Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
አስተውለህ ምረጥ
ህይወት ምርጫ ናት ስትኖር መምረጥ ምርጫ ሳይሆን ግዴታ ይሆናል። ስለዚህም አስተውለህ መምረጥ የአንተ ትልቁ ድርሻና ሀላፊነት ነው።
ሳታስተዉል የምታደርገው ምርጫ ብዙ መዘዝ ይዞ ይመጣብሀልና በአስተውሎ መምረጥ ሀላፊነትህ ብቻ ሳይሆን ግዴታህም ጭምር ነው።
የአንተ ምርጫ አንተ ብቻ ሳይሆን በዙሪያህ ያሉትንም ስለሚነካ ጥንቃቄ ያሻዋል።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ህይወት ምርጫ ናት ስትኖር መምረጥ ምርጫ ሳይሆን ግዴታ ይሆናል። ስለዚህም አስተውለህ መምረጥ የአንተ ትልቁ ድርሻና ሀላፊነት ነው።
ሳታስተዉል የምታደርገው ምርጫ ብዙ መዘዝ ይዞ ይመጣብሀልና በአስተውሎ መምረጥ ሀላፊነትህ ብቻ ሳይሆን ግዴታህም ጭምር ነው።
የአንተ ምርጫ አንተ ብቻ ሳይሆን በዙሪያህ ያሉትንም ስለሚነካ ጥንቃቄ ያሻዋል።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ለካ ለውጥ ከራስ ነው
ከመምከርህ፣ ከማስተማርህ፣ ጣት ከመቀሳሰርህ በፊት ውስጥህን በሚገባ መፈተሽ፣ እኔ እንዴት ነኝ? ኑሮዬ? አወጣጥ፣ አገባቤ፣ ከስው ጋርስ እንዴት ነኝ? ብለህ ራስህን በሚገባ መርምር። መጽሀፍ ቅዱስ ሁሌም ወደ ውስጥ እንድንመለከት ውስጣችን ላይ እንድንሰራ ይመክረናል።
"ማቴዎስ 7 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ “በዐይንህ ውስጥ ያለውን ግንድ ሳትመለከት፣ በወንድምህ ዐይን ያለውን ጕድፍ ለምን ታያለህ?
⁴ በዐይንህ ውስጥ ግንድ እያለ ወንድምህን፣ ‘ዐይንህ ውስጥ ያለውን ጕድፍ ላውጣልህ’ ማለት እንዴት ትችላለህ?
⁵ አንተ ግብዝ፤ አስቀድመህ በዐይንህ ውስጥ ያለውን ግንድ አውጣ፤ ከዚያም በወንድምህ ዐይን ውስጥ ያለውን ጕድፍ ለማውጣት አጥርተህ ታያለህ።"
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ከመምከርህ፣ ከማስተማርህ፣ ጣት ከመቀሳሰርህ በፊት ውስጥህን በሚገባ መፈተሽ፣ እኔ እንዴት ነኝ? ኑሮዬ? አወጣጥ፣ አገባቤ፣ ከስው ጋርስ እንዴት ነኝ? ብለህ ራስህን በሚገባ መርምር። መጽሀፍ ቅዱስ ሁሌም ወደ ውስጥ እንድንመለከት ውስጣችን ላይ እንድንሰራ ይመክረናል።
"ማቴዎስ 7 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ “በዐይንህ ውስጥ ያለውን ግንድ ሳትመለከት፣ በወንድምህ ዐይን ያለውን ጕድፍ ለምን ታያለህ?
⁴ በዐይንህ ውስጥ ግንድ እያለ ወንድምህን፣ ‘ዐይንህ ውስጥ ያለውን ጕድፍ ላውጣልህ’ ማለት እንዴት ትችላለህ?
⁵ አንተ ግብዝ፤ አስቀድመህ በዐይንህ ውስጥ ያለውን ግንድ አውጣ፤ ከዚያም በወንድምህ ዐይን ውስጥ ያለውን ጕድፍ ለማውጣት አጥርተህ ታያለህ።"
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ሰውን ችግር ሲገጥማችሁ ህይወት ሲከብዳችሁ መፍትሄ እንዲሰጣችሁ እንዲያማክራችሁ በችግራችሁ ሰአት በዙሪያችሁ ሰው እንዲኖር ትፈልጉ ይሆናል ግን እንደዛ አይደለም ሰው ቢመጣ አይዞአችሁ ብሎ ይሄዳል። አንዱ ሲመጣ ሌላው ይተካ ይሆናል። ግን አስታውስ መቼም እንዳትረሳ ስታዝን አብሮህ የሚያዝን ሁሌም አጠገብህ ያለ የሚያጽናና፣ ስትደሰት አብሮህ የሚደሰት ስታጠፍ የሚታዘብ ብቻ ሳይሆን የሚገስጽህ አጽናኝና አበርቺ መንፈስ ቅዱስ እንዳለህ አትርሳ።
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
🎄🎄🎄ገና ለኔ🎄🎄🎄
ሁለተኛ እድል! ሌላ አይደለም እንደገና የመኖር፣ እንደገና ተስፋ የማድረጊያ፣ የተበላሸውን የማስተካከያ፣ የጠለሸውን የማጽጃ፣ የተሰበረውን መጠገኛ፣ ተስፋው፣ ህይወቱ በቀጭን ገመድ ላይ ለተንጠለጠለው የረዳት እጅ መዘርጊያ፣ ያበቃለትን እንደ ገና ማስቀጠያ፣ ተስፋ በመቁረጥ በጨለማ ለተቀመጡ አዲስ ተስፋ፣ አዲስ የብርሀን ወጋገን። በተስፋ እጦት፣ በሀጥያት እስራት፣ ለመውጣት አዳጋች በሆነ እስር ቤት፣ ለተከረቸሙ እንደገና መፈታት፣ እንደገና ነጻ መውጣት ለእኔ ገና ይህ ነው።
ሀለተኛ እድል!
እንደገና!
እንደ አዲስ!
🙏ክብር ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይሁን አሜን! 🙏
መልካም የገና በአል ይሁንላችሁ
🎄🎄🎄መልካም በአል🎄🎄🎄
🎄🎄🎄ሳሙኤል ከበደ🎄🎄🎄
@youthfocus✨✨
@youthfocus✨✨
@youthfocus✨✨
ሁለተኛ እድል! ሌላ አይደለም እንደገና የመኖር፣ እንደገና ተስፋ የማድረጊያ፣ የተበላሸውን የማስተካከያ፣ የጠለሸውን የማጽጃ፣ የተሰበረውን መጠገኛ፣ ተስፋው፣ ህይወቱ በቀጭን ገመድ ላይ ለተንጠለጠለው የረዳት እጅ መዘርጊያ፣ ያበቃለትን እንደ ገና ማስቀጠያ፣ ተስፋ በመቁረጥ በጨለማ ለተቀመጡ አዲስ ተስፋ፣ አዲስ የብርሀን ወጋገን። በተስፋ እጦት፣ በሀጥያት እስራት፣ ለመውጣት አዳጋች በሆነ እስር ቤት፣ ለተከረቸሙ እንደገና መፈታት፣ እንደገና ነጻ መውጣት ለእኔ ገና ይህ ነው።
ሀለተኛ እድል!
እንደገና!
እንደ አዲስ!
🙏ክብር ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይሁን አሜን! 🙏
መልካም የገና በአል ይሁንላችሁ
🎄🎄🎄መልካም በአል🎄🎄🎄
🎄🎄🎄ሳሙኤል ከበደ🎄🎄🎄
@youthfocus✨✨
@youthfocus✨✨
@youthfocus✨✨
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ከትላንት ምን ተማርክ?
ህይወት በክፍል ውስጥ ተቀምጦ እንደ መማር ነው። በየእለቱ የምናልፍበት አዲስ የሆነ ልምምድ ብዙ ያስተምረናል በዚህ ልምድ ውስጥ ስናልፍ ስህተት ልንሰራ፣ ጥፋት ልናጠፍ እንችላለን ነገር ግን ከዛ በሓላ ያን ስህተት መድገም ተምሮ እንዳልተማረ አውቆ እንዳላወቀ መሆን ነው።
ከትላንት አለመማር፣ ከባለፈው ውድቀቴ ቀለምን አለመቅሰም፣ ለነገ የሚሆን እውቀትን አለመጨበጥ ደግሞ ደጋግሞ ያንኑ ስህተት መስራት ላለመለወጥ መፈለግን ያሳያል ለዚህም ይመስላል "ታሪክ ራሱን ይደግማል" የሚባለው።
ከትላንት መማር ጥበብ ነው ከስህተታችን፣ ከታሪክ መማር ተመሳሳይ ስህተት እየሰሩ ከመኖር ያስመልጠናል።
ትላንት የያደረግካቸውን ስህተቶች ያመጡብህን መዘዝ አስተውለህ ከትላንት ስህተት ለዛሬ የሚሆን ስንቅ ያዝ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ህይወት በክፍል ውስጥ ተቀምጦ እንደ መማር ነው። በየእለቱ የምናልፍበት አዲስ የሆነ ልምምድ ብዙ ያስተምረናል በዚህ ልምድ ውስጥ ስናልፍ ስህተት ልንሰራ፣ ጥፋት ልናጠፍ እንችላለን ነገር ግን ከዛ በሓላ ያን ስህተት መድገም ተምሮ እንዳልተማረ አውቆ እንዳላወቀ መሆን ነው።
ከትላንት አለመማር፣ ከባለፈው ውድቀቴ ቀለምን አለመቅሰም፣ ለነገ የሚሆን እውቀትን አለመጨበጥ ደግሞ ደጋግሞ ያንኑ ስህተት መስራት ላለመለወጥ መፈለግን ያሳያል ለዚህም ይመስላል "ታሪክ ራሱን ይደግማል" የሚባለው።
ከትላንት መማር ጥበብ ነው ከስህተታችን፣ ከታሪክ መማር ተመሳሳይ ስህተት እየሰሩ ከመኖር ያስመልጠናል።
ትላንት የያደረግካቸውን ስህተቶች ያመጡብህን መዘዝ አስተውለህ ከትላንት ስህተት ለዛሬ የሚሆን ስንቅ ያዝ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ለነገ ቀጠሮ አትስጥ
ትላንት ታሪክ ነው፣ ነገ ሚስጥር፣ ዛሬ ደግሞ ስጦታ ነው። ባደጉት ሀገራት፣ ባላደጉት ሀገራት፣ ውጤታማ በሆኑት ሰዎችና በስንፍና ሙቀት ተደላድለው በአልጋ ላይ ባሉት የደረጃ ተማሪ በሆኑትና ኩረጃን ብቸኛ ተስፋ ባደረጉት መካከል ያለው ልዩነት የትጋት ጉዳይ ነው ታታሪ ተግቶ ሀገሩን፣ ህዝቡን፣ ትውልዱን፣ ሲቀይር ሰነፍ ደግሞ በምቾት ሙቀት ምኞትን ሲያልም ያድራል ።
የሰነፍ ትልቁ ተግባሩ ስራንና ሀላፊነትን ለነገ ማስቀመጥ ነው። የዛሬን ለዛሬ ካልሰራን ነገ ደግሞ የራሱ የራሱ የሆነ ስራ ይዞ ይመጣል በአንዱ ላይ አንዱ ሲደራረብ የቱንም ሳንሰራ ዘመናችን ያልፋል። ለነገ ቀጠሮ አትስጥ ዛሬ ስጦታ ነውና የምትችለውን ሀሉ አድርግ
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ትላንት ታሪክ ነው፣ ነገ ሚስጥር፣ ዛሬ ደግሞ ስጦታ ነው። ባደጉት ሀገራት፣ ባላደጉት ሀገራት፣ ውጤታማ በሆኑት ሰዎችና በስንፍና ሙቀት ተደላድለው በአልጋ ላይ ባሉት የደረጃ ተማሪ በሆኑትና ኩረጃን ብቸኛ ተስፋ ባደረጉት መካከል ያለው ልዩነት የትጋት ጉዳይ ነው ታታሪ ተግቶ ሀገሩን፣ ህዝቡን፣ ትውልዱን፣ ሲቀይር ሰነፍ ደግሞ በምቾት ሙቀት ምኞትን ሲያልም ያድራል ።
የሰነፍ ትልቁ ተግባሩ ስራንና ሀላፊነትን ለነገ ማስቀመጥ ነው። የዛሬን ለዛሬ ካልሰራን ነገ ደግሞ የራሱ የራሱ የሆነ ስራ ይዞ ይመጣል በአንዱ ላይ አንዱ ሲደራረብ የቱንም ሳንሰራ ዘመናችን ያልፋል። ለነገ ቀጠሮ አትስጥ ዛሬ ስጦታ ነውና የምትችለውን ሀሉ አድርግ
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ታሪክ እንደ ወንዝ
ጠቢብ በህይወት ዘመኑ ሊሰራ ያሰበው፣ ለትውልድ ጥሎ ለመሄድ ያቀደው ነገር፣ ከእለታቱ በአንዱ ቀን እንደሚሆን አይጠብቅም፤ ነገር ግን ሰው ታሪክ በተባለ ወንዝ ውስጥ በአንዱ ወቅት ገብቶ የሚዋኝ ከዛም ደግሞ መዳረሻው ሲደርስ እንደሚወርድ የሚገነዘብ ነው።
ይህንንም ተገንዝቦ በውሀ ውስጥ የሚኖረው ቆይታ ሳያበቃ ስራውን ቶሎ ቶሎ የሚሰራ ነው።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ጠቢብ በህይወት ዘመኑ ሊሰራ ያሰበው፣ ለትውልድ ጥሎ ለመሄድ ያቀደው ነገር፣ ከእለታቱ በአንዱ ቀን እንደሚሆን አይጠብቅም፤ ነገር ግን ሰው ታሪክ በተባለ ወንዝ ውስጥ በአንዱ ወቅት ገብቶ የሚዋኝ ከዛም ደግሞ መዳረሻው ሲደርስ እንደሚወርድ የሚገነዘብ ነው።
ይህንንም ተገንዝቦ በውሀ ውስጥ የሚኖረው ቆይታ ሳያበቃ ስራውን ቶሎ ቶሎ የሚሰራ ነው።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ከመከራ ዝርግፍ ወደ ወርቅ ዝርግፍ
“ፈርዖን ቀለበቱን ከእጁ አወለቀ በዮሴፍ እጅም አደረገው፥ ነጭ የተልባ እግር ልብስንም አለበሰው፥ በአንገቱም የወርቅ ዝርግፍን አደረገለት፤”
— ዘፍጥረት 41፥42
የዮሴፍ ህይወት ከአንድ ከባድ መከራ ወደ ሌላ መከራ ከአንድ የጭንቅ ዝርግፍ ወደ ሌላ የህመም ዝርግፍ የመሸጋገር ህይወት ነበር እጅግ የሚያዝል ተስፋ አስቆራጭ የህይወት ጉዞ አምላክ የራሳህ እስኪመስልህ ድረስ ችግሮች ይደራረቡብህ ይሆን ይሆናል ነገር ግን አይዞህ እርሱ የገባልህን የተስፋ ቃል አይረሳም አይተውህም አይጥልህም ስለዚህ አይዞህ ወደፊት ተጓዝ ትላንት የደረሰብህን መገፋት መቀማት ትተህ ወደ ፊት ከፊት የመከራ ሳይሆን የ ወርቅ ዝርግፍ ይጠብቅሀል
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
“ፈርዖን ቀለበቱን ከእጁ አወለቀ በዮሴፍ እጅም አደረገው፥ ነጭ የተልባ እግር ልብስንም አለበሰው፥ በአንገቱም የወርቅ ዝርግፍን አደረገለት፤”
— ዘፍጥረት 41፥42
የዮሴፍ ህይወት ከአንድ ከባድ መከራ ወደ ሌላ መከራ ከአንድ የጭንቅ ዝርግፍ ወደ ሌላ የህመም ዝርግፍ የመሸጋገር ህይወት ነበር እጅግ የሚያዝል ተስፋ አስቆራጭ የህይወት ጉዞ አምላክ የራሳህ እስኪመስልህ ድረስ ችግሮች ይደራረቡብህ ይሆን ይሆናል ነገር ግን አይዞህ እርሱ የገባልህን የተስፋ ቃል አይረሳም አይተውህም አይጥልህም ስለዚህ አይዞህ ወደፊት ተጓዝ ትላንት የደረሰብህን መገፋት መቀማት ትተህ ወደ ፊት ከፊት የመከራ ሳይሆን የ ወርቅ ዝርግፍ ይጠብቅሀል
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
እግዚአብሄር ትልቅ ነው!
ሰው መሆን በብዙ ውጣ ውረድ ማለፍ ነው። በብዙ ህመም፣ ግራ መጋባት ውስጥም ማለፍ። ችግሮቻችን ሲበዙ፣ የህይወት ትግል እለት እለት ሲሆን ተስፋ እንቆርጣለን እረፍትን ስንሻ ችግር ሲጨመርብን የህይወትን መራራ እውነት ስንመለከት ወዲያው ችግሮቻችን የማንወጣቸው ተራሮች እንደሆኑ እናምናለን፤ መፍትሄ ላጣው ችግራችን ወደላይ መመልከት ፍቱን መድኃኒት ነው።
ትላንት እርሱ በህይወታችንን ያሸጋገረን የችግርና የመሰናክል ብዛት ማሰብ፣ ትልቅ መሆኑን ማሰላሰል በምንም አይነት ነገር ውስጥ ብንሆን ትላንት የረዳን ጌታ ዛሬም ከገጠመን ከየትኛውም ተራራም ይሁን ሸለቆ ሊያወጣን እንደሚችል የሚያሳዩ ህያው ምስክሮች ናቸው።
ስለዚህም ዛሬ በገጠመህ ችግር ግራ ከመጋባት ቆም ብለህ ትላንት ያደረገልህን ጌታ አስብ ተአምራቱንም አሰላስል ከዛም በምስጋና በፊቱ ሁን።
በምስጋናህ ውስጥ ድል አለና።
መዝሙር 77
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ እግዚአብሔርን አሰብሁት ደስ አለኝም፤ ተናገርሁ፥ ነፍሴም ፈዘዘች።
⁵ የዱሮውን ዘመን አሰብሁ፤ የዘላለሙን ዓመታት አሰብሁ፤ አጠናጠንሁም፤
⁶ በሌሊት ከልቤ ጋር ተጫወትሁ፥ ነፍሴንም አነቃቃኋት።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ሰው መሆን በብዙ ውጣ ውረድ ማለፍ ነው። በብዙ ህመም፣ ግራ መጋባት ውስጥም ማለፍ። ችግሮቻችን ሲበዙ፣ የህይወት ትግል እለት እለት ሲሆን ተስፋ እንቆርጣለን እረፍትን ስንሻ ችግር ሲጨመርብን የህይወትን መራራ እውነት ስንመለከት ወዲያው ችግሮቻችን የማንወጣቸው ተራሮች እንደሆኑ እናምናለን፤ መፍትሄ ላጣው ችግራችን ወደላይ መመልከት ፍቱን መድኃኒት ነው።
ትላንት እርሱ በህይወታችንን ያሸጋገረን የችግርና የመሰናክል ብዛት ማሰብ፣ ትልቅ መሆኑን ማሰላሰል በምንም አይነት ነገር ውስጥ ብንሆን ትላንት የረዳን ጌታ ዛሬም ከገጠመን ከየትኛውም ተራራም ይሁን ሸለቆ ሊያወጣን እንደሚችል የሚያሳዩ ህያው ምስክሮች ናቸው።
ስለዚህም ዛሬ በገጠመህ ችግር ግራ ከመጋባት ቆም ብለህ ትላንት ያደረገልህን ጌታ አስብ ተአምራቱንም አሰላስል ከዛም በምስጋና በፊቱ ሁን።
በምስጋናህ ውስጥ ድል አለና።
መዝሙር 77
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ እግዚአብሔርን አሰብሁት ደስ አለኝም፤ ተናገርሁ፥ ነፍሴም ፈዘዘች።
⁵ የዱሮውን ዘመን አሰብሁ፤ የዘላለሙን ዓመታት አሰብሁ፤ አጠናጠንሁም፤
⁶ በሌሊት ከልቤ ጋር ተጫወትሁ፥ ነፍሴንም አነቃቃኋት።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ሰው መሆን
መወለድ፣ ማደግ፤ ምቾት፣ ችግር፤ መታመም፣ መዳን፤ ማልቀስ፣ መሳቅ፤ ተስፋ፣ መቁረጥ፤ ተስፋ፣ ማግኘት፤ መወዛገብ፣ መረጋጋት፤ ፍቅርን ማግኘት፣ ፍቅርን ማጣት፤ የልብ ቁስል፣ የልብ ፈውስ፤ መፍለቅለቅ፣ መንሰቅሰቅ፤ አንገት ሰበር፣ አንገት ቀና፤ እንደሰከረ ሰው አዙሪት መሽከርከር ደግሞም እንደገና ከአዙሪቱ ለመውጣት መሞከር። ግና ደግሞ እዛው አሁንም መሽከርከር፣ መሽከርከር፣ መሽከርከር ከዚህ ሁሉ በሗላ አድማስን ተሻግሮ ወደማይመለሱበት መሰናበት።
አቤት ሰው የመሆን ጣጣው አንዱ ሲባል ሌላው፣ ሌላው ሲባል ደግሞ ሌላው አንዱ ባንዱ ላይ ሲደረብ፣ ሲደራረብ ሆምጣጤ የጠጣ ያህል መንገፍገፍ ፣ መመረር እውነታው፣ ሀቁም፣ ገሀድ የሚታየው እውነት ይህ ነው፤ ህይወት ማለት መራር ህይወት ማለት ህመም ህይወት ማለት ሲቃ ህይወት ማለት ጥረት ህይወት ማለት ጭንቀት ህይወት ማለት ደስታ ህይወት ማለት እረፍት ህይወት ማለት እርካታ ህይወት ማለት ለሌላው መቆረስ ለሌላው መኖር የራስን ትቶ የሌላውን መሸከም.........
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
መወለድ፣ ማደግ፤ ምቾት፣ ችግር፤ መታመም፣ መዳን፤ ማልቀስ፣ መሳቅ፤ ተስፋ፣ መቁረጥ፤ ተስፋ፣ ማግኘት፤ መወዛገብ፣ መረጋጋት፤ ፍቅርን ማግኘት፣ ፍቅርን ማጣት፤ የልብ ቁስል፣ የልብ ፈውስ፤ መፍለቅለቅ፣ መንሰቅሰቅ፤ አንገት ሰበር፣ አንገት ቀና፤ እንደሰከረ ሰው አዙሪት መሽከርከር ደግሞም እንደገና ከአዙሪቱ ለመውጣት መሞከር። ግና ደግሞ እዛው አሁንም መሽከርከር፣ መሽከርከር፣ መሽከርከር ከዚህ ሁሉ በሗላ አድማስን ተሻግሮ ወደማይመለሱበት መሰናበት።
አቤት ሰው የመሆን ጣጣው አንዱ ሲባል ሌላው፣ ሌላው ሲባል ደግሞ ሌላው አንዱ ባንዱ ላይ ሲደረብ፣ ሲደራረብ ሆምጣጤ የጠጣ ያህል መንገፍገፍ ፣ መመረር እውነታው፣ ሀቁም፣ ገሀድ የሚታየው እውነት ይህ ነው፤ ህይወት ማለት መራር ህይወት ማለት ህመም ህይወት ማለት ሲቃ ህይወት ማለት ጥረት ህይወት ማለት ጭንቀት ህይወት ማለት ደስታ ህይወት ማለት እረፍት ህይወት ማለት እርካታ ህይወት ማለት ለሌላው መቆረስ ለሌላው መኖር የራስን ትቶ የሌላውን መሸከም.........
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ተመለስ
የሯጭ ህይወት እጅግ በብዙ ጥንቃቄ፣ ራስን መግዛት፣ ትጋት፣ ጥረት፣ አላማ ተኮርነት፣ የተሞላ ህይወት ነው። ብዙ አድካሚ የሆነ የልምምድ ጊዜያቶችንም ያሳልፋል በልምምድ ቦታም በውድድር ስፍራም ግን ፍጹም ሊዘነጋ የማይገባው ህግ አለ፤ እርሱም ከመሮጫ መስመር አለመውጣቱ ነው።
የክርስትናም ህይወት ይህው ነው ከተሰመረው መስመር ያለ መውጣት፤ ነገር ግን ሰው ነንና ከፈቃዱ መውጣር ፣ ወደ ሗላ መመለስ፣ መድከምና መዛል በህይወታችንን የምናየው ድካሞቻችን ናቸው።
ነገር ግን በዛ የድካም ህይወት ውስጥ ሆነን የምንቀጥል ከሆነ መጨረሻው የህይወት ራስ ከሆነው ጌታ መኮብለል ነውና ጊዜው ሳያልፍ ወደ ቤትህ ወደ አባትህ ጉያ ቶሎ ተመለስ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
የሯጭ ህይወት እጅግ በብዙ ጥንቃቄ፣ ራስን መግዛት፣ ትጋት፣ ጥረት፣ አላማ ተኮርነት፣ የተሞላ ህይወት ነው። ብዙ አድካሚ የሆነ የልምምድ ጊዜያቶችንም ያሳልፋል በልምምድ ቦታም በውድድር ስፍራም ግን ፍጹም ሊዘነጋ የማይገባው ህግ አለ፤ እርሱም ከመሮጫ መስመር አለመውጣቱ ነው።
የክርስትናም ህይወት ይህው ነው ከተሰመረው መስመር ያለ መውጣት፤ ነገር ግን ሰው ነንና ከፈቃዱ መውጣር ፣ ወደ ሗላ መመለስ፣ መድከምና መዛል በህይወታችንን የምናየው ድካሞቻችን ናቸው።
ነገር ግን በዛ የድካም ህይወት ውስጥ ሆነን የምንቀጥል ከሆነ መጨረሻው የህይወት ራስ ከሆነው ጌታ መኮብለል ነውና ጊዜው ሳያልፍ ወደ ቤትህ ወደ አባትህ ጉያ ቶሎ ተመለስ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ቴክኖሎጂ ና ትኩረት .pdf
1.2 MB
🖋🖋 ቴክኖሎጂ ና ትኩረት🖋🖋
በሳሙኤል ከበደ
ሰላም ሰላም እንደምን አላችሁ ይች ጽሁፍ ከተለቀቀች ትንሽ ቆይታለች ነገር ግን ጠቃሚ ሆኖ ስላገኘነው ይህው ዳግመኛ አንብባችሁ አስተያየታችሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
በሳሙኤል ከበደ
ሰላም ሰላም እንደምን አላችሁ ይች ጽሁፍ ከተለቀቀች ትንሽ ቆይታለች ነገር ግን ጠቃሚ ሆኖ ስላገኘነው ይህው ዳግመኛ አንብባችሁ አስተያየታችሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
በኑሮህ ውስጥ ሁሉንም ነገር ያጣህ ከመሰለህ አንድ ነገር አስተውል የአንዳንድ ችገሮች መጨረሻ የሌሎች አዲስ ነገሮች መጀመሪያ ሊሆን ይችላል በህይወትህ ውስጥ የሚገጥምህ እያንዳንዱ ነገር ለበጎ ነው። አንድ ቀን ሁሉም ነገር ይስተካከላል ከአንተ የሚጠበቀው ነገሮችን በትግስት መጠበቅ ነው።
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ራስን መምራት
በህይወትህ ዘመን ሁሉ ሌሎችን ለመምራት፣ መንገድ ለማሳየት፣ አቅጣጫ ለማሳየት ከመነሳትህ በፊት በመጀመሪያ ደረጃ ፈጽመህ ልትጎብዝበት የሚገባህ ነገር ራስህን መምራት ላይ ነው።
ራስህን በብቃት መምራት ስትችል፣ ራስህን እንደሚገባ ስታስተዳድር ያኔ ለሌላ ሀላፉነትም ትታጫለህ። በእያንዳንዱ የህይወት መስክ በቤተሰብ፣ በትምህርትህ፣ በመንፈሳዊው ህይወትህ፣..... ራስህን እንደሚገባ ስትመራ ያኔ አለምን ከሚያስተዳድር ሰው በላይ ጥበበኛ ና ብርቱ እንደሆንክ መገንዘብ አለብህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
በህይወትህ ዘመን ሁሉ ሌሎችን ለመምራት፣ መንገድ ለማሳየት፣ አቅጣጫ ለማሳየት ከመነሳትህ በፊት በመጀመሪያ ደረጃ ፈጽመህ ልትጎብዝበት የሚገባህ ነገር ራስህን መምራት ላይ ነው።
ራስህን በብቃት መምራት ስትችል፣ ራስህን እንደሚገባ ስታስተዳድር ያኔ ለሌላ ሀላፉነትም ትታጫለህ። በእያንዳንዱ የህይወት መስክ በቤተሰብ፣ በትምህርትህ፣ በመንፈሳዊው ህይወትህ፣..... ራስህን እንደሚገባ ስትመራ ያኔ አለምን ከሚያስተዳድር ሰው በላይ ጥበበኛ ና ብርቱ እንደሆንክ መገንዘብ አለብህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ለውሳኔና ፍርድ አትቸኩል
በየእለቱ በምንኖረው ህይወት ካሰብነው ውጭ የሚገጥሙን ብዙ ያልተጠበቁ ገጠመኞች አሉ። ነገሮችን ተመልክተን ያን ኛውን ወገን ሳንጠይቅ ወዲያው ወደ ውሳኔና ፍርድ የምንገባ አይነት መሆን የለበትም አንድ ነገር ሊከሰት የሚችልበትን ብዙ አማራጮች ሳንመለከት ወዲያው ነገሩ እንዲህ ነው ማለት ስህተት ነው እኛንም ከእውነታው በራቀ ድምዳሜ ምክንያት የራሴ የምንለውን ሰው ልናጣ እንችላለን። ስለዚህም በቀን ውሎህ የሚገጥምህን የትኛውንም ገጠመኝ በመጀመሪያ ነገሩ እንዲህ ሄኖ ቢሆንስ ብለህ ሳትመረምር ወደ ፍርድ አትፍጠን።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
በየእለቱ በምንኖረው ህይወት ካሰብነው ውጭ የሚገጥሙን ብዙ ያልተጠበቁ ገጠመኞች አሉ። ነገሮችን ተመልክተን ያን ኛውን ወገን ሳንጠይቅ ወዲያው ወደ ውሳኔና ፍርድ የምንገባ አይነት መሆን የለበትም አንድ ነገር ሊከሰት የሚችልበትን ብዙ አማራጮች ሳንመለከት ወዲያው ነገሩ እንዲህ ነው ማለት ስህተት ነው እኛንም ከእውነታው በራቀ ድምዳሜ ምክንያት የራሴ የምንለውን ሰው ልናጣ እንችላለን። ስለዚህም በቀን ውሎህ የሚገጥምህን የትኛውንም ገጠመኝ በመጀመሪያ ነገሩ እንዲህ ሄኖ ቢሆንስ ብለህ ሳትመረምር ወደ ፍርድ አትፍጠን።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ሌላ አለ
የተመኘህው፣ የፈለከውን ነገር አጣሕው፣ ተወሰደብህ፣ አልተሳካልህም አይዞህ ለአንተ ሌላ አለ። ያልተሳካው ያንተ ባይሆን ነው ለአንተ ግን አምላክ ያዘጋጀልህ የትላንቱን የሚያስረሳ ሌላ አለ፤ ሌላ እድል ሌላ መንገድ ሌላ በር።
ትላንት ባለፈው፣ ትላንት ባልተሳካው ልብህ አይሰበር ለአንተ ሌላ አለህ የአንቺ ሌላ አለ።
አላስተዋልን ይሆን እንጂ ህይወትህን የሚመራው መንገድህንም ሚቀይሰው የሰማይ አምላክ ነው። ስለዚህም ነገርህን ሁሉ ትተህ ወደፊት ተራመድ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
የተመኘህው፣ የፈለከውን ነገር አጣሕው፣ ተወሰደብህ፣ አልተሳካልህም አይዞህ ለአንተ ሌላ አለ። ያልተሳካው ያንተ ባይሆን ነው ለአንተ ግን አምላክ ያዘጋጀልህ የትላንቱን የሚያስረሳ ሌላ አለ፤ ሌላ እድል ሌላ መንገድ ሌላ በር።
ትላንት ባለፈው፣ ትላንት ባልተሳካው ልብህ አይሰበር ለአንተ ሌላ አለህ የአንቺ ሌላ አለ።
አላስተዋልን ይሆን እንጂ ህይወትህን የሚመራው መንገድህንም ሚቀይሰው የሰማይ አምላክ ነው። ስለዚህም ነገርህን ሁሉ ትተህ ወደፊት ተራመድ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
እምነትና በጎ ህሊና ይኑርህ
በህይወትህ ዘመን ሁሉ ከእግዚአብሔር የተሰጠህን መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ እነዚህ ሁለቱ ያስፈልጉሀል እምነትና በጎ ህሊና ጳውሎስ ለእምነት ልጁ የመከረው ምክርም ይህ ነው።
ለእኛም የሚያሻን ይህው ነው በክርስትና ህይወት ውስጥ ድል ማድረግ ካስፈለገ እምነትና በጎ ህሊና መያዝ ያስፈልጋል
እግዚአብሄርን ማመን ደግሞም ህሊናችንን ከክፋት ማንጻት፣ በንጽህናም መኖር ያስፈልጋል።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
በህይወትህ ዘመን ሁሉ ከእግዚአብሔር የተሰጠህን መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ እነዚህ ሁለቱ ያስፈልጉሀል እምነትና በጎ ህሊና ጳውሎስ ለእምነት ልጁ የመከረው ምክርም ይህ ነው።
ለእኛም የሚያሻን ይህው ነው በክርስትና ህይወት ውስጥ ድል ማድረግ ካስፈለገ እምነትና በጎ ህሊና መያዝ ያስፈልጋል
እግዚአብሄርን ማመን ደግሞም ህሊናችንን ከክፋት ማንጻት፣ በንጽህናም መኖር ያስፈልጋል።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
በህይወትህ ውስጥ እያሳለፍካቸው ያለኸው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሚታለፉ የማይመስሉ ፈተናዎች በመብዛታቸው አንተላይ የተለየ ነገር እየሆነ እንደሆነ እያሰብክ አትጨነቅ ምክንያቱም የችግሩ ትልቅነት ትልቅ መፍትሔ እንድታስብ ያደርግሃል። የተወሳሰበ እና አስቸጋሪ ሁኔታዎችን አትፋራ የተወሳሰበ መሆኑ ብዙነገር ያስተምራል በብዙ አቅጣጫ እንድታስተውል እና መፍትሔዎችን እንድታስብ ያደርግሃል። በሚያጋጥሙህ ችግሮች ውሰጥ ተምረህ ማለፍ ያለብህ ብዙ አዳዲስ ነገሮች ይኖራሉ። እናም በሚያጋጥምህ ነገር አትደናገጥ።
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
አንተ ሌሎች (የተናገሩልህን) የተናገሩህን አይደለህም አንተ ለራስህ የነገርከውን ግን ነህ! ሌሎች እሱ በጣም ጎበዝ ነው ማድረግ ይችላል እያሉ ቢያወሩም አንተ ማድረግ እንደምትችል በራስህ ካልተማመንክ የእነሱ ምስክርነት ካለህበት ፈቀቅም አያደርግህም ። ግን እንደምትችል አቅም እንዳለህ እራስህን ማሳመን ከቻልክ እናም በሚያስፈልግህ ነገር እራስህን ማዳበር ከቻልክ ሌሎች ስላንተ ሳይናገሩልህ አንተ ራስህን ማሳየት ትችላለህ ።
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
መጨረሻ መጀመሪያ
ህይወት የአንድ እስፍንጥር ጉዞ፣ ሳትሆን ልክ እንደ ማራቶን ረዥም ጉዞ ናት። ይህ ጉዞ ታዲያ በውስጡ አድካሚ፣ ጉልበት የሚያዝል፣ አሰልቺ፣ ድልም፤ ሽንፈትም ይዞ ያለ ነው። የእያንዳንዳችን የምንሮጥበት መስክ የተለያየ ቢሆንም ግን ሩጫው የማያቋርጥ የተለያዩ ደረጃዎች ያሉት ነው።
የአንዱ መጨረሻ የሌላው ጅማሬ ነው የኬጂ ትምህርት ሲያበቃ የአንደኛ ደረጃ ይከተላል፣ እሱ ሲያበቃ ሁለተኛ ደረጃ እጅግ በመማረር መች ነው ይህ ትምህርት የሚያበቃው እንደው ማትሪክን ጨርሼ እፎይ...., ብለን ሳንጨርስ የግቢ ወይም ኮሌጅ እጣ ፈንታ ይከተለናል እያለ እያለ ህይወት አንዱን ስንጨርስ ሌላውን እያቀበለች ወደ ምንመለስበት ትመራናለች።
ሞትም ያው ነው ማብቅያ ሳይሆን የሌላ አዲስ ህይወት መጀመሪያም ጭምር።
ይህንን አስተውል አንዱን በድል ስትጨርስ ሌላው እንደሚከተል ከዚያ ውጪ ምንም እንደማይገጥምህ በማሰብ እንዳትኖር ነገ ሌላ አዲስ እድል እንዳለም አርቀህ ተመልከት።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ህይወት የአንድ እስፍንጥር ጉዞ፣ ሳትሆን ልክ እንደ ማራቶን ረዥም ጉዞ ናት። ይህ ጉዞ ታዲያ በውስጡ አድካሚ፣ ጉልበት የሚያዝል፣ አሰልቺ፣ ድልም፤ ሽንፈትም ይዞ ያለ ነው። የእያንዳንዳችን የምንሮጥበት መስክ የተለያየ ቢሆንም ግን ሩጫው የማያቋርጥ የተለያዩ ደረጃዎች ያሉት ነው።
የአንዱ መጨረሻ የሌላው ጅማሬ ነው የኬጂ ትምህርት ሲያበቃ የአንደኛ ደረጃ ይከተላል፣ እሱ ሲያበቃ ሁለተኛ ደረጃ እጅግ በመማረር መች ነው ይህ ትምህርት የሚያበቃው እንደው ማትሪክን ጨርሼ እፎይ...., ብለን ሳንጨርስ የግቢ ወይም ኮሌጅ እጣ ፈንታ ይከተለናል እያለ እያለ ህይወት አንዱን ስንጨርስ ሌላውን እያቀበለች ወደ ምንመለስበት ትመራናለች።
ሞትም ያው ነው ማብቅያ ሳይሆን የሌላ አዲስ ህይወት መጀመሪያም ጭምር።
ይህንን አስተውል አንዱን በድል ስትጨርስ ሌላው እንደሚከተል ከዚያ ውጪ ምንም እንደማይገጥምህ በማሰብ እንዳትኖር ነገ ሌላ አዲስ እድል እንዳለም አርቀህ ተመልከት።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus