Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
አካፍል
ከውልደትህ ጀምሮ ራስህን በብዙ ነገር እያስተማርክና እያሳደግክ መጥተህ ይሆናል ብዙ መጽሀፍትን አንብበህ በውጪ ሀገር ትምህርትን ተከታትለህ ይሆናል፤ ይህ ሁሉ እውቀት፣ ይህ ሁሉ ግብአት ለሌሎች ማካፈል ከሌለበት ከንቱ ድካም ነው።
ምክንያቱም የተሰጠህ ነገር ሁሉ ከአንተ ስለሚያልፍ ለብዙዎች የህይወት ለውጥ ስለሚሆን፤ የሰበሰብከው ነገር ሁሉ ይዘህው አትሄድምና ለወንድምህ ማካፈልን አሁን መለማመድ ጀምር።
መጻፍ ካለብህ ጻፍ፣ ማስተማር ካለብህ አስተምር፣ መስጠት ካለብህ ስጥ ፣ ራስህን ብቻ የምታስተዳድርና ምትመራ አትሁን ወንድምህንም ማገዝን ዛሬ ጀምር።
የተሰጠህ ነገር ከአንተም ይበልጣልና አሁኑኑ ማካፈል ጀንር ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
🥇Happy anniversary🥇
🥇Happy anniversary🥇
🥇Happy anniversary🥇
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ከውልደትህ ጀምሮ ራስህን በብዙ ነገር እያስተማርክና እያሳደግክ መጥተህ ይሆናል ብዙ መጽሀፍትን አንብበህ በውጪ ሀገር ትምህርትን ተከታትለህ ይሆናል፤ ይህ ሁሉ እውቀት፣ ይህ ሁሉ ግብአት ለሌሎች ማካፈል ከሌለበት ከንቱ ድካም ነው።
ምክንያቱም የተሰጠህ ነገር ሁሉ ከአንተ ስለሚያልፍ ለብዙዎች የህይወት ለውጥ ስለሚሆን፤ የሰበሰብከው ነገር ሁሉ ይዘህው አትሄድምና ለወንድምህ ማካፈልን አሁን መለማመድ ጀምር።
መጻፍ ካለብህ ጻፍ፣ ማስተማር ካለብህ አስተምር፣ መስጠት ካለብህ ስጥ ፣ ራስህን ብቻ የምታስተዳድርና ምትመራ አትሁን ወንድምህንም ማገዝን ዛሬ ጀምር።
የተሰጠህ ነገር ከአንተም ይበልጣልና አሁኑኑ ማካፈል ጀንር ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
🥇Happy anniversary🥇
🥇Happy anniversary🥇
🥇Happy anniversary🥇
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
👨💼👨💼የእውነተኛ ወንድ ባህሪያት👨💼👨💼
📖📖 ተከታታይ ትምህርት 📖📖
ክፍል ፩
መግቢያ
🔹የምንሙለከታቸው ፊልሞች፣ የምናነባቸው መጽሄቶች፣ ማህበራዊ ሚዲያው፣ ማስታወቂያው ሁሉ የሚሰጡን "የወንድ" ትርጓሜ
እውነተኛ ወንድ ጠንካራ
እውነተኛ ወንድ ተደባዳቢ
እውነተኛ ወንድ ገንዘብ ያለው
እውነተኛ ወንድ በራሱና በራሱ ብቻ ሚመካ
እውነተኛ ወንድ ለአንድ የታመነ ሳይሆን ብዙ ሴቶች ሚያፈራርቅ
እውነተኛ ወንድ ጠጪ፣ አጫሽ፣ድራግ ተጠቃሚ
እውነተኛ ወንድ ከአእምሮ በላይ በጡንቻ የሚያምን
እውነተኛ ወንድ ትሁት ሳይሆን ከእኔ በላይ የሚል እንደሆነ ያስተምሩናል።
🔹አለም ምን ጊዜም ቢሆን እውነትን ሳይሆን በብልጭልጭ የተሸፈነ ውሸትን ነው ምታቀርብልን። እውነትን በሀሰት ብቻ ሳይሆን በብልጭልጭ ውበትም ሸሽጋ ነው ምታቀርበው።
ይህ ደግሞ የሰው ልጅ ከእውነት እንዲርቅ በሀሰት ውበት እንዲያዝ ማታለያ መንገድ ነው።
🔹እውነተኛ ወንድ ባህሪያቶቹን የሚያገኘው ከአምላኩ ከፈጣሪው ብቻ ነው ነገር ግን ሰይጣን የዚህን ክቡር ፍጥሩ መንፈሳዊ ህይወት፣ ባህሪ፣ እውነተኛነት ለማበላሸት ከጽሎት መሰዊያውና ከቃሉ ማእድ እንዳራቀው እንታዘባለን።
🔹ለማሳያነትም በ2016 እኤአ የተሰራ ጥናት እንደሚያሳየውም
47% ወንዶች ብቻ ናቸው በየለቱ ሚጽልዩት
30% ወንድሞች ብቻ ናቸው በየእለቱ ቃሉን የሚያነቡት።
28% ወንዶች ብቻ ናቸው ለህይወት መንፈሳዊ ምሪት ያስፈልጋል ብለው የሚያምኑት።
ይህ ታዲያ ምን ያህል የእውነተኛ ወንድ ባህሪያት እንደ ጠፋ በዚህም ምክንያት እውነተኛ ወንድ መጥፋቱን ማሳያዎች ናቸው። ከዚህም የተነሳ ያለንበት ዘመን ከመቼውም ጊዜ በላይ እውነተኛ ወንድ የሚያስፈልግበት ዘመን ነው።
ይህን እውነተኛ ወንድ ሁሉ ይፈልገዋል። ፈላጊው ማን ነው የተባለ እንደሆን
🔹በመጀመሪያ ፈጣሪው አምላኩ እግዚአብሄር እውነተኛ ወንድ ይፈልጋል።
ጥሪውን ተሸክሞ አምላኩን እየፈራ የተሰጠውን የመሪነት ሀላፊነት ሚወጣን ወንድ እግዚአብሄር ይፈልጋል
🤱እናቶች እውነተኛ ልጅ ታዛዥ እና ደጋፊ የሆነ እናት አባቱን የሚያከብር መሳቀቂያ ሳይሆን ማረፊያ የሚሆንን እውነተኛ ወንድ ይፈልጋሉ።
🙍♀እህቶች እውነተኛ ወንድም፣ፍቅረኛ፣ ባል
የሚረዳ፣ የሚደግፍ፣ ሚንከባከብ፣ ከራሱ በላ እነሱን ሚያስቀድም፣ ህመምን ሳይሆን እረፍትን የሚያመጣን እውነተኛ ወንድ ይፈልጋሉ።
🔹ሀገር ካለችበት ውጥንቅጥ የሚያወጣ፣ ለጥሪው በጽናት የቆመን፣ ሀላፊነትም በሚገባ ሚወጣን ወንድ ሀገር ትፈልጋለች ይፈልጋል።
ይህ ወንድ ማን ነው?
ቀጣይ ሳምንት ይቀጥላል
አዘጋጅ:- ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
📖📖 ተከታታይ ትምህርት 📖📖
ክፍል ፩
መግቢያ
🔹የምንሙለከታቸው ፊልሞች፣ የምናነባቸው መጽሄቶች፣ ማህበራዊ ሚዲያው፣ ማስታወቂያው ሁሉ የሚሰጡን "የወንድ" ትርጓሜ
እውነተኛ ወንድ ጠንካራ
እውነተኛ ወንድ ተደባዳቢ
እውነተኛ ወንድ ገንዘብ ያለው
እውነተኛ ወንድ በራሱና በራሱ ብቻ ሚመካ
እውነተኛ ወንድ ለአንድ የታመነ ሳይሆን ብዙ ሴቶች ሚያፈራርቅ
እውነተኛ ወንድ ጠጪ፣ አጫሽ፣ድራግ ተጠቃሚ
እውነተኛ ወንድ ከአእምሮ በላይ በጡንቻ የሚያምን
እውነተኛ ወንድ ትሁት ሳይሆን ከእኔ በላይ የሚል እንደሆነ ያስተምሩናል።
🔹አለም ምን ጊዜም ቢሆን እውነትን ሳይሆን በብልጭልጭ የተሸፈነ ውሸትን ነው ምታቀርብልን። እውነትን በሀሰት ብቻ ሳይሆን በብልጭልጭ ውበትም ሸሽጋ ነው ምታቀርበው።
ይህ ደግሞ የሰው ልጅ ከእውነት እንዲርቅ በሀሰት ውበት እንዲያዝ ማታለያ መንገድ ነው።
🔹እውነተኛ ወንድ ባህሪያቶቹን የሚያገኘው ከአምላኩ ከፈጣሪው ብቻ ነው ነገር ግን ሰይጣን የዚህን ክቡር ፍጥሩ መንፈሳዊ ህይወት፣ ባህሪ፣ እውነተኛነት ለማበላሸት ከጽሎት መሰዊያውና ከቃሉ ማእድ እንዳራቀው እንታዘባለን።
🔹ለማሳያነትም በ2016 እኤአ የተሰራ ጥናት እንደሚያሳየውም
47% ወንዶች ብቻ ናቸው በየለቱ ሚጽልዩት
30% ወንድሞች ብቻ ናቸው በየእለቱ ቃሉን የሚያነቡት።
28% ወንዶች ብቻ ናቸው ለህይወት መንፈሳዊ ምሪት ያስፈልጋል ብለው የሚያምኑት።
ይህ ታዲያ ምን ያህል የእውነተኛ ወንድ ባህሪያት እንደ ጠፋ በዚህም ምክንያት እውነተኛ ወንድ መጥፋቱን ማሳያዎች ናቸው። ከዚህም የተነሳ ያለንበት ዘመን ከመቼውም ጊዜ በላይ እውነተኛ ወንድ የሚያስፈልግበት ዘመን ነው።
ይህን እውነተኛ ወንድ ሁሉ ይፈልገዋል። ፈላጊው ማን ነው የተባለ እንደሆን
🔹በመጀመሪያ ፈጣሪው አምላኩ እግዚአብሄር እውነተኛ ወንድ ይፈልጋል።
ጥሪውን ተሸክሞ አምላኩን እየፈራ የተሰጠውን የመሪነት ሀላፊነት ሚወጣን ወንድ እግዚአብሄር ይፈልጋል
🤱እናቶች እውነተኛ ልጅ ታዛዥ እና ደጋፊ የሆነ እናት አባቱን የሚያከብር መሳቀቂያ ሳይሆን ማረፊያ የሚሆንን እውነተኛ ወንድ ይፈልጋሉ።
🙍♀እህቶች እውነተኛ ወንድም፣ፍቅረኛ፣ ባል
የሚረዳ፣ የሚደግፍ፣ ሚንከባከብ፣ ከራሱ በላ እነሱን ሚያስቀድም፣ ህመምን ሳይሆን እረፍትን የሚያመጣን እውነተኛ ወንድ ይፈልጋሉ።
🔹ሀገር ካለችበት ውጥንቅጥ የሚያወጣ፣ ለጥሪው በጽናት የቆመን፣ ሀላፊነትም በሚገባ ሚወጣን ወንድ ሀገር ትፈልጋለች ይፈልጋል።
ይህ ወንድ ማን ነው?
ቀጣይ ሳምንት ይቀጥላል
አዘጋጅ:- ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ጽናት
በምድር ላይ ተሳካላቸው ምትላቸው ሰዎች ሁሉ በአንድ ቀን የተከናወነላቸው እንዳይመስል ብዙ አመታትን በዝቅታ ህይወት የተጓዙ፣ በርሀብ በጥማት፣ በማጣት፣ በችግር፣ በግራ መጋባት፣ በመገፋት፣ የኖሩ ናቸው።
ዛሬ የትልልቅ ድርጅቶች ባለቤት የሆኑ የብዙ ሚሊዬን እና ቢልየን ብር ካፒታል የሚያንቀሳቅሱ ትላንት ላይ በእግር ብዙ መንገድ የተጓዙ፣ በብዙ የከሰሩ፣ በተደጋጋሚ ሽንፈት የገጠማቸው፣ የተራቡ፣ ነገር ግን ወደፊት ከመቀጠል ራሳቸውን ያልገቱ ናቸው።
የእግዚአብሄር ሰዎችንም ብንመለከት ይህንኑ እውነት እንታዘባለን ሙሴ ሙሴን ለመሆን 40 አመታትን የበግ ጠባቂ ነበር።
ዮሴፍ ለመንገስ ብዙ ዘመናትን በባርነትና በእስር አሳልፏል።
አብርሃም ልጅን ለማግኘት 25 አመታትን ጠብቋል።.........
እነዚህን እና ሌሎችንም የእምነት አባቶችና እናቶች ብንመለከት የስኬታቸው ሚስጢር "ጽንአት" ይባላል
ሰው ጸንቶ ነው የተገባለት ስፍራ የሚደርሰው ስለዚህም በህይወትህ በሚገጥምህ መውደቅና መነሳት ተስፋ ፈጽሞ አትቁረጥ ነገር ግን በጽንአት ወደፊት ተራመድ ያንተ ተአምር ከፊት ይጠብቅሀል።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
በምድር ላይ ተሳካላቸው ምትላቸው ሰዎች ሁሉ በአንድ ቀን የተከናወነላቸው እንዳይመስል ብዙ አመታትን በዝቅታ ህይወት የተጓዙ፣ በርሀብ በጥማት፣ በማጣት፣ በችግር፣ በግራ መጋባት፣ በመገፋት፣ የኖሩ ናቸው።
ዛሬ የትልልቅ ድርጅቶች ባለቤት የሆኑ የብዙ ሚሊዬን እና ቢልየን ብር ካፒታል የሚያንቀሳቅሱ ትላንት ላይ በእግር ብዙ መንገድ የተጓዙ፣ በብዙ የከሰሩ፣ በተደጋጋሚ ሽንፈት የገጠማቸው፣ የተራቡ፣ ነገር ግን ወደፊት ከመቀጠል ራሳቸውን ያልገቱ ናቸው።
የእግዚአብሄር ሰዎችንም ብንመለከት ይህንኑ እውነት እንታዘባለን ሙሴ ሙሴን ለመሆን 40 አመታትን የበግ ጠባቂ ነበር።
ዮሴፍ ለመንገስ ብዙ ዘመናትን በባርነትና በእስር አሳልፏል።
አብርሃም ልጅን ለማግኘት 25 አመታትን ጠብቋል።.........
እነዚህን እና ሌሎችንም የእምነት አባቶችና እናቶች ብንመለከት የስኬታቸው ሚስጢር "ጽንአት" ይባላል
ሰው ጸንቶ ነው የተገባለት ስፍራ የሚደርሰው ስለዚህም በህይወትህ በሚገጥምህ መውደቅና መነሳት ተስፋ ፈጽሞ አትቁረጥ ነገር ግን በጽንአት ወደፊት ተራመድ ያንተ ተአምር ከፊት ይጠብቅሀል።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ባለህ ነገር አትመካ እውቀት ወይም ሀብት እና ችሎታ ስላለህ ሁሉንም ማድረግ አትችልም! ያለህን ነገር እንዴት እንደምትጠቀም አስተውል መናገር ስለምትችል ብቻ ሁሉም ቦታ ላይ አታውራ ለንግግርህ ገደብ ይኑርህ የምትናገረውን ነገር ለይተህ እወቅ ፡አቅም ስላለህ አትሩጥ ለምን እና ወዴት እንደምትሮጥ አስቀድመህ እወቅ በህይወትህ ውስጥ ምንም ነገር ከማድረግህ በፊት ለድርጊቶችህ አሳማኝ ምክንያት ይኑርህ ያኔ ብዙ ነገሮችህን ታተርፍለህ።
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ካሰብክ.....
የትኛው ነገር ከሀሳብ ይጀምራል፤ ሰው የሰራው ነገር ሁሉ በመጀመሪያ ሀሳብ ነበር በአንድ ሰው ውስጥ የሚመላለስ "እንዲህ ቢሆን" ፣ "እንዲህ ባደርግ" የሚል ሀሳብ ነገር ግን ይህን ሀሳብ እውነታ ሊያዱርጉት የቻሉ ሰዎች በሀሳቡ ላይ የዘገዩ፣ አንድ እርምጃ ለመራመድ ራሳቸው ያደፋፈሩ፣ ውድቀት ሲገጥማቸውም ደግሞ መሞከርን ያልፈሩ፣ ሊገጥም የሚችለውን ችግር (ሪስኩንም) ሁሉ ወስደው የተጓዙ ሰዎች ናቸው። ምንም ነገር ለማድረግ ካሰብክ ምንም የሚይዝህ ነገር የለም አንተ ብቻ ጸልይ በአምላክህ ተማምነህ ወደፊት ተጓዝ። ጠንክረህ ተግተህ ስራ ነገሮች በጊዜ ሲያፈሩ ታያለህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
የትኛው ነገር ከሀሳብ ይጀምራል፤ ሰው የሰራው ነገር ሁሉ በመጀመሪያ ሀሳብ ነበር በአንድ ሰው ውስጥ የሚመላለስ "እንዲህ ቢሆን" ፣ "እንዲህ ባደርግ" የሚል ሀሳብ ነገር ግን ይህን ሀሳብ እውነታ ሊያዱርጉት የቻሉ ሰዎች በሀሳቡ ላይ የዘገዩ፣ አንድ እርምጃ ለመራመድ ራሳቸው ያደፋፈሩ፣ ውድቀት ሲገጥማቸውም ደግሞ መሞከርን ያልፈሩ፣ ሊገጥም የሚችለውን ችግር (ሪስኩንም) ሁሉ ወስደው የተጓዙ ሰዎች ናቸው። ምንም ነገር ለማድረግ ካሰብክ ምንም የሚይዝህ ነገር የለም አንተ ብቻ ጸልይ በአምላክህ ተማምነህ ወደፊት ተጓዝ። ጠንክረህ ተግተህ ስራ ነገሮች በጊዜ ሲያፈሩ ታያለህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ህይወትህ ላይ አተኩር
ብዙውን ጊዜ እኛ ሰዎች የራሳችንን ሳይሆን የሰውን ስኬት፣ መከናወን፣ እድገት፣ መመልከት እንዉዳለን። አብዛኛውንም ጊዜአችንን የምናሳልፈው በእጃችን ላይ ያለውን ነገር እንደሚገባ በመያዝ በመንከባከብ፣ ራሳችንን ለማሳደግ በመጣር ሳይሆን የሰውን በመመኘት፣ የጓረቤትን በመመልከት ነው። ይህ ደግሞ የራሳችንን ህይወት እንደሚገባ ሳንኖርበት እንዲሁ በከንቱ እንድናልፍ ያደርገናል፤ መመፕት ላለመስራት ባህሪ ነው።
ስለዚህም ምንም በማይጠቅምህ የሰው ህይወት ጣልቃ ገብተህ መመፕትህን ትተህ ልዩ መሆንህን ተገንዝበህ ወደፊት መራመድን ቀጥል ያኔ ብዙ ድንቅ ነገሮች ከአንተ ሲወጡ ትመለከታለህ
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ብዙውን ጊዜ እኛ ሰዎች የራሳችንን ሳይሆን የሰውን ስኬት፣ መከናወን፣ እድገት፣ መመልከት እንዉዳለን። አብዛኛውንም ጊዜአችንን የምናሳልፈው በእጃችን ላይ ያለውን ነገር እንደሚገባ በመያዝ በመንከባከብ፣ ራሳችንን ለማሳደግ በመጣር ሳይሆን የሰውን በመመኘት፣ የጓረቤትን በመመልከት ነው። ይህ ደግሞ የራሳችንን ህይወት እንደሚገባ ሳንኖርበት እንዲሁ በከንቱ እንድናልፍ ያደርገናል፤ መመፕት ላለመስራት ባህሪ ነው።
ስለዚህም ምንም በማይጠቅምህ የሰው ህይወት ጣልቃ ገብተህ መመፕትህን ትተህ ልዩ መሆንህን ተገንዝበህ ወደፊት መራመድን ቀጥል ያኔ ብዙ ድንቅ ነገሮች ከአንተ ሲወጡ ትመለከታለህ
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ወሬና እቅድ
አብዛኛዎቻችን አዲስ አመት በመጣ ቁጥር አዳዲስ እቅዶችን እንነድፋለን፣ እናወጣለን፣ በደብተሮቻችን ላይም እናሰፋራለን ነገር ግን ነገ ዛሬ እያልን በወሬ ብቻ ሌላ አዲስ አመት ይመጣብናል።
መመኘት፣ አደርገዋለሁ ብሎ ለራስም ሆነ ለወዳጆቻችን ማጋራት መልካም ሆኖ ሳለ ዋናው ቁም ነገር ግን ምን ያህሎቻችን እቅዳችንንና ሀሳባችንን ለማሳካት ጠንክረን እንሰራለን የሚለው ጥያቄ ነው?
ለዚህም ደግሞ ተነሳሽነትና ቆራጥነት ያስፈልጋል።
"ለመስራት አስቤነበርን፣ እያሰብኩ ነውን" ተወውና! ወደ ህልምህ ሚያስጠጋህን አንዱን እርምጃ መራመድ ጀምር።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
አብዛኛዎቻችን አዲስ አመት በመጣ ቁጥር አዳዲስ እቅዶችን እንነድፋለን፣ እናወጣለን፣ በደብተሮቻችን ላይም እናሰፋራለን ነገር ግን ነገ ዛሬ እያልን በወሬ ብቻ ሌላ አዲስ አመት ይመጣብናል።
መመኘት፣ አደርገዋለሁ ብሎ ለራስም ሆነ ለወዳጆቻችን ማጋራት መልካም ሆኖ ሳለ ዋናው ቁም ነገር ግን ምን ያህሎቻችን እቅዳችንንና ሀሳባችንን ለማሳካት ጠንክረን እንሰራለን የሚለው ጥያቄ ነው?
ለዚህም ደግሞ ተነሳሽነትና ቆራጥነት ያስፈልጋል።
"ለመስራት አስቤነበርን፣ እያሰብኩ ነውን" ተወውና! ወደ ህልምህ ሚያስጠጋህን አንዱን እርምጃ መራመድ ጀምር።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
የልብ እስራት
የሰው ልብ የሚታሰረው፣ በብዙ ነገሮች ሚተበተበው፣ ወደፊት ከመሄድ ይልቅ ባለችበት እርገጥ አይነት ህይወት ሚኖረው፣ ጤናውንም፣ አእምሮውንም የሚያስጨንቀው በውስጡ አጥብቆ የያዘው ይቅር ያላለው ነገር ሲኖር ነው።
በመጀመሪያ ራስህን ቀጥሎም የበደለህን ወይም የበደልከውን ሰው ይቅር በል። ይቅርታ ውስጥህን ነጻ ያወጣዋል፣ አእምሮህንም ይፈታዋል በህይወትህ ዘመን ሁሉ የልብ ነጻነትን ምትሻ ከሆን ይቅር ማለትን ተለማመድ።
ዛሬ እስኪ የበደልከውን ወይም የበደለህን ሰው አስብ በጽሎት ሆነህ መጀመሪያ ራስህን ከዚያም ባልንጀራህን ይቅር በል። መደወል ካለብህም ደውለህ፣ በቴክስትም ቢሆን ይቅርታን ተለማመድ። በህይወት ውስጥ አይደለም ሰው ከሰው ጋር ሰው ከራሱ ጋርም ይጋጫል ችግሩ መጋጨት ሳይሆን በውስጥ ቂምን ማርገዝ አእምሮንም ማቆሸሹ ነው ትልቁ ኪሳራ ስለዚህም ይቅር በል። ተወው ውስጥህን በጥላቻ ሞልተህ ህመምን ብቻ ታተርፋለህ ይቅር ስትል ግን ያንተንም የባልንጀራህንም ህይወት ነጻ ታወጣለህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
የሰው ልብ የሚታሰረው፣ በብዙ ነገሮች ሚተበተበው፣ ወደፊት ከመሄድ ይልቅ ባለችበት እርገጥ አይነት ህይወት ሚኖረው፣ ጤናውንም፣ አእምሮውንም የሚያስጨንቀው በውስጡ አጥብቆ የያዘው ይቅር ያላለው ነገር ሲኖር ነው።
በመጀመሪያ ራስህን ቀጥሎም የበደለህን ወይም የበደልከውን ሰው ይቅር በል። ይቅርታ ውስጥህን ነጻ ያወጣዋል፣ አእምሮህንም ይፈታዋል በህይወትህ ዘመን ሁሉ የልብ ነጻነትን ምትሻ ከሆን ይቅር ማለትን ተለማመድ።
ዛሬ እስኪ የበደልከውን ወይም የበደለህን ሰው አስብ በጽሎት ሆነህ መጀመሪያ ራስህን ከዚያም ባልንጀራህን ይቅር በል። መደወል ካለብህም ደውለህ፣ በቴክስትም ቢሆን ይቅርታን ተለማመድ። በህይወት ውስጥ አይደለም ሰው ከሰው ጋር ሰው ከራሱ ጋርም ይጋጫል ችግሩ መጋጨት ሳይሆን በውስጥ ቂምን ማርገዝ አእምሮንም ማቆሸሹ ነው ትልቁ ኪሳራ ስለዚህም ይቅር በል። ተወው ውስጥህን በጥላቻ ሞልተህ ህመምን ብቻ ታተርፋለህ ይቅር ስትል ግን ያንተንም የባልንጀራህንም ህይወት ነጻ ታወጣለህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ፍርሀት
"ጀግንነት ማለት የፍርሀት አለመኖር ሳይሆን በፍርሀት ላይ ማሸነፍ እንደሆነ ተምሬአለሁ። ጎበዝ ሰው ማለት የማይፈራ ሰው አይደለም፣ ፍርሀቱን የሚያሸንፍ እንጂ" ኔልሰን ማንዴላ
ፍርሀት የአእምሮ ገዳይ ነው በጊዜ ካልተወገደ ሓይልንም ያደክማል፣ የፈጠራ ችሎታህን ያጠፋል።
ፍርሀት ህልምህን እንዳትኖር፣ እድሎችንም እንዳትጠቀም አስሮ የሚያስቀር ወደፊት መራመድንም የሚከለክል እስር ቤት ነው።
እስከ ዛሬ በፍርሀት ያመለጡክ ብዙ ድንቅ እድሎች አሉ ዛሬ ግን ይህን አትፍቀድላቸው ጨክነህ ፍርሀትህን ገፍተህ በመውጣት ላንተ የተሰጠኽን እድል ተጠቀምበት።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
"ጀግንነት ማለት የፍርሀት አለመኖር ሳይሆን በፍርሀት ላይ ማሸነፍ እንደሆነ ተምሬአለሁ። ጎበዝ ሰው ማለት የማይፈራ ሰው አይደለም፣ ፍርሀቱን የሚያሸንፍ እንጂ" ኔልሰን ማንዴላ
ፍርሀት የአእምሮ ገዳይ ነው በጊዜ ካልተወገደ ሓይልንም ያደክማል፣ የፈጠራ ችሎታህን ያጠፋል።
ፍርሀት ህልምህን እንዳትኖር፣ እድሎችንም እንዳትጠቀም አስሮ የሚያስቀር ወደፊት መራመድንም የሚከለክል እስር ቤት ነው።
እስከ ዛሬ በፍርሀት ያመለጡክ ብዙ ድንቅ እድሎች አሉ ዛሬ ግን ይህን አትፍቀድላቸው ጨክነህ ፍርሀትህን ገፍተህ በመውጣት ላንተ የተሰጠኽን እድል ተጠቀምበት።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ያልተሰሩ ጭንቅላቶች
" ያልተሰሩ ጭንቅላቶች የተሰሩ ከተሞችን ሲያፈርሱ የተሰሩ ጭንቅላቶች የፈረሱ ከተሞችን ይገነባሉ።" ቤንጃሚን ፍራንክሊን
ሰውነትህና ጭንቅላትህ ተመሳሳይ ባህርያት አሏቸው ፤ እሱም ልታፋፋቸው ልታቀጭጫቸውም ስለምትችል ነው።
በቂ፣ ተመጣጣኝና ጤናማ ምግብ ከመገብካቸው ሊወፍሩ ሊፋፉ ይችላሉ አእምሮ ግን በእውቀት፣ ትምህርት ካልመገብከው፣ በተገቢው መንገድ ካልሰራህበት አረም ሊያበቅል ይችላል ለማንም የማይጠቅም ገንቢ ሳይሆን አፍራሽ መሳሪያ ሊሆን ይችላል ተገቢውን ነገር ስይመግበው ደግሞ ገንቢ የሆነ ሀሳብ አመንጪ ሆኖ ለብዙዎች ፍቱን መፍትሄ ልታረገው ትችላለህ
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
" ያልተሰሩ ጭንቅላቶች የተሰሩ ከተሞችን ሲያፈርሱ የተሰሩ ጭንቅላቶች የፈረሱ ከተሞችን ይገነባሉ።" ቤንጃሚን ፍራንክሊን
ሰውነትህና ጭንቅላትህ ተመሳሳይ ባህርያት አሏቸው ፤ እሱም ልታፋፋቸው ልታቀጭጫቸውም ስለምትችል ነው።
በቂ፣ ተመጣጣኝና ጤናማ ምግብ ከመገብካቸው ሊወፍሩ ሊፋፉ ይችላሉ አእምሮ ግን በእውቀት፣ ትምህርት ካልመገብከው፣ በተገቢው መንገድ ካልሰራህበት አረም ሊያበቅል ይችላል ለማንም የማይጠቅም ገንቢ ሳይሆን አፍራሽ መሳሪያ ሊሆን ይችላል ተገቢውን ነገር ስይመግበው ደግሞ ገንቢ የሆነ ሀሳብ አመንጪ ሆኖ ለብዙዎች ፍቱን መፍትሄ ልታረገው ትችላለህ
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ወደፊት ተጓዝ
" መሮጥ ቢያቅትህ ተራመድ፣ መራመድ ቢያቅትህ ዳዴበል ነገር ግን በፍጹም እንድትቆም"
ማርቲን ሉተር
ህይወት አሰልቺ፣ አድካሚ፣ ተስፋ አስቆራጭ የሆነ መንገድ አላት ታዲያ በእንደዚህ አይነት ነገር ውስጥ በምናልፍበት ጊዜ ብዙዎቻችን ሁሉን እርግፍ አድርገን ትተን መሄድን እንመርጣለን አስተውለህ አይተህ ከሆነ ግን በአንዴው የተከናወነለት ሰው በምድር እንደሌለ ትመለከታለህ ስኬት በመውደቅ መነሳት የሚገኝ ድል እንጂ በአንድ ቀን የሚደረስበት ስላልሆነ።
ስለዚህ ህይወት ምንም አይነት ነገር ብትወረውርብህ ወደፊት ከመራመድ እንዳትገታ በሩጫው ሜዳ በስተመጨረሻ ሽልማት ይጠብቅሀልና ጨክነህ ተጓዝ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
" መሮጥ ቢያቅትህ ተራመድ፣ መራመድ ቢያቅትህ ዳዴበል ነገር ግን በፍጹም እንድትቆም"
ማርቲን ሉተር
ህይወት አሰልቺ፣ አድካሚ፣ ተስፋ አስቆራጭ የሆነ መንገድ አላት ታዲያ በእንደዚህ አይነት ነገር ውስጥ በምናልፍበት ጊዜ ብዙዎቻችን ሁሉን እርግፍ አድርገን ትተን መሄድን እንመርጣለን አስተውለህ አይተህ ከሆነ ግን በአንዴው የተከናወነለት ሰው በምድር እንደሌለ ትመለከታለህ ስኬት በመውደቅ መነሳት የሚገኝ ድል እንጂ በአንድ ቀን የሚደረስበት ስላልሆነ።
ስለዚህ ህይወት ምንም አይነት ነገር ብትወረውርብህ ወደፊት ከመራመድ እንዳትገታ በሩጫው ሜዳ በስተመጨረሻ ሽልማት ይጠብቅሀልና ጨክነህ ተጓዝ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ሚዛናዎነት
በዚህ ምርጫ በበዛበት፣ ባተሌነት(busy) በተሞላበት ዘመን ውስጥ እርጋታና እርካታ እንደጠፋ ትታዘባለህ፤ ሰው በስራው ተጠምዶ ቅድሚያ ሊሰጠው የተገባውን የቤተሰቡን ህይወት ረስቷል።
ራሱንም ቤተሰቡን ሰርቶ መለወጥ ሲገባው ደግሞ በጨዋታና መዝናናት ከአላማው ተንሸራቶ ወድቋል።
መማር ሲገባው በማይጠቅም ጉዳይ ጊዜውን ሲያቃጥል እንመለከታለን። ብቻ ህይወትን ስትመለከት በውጥንቅጥ የተሞላች እንደሆነ ትታዘባለህ። ታዲያ ለዚህ ሁሉ ችግር መፍትሄው ምን ይሆን??
ሚዛናዊነት
ሰው ሚዛናዊነት ካልጠበቀ በአንድ አቅጣጫ ተጣሞ እንዳደገ ተክል ሚዛናዊነት ያልጠበቅ ህይወትን ይመራል። ይህ ደግሞ በአንድ አቅጣ ጫ ብቻ ውጤታማ እንዲሆንና በሌላው አቅጣጫ ግን ያገደለ እንዲሆን በማድረግ ሁለንተናዊ እድገትን ይከለክለዋል።
ስትኖር የግል፣ የቤተሰብ፣ የማህበረሰብ፣ እንዲሁም መንፈሳዊ ህይወትህን አመዛዝነህ መኑርን ተለማመድ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
በዚህ ምርጫ በበዛበት፣ ባተሌነት(busy) በተሞላበት ዘመን ውስጥ እርጋታና እርካታ እንደጠፋ ትታዘባለህ፤ ሰው በስራው ተጠምዶ ቅድሚያ ሊሰጠው የተገባውን የቤተሰቡን ህይወት ረስቷል።
ራሱንም ቤተሰቡን ሰርቶ መለወጥ ሲገባው ደግሞ በጨዋታና መዝናናት ከአላማው ተንሸራቶ ወድቋል።
መማር ሲገባው በማይጠቅም ጉዳይ ጊዜውን ሲያቃጥል እንመለከታለን። ብቻ ህይወትን ስትመለከት በውጥንቅጥ የተሞላች እንደሆነ ትታዘባለህ። ታዲያ ለዚህ ሁሉ ችግር መፍትሄው ምን ይሆን??
ሚዛናዊነት
ሰው ሚዛናዊነት ካልጠበቀ በአንድ አቅጣጫ ተጣሞ እንዳደገ ተክል ሚዛናዊነት ያልጠበቅ ህይወትን ይመራል። ይህ ደግሞ በአንድ አቅጣ ጫ ብቻ ውጤታማ እንዲሆንና በሌላው አቅጣጫ ግን ያገደለ እንዲሆን በማድረግ ሁለንተናዊ እድገትን ይከለክለዋል።
ስትኖር የግል፣ የቤተሰብ፣ የማህበረሰብ፣ እንዲሁም መንፈሳዊ ህይወትህን አመዛዝነህ መኑርን ተለማመድ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ዝምታን ተለማመድ
ማርክ ትዌይን "የምትናገረው ነገር ከሌለህ ምንም ነገር አትናገር፡፡"
በህይወትህ በምታደርጋቸው ተግባቦቶች ከብዙ ሰዎች ጋር ትገናኛለህ፣ ታወራለህ፣ ትግባባለህ ነገር ግን በሁሉም ጉዳይ ላይ ሙሉ እውቀት ስለማይኖርህ ሁሉንም ነገር ለመተቸትም ሆነ ለማሞገስ አትቸኩል አንዳንዴም ዝምታን ተለማመድ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ማርክ ትዌይን "የምትናገረው ነገር ከሌለህ ምንም ነገር አትናገር፡፡"
በህይወትህ በምታደርጋቸው ተግባቦቶች ከብዙ ሰዎች ጋር ትገናኛለህ፣ ታወራለህ፣ ትግባባለህ ነገር ግን በሁሉም ጉዳይ ላይ ሙሉ እውቀት ስለማይኖርህ ሁሉንም ነገር ለመተቸትም ሆነ ለማሞገስ አትቸኩል አንዳንዴም ዝምታን ተለማመድ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
👨💼👨💼የእውነተኛ ወንድ ባህሪያት 👨💼👨💼
ክፍል 2
1.ራሱን ለአምላኩ ፈቃድና ሀሳብ የሚያስገዛ ነው
የእውነት መሪ ሊሆን የሚችል ወንድ ራሱ ጥሩ ተመሪ የሆነ ሲሆን ነው። ራሱን ለአምላክ ያስገዛ ወንድ፣ ከራሱ በላይ ለአምላክ ፈቃድ ሚኖር፣ ከራሱ አጀንዳ በፊት የጌታውን ሚያስቀድም ነው ማለት ነው። ይህ ወንድ መሪ ሲሆን ነገ የራሱ ቤተሰብ ሲያስተዳድር ከራሱ በላይ ለሌሎች ይራራል ይጠነቀቃል ያሰባል።
2. ሀላፊነትን ይወስዳል
ከብረት ዝገት ከሰው ስህተት አይታጣም እንደሚሉ ስህተት መስራት ሰው የመሆናችን አንዱ መገለጫ ነው። ታዲያ በሚሰራው ስህተት ሀላፊነትን ይወስዳል። በሌላ ላይ ጣቱ በመቀሰር ለመካድ አይሞክርም ይልቅ ያንን ስህተት ከተቻለ ለመለወጥ ካልሆነም ይቅርታን ጠይቆ የሚመጣውን ሀላፊነት ለመቀበል ዝግጁ ነው።
3.የልቡን ንጽህና ለመጠበቅ ይተጋል
በአለም ስንኖር ህይወታችንን ከትክክለኛው መንገድ በማውጣት ለማይረባና ለማይጠቅም ማንነት ሊሰጡ የሚፈልጉ የሚችሉም ብዙ ነገሮች አሉ። ከማለዳው ጀምሮ ጸሀይ እስክትጠልቅ ድረስ የሀጢያት ፈተና በየልባችን ደጅ ያደባል፤ እውነተኛ የወንድ ባህሪ ያለው ግን በሀጢያት ላይ ይነግስባታል። የልቡንም ንጽሕና ለመጠበቅ ይተጋል
4.ራእይ አለው።
ራእይ የሌለው ህዝብ መረን ነው እንደሚል ቅዱስ ቃሉ። ራእይ የሌለው ወንድ የሚሄድበትን የተነሳበትን የሚሞትለትንም ነገር አያቅም። ለምን እንደሚኖር የማያውቅ ወንድ ዝም ብሎ በማይረባና በማይጠቅም ነገር ላይ እድሜውን ይጨርሳል። ፍሬ፣ ውጤት የሌለው ህይወትን ይመራል። ከአመት አመት ያለምንም ለውጥ ለራሱም ለሌላው ሳይሆን ይኖራል። ራሱን መምራት በፍጹም አይችልም ራሱን ለመምራት ብቁ ያልሆነ ደግሞ ሌላን ሰው ለመሸከም አቅሙም ችሎታውም አይኖረውም።
አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ህልም አለህ? የምትኖርለት፣ የምትሮጥለት፣ ነገር አለህ? ካለክ በርትተህ ስራ ከሌለህ ሌላ ሰው በህይወትህ ጨምረህ ግራ ከማጋባትህ በፊት ከአንተ የሚበልጥ የሚሰፋ ራእይን ለማግኘት ህልምህን ፍለጋ ጀምር።
እህቴ አንቺም በቅድሚያ ልትጠይቂው የሚገባሽ ነገር የሚኖርለት ራእይ መኖር አለመኖሩን ነው። ራእይ ከሌለው ሸክም እንጅ መፍትሄ አይሆንም
አዘጋጅ ሳሙኤል ከበደ
@samkb
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ክፍል 2
1.ራሱን ለአምላኩ ፈቃድና ሀሳብ የሚያስገዛ ነው
የእውነት መሪ ሊሆን የሚችል ወንድ ራሱ ጥሩ ተመሪ የሆነ ሲሆን ነው። ራሱን ለአምላክ ያስገዛ ወንድ፣ ከራሱ በላይ ለአምላክ ፈቃድ ሚኖር፣ ከራሱ አጀንዳ በፊት የጌታውን ሚያስቀድም ነው ማለት ነው። ይህ ወንድ መሪ ሲሆን ነገ የራሱ ቤተሰብ ሲያስተዳድር ከራሱ በላይ ለሌሎች ይራራል ይጠነቀቃል ያሰባል።
2. ሀላፊነትን ይወስዳል
ከብረት ዝገት ከሰው ስህተት አይታጣም እንደሚሉ ስህተት መስራት ሰው የመሆናችን አንዱ መገለጫ ነው። ታዲያ በሚሰራው ስህተት ሀላፊነትን ይወስዳል። በሌላ ላይ ጣቱ በመቀሰር ለመካድ አይሞክርም ይልቅ ያንን ስህተት ከተቻለ ለመለወጥ ካልሆነም ይቅርታን ጠይቆ የሚመጣውን ሀላፊነት ለመቀበል ዝግጁ ነው።
3.የልቡን ንጽህና ለመጠበቅ ይተጋል
በአለም ስንኖር ህይወታችንን ከትክክለኛው መንገድ በማውጣት ለማይረባና ለማይጠቅም ማንነት ሊሰጡ የሚፈልጉ የሚችሉም ብዙ ነገሮች አሉ። ከማለዳው ጀምሮ ጸሀይ እስክትጠልቅ ድረስ የሀጢያት ፈተና በየልባችን ደጅ ያደባል፤ እውነተኛ የወንድ ባህሪ ያለው ግን በሀጢያት ላይ ይነግስባታል። የልቡንም ንጽሕና ለመጠበቅ ይተጋል
4.ራእይ አለው።
ራእይ የሌለው ህዝብ መረን ነው እንደሚል ቅዱስ ቃሉ። ራእይ የሌለው ወንድ የሚሄድበትን የተነሳበትን የሚሞትለትንም ነገር አያቅም። ለምን እንደሚኖር የማያውቅ ወንድ ዝም ብሎ በማይረባና በማይጠቅም ነገር ላይ እድሜውን ይጨርሳል። ፍሬ፣ ውጤት የሌለው ህይወትን ይመራል። ከአመት አመት ያለምንም ለውጥ ለራሱም ለሌላው ሳይሆን ይኖራል። ራሱን መምራት በፍጹም አይችልም ራሱን ለመምራት ብቁ ያልሆነ ደግሞ ሌላን ሰው ለመሸከም አቅሙም ችሎታውም አይኖረውም።
አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ህልም አለህ? የምትኖርለት፣ የምትሮጥለት፣ ነገር አለህ? ካለክ በርትተህ ስራ ከሌለህ ሌላ ሰው በህይወትህ ጨምረህ ግራ ከማጋባትህ በፊት ከአንተ የሚበልጥ የሚሰፋ ራእይን ለማግኘት ህልምህን ፍለጋ ጀምር።
እህቴ አንቺም በቅድሚያ ልትጠይቂው የሚገባሽ ነገር የሚኖርለት ራእይ መኖር አለመኖሩን ነው። ራእይ ከሌለው ሸክም እንጅ መፍትሄ አይሆንም
አዘጋጅ ሳሙኤል ከበደ
@samkb
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ሰው መሆን
መወለድ ማደግ ምቾት ችግር መታመም መዳን ማልቀስ መሳቅ ተስፋ መቁረጥ ተስፋ ማግኘት መወዛገብ መረጋጋት ፍቅርን ማግኘት ፍቅርን ማጣት የልብ ቁስል የልብ ፈውስ መፍለቅለቅ መንሰቅሰቅ አንገት ሰበር አንገት ቀና እንደሰከረ ሰው አዙሪት መሽከርከር ደግሞም እንደገና ከአዙሪቱ ለመውጣት መሞከር ግና ደግሞ እዛው አሁንም መሽከርከር መሽከርከር መሽከርከር ከዚህ ሁሉ በሗላ አድማስን ተሻግሮ ወደማይመለሱበት መሰናበት አቤት ሰው የመሆን ጣጣው አንዱ ሲባል ሌላው ሌላው ሲባል ደግሞ ሌላው አንዱ ባንዱ ላይ ሲደረብ ሲደራረብ ሆምጣጤ የጠጣ ያህል መንገፍገፍ ፣ መመረር እውነታው፣ ሀቁም፣ ገሀድ የሚታየው እውነት ይህ ነው ህይወት ማለት መራር ህይወት ማለት ህመም ህይወት ማለት ሲቃ ህይወት ማለት ጥረት ህይወት ማለት ጭንቀት ህይወት ማለት ደስታ ህይወት ማለት እረፍት ህይወት ማለት እርካታ ህይወት ማለት ለሌላው መቆረስ ለሌላው መኖር የራስን ትቶ የሌላውን መሸከም.........
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
መወለድ ማደግ ምቾት ችግር መታመም መዳን ማልቀስ መሳቅ ተስፋ መቁረጥ ተስፋ ማግኘት መወዛገብ መረጋጋት ፍቅርን ማግኘት ፍቅርን ማጣት የልብ ቁስል የልብ ፈውስ መፍለቅለቅ መንሰቅሰቅ አንገት ሰበር አንገት ቀና እንደሰከረ ሰው አዙሪት መሽከርከር ደግሞም እንደገና ከአዙሪቱ ለመውጣት መሞከር ግና ደግሞ እዛው አሁንም መሽከርከር መሽከርከር መሽከርከር ከዚህ ሁሉ በሗላ አድማስን ተሻግሮ ወደማይመለሱበት መሰናበት አቤት ሰው የመሆን ጣጣው አንዱ ሲባል ሌላው ሌላው ሲባል ደግሞ ሌላው አንዱ ባንዱ ላይ ሲደረብ ሲደራረብ ሆምጣጤ የጠጣ ያህል መንገፍገፍ ፣ መመረር እውነታው፣ ሀቁም፣ ገሀድ የሚታየው እውነት ይህ ነው ህይወት ማለት መራር ህይወት ማለት ህመም ህይወት ማለት ሲቃ ህይወት ማለት ጥረት ህይወት ማለት ጭንቀት ህይወት ማለት ደስታ ህይወት ማለት እረፍት ህይወት ማለት እርካታ ህይወት ማለት ለሌላው መቆረስ ለሌላው መኖር የራስን ትቶ የሌላውን መሸከም.........
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
መርዛማ ግንኙነት
ሰው ማህበራዎ ፍጥረት እንደመሆኑ ከሰው ውጭ ለብቻው መኖር አይችልም በየእለቱ ጊዜውን ህይወቱንም በማካፈል አብሮአቸው የሚኖር ወዳጆች ጎረቤቶች ቤተሰብ አሉት።
መልካም የሆነ ግንኙነት እንዳለው ሁሉ መርዛማ ግንኙነትም ደግሞ አለ። አንተነትህን እስክትረሳ ድረስ ህልምህን ራእይህን እስክትጥል ድረስ፣ ጌታ እግዚአብሔር በውስጥህ የገነባውን መልካም ነገር ሁሉ እስኪፈርስ ሊያደርስ የሚችል ወዳጅነት፣ ጓደኝነት፣ የፍቅር አጋር አለ።
ከነሱ ጋር አብረህ በመሆንህ ደስተኛ ልትሆን፣ እጅግም ልትወዳቸው ትችላለህ ነገር ግን በዛ ግኑኝነት ውስጥ ራስህን እያጣህ መሆኑ ላታስተውል ትችላለህ አውቀሗውም እነሱን ላለማጣት ስትል የራስህን ህይወት ልትሰዋ ትችላለህ። እጅግ መርዛማ ከመሆኑም የተነሳ አንተ ከአምላክህ ፈቃድ ውጪ ሊያስወጣህ፣ ትላንት የማትደራደርበት የህይወት ጉዳ ዛሬ ግን ሲበላሽ፣ ሲበረዝ፣ ሲቆሽሽ ምንም ላይመስልህ ይችላል።
ከእንደዚህ አይነት መርዛማ ወዳጅነት ራስህ ጠብቅ ቢከብድህም ዛሬ ይህ ማለዳ ቆርጠህ ምትወጣበት ይሁንልህ። ቶሎ ግን ይህን ግንኙነት የማትቆርጠው ከሆነ የምታጣው ነገር በየቀኑ እየጨመረ እንደሚሄድ በሗላ ለመመለስ ከባድ ሊያደርግብህ እንደሚችል እወቅ።
ምንም እንኳ እንተ ግንኙነቱን እጅግ ብትፈልገውም የሚያደርስብህ ኪሳራ ቀላል አይደለም ለመገንባት ዘመናት የወሰደብህን ነገር በሰአታት ውስጥ ሊያወድም ይችላል። ራስህን ለማንም ሳትጠቅም፣ በህይወትህ ምንም ፋይዳ ሳታመጣ ከምትጠፋ አቅምህን ሁሉ አሰባስበህ ቶሎ መለየትን ምረጥ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ሰው ማህበራዎ ፍጥረት እንደመሆኑ ከሰው ውጭ ለብቻው መኖር አይችልም በየእለቱ ጊዜውን ህይወቱንም በማካፈል አብሮአቸው የሚኖር ወዳጆች ጎረቤቶች ቤተሰብ አሉት።
መልካም የሆነ ግንኙነት እንዳለው ሁሉ መርዛማ ግንኙነትም ደግሞ አለ። አንተነትህን እስክትረሳ ድረስ ህልምህን ራእይህን እስክትጥል ድረስ፣ ጌታ እግዚአብሔር በውስጥህ የገነባውን መልካም ነገር ሁሉ እስኪፈርስ ሊያደርስ የሚችል ወዳጅነት፣ ጓደኝነት፣ የፍቅር አጋር አለ።
ከነሱ ጋር አብረህ በመሆንህ ደስተኛ ልትሆን፣ እጅግም ልትወዳቸው ትችላለህ ነገር ግን በዛ ግኑኝነት ውስጥ ራስህን እያጣህ መሆኑ ላታስተውል ትችላለህ አውቀሗውም እነሱን ላለማጣት ስትል የራስህን ህይወት ልትሰዋ ትችላለህ። እጅግ መርዛማ ከመሆኑም የተነሳ አንተ ከአምላክህ ፈቃድ ውጪ ሊያስወጣህ፣ ትላንት የማትደራደርበት የህይወት ጉዳ ዛሬ ግን ሲበላሽ፣ ሲበረዝ፣ ሲቆሽሽ ምንም ላይመስልህ ይችላል።
ከእንደዚህ አይነት መርዛማ ወዳጅነት ራስህ ጠብቅ ቢከብድህም ዛሬ ይህ ማለዳ ቆርጠህ ምትወጣበት ይሁንልህ። ቶሎ ግን ይህን ግንኙነት የማትቆርጠው ከሆነ የምታጣው ነገር በየቀኑ እየጨመረ እንደሚሄድ በሗላ ለመመለስ ከባድ ሊያደርግብህ እንደሚችል እወቅ።
ምንም እንኳ እንተ ግንኙነቱን እጅግ ብትፈልገውም የሚያደርስብህ ኪሳራ ቀላል አይደለም ለመገንባት ዘመናት የወሰደብህን ነገር በሰአታት ውስጥ ሊያወድም ይችላል። ራስህን ለማንም ሳትጠቅም፣ በህይወትህ ምንም ፋይዳ ሳታመጣ ከምትጠፋ አቅምህን ሁሉ አሰባስበህ ቶሎ መለየትን ምረጥ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ፍቅር ማለት?
ፍቅር መቆረስ ነው፣ ለሌላው መኖር፣ ከራስ በላይ ሌላን ማስቀደም፣ የሚኖሩለትን ብቻ ሳይሆን የሚሞቱለትን ሰው ማግኘት፣ ራስን ሳይሳሱ መስጠት፣ ፍቅር ለራስ ሳይሆን ለሌላ ራስን መስዋት፣ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ማቅረብ ነው።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ፍቅር መቆረስ ነው፣ ለሌላው መኖር፣ ከራስ በላይ ሌላን ማስቀደም፣ የሚኖሩለትን ብቻ ሳይሆን የሚሞቱለትን ሰው ማግኘት፣ ራስን ሳይሳሱ መስጠት፣ ፍቅር ለራስ ሳይሆን ለሌላ ራስን መስዋት፣ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ማቅረብ ነው።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
"የምትሞትለት ነገር ከሌለህ ምትኖርለት ነገር አይኖርህም "
እስከ መጨረሻው ዋጋ ልትከፍልለት የተነሳህለት ጉዳይ ምንድን ነው? የተፈጠርኩት ይህን አድርጌ እንዳልፍ ነው የምትለው ራእይ አለህ? ነገን ስታስብ በህይወት ከሚገጥምህ ከጭጋጋማው ደመና በሗላ፣ ከከፍታውና ዝቅታው በሗላ እደርስበታለሁ የምትለው ህልም አለህ?
እንደዚህ ዋጋ ልትከፍልለት የተዘጋጀህለት የህይወት ጉዳይ፣ አላማና፣ ራእይ ያስፈልግሀል አለበለዚያ በህይወትህ ሳትደሰትና ሳትረካ ታልፋለህ።
አጥብቀህ የምትሞትለትን ጉዳይ ፈልግ ያኔ የምትኖርለትን ምክንያት ታገኛለህ!!
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
እስከ መጨረሻው ዋጋ ልትከፍልለት የተነሳህለት ጉዳይ ምንድን ነው? የተፈጠርኩት ይህን አድርጌ እንዳልፍ ነው የምትለው ራእይ አለህ? ነገን ስታስብ በህይወት ከሚገጥምህ ከጭጋጋማው ደመና በሗላ፣ ከከፍታውና ዝቅታው በሗላ እደርስበታለሁ የምትለው ህልም አለህ?
እንደዚህ ዋጋ ልትከፍልለት የተዘጋጀህለት የህይወት ጉዳይ፣ አላማና፣ ራእይ ያስፈልግሀል አለበለዚያ በህይወትህ ሳትደሰትና ሳትረካ ታልፋለህ።
አጥብቀህ የምትሞትለትን ጉዳይ ፈልግ ያኔ የምትኖርለትን ምክንያት ታገኛለህ!!
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
የምትኖረው ህይወት የአስተሳሰብህን ያህል ነው ደግመህ ደጋግመህ ምታስበው ምንድን ነው? አይቻልምን ደግመህ ደጋግመህ ካሰብክ እንግዲያውስ ህይወትህም በአይቻልም ይይዛል ይቻላልን ምታስብ ከሆነ የትኛውንም ነገር ማድረግ ትችላለህ።
አስተሳሰብህ ቀይር ያኔ ህይወትህም ይቀየራል!!!!
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
አስተሳሰብህ ቀይር ያኔ ህይወትህም ይቀየራል!!!!
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus