Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
👩💻ተቺዎቹ👨💻
እኛ ሰዎች ምን ጊዜም በራሳችን ያለውን ግንድ ሳይመለከት የሌላውን ጉድፍ ለመተቸት የሚንነሳ ነን።
ትንሽ በእኛ አስተሳሰብና አመለካከት ትክክል ያልሆነ ነገር ስንመለከት ለመተቸት ያንን ሰው ለማብጠልጠል ቀዳሚ እንሆናለን
ደግመን ደጋግመን እንዲህ እና እንዲያ እንላለን ከዚህም የተነሳ ብዙ ሰዎችን ለግራመጋባትን በራሳቸው እንዳይተማመኑ ችግር ሆነንባቸዋል በአንድ አንድ አጋጣሚዎች ደግሞ ያሰው። ራሱን መጥላት ሲከፋ ደግሞ ራስን ማጥፋት ያስከትላል
ይህ ሰውን የመተቸት ተግባር ዛሬ የመጣ ጉዳይ ሳይሆን ከጥንት የነበረ የሰው መጥፎው ጸባይ ነው። በጌታ ኢየሱስም ጊዜ እንደዛ አይነት ሰዎች ነበሩ በባህሪያቸውም በመገረሙ እንዲህ ብሎ ነበር።
ማቴዎስ 11 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ “ይህን ትውልድ በምን ልመስለው? በገበያ ተቀምጠው ጓደኞቻቸውን እንዲህ እያሉ የሚጣሩ ልጆችን ይመስላሉ፤
¹⁷ “ ‘ዋሽንት ነፋንላችሁ፤ አልጨፈራችሁም፤ ሙሾ አወረድንላችሁ፤ አላለቀሳችሁም’
¹⁸ ዮሐንስ ከመብልና ከመጠጥ ተቈጥቦ በመምጣቱ፣ ‘ጋኔን አለበት’ ይሉታልና።
¹⁹ የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ፤ እነርሱም፣ ‘በልቶ የማይጠግብ፣ ጠጪ እንዲሁም የቀረጥ ሰብሳቢዎችና የኀጢአተኞች ወዳጅ’ አሉት። ጥበብ ግን በሥራዋ ጸደቀች።”
ሰውን ከመተቸት በሰው ላይ ያለን ችግር ከመናገር ይልቅ አስቀድመን የራሳችንን ችግር እንመልከት
ለውጥ ከራስ ነውና የሚጀምረው ከራሳችን እንጀምር።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
እኛ ሰዎች ምን ጊዜም በራሳችን ያለውን ግንድ ሳይመለከት የሌላውን ጉድፍ ለመተቸት የሚንነሳ ነን።
ትንሽ በእኛ አስተሳሰብና አመለካከት ትክክል ያልሆነ ነገር ስንመለከት ለመተቸት ያንን ሰው ለማብጠልጠል ቀዳሚ እንሆናለን
ደግመን ደጋግመን እንዲህ እና እንዲያ እንላለን ከዚህም የተነሳ ብዙ ሰዎችን ለግራመጋባትን በራሳቸው እንዳይተማመኑ ችግር ሆነንባቸዋል በአንድ አንድ አጋጣሚዎች ደግሞ ያሰው። ራሱን መጥላት ሲከፋ ደግሞ ራስን ማጥፋት ያስከትላል
ይህ ሰውን የመተቸት ተግባር ዛሬ የመጣ ጉዳይ ሳይሆን ከጥንት የነበረ የሰው መጥፎው ጸባይ ነው። በጌታ ኢየሱስም ጊዜ እንደዛ አይነት ሰዎች ነበሩ በባህሪያቸውም በመገረሙ እንዲህ ብሎ ነበር።
ማቴዎስ 11 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ “ይህን ትውልድ በምን ልመስለው? በገበያ ተቀምጠው ጓደኞቻቸውን እንዲህ እያሉ የሚጣሩ ልጆችን ይመስላሉ፤
¹⁷ “ ‘ዋሽንት ነፋንላችሁ፤ አልጨፈራችሁም፤ ሙሾ አወረድንላችሁ፤ አላለቀሳችሁም’
¹⁸ ዮሐንስ ከመብልና ከመጠጥ ተቈጥቦ በመምጣቱ፣ ‘ጋኔን አለበት’ ይሉታልና።
¹⁹ የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ፤ እነርሱም፣ ‘በልቶ የማይጠግብ፣ ጠጪ እንዲሁም የቀረጥ ሰብሳቢዎችና የኀጢአተኞች ወዳጅ’ አሉት። ጥበብ ግን በሥራዋ ጸደቀች።”
ሰውን ከመተቸት በሰው ላይ ያለን ችግር ከመናገር ይልቅ አስቀድመን የራሳችንን ችግር እንመልከት
ለውጥ ከራስ ነውና የሚጀምረው ከራሳችን እንጀምር።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
በአቃቂ ቃሊት የነበረን የመጨረሽልው ፕሮግራም ይህን ይመስል ነበር
@scriptureunion
@scriptureunion
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ባለህ ተደሰት
ህይወትህ ዝም ብሎ ሩጫ፣ ባለህ ሳትደሰትና ሳታጣጥም እንዲሁ የምታሳልፈው እንዳይሆን እያንዳንዱን ቀን በምስጋና ኑር የሌለህን ለማግኘት ስትሮጥ በእጅህ ስላለው ሳታመሰግን ባለህ ሳትደሰት የምድር ኑሮህን የቆጡን አወርድ አይነት ህይወት እንዳይሆን አስተውል።
አምላክህን ስለሰጠህ ነገሮች በሙሉ አብዝተህ አመስግን ስለሰጠህ ብሩህና ግሩም ህይወት።
“ማጣትን ዐውቀዋለሁ፤ ማግኘትንም ዐውቀዋለሁ። ብጠግብም ሆነ ብራብም፣ ባገኝም ሆነ ባጣ በማንኛውም ሆነ በየትኛውም ሁኔታ ያለኝ ይበቃኛል የማለትን ምስጢር ተምሬአለሁ።”
— ፊልጵስዩስ 4፥12 (አዲሱ መ.ት)
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ህይወትህ ዝም ብሎ ሩጫ፣ ባለህ ሳትደሰትና ሳታጣጥም እንዲሁ የምታሳልፈው እንዳይሆን እያንዳንዱን ቀን በምስጋና ኑር የሌለህን ለማግኘት ስትሮጥ በእጅህ ስላለው ሳታመሰግን ባለህ ሳትደሰት የምድር ኑሮህን የቆጡን አወርድ አይነት ህይወት እንዳይሆን አስተውል።
አምላክህን ስለሰጠህ ነገሮች በሙሉ አብዝተህ አመስግን ስለሰጠህ ብሩህና ግሩም ህይወት።
“ማጣትን ዐውቀዋለሁ፤ ማግኘትንም ዐውቀዋለሁ። ብጠግብም ሆነ ብራብም፣ ባገኝም ሆነ ባጣ በማንኛውም ሆነ በየትኛውም ሁኔታ ያለኝ ይበቃኛል የማለትን ምስጢር ተምሬአለሁ።”
— ፊልጵስዩስ 4፥12 (አዲሱ መ.ት)
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
Forwarded from Youth focus (rahel)
#መሄድ አናቁም
አንድ ቀን አንድ ልጅ አንድ ፊኛ ወደላይ ሲወጣ ያይ እና አባቱን አባቴ ይህን ፊኛ ወደላይ እንዲወጣ የሚያደረገው ነገር ምንድንነው ብሎ ይጠይቀዋል ?
አባትየውም ገመድ ነው ልጅዬ ልጅ ይለዋል ። ግን ልጁ እንዴት አባቴ ? እንደውም ከዚህ በላይ ከፍ እንዳይ እንቅፋት እየሆነበት ነው አለው ።
አባትየውም ለምን አላሳየውም ብሎ ገመድን ፈታ እና ፊኛውን ለቀቀው ከዛም ትንሽ ከፍ አለ እና ተመልሶ ወደቀ።
ከዛም ልጁ አባቱን ጠየቀ እንዴት? አባትም አለው ልጄ የፊኛው ከፍ የማለት ሚስጥር የገመድ ወደታች መጎት ነው አለው ።
እኛም በአሁኑ ጊዜ የሚጎትቱን ነገሮች እንድንሄድ ያረጎናል ። ለችግሮቻችን እጅ አንስጥ ። ችግሮቻችንም ለምን መጡ አንበል ምክንያቱም የመሄዳችን ማሳያዎች ስለሆኑ።
አንድ ሰው ካልሄደ እንቅፋት አይመታውም ። እንቅፋቶቻችን እንደምንሄድ ማሳያዎች ናቸው። ምክንያቱም ቁጭ ያለሰው እንዴት እንቅፋት ይመታዋል አይመታውም ።
ስለዚህ የትኛውም አስቸጋሪ ሁኖታ አንጥላው። እንደውም እንዴት እንደምናልፈው እናስብ እንጂ ።
Join and share ❤
👇👇👇👇👇
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
️☝️☝️☝️☝️☝
አንድ ቀን አንድ ልጅ አንድ ፊኛ ወደላይ ሲወጣ ያይ እና አባቱን አባቴ ይህን ፊኛ ወደላይ እንዲወጣ የሚያደረገው ነገር ምንድንነው ብሎ ይጠይቀዋል ?
አባትየውም ገመድ ነው ልጅዬ ልጅ ይለዋል ። ግን ልጁ እንዴት አባቴ ? እንደውም ከዚህ በላይ ከፍ እንዳይ እንቅፋት እየሆነበት ነው አለው ።
አባትየውም ለምን አላሳየውም ብሎ ገመድን ፈታ እና ፊኛውን ለቀቀው ከዛም ትንሽ ከፍ አለ እና ተመልሶ ወደቀ።
ከዛም ልጁ አባቱን ጠየቀ እንዴት? አባትም አለው ልጄ የፊኛው ከፍ የማለት ሚስጥር የገመድ ወደታች መጎት ነው አለው ።
እኛም በአሁኑ ጊዜ የሚጎትቱን ነገሮች እንድንሄድ ያረጎናል ። ለችግሮቻችን እጅ አንስጥ ። ችግሮቻችንም ለምን መጡ አንበል ምክንያቱም የመሄዳችን ማሳያዎች ስለሆኑ።
አንድ ሰው ካልሄደ እንቅፋት አይመታውም ። እንቅፋቶቻችን እንደምንሄድ ማሳያዎች ናቸው። ምክንያቱም ቁጭ ያለሰው እንዴት እንቅፋት ይመታዋል አይመታውም ።
ስለዚህ የትኛውም አስቸጋሪ ሁኖታ አንጥላው። እንደውም እንዴት እንደምናልፈው እናስብ እንጂ ።
Join and share ❤
👇👇👇👇👇
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
️☝️☝️☝️☝️☝
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ፈጣሪ ከስፍራክ ከምቾትህ ከተደላደልክበት ነገር ሲያወጣህ፣ በቃ አለቀልኝ በምትልበት መንገድ ሲያሳልፍህ፤ አትታክት የነበረህን ስታጣ የተማርከውን አስብ። ያለውን ለውጥ አስተውል። ሁሌም ከላይ ያለው ሲወድቅ ከስር ያለው ዘላለሙን ያገኛል።
አስተውል የተጠራህው የክርስቶስ ህይወት እንዲገለጥልህ ብቻ ሳይሆን፤ ክርስቶስ ባንተ እንዲገለጥም ጭምር ነው።
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
አስተውል የተጠራህው የክርስቶስ ህይወት እንዲገለጥልህ ብቻ ሳይሆን፤ ክርስቶስ ባንተ እንዲገለጥም ጭምር ነው።
መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
Shoot for the moon, even if you miss, you will land among the stars.
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
እይታ
ሰው ከሰው ጋር ላለው አለመስማማትና ግጭት ትልቁ መንስኤ በነገሮች ላይ ያለን አተያይና አመለካከት ነው።
ካለን የተለያየ እይታ የተነሳ አንዱ "ይህ እንደዚህ ነው ሲል ሌላው ደግሞ "አይ እንዲህ ነው ይላል" በዚህም አለመግባባት ይፈጠርን ወደ ከረረ ጥል ሊያመራ ይችላል።
አንተ እንዳየሓው ሌላው አያየውምና ከሰው ጋር በሚኖርህ አለመግባባት ቶሎ ወደ ቁጣና ብስጭት ጥልም አትግባ ይልቅስ ያሰው እንዳየው ለመመልከት ሞክር ያኔ ግጭት ሳይሆን ልዩ የሆነ አዲስ እይታን ታገኛለህ
እይታችን የተለያየ መሆኑን መረዳትና በመነጋገር ነገሮችን ለመፍታት መጣር ትክክለኛው መፍትሄ ነው።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ሰው ከሰው ጋር ላለው አለመስማማትና ግጭት ትልቁ መንስኤ በነገሮች ላይ ያለን አተያይና አመለካከት ነው።
ካለን የተለያየ እይታ የተነሳ አንዱ "ይህ እንደዚህ ነው ሲል ሌላው ደግሞ "አይ እንዲህ ነው ይላል" በዚህም አለመግባባት ይፈጠርን ወደ ከረረ ጥል ሊያመራ ይችላል።
አንተ እንዳየሓው ሌላው አያየውምና ከሰው ጋር በሚኖርህ አለመግባባት ቶሎ ወደ ቁጣና ብስጭት ጥልም አትግባ ይልቅስ ያሰው እንዳየው ለመመልከት ሞክር ያኔ ግጭት ሳይሆን ልዩ የሆነ አዲስ እይታን ታገኛለህ
እይታችን የተለያየ መሆኑን መረዳትና በመነጋገር ነገሮችን ለመፍታት መጣር ትክክለኛው መፍትሄ ነው።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
በልብህ ይኑር
ወጣትነት እጅግ ጥሩም ከባድም ጊዜ የምናሳልፍበት ጊዜ ነው። ለብዙ ነገሮች የምንጋለጥበት፣ ራሳችንንም ትክክል ባልሆነ ምርጫ ውስጥ የምናገኝበት ጊዜ ነው።
ታዲያ ይህን ከባድ ዘመን እንዴት ነው የምናልፈው? ትክክለኛውንስ ምርጫ የምንመርጠው እንዴት ነው?
የእግዚአብሄር ቃል በልብህ ይኑር ያን ጊዜ እርሱ በመንገድህ ሁሉ ይመራሀል፣ ሕይወትህንም ያለ ግራ መጋባት ትኖራለህ፣ በምርጫህም ደስተኛ ሆነህ ትኖራለህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ወጣትነት እጅግ ጥሩም ከባድም ጊዜ የምናሳልፍበት ጊዜ ነው። ለብዙ ነገሮች የምንጋለጥበት፣ ራሳችንንም ትክክል ባልሆነ ምርጫ ውስጥ የምናገኝበት ጊዜ ነው።
ታዲያ ይህን ከባድ ዘመን እንዴት ነው የምናልፈው? ትክክለኛውንስ ምርጫ የምንመርጠው እንዴት ነው?
የእግዚአብሄር ቃል በልብህ ይኑር ያን ጊዜ እርሱ በመንገድህ ሁሉ ይመራሀል፣ ሕይወትህንም ያለ ግራ መጋባት ትኖራለህ፣ በምርጫህም ደስተኛ ሆነህ ትኖራለህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
Do your best to present yourself to God as one approved, a worker who does not need to be ashamed and who correctly handles the word of truth. (2nd Timothy 2:15)
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ለውጥ (change)!!!
ለውጥ ከማይቀር የህይወት እውነታዎች መካከል አንዱ ነው። ዛሬ ከትላንት አስተዋልነውም አላስተዋልነውም በትልቅ የለውጥ ሂደት ውስጥ እያለፈ ነገሮችም እየተቀየሩ ከትላንት በተለየ አቋምና ሁኔታ ውስጥ ነው ያለው።
ሰው ግን በተፈጥሮ ለውጥን በቀላሉ መቀበል ይከብደዋል፤ ጊዜ ካመጣው የተለየ አኗኗር፣ አመለካከት፣ የህይወት ዘይቤ ጋር ቶሎ መስማማት ይከብደዋል።
ከሀይስኩል ፕሪፓራቶሪ መግባት ለውጥ ነው፣ 12 ተፈትኖ ግቢ መግባት፣ ግቢ ጨርሶ ስራ መያዝ፣ ከብቸኝነት ህይወት ወጥቶ ማግባት ለውጥ ነው( ይህን ለውጥ ብዙዎች ይፈሩታል ምክንያቱም ከትላንት ነጻነት መለየት ስለማይፈልጉ ነገር ግን ያልተገነዘቡት አንድ ነገር ቢኖር ያለውጥ ይዞላቸው የመጣውን እድል ነው።) ትልቁ ጥበብ ግን ከነዚህ ለውጦች ጋር ራስን እያስማሙ መራመድ ትክክለኛው የመጣውን ለውጥ እድል ለመጠቀም ሁነኛ መፍትሄ ነው።
ካለበለዚያ በትላንት ነገር ተይዘን ዛሬ ያመጣልንን እድል ሳንጠቀምበት ህይወታችንም ኑሮአችን ሳይቀየር፣ ትውልዳችን ላይም ለውጥ ሳናመጣ እናልፋለን።
ስለዚህም በየቀኑ አንድን ነገር ተገንዘብ ህይወት ያለ ለውጥ አይታሰብም ስለዚህም ራስህን ከነዚህ ለውጦች ጋር ቶሎ አስማምተህ ተራመድ።
ለውጥን መፍራት አንዱ ከትላንት ጋር ያለመለያየት ምልክት ነውና የለውጥ ፍርሀትን ከህይወትህ አስወግድ፤ በዙሪያህ ለውጥ ያመጣልህ እድል እንዳያመልጥህ ተጠቀምበት።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ለውጥ ከማይቀር የህይወት እውነታዎች መካከል አንዱ ነው። ዛሬ ከትላንት አስተዋልነውም አላስተዋልነውም በትልቅ የለውጥ ሂደት ውስጥ እያለፈ ነገሮችም እየተቀየሩ ከትላንት በተለየ አቋምና ሁኔታ ውስጥ ነው ያለው።
ሰው ግን በተፈጥሮ ለውጥን በቀላሉ መቀበል ይከብደዋል፤ ጊዜ ካመጣው የተለየ አኗኗር፣ አመለካከት፣ የህይወት ዘይቤ ጋር ቶሎ መስማማት ይከብደዋል።
ከሀይስኩል ፕሪፓራቶሪ መግባት ለውጥ ነው፣ 12 ተፈትኖ ግቢ መግባት፣ ግቢ ጨርሶ ስራ መያዝ፣ ከብቸኝነት ህይወት ወጥቶ ማግባት ለውጥ ነው( ይህን ለውጥ ብዙዎች ይፈሩታል ምክንያቱም ከትላንት ነጻነት መለየት ስለማይፈልጉ ነገር ግን ያልተገነዘቡት አንድ ነገር ቢኖር ያለውጥ ይዞላቸው የመጣውን እድል ነው።) ትልቁ ጥበብ ግን ከነዚህ ለውጦች ጋር ራስን እያስማሙ መራመድ ትክክለኛው የመጣውን ለውጥ እድል ለመጠቀም ሁነኛ መፍትሄ ነው።
ካለበለዚያ በትላንት ነገር ተይዘን ዛሬ ያመጣልንን እድል ሳንጠቀምበት ህይወታችንም ኑሮአችን ሳይቀየር፣ ትውልዳችን ላይም ለውጥ ሳናመጣ እናልፋለን።
ስለዚህም በየቀኑ አንድን ነገር ተገንዘብ ህይወት ያለ ለውጥ አይታሰብም ስለዚህም ራስህን ከነዚህ ለውጦች ጋር ቶሎ አስማምተህ ተራመድ።
ለውጥን መፍራት አንዱ ከትላንት ጋር ያለመለያየት ምልክት ነውና የለውጥ ፍርሀትን ከህይወትህ አስወግድ፤ በዙሪያህ ለውጥ ያመጣልህ እድል እንዳያመልጥህ ተጠቀምበት።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
በምንም አይነት ነገር ውስጥ ብታልፍ ምንም ችግር ሞክረህ ባይሳካልህ፣ ወጥነህ ባይሆንልህ፣ በዛሬ አለመሳካት በዛሬ ጭጋጋማ ቀን፤ በነገ ላይ ግን ተስፋ አትቁረጥ።
ደጋግመህ ሞክር! አሸናፊነት የሚገኘው በአንዴ ሙከራ ውስጥ ሳይሆን ደጋግሞ በመሞከር ውስጥ ነው። ለዚህም ቶማስ ኤድስን፣ ራይት ብራዘርስ...... ምስክሮች ናቸው።
ስለህይወት ያለህን አመለካከትም ከጨለምተኝነት ወደ ተስፈኝነት ቀይር ከአንተ በባሰ ነገር ውስጥ ሆነው በማመስገንና በአምላካቸው በመታመን የአሸናፊነት ህይወት የሚኖሩ ብዙ ናቸውና።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ደጋግመህ ሞክር! አሸናፊነት የሚገኘው በአንዴ ሙከራ ውስጥ ሳይሆን ደጋግሞ በመሞከር ውስጥ ነው። ለዚህም ቶማስ ኤድስን፣ ራይት ብራዘርስ...... ምስክሮች ናቸው።
ስለህይወት ያለህን አመለካከትም ከጨለምተኝነት ወደ ተስፈኝነት ቀይር ከአንተ በባሰ ነገር ውስጥ ሆነው በማመስገንና በአምላካቸው በመታመን የአሸናፊነት ህይወት የሚኖሩ ብዙ ናቸውና።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
በህይወትህ መንገድ ላይ ውጊያው ቢበዛም፣ ህመም ቢኖረውም፣ ትስፋህ ቢመነምንም፣ ግን አይዞህ እግዚአብሄር አለ በርታ፣ ህመምህን ሚረዳ አለ በርታ፣ እንባሽን የሚያይ አለ በርቺ።
ባበቃው ነገርህ ላይ ህይወትን ይዘራል፣ በጨለመብህ ነገር ላይ ብርሀንን ያበራል አይዞሽ እግዚአብሄርን ብቻ ፈልጊው እርሱን ብቻ ጥሪው በእርሱም ብቻ ታመኝ ፤ ለሁሉ ነገር መልስ ያለው እርሱው ነውና ።
በዚህ ቀን ጌታን እፈልግሀለሁ የምትልበት ቀን ይሁንልህ፣ ቀኑ ሙሉ ጌታ ሆይ እፈልግሀለሁ እያልክ ቀኑ አሳልፍ።
ያኔ ያዛለህ ነገር ከላይህ ይነሳል፣ ላጥያቄሽ መልስ ባታገኝም እንኳን ግን በርትተሽ ትውያለሽ እርሱ ከመልስሽ በላይ ነውና።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ባበቃው ነገርህ ላይ ህይወትን ይዘራል፣ በጨለመብህ ነገር ላይ ብርሀንን ያበራል አይዞሽ እግዚአብሄርን ብቻ ፈልጊው እርሱን ብቻ ጥሪው በእርሱም ብቻ ታመኝ ፤ ለሁሉ ነገር መልስ ያለው እርሱው ነውና ።
በዚህ ቀን ጌታን እፈልግሀለሁ የምትልበት ቀን ይሁንልህ፣ ቀኑ ሙሉ ጌታ ሆይ እፈልግሀለሁ እያልክ ቀኑ አሳልፍ።
ያኔ ያዛለህ ነገር ከላይህ ይነሳል፣ ላጥያቄሽ መልስ ባታገኝም እንኳን ግን በርትተሽ ትውያለሽ እርሱ ከመልስሽ በላይ ነውና።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
በእያንዳዱ ጥዋት ሁለት ወሳኝ ምርጫ አለህ በውስጥህ ካለው ህልም ጋር በአልጋህ ላይ መተኛት ወይም ተነስተህ ህልምህን ማሳደድ!!!
“መዝጊያ በማጠፊያው ላይ እንደሚዞር፣ ሰነፍም በዐልጋው ላይ ይገላበጣል።”
— ምሳሌ 26፥14 (አዲሱ መ.ት)
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
“መዝጊያ በማጠፊያው ላይ እንደሚዞር፣ ሰነፍም በዐልጋው ላይ ይገላበጣል።”
— ምሳሌ 26፥14 (አዲሱ መ.ት)
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus