Scripture union addis ababa
103 subscribers
607 photos
13 videos
29 files
14 links
Download Telegram
የመሪዎች ዌልካም ፕሮግራም ከደቡብ ዞን መሪዎች ጋር ይህን ይመስል ነበር ጌታ አብዝቶ ረድቶና።

ከአየርጤና አካባቢ ካሉ መሪዎች ጋር የተደረገ ፕሮግራም

የቃል ጊዜ ከፓስተር ፍጼ

@scriptureunion
አዲስ ከተማ ላይ የተደረገ ፕሮግራም ይህን ይመስል ነበር
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
👩‍💻ተቺዎቹ👨‍💻
እኛ ሰዎች ምን ጊዜም በራሳችን ያለውን ግንድ ሳይመለከት የሌላውን ጉድፍ ለመተቸት የሚንነሳ ነን።

ትንሽ በእኛ አስተሳሰብና አመለካከት ትክክል ያልሆነ ነገር ስንመለከት ለመተቸት ያንን ሰው ለማብጠልጠል ቀዳሚ እንሆናለን

ደግመን ደጋግመን እንዲህ እና እንዲያ እንላለን ከዚህም የተነሳ ብዙ ሰዎችን ለግራመጋባትን በራሳቸው እንዳይተማመኑ ችግር ሆነንባቸዋል በአንድ አንድ አጋጣሚዎች ደግሞ ያሰው። ራሱን መጥላት ሲከፋ ደግሞ ራስን ማጥፋት ያስከትላል

ይህ ሰውን የመተቸት ተግባር ዛሬ የመጣ ጉዳይ ሳይሆን ከጥንት የነበረ የሰው መጥፎው ጸባይ ነው። በጌታ ኢየሱስም ጊዜ እንደዛ አይነት ሰዎች ነበሩ በባህሪያቸውም በመገረሙ እንዲህ ብሎ ነበር።
ማቴዎስ 11 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ “ይህን ትውልድ በምን ልመስለው? በገበያ ተቀምጠው ጓደኞቻቸውን እንዲህ እያሉ የሚጣሩ ልጆችን ይመስላሉ፤
¹⁷ “ ‘ዋሽንት ነፋንላችሁ፤ አልጨፈራችሁም፤ ሙሾ አወረድንላችሁ፤ አላለቀሳችሁም’
¹⁸ ዮሐንስ ከመብልና ከመጠጥ ተቈጥቦ በመምጣቱ፣ ‘ጋኔን አለበት’ ይሉታልና።
¹⁹ የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ፤ እነርሱም፣ ‘በልቶ የማይጠግብ፣ ጠጪ እንዲሁም የቀረጥ ሰብሳቢዎችና የኀጢአተኞች ወዳጅ’ አሉት። ጥበብ ግን በሥራዋ ጸደቀች።”

ሰውን ከመተቸት በሰው ላይ ያለን ችግር ከመናገር ይልቅ አስቀድመን የራሳችንን ችግር እንመልከት
ለውጥ ከራስ ነውና የሚጀምረው ከራሳችን እንጀምር።

መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
በአቃቂ ቃሊት የነበረን የመጨረሽልው ፕሮግራም ይህን ይመስል ነበር
@scriptureunion
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ባለህ ተደሰት
ህይወትህ ዝም ብሎ ሩጫ፣ ባለህ ሳትደሰትና ሳታጣጥም እንዲሁ የምታሳልፈው እንዳይሆን እያንዳንዱን ቀን በምስጋና ኑር የሌለህን ለማግኘት ስትሮጥ በእጅህ ስላለው ሳታመሰግን ባለህ ሳትደሰት የምድር ኑሮህን የቆጡን አወርድ አይነት ህይወት እንዳይሆን አስተውል።

አምላክህን ስለሰጠህ ነገሮች በሙሉ አብዝተህ አመስግን ስለሰጠህ ብሩህና ግሩም ህይወት።

“ማጣትን ዐውቀዋለሁ፤ ማግኘትንም ዐውቀዋለሁ። ብጠግብም ሆነ ብራብም፣ ባገኝም ሆነ ባጣ በማንኛውም ሆነ በየትኛውም ሁኔታ ያለኝ ይበቃኛል የማለትን ምስጢር ተምሬአለሁ።”
— ፊልጵስዩስ 4፥12 (አዲሱ መ.ት)

መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ቃልህ የከበረ ሀብት ነው።
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (rahel)
#መሄድ አናቁም

አንድ ቀን አንድ ልጅ አንድ ፊኛ ወደላይ ሲወጣ ያይ እና አባቱን አባቴ ይህን ፊኛ ወደላይ እንዲወጣ የሚያደረገው ነገር ምንድንነው ብሎ ይጠይቀዋል ?

አባትየውም ገመድ ነው ልጅዬ ልጅ ይለዋል ። ግን ልጁ እንዴት አባቴ ? እንደውም ከዚህ በላይ ከፍ እንዳይ እንቅፋት እየሆነበት ነው አለው ።

አባትየውም ለምን አላሳየውም ብሎ ገመድን ፈታ እና ፊኛውን ለቀቀው ከዛም ትንሽ ከፍ አለ እና ተመልሶ ወደቀ።
ከዛም ልጁ አባቱን ጠየቀ እንዴት? አባትም አለው ልጄ የፊኛው ከፍ የማለት ሚስጥር የገመድ ወደታች መጎት ነው አለው ።

እኛም በአሁኑ ጊዜ የሚጎትቱን ነገሮች እንድንሄድ ያረጎናል ። ለችግሮቻችን እጅ አንስጥ ። ችግሮቻችንም ለምን መጡ አንበል ምክንያቱም የመሄዳችን ማሳያዎች ስለሆኑ።

አንድ ሰው ካልሄደ እንቅፋት አይመታውም ። እንቅፋቶቻችን እንደምንሄድ ማሳያዎች ናቸው። ምክንያቱም ቁጭ ያለሰው እንዴት እንቅፋት ይመታዋል አይመታውም ።

ስለዚህ የትኛውም አስቸጋሪ ሁኖታ አንጥላው። እንደውም እንዴት እንደምናልፈው እናስብ እንጂ ።


Join and share
👇👇👇👇👇
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
☝️☝️☝️☝️
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ፈጣሪ ከስፍራክ ከምቾትህ ከተደላደልክበት ነገር ሲያወጣህ፣ በቃ አለቀልኝ በምትልበት መንገድ ሲያሳልፍህ፤ አትታክት የነበረህን ስታጣ የተማርከውን አስብ። ያለውን ለውጥ አስተውል። ሁሌም ከላይ ያለው ሲወድቅ ከስር ያለው ዘላለሙን ያገኛል።

አስተውል የተጠራህው የክርስቶስ ህይወት እንዲገለጥልህ ብቻ ሳይሆን፤ ክርስቶስ ባንተ እንዲገለጥም ጭምር ነው።

መልካም ቀን
ራሄል ካሳሁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
Shoot for the moon, even if you miss, you will land among the stars.

@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus