Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ሰኞ ሰኞ አዲስ ተከታታይ ትምህርት ጀምረናል።
🕐🕐Time management 🕐🕐
በሚል ርእስ ለወጣቶችና ለታዳጊዎች እጅግ አስፈላጊ ሀሳቦችን አካተን እናቀርባለን ምሽት ላይ ይጠብቁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
🕐🕐Time management 🕐🕐
በሚል ርእስ ለወጣቶችና ለታዳጊዎች እጅግ አስፈላጊ ሀሳቦችን አካተን እናቀርባለን ምሽት ላይ ይጠብቁን
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
🗣👂የመደመጥ ፍላጎት🗣👂
ሰው ሁሉ መደመጥን ይፈልጋል አስተውል መሰማት ሳይሆን መደመጥን ይፈልጋል።
ባስጨነቀው ጉዳይ፣ ግራ ስላጋባው ነገር፣ መፍትሄ ስላጣለት ጉዳይ፣ ስለገጠመው ገጠመው ችግር .....ብቻ ስለ ብዙ የህይወት ተግዳሮቶች ሊያወራ የልቡን ሊያካፍል ተናግሮም መደመጥን፣ የሚረዳውን ሰው ማግኘት ይሻል።
ዘመናችን ግን ከማድመጥ ማውራትን እያደመጡም ቀጥለው ስለሚያወሩት የራስ አጀንዳ ማሰብን ልምድ ያረግንበት ጊዜ ነው።
በተገቢው መንገድ ካለመደማመጥ የተነሳ ሊፈታ የሚችል ችግር ወደ ጦርነት፣ ወደ ትዳር ፍች፣ ወደ ልብ ጥላቻ፣ ራስን ወደ መጥላት አንዳንዴም ራስን ወደ ማጥፍት ያመራል።
በየማለዳው ስትነሳ አንድ ነገር ግን አስተውል ሊሰማ ሊደመጥ በሚፈልግ ሰው እንደተከበብክ አስተውል።
ሁሉም ሰው የሚያደምጠውን የሚረዳውን ሰው ይሻል። አንዳንዴ ምንም አይነት መፍትሄ ሳያቀርቡ ያን ሰው ማድመጥ ይሻል።
ስታዳሚጥ በሙሉ ትኩረትና ሀሳብህን ባለመበታተን መሆን ይኖርበታል። ጉዳዩም መደመጥን መሰማትን የሚረዳን ሰው ከመፈለግ እንጂ መፍትሄ ከመፈለግ ላይሆን ይችላል።
ስለዚህም የራስህን አጀንዳ ያዝ አድርገህ ለሌላው መፍትሄ ለመሆን ራስህን በየእለቱ አለማምድ።
የማድመጥ አቅማችንን በየእለቱ የምንለማመደው እንጂ የአንድ ሰርክ( ቀን) ጉዳይ አይደለምን በየእለቱ በማድመጥ ችሎታ ራስህን አለማምድ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@scriptureunion
@youthfocus
@youthfocus
ሰው ሁሉ መደመጥን ይፈልጋል አስተውል መሰማት ሳይሆን መደመጥን ይፈልጋል።
ባስጨነቀው ጉዳይ፣ ግራ ስላጋባው ነገር፣ መፍትሄ ስላጣለት ጉዳይ፣ ስለገጠመው ገጠመው ችግር .....ብቻ ስለ ብዙ የህይወት ተግዳሮቶች ሊያወራ የልቡን ሊያካፍል ተናግሮም መደመጥን፣ የሚረዳውን ሰው ማግኘት ይሻል።
ዘመናችን ግን ከማድመጥ ማውራትን እያደመጡም ቀጥለው ስለሚያወሩት የራስ አጀንዳ ማሰብን ልምድ ያረግንበት ጊዜ ነው።
በተገቢው መንገድ ካለመደማመጥ የተነሳ ሊፈታ የሚችል ችግር ወደ ጦርነት፣ ወደ ትዳር ፍች፣ ወደ ልብ ጥላቻ፣ ራስን ወደ መጥላት አንዳንዴም ራስን ወደ ማጥፍት ያመራል።
በየማለዳው ስትነሳ አንድ ነገር ግን አስተውል ሊሰማ ሊደመጥ በሚፈልግ ሰው እንደተከበብክ አስተውል።
ሁሉም ሰው የሚያደምጠውን የሚረዳውን ሰው ይሻል። አንዳንዴ ምንም አይነት መፍትሄ ሳያቀርቡ ያን ሰው ማድመጥ ይሻል።
ስታዳሚጥ በሙሉ ትኩረትና ሀሳብህን ባለመበታተን መሆን ይኖርበታል። ጉዳዩም መደመጥን መሰማትን የሚረዳን ሰው ከመፈለግ እንጂ መፍትሄ ከመፈለግ ላይሆን ይችላል።
ስለዚህም የራስህን አጀንዳ ያዝ አድርገህ ለሌላው መፍትሄ ለመሆን ራስህን በየእለቱ አለማምድ።
የማድመጥ አቅማችንን በየእለቱ የምንለማመደው እንጂ የአንድ ሰርክ( ቀን) ጉዳይ አይደለምን በየእለቱ በማድመጥ ችሎታ ራስህን አለማምድ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@scriptureunion
@youthfocus
@youthfocus
⏰⏳Time managment⌛️⏰
💎የጊዜ አጠቃቀም💎
🖋ክፍል አንድ🖋
🕯"ጊዜ ወርቅ ነው" የጊዜን ዋጋ ለተረዳ ሰው አዎን ጊዜ ወርቅ ነው። ጊዜ አንድና አንድም ነው ካለፈ በፍጹም ተመልሶ አይመጣም።
🕯ጊዜ በብዙ እድሎች የተሞላ ሀብትም ነው። በተገቢው ለተጠቀሙበት ብዙ ትርፍ አለው።
🕯ጊዜን እንደ የማይታደስ የተፈጥሮ ሀብትም ልንመለከተው እንችላለን፤ የማይታደስ ሀብት የሆነበት ምክንያት ብንመለከት አንዴ ከእጆቻችን ውስጥ ካመለጠን አመለጠን ማለት ነው። እንደገና ልንመልሰው ፈጽሞ አንችልም።
🕯ወጣቶችና ታዳጊዎች ግን የጊዜን ዋጋ በአግባቡ የተረዳን አንመስልም። ይህን ስል ያለምክንያትና ያለማስረጃ አይደለም፤ ማጠራቀሚያ ሳይቀመጥለት፣ እንዲሁ እየተንጠባጠበ በከንቱ እንደሚባክን ውሀ ወጣቶችና ታዳጊዎች ጊዜአቸውን እንዲሁ በዋዛ ፈዛዛ በከንቱ እያሳለፉት ስለምመለከት ነው።
🕯በየሲኒማ ቤቶች፣ በማህበራዊ ሚዲያ ያለአግባብ አጠቃቀም፣ በቴሌቪዥን ላይ..... በየቁማር ቤቶች.... ወጣቱ ጊዜውን ሳይዘገ እንዲሁ እንደሚባክን ውሀ ሲያባክን እንታዘባለን።
🕯የኛ ትውልድ ጊዜውን እንዴት ነው የሚጠቀመው፣ እንዴትስ ጊዜአችንን ለፍሬአማነት መጠቀም እንችላለን?
በዚህ እጅግ ቢዚ በሆነ ዘመን እንዴት አርገን ጊዜአችንን እናስተዳድር? እንዲሁም የአጠቃቀም ስልቶችንም ጨምረን ቀጣይ ሳምንት እንመጣለን
💎አዘጋጅ፡-ሳሙኤል ከበደ💎
Share share share share
@samkb
@youthfocus
@scriptureunion
@youthfocus
@youthfocus
💎የጊዜ አጠቃቀም💎
🖋ክፍል አንድ🖋
🕯"ጊዜ ወርቅ ነው" የጊዜን ዋጋ ለተረዳ ሰው አዎን ጊዜ ወርቅ ነው። ጊዜ አንድና አንድም ነው ካለፈ በፍጹም ተመልሶ አይመጣም።
🕯ጊዜ በብዙ እድሎች የተሞላ ሀብትም ነው። በተገቢው ለተጠቀሙበት ብዙ ትርፍ አለው።
🕯ጊዜን እንደ የማይታደስ የተፈጥሮ ሀብትም ልንመለከተው እንችላለን፤ የማይታደስ ሀብት የሆነበት ምክንያት ብንመለከት አንዴ ከእጆቻችን ውስጥ ካመለጠን አመለጠን ማለት ነው። እንደገና ልንመልሰው ፈጽሞ አንችልም።
🕯ወጣቶችና ታዳጊዎች ግን የጊዜን ዋጋ በአግባቡ የተረዳን አንመስልም። ይህን ስል ያለምክንያትና ያለማስረጃ አይደለም፤ ማጠራቀሚያ ሳይቀመጥለት፣ እንዲሁ እየተንጠባጠበ በከንቱ እንደሚባክን ውሀ ወጣቶችና ታዳጊዎች ጊዜአቸውን እንዲሁ በዋዛ ፈዛዛ በከንቱ እያሳለፉት ስለምመለከት ነው።
🕯በየሲኒማ ቤቶች፣ በማህበራዊ ሚዲያ ያለአግባብ አጠቃቀም፣ በቴሌቪዥን ላይ..... በየቁማር ቤቶች.... ወጣቱ ጊዜውን ሳይዘገ እንዲሁ እንደሚባክን ውሀ ሲያባክን እንታዘባለን።
🕯የኛ ትውልድ ጊዜውን እንዴት ነው የሚጠቀመው፣ እንዴትስ ጊዜአችንን ለፍሬአማነት መጠቀም እንችላለን?
በዚህ እጅግ ቢዚ በሆነ ዘመን እንዴት አርገን ጊዜአችንን እናስተዳድር? እንዲሁም የአጠቃቀም ስልቶችንም ጨምረን ቀጣይ ሳምንት እንመጣለን
💎አዘጋጅ፡-ሳሙኤል ከበደ💎
Share share share share
@samkb
@youthfocus
@scriptureunion
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
በደከምህ፣ አቅም ባጣህ፣ ጉልበትህ በዛለበት ጊዜ፤ ነገሮች በከበዱህ ጊዜ ምንም ማድረግ እንደማትችል በሚመስልህ ሰአት አንድ ነገርን ተረዳ ባዳነህ በታደገህ በክርስቶስ ኢየሱስ ሁሉን ማድረግ ትችላለህ።
እርሱ ሀይላችን ነውና በድካማችን ብርታታችን፣ በሀዘን ጊዜ መጽናኛችን፣ በጨለማ ብርሀናችን፣ ተስፍ በሌለበት የጨለመውን ደመና ሰንጥቃ እንደምትፈነጥቅ የጽሀይዋ ጨረር በጨለመው ህይውታችን የተስፍ ብርሀናችን ነው እርሱ።
አይዞህ ከእርሱ ጋር ብቻ ተጣበቅ፣ አይዞሽ ወደ ላይ ብቻ ተመልከች
"አይዞህ እግዚአብሄር አለልህ በቃ እርሱ ይበቃሀል።"
"አይዞሽ እግዚአብሄር አለልሽ እርሱ ይበቃሻል።"
"አይዞህ መጸለይ አለልህ በቃ እርሱ ይበቃሀል በቃ።"
አይዞሽ መጸለይ አለልሽ በቃ እርሱ ይበቃሻል በቃ።"
👆👆👆👆Look up 👆👆👆👆
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
እርሱ ሀይላችን ነውና በድካማችን ብርታታችን፣ በሀዘን ጊዜ መጽናኛችን፣ በጨለማ ብርሀናችን፣ ተስፍ በሌለበት የጨለመውን ደመና ሰንጥቃ እንደምትፈነጥቅ የጽሀይዋ ጨረር በጨለመው ህይውታችን የተስፍ ብርሀናችን ነው እርሱ።
አይዞህ ከእርሱ ጋር ብቻ ተጣበቅ፣ አይዞሽ ወደ ላይ ብቻ ተመልከች
"አይዞህ እግዚአብሄር አለልህ በቃ እርሱ ይበቃሀል።"
"አይዞሽ እግዚአብሄር አለልሽ እርሱ ይበቃሻል።"
"አይዞህ መጸለይ አለልህ በቃ እርሱ ይበቃሀል በቃ።"
አይዞሽ መጸለይ አለልሽ በቃ እርሱ ይበቃሻል በቃ።"
👆👆👆👆Look up 👆👆👆👆
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ይህ በፎቶ የምትመለከቱት ህፃን እስራኤል ፊታ አወቅ የሚባል ሲሆን የአስር አመት ህፃን ነው ። እሮብ ቀን ወደ ብሄረ ፅጌ ድልድይ አካባቢ እንደወጣ አልተመለሰም የህንን ህፃን ያያችው ወይም ያለበት አድራሻ የምታውቁ እንድትጠቁሙን እያልን በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን ፈላጊ እናቱ የሺ እመቤት አፋልጉኝ ብላ ትማፀናለች 0946409422
0919149292
እባካችሁ ለምታውቁት ግሩፕና ቻናል አጋሩ።
@scriptureunion
0919149292
እባካችሁ ለምታውቁት ግሩፕና ቻናል አጋሩ።
@scriptureunion
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
✍እንደገና ሞክር ✍
አንድን ነገር ሞክረህ ሳይሳካ ሲቀር ተስፋ የምትቆርጥ። ምንም ነገር ላይ ለውጥ ማምጣት አትችልም፤ በህይወት ለውጥን ከፍ ማለትን የምትሻ ከሆነ በመጀመሪያ ሙከራህ ሁሉን ነገር ጥለህ ከምትሸሽ አንድ ጊዜ ደግመህ ሞክር።
እጅግ የተሳካላቸው ሰዎች ሁሉ አንድ ግዜ ደግመው የሞከሩ ናቸው።
እጅ ከመስጠትህ በፊት አሁንም አንድ ጊዜ ደግመህ ሞክር።
ገና ወጣት ነህ ብዙ መስራት፣ ብዙ መሮጥ ትችላለህ፤ ታዲያ ይህን አቅም ይዘህ ለምን ቶሎ እጅን ትሰጣለ፤ ምንም ነገር ላይ በመጀመሪያ ሙከራው የተሳካለት የለም፣ ነገር ግን ደግሞ አንድ ጊዜ የሞከሩ ፍሬውንም ያጨዱ ብዙ ናቸው።
🌼መልካም ቀን🌼
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
አንድን ነገር ሞክረህ ሳይሳካ ሲቀር ተስፋ የምትቆርጥ። ምንም ነገር ላይ ለውጥ ማምጣት አትችልም፤ በህይወት ለውጥን ከፍ ማለትን የምትሻ ከሆነ በመጀመሪያ ሙከራህ ሁሉን ነገር ጥለህ ከምትሸሽ አንድ ጊዜ ደግመህ ሞክር።
እጅግ የተሳካላቸው ሰዎች ሁሉ አንድ ግዜ ደግመው የሞከሩ ናቸው።
እጅ ከመስጠትህ በፊት አሁንም አንድ ጊዜ ደግመህ ሞክር።
ገና ወጣት ነህ ብዙ መስራት፣ ብዙ መሮጥ ትችላለህ፤ ታዲያ ይህን አቅም ይዘህ ለምን ቶሎ እጅን ትሰጣለ፤ ምንም ነገር ላይ በመጀመሪያ ሙከራው የተሳካለት የለም፣ ነገር ግን ደግሞ አንድ ጊዜ የሞከሩ ፍሬውንም ያጨዱ ብዙ ናቸው።
🌼መልካም ቀን🌼
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ባፈቀረች፣ በወደደች፣ ራሷን አሳልፋ በሰጠች፣ ለቤቷ በሮጠች፣ ለአንተ የተሻለ መሆን በተጋች፤ ፍቅር እንጂ ጉልበት አይገባትም።
ሴት ልጅ በዋናነት ከምትፈልገው ነገር ሁሉ ዋናው የኔ ባለችው ሰው መወደድን መፈቀርን ስፍራ ማግኘትን ነው
መጽሀፍ ቅዱስም ባሎችን ሲመክር
"ባሎች ሆይ ሚስቶቻችሁን ውደዱ" ነው የሚለው።
ሴትን ሊገዛት የሚችለው ፍቅርና ፍቅር ብቻ ነው። ስትወደድ ፊቷ ይበራል ስትወደድ ፍልቅልቅ ትሆናለች።
ከአንተ የሚጠበቀው እርሷ በየትኛውም ሁኔታ እያፈቀርክ እየወደድክ መኖር ነው። ያኔ ቤትህም ኑሮህም የሰላም፣ የደስታ ይሆናል።
ስታሳዝናት፣ ስታስከፋት፣ ስትገፋት ግን ይህችን ከራሷ ይልቅ ላንተ የምትኖረውን ሰው፤ ከምታውቀውም፣ ከሚገባህም፣ በላይ የምትወድህን ሰው ታጣለህ።
በፍቅር የምትፈካውን አባባ፣ በእንክብካቤ የምታብበውን የደስታህ ምንጭህን ታጣለህ
ለሴት ልጅ ሊደረግላት ከሚገባ ነገር ሁሉ ፤ ልትሰጣት ከሚገባ የከበረ ስጦታ መሀል እርሷን መወደድና ማፍቀር ነው።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ሴት ልጅ በዋናነት ከምትፈልገው ነገር ሁሉ ዋናው የኔ ባለችው ሰው መወደድን መፈቀርን ስፍራ ማግኘትን ነው
መጽሀፍ ቅዱስም ባሎችን ሲመክር
"ባሎች ሆይ ሚስቶቻችሁን ውደዱ" ነው የሚለው።
ሴትን ሊገዛት የሚችለው ፍቅርና ፍቅር ብቻ ነው። ስትወደድ ፊቷ ይበራል ስትወደድ ፍልቅልቅ ትሆናለች።
ከአንተ የሚጠበቀው እርሷ በየትኛውም ሁኔታ እያፈቀርክ እየወደድክ መኖር ነው። ያኔ ቤትህም ኑሮህም የሰላም፣ የደስታ ይሆናል።
ስታሳዝናት፣ ስታስከፋት፣ ስትገፋት ግን ይህችን ከራሷ ይልቅ ላንተ የምትኖረውን ሰው፤ ከምታውቀውም፣ ከሚገባህም፣ በላይ የምትወድህን ሰው ታጣለህ።
በፍቅር የምትፈካውን አባባ፣ በእንክብካቤ የምታብበውን የደስታህ ምንጭህን ታጣለህ
ለሴት ልጅ ሊደረግላት ከሚገባ ነገር ሁሉ ፤ ልትሰጣት ከሚገባ የከበረ ስጦታ መሀል እርሷን መወደድና ማፍቀር ነው።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
የጊዜ አጠቃቀም እንቅፋቶች
🖋አላማ ቢስ መሆን
ሰው በህይወት ሲኖር አላማውን ካልያዘ እንዲሁ ያለ መሪ ህይወቱን በከንቱ ይጨርሳል።
ማለዳ ተነስቶ የሚሄድበት ከሌለው፣ነገ እዛ እደርሳለሁ ብሎ የሚተጋለት ነገር ከሌለው፣ የሚኖርለት ብቻ ሳይሆን የሚሞትለት ጉዳይ ከሌለው ጊዜውን የሚጠቀምበት ምክንያት ስለማይኖረው በዋዛ ፈዛዛ ሲያባክነው እንታዘባለን።
እንዲህ አይነት ሰው ለራሱም ለቤተሰቡም፣ ለወዳጅ፣ ለዘመድ ሸክም ነው የሚሆነው።
🖋ቆራጥ አለመሆን
ሰው አላማውንም ይዞ፣ ጊዜውን ለመጠቀም ወስኖ፣ ለአላማው ዋጋ ለመክፈል ቆራጥ ካልሆነ ለጉዳዩ የሚያስከፍለውን ሁሉ ለመክፈል ዝግጁ ካልሆነ አላማውን ይዞ ሳይሰራበት፤ ሳይኖርለት ያልፋል።
ለአላማህ መከፈል ያለበትን ሁሉ ለመክፈል ቆራጥ መሆን ይኖርብሀል
አንዴ ነውና የምትኖረው ህልምህን ኖረህ እለፍ።
🖋ትኩረት ያጣ ህይወት
በብዙ ነገሮች የሚጎተት የሚሳሳብ፣ ያም ይህም የሚጎትተው ህይወት፣ ዋና በሚለው የህይወቱ አንኳር ነገር ላይ ጊዜውን ከማዋል ይልቅ ዋና መስለው ግን ህይወትን በሚያጣብቡ ጥቃቅን( ሶሻል ሚዲያ፣ቴሌቪዥን፣መዝናኛ) ነገሮች ላይ በማዋል ትኩረቱን ሲነጠቅ ህልሙንም ሳይኖረው ሲያልፍ እንመለከታለን።
🖋አላማ ከሌላቸው ሰዎች ጋር መዋል
ብረት ብረትን ይስለዋል እንዲል መጽሀፉ በሰው ላይ ትልቅ ተጽእኖን ከሚያሳድሩ መሀል ጓደኛ አንዱና ዋነኛው ነው።
ህልም ከሌላቸው፣ አላማ ከሌላቸው፣ ራእይ ከሌላቸው ባልንጀሮች ጋር መዋል መጨረሻው እንደነሱ ሆኖ መቅረት ነው።
ስለዚህም ወደራስህ የምታስጠጋውን ሰው ጠንቅቀህ እወቅ። የህይወት መሪ ኮምፓስ ከሌላቸው ጋር አትዋል ይልቅስ ነገን ሲያዩ ብርሀን ከሚታያቸው የሚሮጡለት የህይወት ጉዳይ ካላቸው ጋር አሳልፍ እንደዚህ አይነቶቹ ላንተ ብርታ አቅም ሀይል ይጨምሩልሀል።
ከነሱ ጋር ስትሆን ተስፋ መቁረጥ፣ ጨለማ፣ ባዶነት ሳይሆን ተስፋና ብርሀን ይታይሀል
አዘጋጅ ሳሙኤል ከበደ
@samkb
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
🖋አላማ ቢስ መሆን
ሰው በህይወት ሲኖር አላማውን ካልያዘ እንዲሁ ያለ መሪ ህይወቱን በከንቱ ይጨርሳል።
ማለዳ ተነስቶ የሚሄድበት ከሌለው፣ነገ እዛ እደርሳለሁ ብሎ የሚተጋለት ነገር ከሌለው፣ የሚኖርለት ብቻ ሳይሆን የሚሞትለት ጉዳይ ከሌለው ጊዜውን የሚጠቀምበት ምክንያት ስለማይኖረው በዋዛ ፈዛዛ ሲያባክነው እንታዘባለን።
እንዲህ አይነት ሰው ለራሱም ለቤተሰቡም፣ ለወዳጅ፣ ለዘመድ ሸክም ነው የሚሆነው።
🖋ቆራጥ አለመሆን
ሰው አላማውንም ይዞ፣ ጊዜውን ለመጠቀም ወስኖ፣ ለአላማው ዋጋ ለመክፈል ቆራጥ ካልሆነ ለጉዳዩ የሚያስከፍለውን ሁሉ ለመክፈል ዝግጁ ካልሆነ አላማውን ይዞ ሳይሰራበት፤ ሳይኖርለት ያልፋል።
ለአላማህ መከፈል ያለበትን ሁሉ ለመክፈል ቆራጥ መሆን ይኖርብሀል
አንዴ ነውና የምትኖረው ህልምህን ኖረህ እለፍ።
🖋ትኩረት ያጣ ህይወት
በብዙ ነገሮች የሚጎተት የሚሳሳብ፣ ያም ይህም የሚጎትተው ህይወት፣ ዋና በሚለው የህይወቱ አንኳር ነገር ላይ ጊዜውን ከማዋል ይልቅ ዋና መስለው ግን ህይወትን በሚያጣብቡ ጥቃቅን( ሶሻል ሚዲያ፣ቴሌቪዥን፣መዝናኛ) ነገሮች ላይ በማዋል ትኩረቱን ሲነጠቅ ህልሙንም ሳይኖረው ሲያልፍ እንመለከታለን።
🖋አላማ ከሌላቸው ሰዎች ጋር መዋል
ብረት ብረትን ይስለዋል እንዲል መጽሀፉ በሰው ላይ ትልቅ ተጽእኖን ከሚያሳድሩ መሀል ጓደኛ አንዱና ዋነኛው ነው።
ህልም ከሌላቸው፣ አላማ ከሌላቸው፣ ራእይ ከሌላቸው ባልንጀሮች ጋር መዋል መጨረሻው እንደነሱ ሆኖ መቅረት ነው።
ስለዚህም ወደራስህ የምታስጠጋውን ሰው ጠንቅቀህ እወቅ። የህይወት መሪ ኮምፓስ ከሌላቸው ጋር አትዋል ይልቅስ ነገን ሲያዩ ብርሀን ከሚታያቸው የሚሮጡለት የህይወት ጉዳይ ካላቸው ጋር አሳልፍ እንደዚህ አይነቶቹ ላንተ ብርታ አቅም ሀይል ይጨምሩልሀል።
ከነሱ ጋር ስትሆን ተስፋ መቁረጥ፣ ጨለማ፣ ባዶነት ሳይሆን ተስፋና ብርሀን ይታይሀል
አዘጋጅ ሳሙኤል ከበደ
@samkb
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
✍ለውጥ✍
ሰው ሁሌም ለውጥን ይፈልጋል አካባቢውን፣ ቤተሰቡን፣ ጓደኞቹን ለመለወጥም ይተጋል፤ ነገር ግን ሰውን ለመቀየር መሞከር ከንቱ ድካም የሚሆንበት ጊዜያት ብዙ ናቸው።
ለውጥ የሚጀምረው ከራስ ነው ራስህን ሳትለውጥ ሰውን ለመለወጥ መሞከር ጥበብ የጎደለው ሰው ስራ ነው
መጽሀፍ ቅዱስ ሲያስተምር የራስህን ምሰሶ ሳትመለከት የወንድምህን ጉድፍ ላውጣልህ እንዴት ትላለህ።
ነው የሚለው ስለዚህም መጀመሪያ ራስህን ቀይር።
የሰዎችን አስቸጋሪ ባህሪያ እያየህ ከማማረር፣ ለመለወጥም ከመትጋት በቅድሚያ ያንተን አስቸጋሪ ባህሪይ ለመለወጥ በዋናነት ትጋ ከዛም ወደ ወንድምህ አጥርተህ መመልከት ትችላለህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ሰው ሁሌም ለውጥን ይፈልጋል አካባቢውን፣ ቤተሰቡን፣ ጓደኞቹን ለመለወጥም ይተጋል፤ ነገር ግን ሰውን ለመቀየር መሞከር ከንቱ ድካም የሚሆንበት ጊዜያት ብዙ ናቸው።
ለውጥ የሚጀምረው ከራስ ነው ራስህን ሳትለውጥ ሰውን ለመለወጥ መሞከር ጥበብ የጎደለው ሰው ስራ ነው
መጽሀፍ ቅዱስ ሲያስተምር የራስህን ምሰሶ ሳትመለከት የወንድምህን ጉድፍ ላውጣልህ እንዴት ትላለህ።
ነው የሚለው ስለዚህም መጀመሪያ ራስህን ቀይር።
የሰዎችን አስቸጋሪ ባህሪያ እያየህ ከማማረር፣ ለመለወጥም ከመትጋት በቅድሚያ ያንተን አስቸጋሪ ባህሪይ ለመለወጥ በዋናነት ትጋ ከዛም ወደ ወንድምህ አጥርተህ መመልከት ትችላለህ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Even If (Official Lyric Video)
MercyMe
🎤🎤🎤Even if 🎤🎤🎤
Marcy me
"It's easy to sing
When there's nothing to bring me down
But what will I say
When I'm held to the flame
Like I am right now
I know You're able
And I know You can
Save through the fire
With Your mighty hand
But even if You don't
My hope is You alone."
MercyMe- Even if
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Marcy me
"It's easy to sing
When there's nothing to bring me down
But what will I say
When I'm held to the flame
Like I am right now
I know You're able
And I know You can
Save through the fire
With Your mighty hand
But even if You don't
My hope is You alone."
MercyMe- Even if
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
እንደ አንዱ ተመለስ
ሉቃስ 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ፣ በሰማርያና በገሊላ ድንበር በኵል ዐለፈ፤
¹² ወደ አንድ መንደር እንደ ገባም ለምጽ የያዛቸው ዐሥር ሰዎች አገኙት፤ እነርሱም በርቀት ቆመው፣
¹³ በታላቅ ድምፅ፣ “ኢየሱስ፤ ጌታ ሆይ፤ ራራልን!” አሉት።
¹⁴ እርሱም ባያቸው ጊዜ፣ “ሂዱና ራሳችሁን ለካህናት አሳዩ” አላቸው። እነርሱም ወደዚያው በመሄድ ላይ ሳሉ ነጹ።
¹⁵ ከእነርሱም አንዱ መፈወሱን ባየ ጊዜ በታላቅ ድምፅ እግዚአብሔርን እያከበረ ተመለሰ፤
በተጨነቅህ ግራም በተጋባህ ጊዜ ወደ እግዚአብሄር ጸልየህ ጮሓህ በጉዳይህ እርሱ ምላሽ ሲሰጥህ ልታመሰግን ጊዜ አለ? ወይስ በሌላ ጉዳይ በመጠመድ ትላንት ያረገልህን በመዘንጋት ደግሞ እርሱ አታማርር ስለተደረገልህ ነገር ለአምላክህ ምስጋናን አቅርብ።
እንደ አንዱ ተመልሰህ ምስጋናህን ወደ መቅደሱ አግባ።
ተመስገን ስላረክልን ነገር ሁሉ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ሉቃስ 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ፣ በሰማርያና በገሊላ ድንበር በኵል ዐለፈ፤
¹² ወደ አንድ መንደር እንደ ገባም ለምጽ የያዛቸው ዐሥር ሰዎች አገኙት፤ እነርሱም በርቀት ቆመው፣
¹³ በታላቅ ድምፅ፣ “ኢየሱስ፤ ጌታ ሆይ፤ ራራልን!” አሉት።
¹⁴ እርሱም ባያቸው ጊዜ፣ “ሂዱና ራሳችሁን ለካህናት አሳዩ” አላቸው። እነርሱም ወደዚያው በመሄድ ላይ ሳሉ ነጹ።
¹⁵ ከእነርሱም አንዱ መፈወሱን ባየ ጊዜ በታላቅ ድምፅ እግዚአብሔርን እያከበረ ተመለሰ፤
በተጨነቅህ ግራም በተጋባህ ጊዜ ወደ እግዚአብሄር ጸልየህ ጮሓህ በጉዳይህ እርሱ ምላሽ ሲሰጥህ ልታመሰግን ጊዜ አለ? ወይስ በሌላ ጉዳይ በመጠመድ ትላንት ያረገልህን በመዘንጋት ደግሞ እርሱ አታማርር ስለተደረገልህ ነገር ለአምላክህ ምስጋናን አቅርብ።
እንደ አንዱ ተመልሰህ ምስጋናህን ወደ መቅደሱ አግባ።
ተመስገን ስላረክልን ነገር ሁሉ።
መልካም ቀን
ሳሙኤል ከበደ
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
Forwarded from Youth focus (Sam Kb)
ይህ ቻናል ታዳጊዎችንና ወጣቶችን እግዚአብሄርን የሚያከብር ህይወት እንዲኖሩ፣ በእግዚአብሄር ቃል ብርቱ እንዲሆኑ የተለያዩ ትምህርቶችን እና አነቃቂ ንግግሮችን እናቀርባለን።
ስለዚህም ሁላችሁም ለምታውቁት ጓደኞቻችሁ በማጋራት ትውልድን አብረን እንድንደርስ እንድታግዙን አብረን እንድንሰራ እንጠይቃለን ተባረኩ!!!
ያላችሁን አስተያየትና መልእክት አድርሱን
@samkb
ሳሙኤል ከበደ
ራሄል ካሳሁን
@samkb
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ስለዚህም ሁላችሁም ለምታውቁት ጓደኞቻችሁ በማጋራት ትውልድን አብረን እንድንደርስ እንድታግዙን አብረን እንድንሰራ እንጠይቃለን ተባረኩ!!!
ያላችሁን አስተያየትና መልእክት አድርሱን
@samkb
ሳሙኤል ከበደ
ራሄል ካሳሁን
@samkb
@youthfocus
@youthfocus
@youthfocus
ከረዥም ቆይታ በሓላ ያደረግነው የመሪዎች ዎልካም ፕሮግራም ከሰሜን ዞን መሪዎች ጋር ይህን ይመስል ነበር ጌታ አብዝቶ ረድቶና።
ነገ ደግሞ ከአየርጤና አካባቢ ካሉ መሪዎች ጋር ፕሮግራማችን ይቀጥላል
@scriptureunion
ነገ ደግሞ ከአየርጤና አካባቢ ካሉ መሪዎች ጋር ፕሮግራማችን ይቀጥላል
@scriptureunion
የመሪዎች ዌልካም ፕሮግራም ከደቡብ ዞን መሪዎች ጋር ይህን ይመስል ነበር ጌታ አብዝቶ ረድቶና።
ከአየርጤና አካባቢ ካሉ መሪዎች ጋር የተደረገ ፕሮግራም
የቃል ጊዜ ከፓስተር ፍጼ
@scriptureunion
ከአየርጤና አካባቢ ካሉ መሪዎች ጋር የተደረገ ፕሮግራም
የቃል ጊዜ ከፓስተር ፍጼ
@scriptureunion