተዋይ መሆንን፣ሸክም መሸከም ወይም የሚመጣውን ጫና ማኔጅ የማድረግ ብቃት ይጠይቃል ይህ ደግሞ በአእምሮ ስናድግ ነው የአእምሮ እድገት ደግሞ ሰው በመንፈሳዊ ህይውቱ ሲያድግ በዚያው ልክም በአእምሮ ያድጋል። 3. በመንፈሳዊ ህይወት ማደግ ይህ ለያዝነው የፍቅር ግንኙነት ህይወት ለመጠበቅ እንዲሁም ደግሞ ነገሮችን እኛ ዳግም የተወለድን ሰዎች እንደ መንፈስ እንጅ እንደ ስጋ አንወስንም ስለዚህ ሁሌ ለትዳራችንም የጌታ ፊት የምንፈልግ መሆን ይኖርብናል።
በመንፈስ ያደግን ካልሆነ በሚገጥመን ችግሮች ሁሉ እንደ ስጋ በመወሰን አሁን አሁን በሆሊውድ ኢንደስትሪ እንዳሉ ተዋንያን የትዳር ህይወት በኮንትራት የተጋባ እስኪመስል ድረስ በመፍታትና ዘላቂ ባልሆነ ግንኙነት ስንባክን እንኖራለን
⚜"the first place that we need to prosper is in our spiritual life"tb jashoua. የተሰጠንን ትዳር enjoy ለማድረግ በመንፈሳዊ ህይወታችን ልናድግ ይገባናል። 4.ገቢ፦ባለፈው ባቀረብነው ትምህርት ብዙ አውርተንበታ ራሱን ያልቻለ ሰው ሌላን እንዴት ይሸከማል የሀገሬ ሰው። "ራስ ሳይጠና ጉተና"እንደሚል ነው የሚሆንብን። sami kb @scriptureunion
@scriptureunion
@scriptureunion
መቼ የሚለውን ሀሳብ በባለፈው ሳምንት በጥቂቱም ቢሆን ለማየት ሞክረናል ግን ዛሬም ደግሞ ትንሽ እንጨምርበታለን።
♦️ የፍቅር ጓደኝነት ለመጀመር ትክክለኛ ጊዜውን ማወቅ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው። የብዙ ሰዎች ጓደኝነት ትዳር ላይ ሳይደርስ ከሚፈርስባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ያለጊዜው መጀመሩ ነው።
🖌መጽሀፈ መክብብ ላይ በምእራፍ 3 ሰባኪው ለሁሉም ጊዜ አለው ይለናል እውነት ነው ለሁሉም ነገር ጊዜአለው ያለጊዜው የሆነ ነገር ሁሉ ይጨንቃል ልብ ላይም ይከብዳል ለመሮጥም ይከብዳል
🖌 ቃል የተገባልን ቦታ ላይ መድረሱ አይደለም ዋናው ጉዳይ ይልቅስ በምናልፍበት መንገድ የምንማረው የህይወት ትምህርት ነው ዋናው እንዲሁም ደግሞ ትዳር መልካም ነው ግን ዋናው ጉዳይ ያለው single ሆነን የምንኖርበት ዘመን ነው በጣም አስፈላጊው። ተጽእኖ ፈጣሪሆነን የምንኖርበት ዘመን ነው እንዲሁ ያለምንም ሸክም ጌታን የምናገለግልበት እርሱን የበለጠ የምናውቅበት ጊዜ ስለሆነ።
♦️ ጓደኝነትን ያለጊዜ በመጀመር ከሚደርሱ ጉዳቶች ውስጥ ደግሞ ዋነኛው የቅድስና ችግር ነው።ከእነዚህ ሁሉ ችግሮች ለመዳን የፍቅር ጓዳኝነትን ከመጅመራችን በፊት እውን ትክክለኛ ጊዜው መሆኑን እርግጠኛ መሆን ይኖርብናል።
🔹እንዴት ነው ጊዜውን የምናውቀው ስንል በባለፈው ሳምንት በጽፍነው ጽሁፍ መሰረት ሊሆን ይገባል።
♦️ሌላው የፍቅር ጓደኝነት መያዝ አለመያዝ የሚወሰነው በእድገታችን ነው እድገት ምንድን ነው ስንል በእድሜና በአካለመጠን ብቻ ማለታችን አይደለም። ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ እንደሚል እድገት በነገር ሁሉ ነው። 🔹"እድገት ዘርፈ ብዙ፣መጠነ ሰፊና፣ሁሉን አቀፍ አዎንታዊ ለውጥ ነው"
🔸የእድገት ዘርፎች🔸 1.የአካለ መጠን እድገት፦ይህ የእድገት አይነት በphysical ለአቅመ አዳም ወይም ለአቅመሄዋን መድረስን ያመለክታል። 2.የአእምሮ እድገት፦ይህ እጅግ ወሳኝ የሆነ የእድገት አይነት ነው ማለት ትዳር የአእምሮን እድገት ይጠይቃል። ነገሮችን የማገናዘብ፣ ነገሮችን በተለያየ መልኩ የመመልከት አቅም፣ ችግሮችን የመፍታት ብቃት፣ አስተዋይ መሆንን፣ሸክም መሸከም ወይም የሚመጣውን ጫና ማኔጅ የማድረግ ብቃት ይጠይቃል ይህ ደግሞ በአእምሮ ስናድግ ነው የአእምሮ እድገት ደግሞ ሰው በመንፈሳዊ ህይውቱ ሲያድግ በዚያው ልክም በአእምሮ ያድጋል። 3. በመንፈሳዊ ህይወት ማደግ ይህ ለያዝነው የፍቅር ግንኙነት ህይወት ለመጠበቅ እንዲሁም ደግሞ ነገሮችን እኛ ዳግም የተወለድን ሰዎች እንደ መንፈስ እንጅ እንደ ስጋ አንወስንም ስለዚህ ሁሌ ለትዳራችንም የጌታ ፊት የምንፈልግ መሆን ይኖርብናል።
በመንፈስ ያደግን ካልሆነ በሚገጥመን ችግሮች ሁሉ እንደ ስጋ በመወሰን አሁን አሁን በሆሊውድ ኢንደስትሪ እንዳሉ ተዋንያን የትዳር ህይወት በኮንትራት የተጋባ እስኪመስል ድረስ በመፍታትና ዘላቂ ባልሆነ ግንኙነት ስንባክን እንኖራለን
⚜"the first place that we need to prosper is in our spiritual life"tb jashoua. የተሰጠንን ትዳር enjoy ለማድረግ በመንፈሳዊ ህይወታችን ልናድግ ይገባናል። 4.ገቢ፦ባለፈው ባቀረብነው ትምህርት ብዙ አውርተንበታ ራሱን ያልቻለ ሰው ሌላን እንዴት ይሸከማል የሀገሬ ሰው። "ራስ ሳይጠና ጉተና"እንደሚል ነው የሚሆንብን። sami kb @scriptureunion
@scriptureunion
@scriptureunion
🎙"mountaintops ⛰are for view and inspiration,but fruits🍇🍉🍌 grown in the valleys"
billy graham
@scriptureunion
@scriptureunion
@scriptureunion
billy graham
@scriptureunion
@scriptureunion
@scriptureunion
ዛሬ ልናስተላልፈው የነበረውን ትምህርት በገጠመን ያልተጠበቀ የፕሮግራም ለውጥ ምክንያት ወደ ነገ ተሸጋግሯል።
ዶ/ር አብይ አህመድ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ሆነው መመረጣቸው ተሰማ።
@scriptureunion
@scriptureunion
አቶ ደመቀ መኮንን የኢህአዴግ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል
@scriptureunion
@scriptureunion
🎙ጌታ በምድራችን ስላመጣው ለውጥ በምስጋና በፊቱ ልንቀርብ ይገባናል እውነት እንደ እግዚአብሄር ያለ ማንም የለም🎙
✍ትምህርት አራት✍ ማንን?
🔸ለዚህ ጥያቄ የመጀመሪያ ልንጠይቅ የሚገባው ነገር የእግዚአብሄርን ፈቃድ ሊሆን ይገባል ማለት እንድህ አይነት ትልቅ የሆነን ህብረት ውስጥ ስንገባ ተመልሰን ልንቀይረው የማንችለው ውሳኔ ስለሆነ የእርሱ ምክር መጠየቅ ይኖርብናል ግን ቅድመ ሁኔታ ከሆኑት መካከል።
♦️ እምነት(ሀይማኖት)፦ትዳር አንድ አካል መሆን ማለት ነው ጰውሎስ ኢየሱስ ከቤልሆር ጋር ምን ህብረት አለው እንዲሁ የማያምን ከአማኝ ጋር ምን ህብረት አለው።ዳግም የተወለደ ህያው የሆነው መንፈስ በውስጡ የሚኖረው ሰው እንዴት ታድያ ክርስቶስን ከጣኦት ጋር ያጋባል ስለዚህ ከማንጋር ግንኙነት መመስረት እንዳለብን መጠንቀቅ ይኖርብናል።
👉በተለይ እህቶች በጣም ልትጠነቀቁ ይገባችሁአል በቤቱ እርሱን የሚወዱ ብዙ እውነተኛ አጋር የሚሆኑ አሉ
ወንድሞችም እንዲሁ በቤቱ ለእናንተ የሚሆኑ እህቶች እሉ።
👉እናንተ ብቻ እርሱን ጠብቁ ከለመናችሁትም ከጠየቃችሁትም በላይ ሊያደርግ ይችላል
🏠ቤትን የሚሰራ እግዚአብሄር ነው እኛ ከሰራን ማፍረስ ነው የሚሆነው ስለዚህ የእርሱን ጊዜ እንጠብቅ።
♦️በበፊት ትምህርታችንን እንዳልነው
👉የራሱ ገቢ ያለው
👉በመንፈስ ያደገ
👉የእግዚአብሄርን ቃል ማስተማር
👉የሚችል በህልውናው ውስጥ ያለ
👉ጌታውን ከምንም በላይ የሚወድ ቢሆን ዘላቂ የሆነ ትዳርን ለመመስረት የራሱን አስተዋጽኦ የሚያደርግ አጋር ይሆናል።
Samikb
@scriptureunion
@scriptureunion
@scriptureunion
🔸ለዚህ ጥያቄ የመጀመሪያ ልንጠይቅ የሚገባው ነገር የእግዚአብሄርን ፈቃድ ሊሆን ይገባል ማለት እንድህ አይነት ትልቅ የሆነን ህብረት ውስጥ ስንገባ ተመልሰን ልንቀይረው የማንችለው ውሳኔ ስለሆነ የእርሱ ምክር መጠየቅ ይኖርብናል ግን ቅድመ ሁኔታ ከሆኑት መካከል።
♦️ እምነት(ሀይማኖት)፦ትዳር አንድ አካል መሆን ማለት ነው ጰውሎስ ኢየሱስ ከቤልሆር ጋር ምን ህብረት አለው እንዲሁ የማያምን ከአማኝ ጋር ምን ህብረት አለው።ዳግም የተወለደ ህያው የሆነው መንፈስ በውስጡ የሚኖረው ሰው እንዴት ታድያ ክርስቶስን ከጣኦት ጋር ያጋባል ስለዚህ ከማንጋር ግንኙነት መመስረት እንዳለብን መጠንቀቅ ይኖርብናል።
👉በተለይ እህቶች በጣም ልትጠነቀቁ ይገባችሁአል በቤቱ እርሱን የሚወዱ ብዙ እውነተኛ አጋር የሚሆኑ አሉ
ወንድሞችም እንዲሁ በቤቱ ለእናንተ የሚሆኑ እህቶች እሉ።
👉እናንተ ብቻ እርሱን ጠብቁ ከለመናችሁትም ከጠየቃችሁትም በላይ ሊያደርግ ይችላል
🏠ቤትን የሚሰራ እግዚአብሄር ነው እኛ ከሰራን ማፍረስ ነው የሚሆነው ስለዚህ የእርሱን ጊዜ እንጠብቅ።
♦️በበፊት ትምህርታችንን እንዳልነው
👉የራሱ ገቢ ያለው
👉በመንፈስ ያደገ
👉የእግዚአብሄርን ቃል ማስተማር
👉የሚችል በህልውናው ውስጥ ያለ
👉ጌታውን ከምንም በላይ የሚወድ ቢሆን ዘላቂ የሆነ ትዳርን ለመመስረት የራሱን አስተዋጽኦ የሚያደርግ አጋር ይሆናል።
Samikb
@scriptureunion
@scriptureunion
@scriptureunion
✍ሰኞ የመጨረሻ ክፍላችንን እንማራለን በትምህርቱ ላይ አስተያየታችሁን እንፈልጋለን ለአስተያየት።
@samikbh
@samikbh
✍to night we are going to see the life of william wilberforce who had fought for the abolishement of slavery in england.
@scriptureunion
@scriptureunion
✍william wilberforce✍
william wilberforce did not always live his life well.in his youth he was a spoiled,selfish libertine who spent much of his time at the gaming tables playing poker.having inherited a large fortune from his father,he could indulge his tastes for gambling as well as wining and dining in fashionable london clubs where he was also well known for his fine singing voice.although he was more of a dilettant than anything else,he had some interest in politics.so when he was just twenty-one years old,he spent eight thousend pounds (equivalent to well over half a million dollars in today money)on fighting and winning his home parliamentary district of hull in 1780 general election.this was the start of a political career that was to change britain and the world.
🔸however,when wilberforce was twenty-five years old,the whole direction of his life changed,not because of some new political appointment but because of a spiritual conversion that was so dramatic that he initially considered leaving parliament to become a clergyman.Fortunately,a wise mentor,simply called "old Newton"by wilberforce,advised him against such a career change and urged him to remain in the House of commons serving God through politics.
🔸 "old newton" was john newton,the reformed slave ship captain who had become a minister in the church of england,an author and writer of legendary hymns such as. AMEZING GRACE.
♦️ Against great obstacles william wilberforce,an evangelical member of parliament,fought for the abolition of the african slave trade and against slavery itself until they were both illegal in the british empire.the battle consumed almost forty-six years of his life(from 1787-1833).the defeats and setbacks along the way would have caused the ordinary politician to embrace a more popular cause.though he never lost a parliamentary election from age twenty-one to sixty-five,the cause of abolishing the slave trade was defeated eleven times before itself did not gain the decisive victory untile three days before its passage in 1807.and the battle for abolishing slavery itself did not gain the decisive victory untile three days before he died in 1833.
♦️let God give us such kind of political leaders who fight for righteousness and truth.who serve God while working in politics we are also greatfull towards Gods kindness and mercy for giving us our beloved priminister DR abey ahemede.
@scriptureunion.
@scriptureunion
@scriptureunion
william wilberforce did not always live his life well.in his youth he was a spoiled,selfish libertine who spent much of his time at the gaming tables playing poker.having inherited a large fortune from his father,he could indulge his tastes for gambling as well as wining and dining in fashionable london clubs where he was also well known for his fine singing voice.although he was more of a dilettant than anything else,he had some interest in politics.so when he was just twenty-one years old,he spent eight thousend pounds (equivalent to well over half a million dollars in today money)on fighting and winning his home parliamentary district of hull in 1780 general election.this was the start of a political career that was to change britain and the world.
🔸however,when wilberforce was twenty-five years old,the whole direction of his life changed,not because of some new political appointment but because of a spiritual conversion that was so dramatic that he initially considered leaving parliament to become a clergyman.Fortunately,a wise mentor,simply called "old Newton"by wilberforce,advised him against such a career change and urged him to remain in the House of commons serving God through politics.
🔸 "old newton" was john newton,the reformed slave ship captain who had become a minister in the church of england,an author and writer of legendary hymns such as. AMEZING GRACE.
♦️ Against great obstacles william wilberforce,an evangelical member of parliament,fought for the abolition of the african slave trade and against slavery itself until they were both illegal in the british empire.the battle consumed almost forty-six years of his life(from 1787-1833).the defeats and setbacks along the way would have caused the ordinary politician to embrace a more popular cause.though he never lost a parliamentary election from age twenty-one to sixty-five,the cause of abolishing the slave trade was defeated eleven times before itself did not gain the decisive victory untile three days before its passage in 1807.and the battle for abolishing slavery itself did not gain the decisive victory untile three days before he died in 1833.
♦️let God give us such kind of political leaders who fight for righteousness and truth.who serve God while working in politics we are also greatfull towards Gods kindness and mercy for giving us our beloved priminister DR abey ahemede.
@scriptureunion.
@scriptureunion
@scriptureunion