ዌብሳይቱ ላይ Registration number ና School Code የነበረው አሁን ወደ Registration number ና First Name ተቀይሯል ፤ ለውጦች እየተደረጉ እንደሆነ ግልፅ ነው። ነገር ግን ቅድሚያ ተሰርቶ መጠናቀቅ ነበረበት። Registration number ና First name በማስገባት ነው ውጤታችሁን የምታዩት።
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ናቸው ውጤት ያሳያችኋል (private) registration number እና first name ላኩለቸው
ādos24:
@ados24
Alazar Yonas:
@atlast11747
Hope:
@Hopes09
Bini J Godoliyas:
@binigodoliyas
➻:
@Efrem1624
"Bëkî"+"bë+³":
@BEK3148
ꊰᕱᏒ-Ծꊰꊰ ✌:
@Richmindset1
NhattyZ:
@NY_TOPUP
𝔸𝕞𝕒𝕟 𝕍𝕀ℙ:
@amanasiratz
From...:
@Fira691
Yared:
@Yada_Orion
Biruk Ab:
@Brookabr
ታኦዶኮስ:
@mela_negn
Na oomI:
@aga_na
Yoo b:
@Emenetawi
Alex:
@Alex16Nuri
R:
@Redu1416
ādos24:
@ados24
Alazar Yonas:
@atlast11747
Hope:
@Hopes09
Bini J Godoliyas:
@binigodoliyas
➻:
@Efrem1624
"Bëkî"+"bë+³":
@BEK3148
ꊰᕱᏒ-Ծꊰꊰ ✌:
@Richmindset1
NhattyZ:
@NY_TOPUP
𝔸𝕞𝕒𝕟 𝕍𝕀ℙ:
@amanasiratz
From...:
@Fira691
Yared:
@Yada_Orion
Biruk Ab:
@Brookabr
ታኦዶኮስ:
@mela_negn
Na oomI:
@aga_na
Yoo b:
@Emenetawi
Alex:
@Alex16Nuri
R:
@Redu1416
አሁን online ናቸው
እነዚህን ልጆች ውጤት እዩልን በሏቸው👇
SÛD:
@seid4521
Reinerri:
@Reinerri_modeling_plc
SÛD:
@seid4545
Marvel Room:
@GkMarvel
{Ďŕęãmëŗ_măŋ}™ 🏅:
@LU_KI_35
,,,,:
@Rebi_zidni
Yohannes Jarsa:
@yakob1949693
Ella Moh:
@aishaye
Zid:
@zid_nutitril
እነዚህን ልጆች ውጤት እዩልን በሏቸው👇
SÛD:
@seid4521
Reinerri:
@Reinerri_modeling_plc
SÛD:
@seid4545
Marvel Room:
@GkMarvel
{Ďŕęãmëŗ_măŋ}™ 🏅:
@LU_KI_35
,,,,:
@Rebi_zidni
Yohannes Jarsa:
@yakob1949693
Ella Moh:
@aishaye
Zid:
@zid_nutitril
👍3
#TOP_SCORER
#649
Hannan naji
🎉🎉 ከ12 ተኛ ሀገር አቀፍ ፈተና 🥇ከፍተኛ ውጤት ያመጣችው የ cruise school ተማሪ አዲስ አበባ 🎉🎉 🎆 congratulations
#649
Hannan naji
🎉🎉 ከ12 ተኛ ሀገር አቀፍ ፈተና 🥇ከፍተኛ ውጤት ያመጣችው የ cruise school ተማሪ አዲስ አበባ 🎉🎉 🎆 congratulations
👍7🎉3🤩3
ውጤታቹህ #Surprise እንደሚያደርጋቹህ ግልፅ ነው።
"እኔ ነኝ ወይስ ...?" እስክትሉ ድረስ አስደንጋጭ ይሆንባቹሃል። ምክንያቱም ያለፉት መደበኛ ተማሪዎች 26ሺ አካባቢ ብቻ ናቸው። ወደ 400ሺ ምናምን ተማሪዎች ውጤታቸው ከ200 በታች ነው።
ስለሆነም በርካታ ቅሬታ መኖሩ እርግጥ ነው እና ከታች ያለውን መረጃ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አግልግሎት አጋርቷል። አንብቡት!
👇👇👇
፨ የ2015 ት/ት ዘመን ፈተና ውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ 💥 eaes.et ላይ እስከ ጥቅምት 5/2016 ዓ/ም ከቀኑ 11:30 ድረስ ብቻ ማቅረብ የሚትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
፨ኦርጂናሉ ሠርቲፊኬት እስኪደርሳችሁ ድረስ ጊዜያዊ ሠርቲፊኬት በሶፍት ኮፒ መውሰድ አልያም ማተም የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
Join @prep34 for more
"እኔ ነኝ ወይስ ...?" እስክትሉ ድረስ አስደንጋጭ ይሆንባቹሃል። ምክንያቱም ያለፉት መደበኛ ተማሪዎች 26ሺ አካባቢ ብቻ ናቸው። ወደ 400ሺ ምናምን ተማሪዎች ውጤታቸው ከ200 በታች ነው።
ስለሆነም በርካታ ቅሬታ መኖሩ እርግጥ ነው እና ከታች ያለውን መረጃ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አግልግሎት አጋርቷል። አንብቡት!
👇👇👇
፨ የ2015 ት/ት ዘመን ፈተና ውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ 💥 eaes.et ላይ እስከ ጥቅምት 5/2016 ዓ/ም ከቀኑ 11:30 ድረስ ብቻ ማቅረብ የሚትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
፨ኦርጂናሉ ሠርቲፊኬት እስኪደርሳችሁ ድረስ ጊዜያዊ ሠርቲፊኬት በሶፍት ኮፒ መውሰድ አልያም ማተም የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
Join @prep34 for more
🕊4
🌼Buee prep academy🌼 pinned «ውጤት ያላያችሁ online ነን ላኩልን አሁን connection አለ group 🔗 @buee_prep»
👍5😁1
🔺ፎቶው ላይ ያለችው ሴት ሕሊና ተፈራ ትባላለች
📲 ስልክ ስንደውል "ያለዎት ቀሪ ሒሳብ አነስተኛ ነው" "የደወሉላቸውን ደንበኛ አሁን ማግኘት አይችሉም" የምትለን እሷ ነች።
#General_Knowledge
📲 ስልክ ስንደውል "ያለዎት ቀሪ ሒሳብ አነስተኛ ነው" "የደወሉላቸውን ደንበኛ አሁን ማግኘት አይችሉም" የምትለን እሷ ነች።
#General_Knowledge
😁10
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ማስተካከል ይችላሉ ብሏል።
ሚኒስቴሩ ፤ ያልፉ ተማሪዎች ምርጫቸውን ማስተካከል የሚችሉት በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አስገንዝቧል።
በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቀው ምርጫቸው ውስጥ በማካተት መመደብ እንደሚችሉም የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። #MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ማስተካከል ይችላሉ ብሏል።
ሚኒስቴሩ ፤ ያልፉ ተማሪዎች ምርጫቸውን ማስተካከል የሚችሉት በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አስገንዝቧል።
በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቀው ምርጫቸው ውስጥ በማካተት መመደብ እንደሚችሉም የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። #MoE
👍4